Intrance result.neaea.gov.et
1.35K subscribers
544 photos
29 videos
301 files
549 links
መረጃዎች ምንጫቸውን ሳንጠቅስ አናጋራም!

ወቅታዊ ፈጣንና ታማኝነት ያላቸውን ት/ተዊ ቴክኖሎጂ፤ ፋሽንን ጨምሮ የመዝናኛ መረጃዎችን በአንድ ቦታ ለማግኘት፤ ዛሬውኑ በመቀላቀል ራሶን ከዘመኑ ጋር ያዘምኑ፤ የአዋቂ ማህበረሰብ አካል ይሁኑ።

የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ!
@intrancresult
ሀሳብ @TheRsultBot
Download Telegram
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ጥናት 🤣
ፈታ እያለችሁ ሼር አድርጉ
#shere & #join
👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_
በትግራይ ክልል 53 ሺህ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ይወስዳሉ።

በኮቪድ-19 ወረርሽኝ እና በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ፈተና ሳይወስዱ የቀሩ ተማሪዎች መኖራቸው በ2016 ዓ.ም ለፈተና የሚቀመጡ ተማሪዎችን ቁጥር ከፍ እንዳደረገው የክልሉ የትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ኤጀንሲ ገልጿል።

በዚህም ተፈታኞቹ ኮድ 01 እና ኮድ 07 በሚል በሁለት ተከፍለው ፈተናቸውን እንደሚፈተኑ የኤጀንሲው ዋ/ዳይሬክተር ታደሰ ካህሳይ (ዶ/ር) ለአራዳ ኤፍኤም ተናግረዋል።

ከዚህ ቀደም ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 02 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ፈተና የተሰጠ ቢሆንም ሁሉንም መፈተን ባለመቻሉ አሁን ላይ ቁጥሩ ከፍ እንዲል ምክንያት መሆኑን ገልፀዋል።

2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በትግራይ ክልል ከሐምሌ 02-12/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ከዚህ በፊት መገለፁ ይታወሳል።


#MoE
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግ
ኘት
ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!
👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
የ2016 ዓ.ም ሞዴል ፈተና በመሰጠት ላይ መሆኑ ተገለጸ።


ፈተናው ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት በሁሉም የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች በአማርኛ እና አፋን ኦሮሞ ስርአተ ትምህርት ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ ለሚገኙ የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች እየተሰጠ እንደሚገኝ ከቢሮው የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።


ሞዴል ፈተናው ተማሪዎቹ ለመደበኛው የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል መልቀቂያ ክልላዊ ፈተና በአግባቡ መዘጋጀት እንዲችሉ ቢሮው ከክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤቶች ጋር በጋራ በመሆን ስታንዳርዱን የጠበቀ ፈተና ማዘጋጀቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዲናኦል ጫላ ገልጸው ሞዴል ፈተናው በአግባቡ እንዲሰጥ በየተቋማቱ ድጋፍና ክትትል የሚያደርጉ ባለሙያዎች መመደባቸውን አስታውቀዋል።



#MoE
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግ
ኘት
ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!
👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
#MoE

ትምህርት ሚኒስቴር በመጪው ሰኔ ወር የሚሰጠው የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ን በድጋሜ ለሚወስዱ ተፈታኞች መልዕክት አስተላልፏል።

1ኛ. በሰኔ 2015 ዓ / ም እና በየካቲት 2016 ዓ / ም ተፈትነው የነበረና አሁን በድጋሜ ለመፈተን ማመልከት ለሚፈልጉ፤

2ኛ. ከሰኔ 2015 ዓ.ም በፊት #የሕግ_መውጫ_ፈተና ወስደው የማለፍያ ነጥብ ያለገኙ አሁን በድጋሚ ለመውሰድ ለሚፈልጉ ስም ዝርዝራቸው ከቀድሞ ዩኒቨርስቲያቸው ለትምህርት ሚኒስቴር የተላከላቸው አመልካቾች፤

ምዝገባው እስከ ግንቦት 25/ 2016 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ገልጿል።

ተፈታኞች በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ብቻ ምዝገባውን እንዲያጠናቅቁ ተብሏል።

ሚኒስቴሩ ፦

➡️ ከላይ ከተገለጸው ጊዜ ውጭ የሚቀርቡ የምዝገባ ጥያቄዎች ተቀባይነት እንደማይኖራቸው አሳስቧል።

➡️ በሰኔ 2015 ዓ / ም እና በየካቲት 2016 ዓ / ም ተፈትነው የማለፊያ ውጤት ያልመጡ አሁን በድጋሜ መፈተን የሚፈልጉ አመልካቾች የሚጠበቅባቸውን የአገልግሎት ክፍያ በቴሌ ብር ብቻ መፈጸም አለባቸው ተብሏል።

