የሁለቱን ዒዶች ስርኣት የሚመለከቱ ጥቂት ነጥቦች ከማስረጃዎቻቸው ጋር
ክፍል 1
———ሁሉም ወደ ዒድ ሶላት መስጋጃ ቦታ…
"ዒድ" የተባለበት ምክንያት አላህ እርሱን በማምለክ ፀጋውን በዋለላቸው ባሪያዎች ላይ በየ አመቱ የሚመላለስ ስለሆነ ነው። እንዲሁም ሁለቱ ዒዶች ማለት ሙስሊሞች አላህ (ተባረከ ወተዓላ) በዋለላቸው ፀጋ ሀላል በሆኑ ነገሮች የሚጣቀሙባቸው፣ የሚጋጌጡባቸው፣ አላህን በጤና ሆነው ለዚያ ቀን በመድረሳቸውና ኢስላማዊ ስርኣቶችን ለማንፀባረቅ በመብቃታቸው የሚያመሰግኑባቸው፣ ርስበርስ የሚጠያየቁባቸውና እንኳን አደረሳችሁ የሚባባሉባቸው ቀናቶች ናቸው። ከነዚህ መገለጫዎችም ዒደል ፊጥር በሚሆን ጊዜ ሶደቀተል ፊጥርን መስጠት፣ በሁለቱ ዒዶች ደግሞ ተክቢራ ማለት፣ ዒደል አድሃ በሚሆን ጊዜ ደግሞ እርድ ማረድና ከእርዱም የተቻለውን ለሚስኪኖች መስጠት ተጠቃሽ ናቸው።
ሌላኛው መገለጫቸው ደግሞ ሁለቱም ዒዶች ከታላላቅ የአምልኮ ስርኣትና ማእዘናት ጋር የተሳሰሩ መሆናቸው ነው። ዒደል ፊጥር ከታላቁ የረመዷን ወር ፆም ጋር የተሳሰረ ሲሆን ዒደል አድሃ ደግሞ የአለም ህዝብ የአላህን ቤት የሚጎበኝበት የሐጅ ወቅት ላይ መሆኑና የዙል ሒጃ የመጀመሪያው አስር ልዩ የዒባዳ ቀናት ማብቂያ ላይ መሆኑ፣ እንዲሁም ሙስሊሞች ወደ አላህ መቃረቢያ የኡድሂያ እርድ ከሚያርዱበት ወቅት የተሳሰረ መሆኑ ነው።
ለሁለቱም ልዩ የሆኑ ሶላቶች፣ ዚክሮች፣ ሙስሊሞች ተሰባስበው የሚገሰፁበትና ዱዓዎችን ማድረግም አሉዋቸው። ይህም ለሙስሊሞች የአላህን እዝነት፣ ምህረት፣ የዱዓ ተቀባይነትና እንዲሁም በአኼራቸውና በዱኒያቸው እድለኛ የሚሆኑበትን ነገር ያስገኝላቸዋል። ተሰባስበው መስገዳቸው ደግሞ ወንድማማችነትን፣ ደስታን፣ የጊዜያቸው ማማርና የስራቸውን መጥራት ያገኙበታል።
ሙሉ የሆነ ደስታ እንዲገኝም ጥበበኛ የሆነው አምላካችን አላህ በእዝነቱ የድሆችን ችግር ለመካፈል በሁለቱ ዒዶች ህጎችን ደንግጓል። በዒደል ፊጥር ለድሆች የሚሰጥ ዘካተል ፊጥርን ሲሆን በዒዱል አድሃ ደግሞ ኡድሂያን ለመብላትና ለድሆች ለማካፈል ሶደቃ ለመስጠት ደንግጓል። አላህ በተከበረው ቃሉ እንዲህ ብሏል:-
فَكُلُوا مِنْهَا وَأَطْعِمُوا الْبَائِسَ الْفَقِيرَ
«ከርሷም ብሉ፡፡ ችግረኛ ድሃንም አብሉ፡፡» አል-ሐጅ 28 [ሀሳቡን በከፊል ከተንቢሁል ኢፍሃም ሸርህ ቡሉግ… ኢብኑ ዑሰይሚን ወስጄዋለሁ]