➡️ ከሰኔ 2015 ዓ/ም በፊት ለሕግ መውጫ ፈተና ተቀምጠው በድጋሜ ለመፈተን የሚፈልጉ አመልካቾች ስም ዝርዝራቸው ከቀድሞ ዩኒቨርሲቲያቸው መላኩን በማረጋጥ የሚጠበቅባቸውን #የአገልግሎት_ክፍያ ለዚሁ ጉዳይ ብቻ በተከፈተው የንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር ➡️1000553176097 ገቢ በማድረግ ደረሰኙን በግልፅ በሚታይ #ስካን_ኮፒ በማድረግ በ seneexit2016@gmail.com ኢሜል አድራሻ እንዲልኩ ጥሪ ቀርቧል።


#MoE
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግ
ኘት
ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!
👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከፈተና በፊት ና
ከፈተና በኋላ


#MoE
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግ
ኘት
ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!
👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
በትግራይ ክልል የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞችን በክልሉ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች በኦንላይን ለመፈተን ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ፡፡

በክልሉ ዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ፈተና ለሚወስዱ ከ53 ሺህ በላይ ተማሪዎች የቲቶሪያል ትምህርት እየተሰጠ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ጥራት ኤጀንሲ ገልጿል፡፡

በክልሉ በሁለት ኮዶች የሚሰጠው የ2016 ዓ.ም ፈተና፤ በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ሳይፈተኑ የቀሩና ዘንድሮ ትምህርታቸውን ተከታትለው የሚፈተኑትንም ያካተተ መሆኑን የኤጀንሲው ዳይሬክተር ታደሰ ካሕሳይ (ዶ/ር) ለኢፕድ ተናግረዋል፡፡

በክልሉ ከ53 ሺህ በላይ የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች በኦንላይን መመዝገባቸውን የገለፁት ዳይሬክተሩ፤ ተፈታኞችን በክልሉ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች በኦንላይን ለመፈተን ከተማሪዎች እና ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመነጋገር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልፀዋል፡፡

በተመሳሳይ በክልሉ ለሚሰጠው የስምንተኛ ክፍል ፈተና 123 ሺህ ተፈታኞች በሁለት ባች ተከፍለው ከሰኔ 11-13/2016 ዓ.ም እንደሚፈተኑ ጠቁመዋል፡፡ #ኢፕድ


#MoE
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግ
ኘት
ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!
👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
የመንግስትም ሆነ የግል ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ተፈታኝ ተማሪዎቹን በት/ቤታቸው ለማስፈተን ምን ማሟላት አለባቸው?

ግንቦት 24/2016 ዓ.ም ( የትምህርት ሚኒስቴር) በዚህ አመት በኦንላይን የተዘጋጅውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ አገር አቀፍ ፈተናን ተማሪዎች በተማሩበት ትምህርት ቤት ለማስፈተን ፍላጎት ያለው ማንኛዉም የመንግስትም ሆነ የግል ትምህርት ቤት የተደራጀ የኮምፒዉተር ላብራቶሪ ሊኖረው ግድ ይለዋል። ይሄውም
1. ዴስክቶፕ ወይም ላፕቶፕ ኮምፒዉተሮች
2. የዉስጥ ኔትዎርክ ያለዉ (የገመድ) ኔትዎርክ/Local Area Network /
3. የኢንተርኔት መስመር ከበቂ ባንድዊድዝ ጋር እንደ የመፈተኛ ኮምፒዉተር ብዛት
4. የባክ አፕ ፓዎር (ጄኔሬተር)
ጋር አሟልተው መገኘትና ለትምህርት ቢሮዎች በማሳወቅ በቢሮዎች በኩል መሟላቱ ሲረጋግጥ የፈተና ማእከል በመሆን ተማሪዎቹን ማስፈተን እንደሚችሉ እያሳውቅን ለፈተና የሚዘጋጁት ዴስክቶፕ እና ላፕቶፕ ኮምፒዉተሮች ማሟላት ያለበቸዉ ትንሹ ስፔስፊኬሽን እንደሚከተለው ቀርቧል።
1. RAM --------------- 4GB or higher
2. Storage --------------250GB or higher
3. Processor Speed -------- 2.5GHZ or higher
4. Processors ---------- Intel Core i3 or higher
5. OS --------------- Windows 10
6. Browsers ---------------Safe Exam Browser and other
7. Accessories ---------- Keyboards and Mouse for desktop computers.


#MoE
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ
👇👇👇👇
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ማጠቃለያ ፈተና በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥቷል
********

ትምህርት ሚኒስቴር በበይ
ነ መረብ (Online) የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ማጠቃለያ ፈተና በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥቷል።

በሀገሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ በበይነ መረብ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወረቀት አልባ በማድረግ የዲጂታል ጉዞውን አንድ ምዕራፍ መጀመሩ ተገልጿል።

ይሄንንም ጉዞ የተሳካ ለማድረግ በርካታ ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ ብሏል ትምህርት ሚኒስቴር በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው መልዕክት፡፡

ለተፈታኞች በክላስተር የተዘጋጀው ማስፈንጠሪያ (URL) ከፈተናው በፊት ገብተው የሚለማመዱበት ሲሆን የፈተናው እለት ደግሞ መፈተኛ መሆኑ ተገልጿል።

"ስለሆነም ከዚህ በታች በምትፈተኑበት የፈተና ክላስተር ፊትለፊት በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ በመግባት መለማምድ ትችላላችሁ" ብሏል ሚኒስቴሩ፡፡

እስካሁን username እና password ያለገኘ ተፈታኝ ካለ፣ ከዚህ በፊት ለትምህርት ቢሮዎች ስለተላከ፣ ከየትምህርት ቤቱ አስተባባሪዎች ማግኘት እንደሚቻል ተገልጿል፡፡

ክላስተር አንድ

አዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር፡ https://c2.exam.et
ሲዳማ ብሄራዊ ክልል፡ https://c2.exam.et
ትግራይ ብሄራዊ ክልል፡ https://c2.exam.et

ክላስተር ሁለት

ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፡ https://c3.exam.et
ጋምቤላ ህዝቦች ክልል፡ https://c3.exam.et
አማራ ብሄራዊ ክልል፡ https://c3.exam.et

ክላስተር ሶስት

ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብሔራዊ ክልል: https://c4.exam.et
ሀረሪ ብሔራዊ ክልል: https://c4.exam.et
አፋር ብሔራዊ ክልል: https://c4.exam.et
ኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል - 1
• አዳማ ከተማ: https://c4.exam.et
• አጋሮ ከተማ: https://c4.exam.et
• አምቦ ከተማ: https://c4.exam.et
• ምሥራቅ አርሲ: https://c4.exam.et
• ምዕራብ አርሲ: https://c4.exam.et
• አሰላ ከተማ: https://c4.exam.et
• ባሌ: https://c4.exam.et
• ባቱ ከተማ: https://c4.exam.et
• ቤሾፍቱ ከተማ: https://c4.exam.et
• ቦረና: https://c4.exam.et
• ቡሌ ሆራ ከተማ: https://c4.exam.et
• ቡኖ በደሌ: https://c4.exam.et
• ዶዶላ ከተማ: https://c4.exam.et
• ምሥራቅ ባሌ: https://c4.exam.et
• ምሥራቅ ቦረና: https://c4.exam.et
• ጉጂ: https://c4.exam.et
• ምሥራቅ ሐረርጌ: https://c4.exam.et
• ምዕራብ ሐረርጌ: https://c4.exam.et
• ሆለታ ከተማ: https://c4.exam.et
• ሆሮ ጉዱሩ: https://c4.exam.et
• ኢሉባቦር: https://c4.exam.et

ክላስተር አራት

ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር: https://c5.exam.et
ኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል - 2
• ጅማ: https://c5.exam.et
• ጅማ ከተማ: https://c5.exam.et
• ቄለም ወለጋ: https://c5.exam.et
• ማያ ከተማ: https://c5.exam.et
• መቱ ከተማ: https://c5.exam.et
• ሞጆ ከተማ: https://c5.exam.et
• ሞያሌ ከተማ: https://c5.exam.et
• ነጆ ከተማ: https://c5.exam.et
• ነቀምት ከተማ: https://c5.exam.et
• ሮቤ ከተማ አስተዳደር: https://c5.exam.et
• ሰንዳፋ በኬ: https://c5.exam.et
• ሻኪሶ ከተማ: https://c5.exam.et
• ሻሸመኔ ከተማ: https://c5.exam.et
• ሸገር ከተማ: https://c5.exam.et
• ሸኖ ከተማ: https://c5.exam.et
• ምስራቅ ሸዋ: https://c5.exam.et
• ሰሜን ሸዋ (ኦሮሚያ): https://c5.exam.et
• ደቡብ ምዕራብ ሸዋ: https://c5.exam.et
• መዕራብ ሸዋ፡ https://c5.exam.et
• ምስራቅ ወለጋ፡ https://c5.exam.et
• መዕራብ ወለጋ፡ https://c5.exam.et
• መዕራብ ጉጂ፡ https://c5.exam.et
• ወሊሶ ከተማ፡ https://c5.exam.et

SHARE

#MoE
ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
የተለያዩ የትምህርት ተቋማት ዘንድሮ በኦንላይን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች ሞዴል ፈተና እየሰጡ ነው።