»-» አላህ ሁለቱንም ዒዶች የደነገገው ለባሪያዎቹ መደሰቻና አላህ እንዲታወስባቸው፣ እርሱን እንዲያልቁት፣ እንዲተዛዘኑ ነው። ዒዶች የተደነገጉበት አላማው ይህ ሆኖ እያለ ጥቂት አላህ ያዘነላቸው ሲቀሩ ብዙዎች በፊልም፣ በሺርክና በኩፍር ስንኞች በተሞሉ መንዙማዎች፣ ሴትና ወንድ በመቀላቀል፣ ሴቶች ወደ ዝሙት በሚጣሩበት መልኩ ተገላልጠውና ተቀባብተው በመውጣት፣ ከእስልምናው ህግ ጋር የማይገናኙ አዳዲስ ፈጠራዎችን በማንፀባረቅ፣ በድቤና በአደንዛዡ ጫት ስካር በመዋኘት፣ አላህን የሚያምፁባቸው ቀናቶችና ለሸይጧን አላማውን ማሳኪያ ቀን እያደረጓቸው ነው።
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ካልነበራችሁበት ያስገኛችሁን አምላካችሁን አላህን ፍሩ!! ዲናችን የድቤ፣ ሴትና ወንድ ተቀላቅሎ የሚጨፈርበት፣ የዝሙት፣ አደንዛዥ ቅጠል የሚመነዠግበት ዲን አይደለም!!!። በመደሰቻ ቀናችሁ አታምፁት!!፣ ይልቅ ለዚህ ታላቅ የደስታ ቀን ያልደረሱ ብዙዎች እንዳሉ አውቃችሁ!፣ ያደረሳችሁን አምላካችሁን በሚገባ አመስግኑት!፣ አስታውሱት!፣ አታምፁት!!።
የዒድ ሶላት ስርኣቶች:-
»-» የዒድ ሶላት በመስገጃ ሜዳዎችና አደባባዮች መስገዱ የተሻለ ነው። [ዛዱል መዓድ ኢብኑ'ል ቀይም]
»-» በዒደል ፊጥር ወደ ዒድ ሶላት መስገጃ ቦታዎች ሲወጣ ነጠላ ቁጥር የሆኑ ተምሮችን መብላት ሱንና ነው። አነስ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ አለ:- “የአላህ መልእክተኛ ﷺ የዒደል ፊጥር ቀን ተምሮችን ሳይበሉ አያማልዱም ነበር፣ ነጠላ (ዊትር) አድርገው ይበሏቸው ነበር።” [ቡኻሪ ዘግበውታል።]
»-» በዒዱል አድሃ ሰግደው እስኪመለሱ ማንኛውም የሚበላና የሚጠጣ ነገር አለመጠቀም ሱና ነው። ቡረይዳ ከአባቱ ይዞ (ረዲየላሁ ዐንሁም) እንዲህ አለ:- “የአላህ መልእክተኛ ﷺ የዒደል ፊጥር ቀን እስኪመገቡ አይወጡም ነበር። የዒደል አድሃ ቀን ደግሞ (የዒድ ሶላት) እስኪሰግዱ ምንም አይመገቡም ነበር።” [ኢማሙ አህመድና ትርሚዚይ የዘገቡት ሲሆን አልባኒ ሚሽካት… 1440 ላይ ሶሂህ ብለውታል።]
»-» የዒድ ቦታዎችን ለሁሉም አዋቂ እና ህፃን ወንድ እና ሴት መውጣት ይፈቀዳል። ኡሙ ዐጢያ (ረዲየላሁ ዐንሃ) እንዲህ አለች:- “ልጃ ገረዶችን እና ጫጉላዎችን፣ የወር አበባና የወሊድ ደም ላይ ያሉ ሴቶችን ይዘን እንድንወጣ ታዘናል። የወር አበባና የወሊድ ደም ላይ ያሉ ሴቶች ከሶላት ቦታ ይገለላሉ (አይሰግዱም) ነገር ግን ሌሎችን መልካም ነገሮችን የሙስሊሞችን ዱዓ ይሳተፋሉ። የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ከውስጣችን ጂልባብ ማይኖራት ልትኖር ይችላልና እንዴት ታድርግ? አልኳቸው፣ ‘እህቷ ከጅልባቧ ታልብሳት።’ አሉ።” [ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።]
የህፃናትን ወደ ዒድ ቦታ መውጣትን በተመለከተ ኢብኑ ዐባስ (ረዲየላሁ ዐንሁ) “ከነቢዩ ﷺ ጋር ዒድ ቦታ ተሳትፈሃልን? ተብሎ ሲጠየቅ አዎን…” ብሏል። [ቡኻሪ ዘግበውታል።] ኢብኑ ዐባስ በወቅቱ ልጅ ስለነበረ ነው።
»-» ወንዶች ያማረ ልብስና ሽቶ ተቀብተው መውጣት ይወደድላቸዋል። ገላ መታጠብ ከነቢዩ ﷺ የተረጋገጠ ነገር ባይኖርም ይወደዳል። ነቢዩ ﷺ ገላቸውን ይታጠቡ እንደነበር ጠቁመው የመጡ ሀዲሶች ዶዒፍ ናቸው። ነገር ግን የዑመር ኢብኑል ኸጧብ ልጅ የሆነው ዐብደላህ (ረዲየላሁ ዐንሁም) ለሁለቱ ዒዶች ይታጠብ እንደነበር በመጠቆም የመጣው ዘገባ ሶሂህ እንደሆነም በመናገር ዐብደላህ ደግሞ የነቢዩ ﷺ ሱንና አጥብቀው ከሚከታተሉ ሰዎች ነበር፣ ይላል ኢብኑል ቀይም (ረሂመሁላህ)። [ዛዱል መዓድ ላይ ] ኢብኑ'ል ቀይም ይህን ማለታቸው ዐብደላህ ከነቢዩ ﷺ አይቶ ይሆናል ወደ ማለት ማዘንበላቸው ነው።
ይቀጥላል…
✍🏻ኢብን ሽፋ: (t.me/ibnshifa)
የተለያዩ ት/ቶችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን👇👇 #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
ክፍል 1
———ሁሉም ወደ ዒድ ሶላት መስጋጃ ቦታ…
"ዒድ" የተባለበት ምክንያት አላህ እርሱን በማምለክ ፀጋውን በዋለላቸው ባሪያዎች ላይ በየ አመቱ የሚመላለስ ስለሆነ ነው። እንዲሁም ሁለቱ ዒዶች ማለት ሙስሊሞች አላህ (ተባረከ ወተዓላ) በዋለላቸው ፀጋ ሀላል በሆኑ ነገሮች የሚጣቀሙባቸው፣ የሚጋጌጡባቸው፣ አላህን በጤና ሆነው ለዚያ ቀን በመድረሳቸውና ኢስላማዊ ስርኣቶችን ለማንፀባረቅ በመብቃታቸው የሚያመሰግኑባቸው፣ ርስበርስ የሚጠያየቁባቸውና እንኳን አደረሳችሁ የሚባባሉባቸው ቀናቶች ናቸው። ከነዚህ መገለጫዎችም ዒደል ፊጥር በሚሆን ጊዜ ሶደቀተል ፊጥርን መስጠት፣ በሁለቱ ዒዶች ደግሞ ተክቢራ ማለት፣ ዒደል አድሃ በሚሆን ጊዜ ደግሞ እርድ ማረድና ከእርዱም የተቻለውን ለሚስኪኖች መስጠት ተጠቃሽ ናቸው።
ሌላኛው መገለጫቸው ደግሞ ሁለቱም ዒዶች ከታላላቅ የአምልኮ ስርኣትና ማእዘናት ጋር የተሳሰሩ መሆናቸው ነው። ዒደል ፊጥር ከታላቁ የረመዷን ወር ፆም ጋር የተሳሰረ ሲሆን ዒደል አድሃ ደግሞ የአለም ህዝብ የአላህን ቤት የሚጎበኝበት የሐጅ ወቅት ላይ መሆኑና የዙል ሒጃ የመጀመሪያው አስር ልዩ የዒባዳ ቀናት ማብቂያ ላይ መሆኑ፣ እንዲሁም ሙስሊሞች ወደ አላህ መቃረቢያ የኡድሂያ እርድ ከሚያርዱበት ወቅት የተሳሰረ መሆኑ ነው።