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የማኅበረሰብ ትምህርት ቤት ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ትናንት የሞዴል ፈተና በዩኒቨርሲቲው አፄ ቴዎድሮስ ግቢ ሰጥቷል።

ትምርት ቤቱ በተያዘው የትምህርት ዘመን በሶሻል እና በተፈጥሮ ሳይንስ በድምሩ 57 ተማሪዎችን ለአገር አቀፍ ፈተና እያዘጋጀ እንደሚገኝ ተገልጿል።

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የማኅበረሰብ ትምህርት ቤት ባለፉት ሁለት ዓመታት ለ12ኛ ክፍል ፈተና ያስቀመጧቸውን ተማሪዎች በሙሉ ካሳለፉ ጥቂት ትምህርት ቤቶች መካከል አንዱ ነው።

#MoE
ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ እንደሚሰጥ ይጠበቃል።

የሪሚዲያል ተማሪዎች የፈተና ጊዜን የተመለከቱ በርካታ ጥያቄዎች ለቲክቫህ ደርሰዋል፡፡

ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ የተመለከተው ጊዚያዊ የሪሚዲያል ተማሪዎች የፈተና መርግብር፤ ፈተናው ከሰኔ 3-10/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ያሳያል።

በዚህም የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ከሰኔ 3 እስከ 6/2016 ዓ.ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ከሰኔ 6-10/2016 ዓ.ም ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ይጠበቃል። የፕሮግራም ለውጥ የሚኖር ከሆነ የምናሳውቃችሁ ይሆናል።

ፈተናው በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ብቻ የሚሰጥ ሲሆን፤ ተቋማቱ ስለፈተናው ገለፃ ለተፈታኞች መስጠት መጀመራቸውን ተመልክተናል።

ዘንድሮ 78 ሺህ የሪሚዲያል ተማሪዎች #ከባህርዳር_ዩኒቨርሲቲ ውጪ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርታቸውን ከታህሳስ ወር ጀምሮ ሲከታተሉ ቆይተዋል፡፡

ትምህርት ሚኒስቴር


#MoE
ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
Forwarded from ዩኒቨርስት info
በበዓል ቀናት ሆነ ማግስት የሚወጡ የፈተና ሰሌዳ አግባብነት የሌለው ነው!»

የፌዴራል መጅሊስ ዋና ስራ አስኪያጅ


የ2016 E.C. የሪሚዲያል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመፈተኛ የጊዜ ሰሌዳ ከዒድ አል-አዽሓህ ዐረፋ በዓል ቀን ጋር በሚጋጭ መልኩ ከሰኔ 6 እስከ 10 ይሰጣል።


የተማሪዎች የመፈተኛ የጊዜ ሰሌዳ የሙስሊሙን በዓላት ታሳቢ አድርገው መውጣት አለባቸው ያሉት የፌዴራል መጅሊሱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ከማል ሃሩን የበዓል ቀናትን ታሳቢ ያላደረገ የፈተና የጊዜ ሰሌዳ አወጣጥ አግባብነት የሌለውና በተማሪዎች የስነልቦና አልፎም የፈተና ውጤታቸው ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ አለው ብለዋል።


መጅሊሱ ባሳለፍነው አመት ጀምሮ በዚህ ዙሪያ ከትምህርት ሚኒስትር ጋር መነጋገሩ የተገለፀ ሲሆን ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታትም ይሰራል ተብሏል። ሀሩን ሚዲያ በጉዳዩ ዙሪያ ከትምህርት ሚኒስቴር መረጃዎችን ለመጠየቅ ያደረገው ጥረት እንዳልተሳካለት ዘግቧል።

©ሀሩን ሚዲያ


#MoE
ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor
የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የሁለተኛ ቀን ፈተና ዛሬ ይሰጣል።

የማኅበረሰብ ሳይንስ ተማሪዎች የጂኦግራፊ ትምህርት ፈተና በአራት ክፍለጊዜ ተከፍለው በኦንላይን ይወስዳሉ።

ትናንት በነበረው የመጀመሪያ ቀን ፈተና በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ተማሪዎች በተፈጠረ የቴክኒካል ችግር ምክንያት በቂ የፈተና ሰዓት እኖዳልነበራቸው በርካታ ተማሪዎች አስተያየታቸውን ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ አድርሰዋል።

የማኀበረሰብ ሳይንስ ተማሪዎች እስከ ሐሙስ ድረስ ለተከታታይ አራት ቀናት የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናቸውን የሚወስዱ ይሆናል።

ምስል፦ አምቦ፣ ቡሌ ሆራ፣ ዳምቢ ዶሎ እና ዲላ ዩኒቨርሲቲዎች


#MoE
ተጨማሪ ትምህርታ መረጃ 👇👇👇👇
https://t.me/intrancresult
https://t.me/education_stor