ለሁለቱም ልዩ የሆኑ ሶላቶች፣ ዚክሮች፣ ሙስሊሞች ተሰባስበው የሚገሰፁበትና ዱዓዎችን ማድረግም አሉዋቸው። ይህም ለሙስሊሞች የአላህን እዝነት፣ ምህረት፣ የዱዓ ተቀባይነትና እንዲሁም በአኼራቸውና በዱኒያቸው እድለኛ የሚሆኑበትን ነገር ያስገኝላቸዋል። ተሰባስበው መስገዳቸው ደግሞ ወንድማማችነትን፣ ደስታን፣ የጊዜያቸው ማማርና የስራቸውን መጥራት ያገኙበታል።
ሙሉ የሆነ ደስታ እንዲገኝም ጥበበኛ የሆነው አምላካችን አላህ በእዝነቱ የድሆችን ችግር ለመካፈል በሁለቱ ዒዶች ህጎችን ደንግጓል። በዒደል ፊጥር ለድሆች የሚሰጥ ዘካተል ፊጥርን ሲሆን በዒዱል አድሃ ደግሞ ኡድሂያን ለመብላትና ለድሆች ለማካፈል ሶደቃ ለመስጠት ደንግጓል። አላህ በተከበረው ቃሉ እንዲህ ብሏል:-
فَكُلُوا مِنْهَا وَأَطْعِمُوا الْبَائِسَ الْفَقِيرَ
«ከርሷም ብሉ፡፡ ችግረኛ ድሃንም አብሉ፡፡» አል-ሐጅ 28 [ሀሳቡን በከፊል ከተንቢሁል ኢፍሃም ሸርህ ቡሉግ… ኢብኑ ዑሰይሚን ወስጄዋለሁ]
»-» አላህ ሁለቱንም ዒዶች የደነገገው ለባሪያዎቹ መደሰቻና አላህ እንዲታወስባቸው፣ እርሱን እንዲያልቁት፣ እንዲተዛዘኑ ነው። ዒዶች የተደነገጉበት አላማው ይህ ሆኖ እያለ ጥቂት አላህ ያዘነላቸው ሲቀሩ ብዙዎች በፊልም፣ በሺርክና በኩፍር ስንኞች በተሞሉ መንዙማዎች፣ ሴትና ወንድ በመቀላቀል፣ ሴቶች ወደ ዝሙት በሚጣሩበት መልኩ ተገላልጠውና ተቀባብተው በመውጣት፣ ከእስልምናው ህግ ጋር የማይገናኙ አዳዲስ ፈጠራዎችን በማንፀባረቅ፣ በድቤና በአደንዛዡ ጫት ስካር በመዋኘት፣ አላህን የሚያምፁባቸው ቀናቶችና ለሸይጧን አላማውን ማሳኪያ ቀን እያደረጓቸው ነው።
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ካልነበራችሁበት ያስገኛችሁን አምላካችሁን አላህን ፍሩ!! ዲናችን የድቤ፣ ሴትና ወንድ ተቀላቅሎ የሚጨፈርበት፣ የዝሙት፣ አደንዛዥ ቅጠል የሚመነዠግበት ዲን አይደለም!!!። በመደሰቻ ቀናችሁ አታምፁት!!፣ ይልቅ ለዚህ ታላቅ የደስታ ቀን ያልደረሱ ብዙዎች እንዳሉ አውቃችሁ!፣ ያደረሳችሁን አምላካችሁን በሚገባ አመስግኑት!፣ አስታውሱት!፣ አታምፁት!!።
የዒድ ሶላት ስርኣቶች:-
»-» የዒድ ሶላት በመስገጃ ሜዳዎችና አደባባዮች መስገዱ የተሻለ ነው። [ዛዱል መዓድ ኢብኑ'ል ቀይም]
»-» በዒደል ፊጥር ወደ ዒድ ሶላት መስገጃ ቦታዎች ሲወጣ ነጠላ ቁጥር የሆኑ ተምሮችን መብላት ሱንና ነው። አነስ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ አለ:- “የአላህ መልእክተኛ ﷺ የዒደል ፊጥር ቀን ተምሮችን ሳይበሉ አያማልዱም ነበር፣ ነጠላ (ዊትር) አድርገው ይበሏቸው ነበር።” [ቡኻሪ ዘግበውታል።]
»-» በዒዱል አድሃ ሰግደው እስኪመለሱ ማንኛውም የሚበላና የሚጠጣ ነገር አለመጠቀም ሱና ነው። ቡረይዳ ከአባቱ ይዞ (ረዲየላሁ ዐንሁም) እንዲህ አለ:- “የአላህ መልእክተኛ ﷺ የዒደል ፊጥር ቀን እስኪመገቡ አይወጡም ነበር። የዒደል አድሃ ቀን ደግሞ (የዒድ ሶላት) እስኪሰግዱ ምንም አይመገቡም ነበር።” [ኢማሙ አህመድና ትርሚዚይ የዘገቡት ሲሆን አልባኒ ሚሽካት… 1440 ላይ ሶሂህ ብለውታል።]
»-» የዒድ ቦታዎችን ለሁሉም አዋቂ እና ህፃን ወንድ እና ሴት መውጣት ይፈቀዳል። ኡሙ ዐጢያ (ረዲየላሁ ዐንሃ) እንዲህ አለች:- “ልጃ ገረዶችን እና ጫጉላዎችን፣ የወር አበባና የወሊድ ደም ላይ ያሉ ሴቶችን ይዘን እንድንወጣ ታዘናል። የወር አበባና የወሊድ ደም ላይ ያሉ ሴቶች ከሶላት ቦታ ይገለላሉ (አይሰግዱም) ነገር ግን ሌሎችን መልካም ነገሮችን የሙስሊሞችን ዱዓ ይሳተፋሉ። የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ከውስጣችን ጂልባብ ማይኖራት ልትኖር ይችላልና እንዴት ታድርግ? አልኳቸው፣ ‘እህቷ ከጅልባቧ ታልብሳት።’ አሉ።” [ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።]
የህፃናትን ወደ ዒድ ቦታ መውጣትን በተመለከተ ኢብኑ ዐባስ (ረዲየላሁ ዐንሁ) “ከነቢዩ ﷺ ጋር ዒድ ቦታ ተሳትፈሃልን? ተብሎ ሲጠየቅ አዎን…” ብሏል። [ቡኻሪ ዘግበውታል።] ኢብኑ ዐባስ በወቅቱ ልጅ ስለነበረ ነው።
»-» ወንዶች ያማረ ልብስና ሽቶ ተቀብተው መውጣት ይወደድላቸዋል። ገላ መታጠብ ከነቢዩ ﷺ የተረጋገጠ ነገር ባይኖርም ይወደዳል። ነቢዩ ﷺ ገላቸውን ይታጠቡ እንደነበር ጠቁመው የመጡ ሀዲሶች ዶዒፍ ናቸው። ነገር ግን የዑመር ኢብኑል ኸጧብ ልጅ የሆነው ዐብደላህ (ረዲየላሁ ዐንሁም) ለሁለቱ ዒዶች ይታጠብ እንደነበር በመጠቆም የመጣው ዘገባ ሶሂህ እንደሆነም በመናገር ዐብደላህ ደግሞ የነቢዩ ﷺ ሱንና አጥብቀው ከሚከታተሉ ሰዎች ነበር፣ ይላል ኢብኑል ቀይም (ረሂመሁላህ)። [ዛዱል መዓድ ላይ ] ኢብኑ'ል ቀይም ይህን ማለታቸው ዐብደላህ ከነቢዩ ﷺ አይቶ ይሆናል ወደ ማለት ማዘንበላቸው ነው።
ይቀጥላል…
✍🏻ኢብን ሽፋ: (t.me/ibnshifa)
የተለያዩ ት/ቶችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን👇👇 #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
Telegram
[ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]
እራስህን ሁል ጊዜ ለቁርኣንና ለሀዲስ ተጎታች አድርግ!
በአንድ ነገር ላይ ከቁርኣንና ከሀዲስ ማስረጃ ሳታገኝ አቋም አትያዝ!
ሁሌም ለሰዎች መልካምን ተመኝ!
ለሀቅ እንጂ ለሰዎች ወጋኝ አትሁን
በአንድ ነገር ላይ ከቁርኣንና ከሀዲስ ማስረጃ ሳታገኝ አቋም አትያዝ!
ሁሌም ለሰዎች መልካምን ተመኝ!
ለሀቅ እንጂ ለሰዎች ወጋኝ አትሁን
የሁለቱን ዒዶች ስርኣት የሚመለከቱ ጥቂት ነጥቦች ከማስረጃዎቻቸው ጋር
—————ክፍል 2
የተክቢራ አደራረግንና የዒድ ሶላት አሰጋገድን ያካተተ
ክፍል 1 ለማግኘት ⤵️
https://t.me/IbnShifa/5118
ሴቶች የዒድ ሶላት ወደ ሚሰገድበት ቦታ ሲወጡ…
»-» ሴቶች ሲወጡ ማንኛውም አይነት ማራኪ ሽታ ያለውን ነገር መቀባትና ጌጣ ጌጥ ያለውን ልብስ ለብሰው መውጣት ሀራም ይሆንባቸዋል። ኢብኑ ተይሚያ (ረሂመሁላህ) የሴቶችን ወደ ዒድ ቦታ መውጣት በተመለከተ ሲናገሩ እንዲህ ይላሉ:- “ሴቶች የዒድ ቦታ ላይ ማንኛውም አይነት ሽታ ያለውን ነገር ሳይጠቀሙ፣ የጌጣ ጌጥና የዝነኞችን ልብስ ሳይለብሱ ቢወጡ ችግር የለውም። ምክንያቱም ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋልና:- ምንም አይነት ሽታ ያለውን ነገር ሳይጠቀሙ ይውጡ…።” [ተውዲሁል አህካም ሸርህ ቡሉግ…]
ይህ በሴቶች ላይ የተቀመጠ መስፈርት ነው። ይህን መስፈርት ስሜቴንና ሸይጧንን አሸንፌ ማሟላት አልችልም የምትል ሴት ከቤቷ ትቀመጥ!። ወደ ዒድ ቦታዎች እየወጣች ለጌታቸው ሊሰግዱና ጌታቸውን አላህን ሊያወድሱ የወጡ ወንዶችን ወንጀል ውስጥ እየጣለች ለራሷም ወንጀል ሸምታ ከመግባት ልትቆጠብ ይገባል!!። ሽቶ ተቀብተውና ተጋግጠው የሚወጡ እህቶች አላህን ሊፈሩት ይገባል!!። በደስታ ቀን አላህን ከማመፅ ሊቆጠቡ ይገባል። እህቴ ሆይ! በደስታ ቀን አላህን ካመፅሽ በዱኒያና ነገ በጭንቁ ቀን ጭንቀት እንዳይጨምርልሽና ስቃይሽን እንዳያበረታው ልትፈሪና ልትጠነቀቂ ይገባል!!
እህቴ ወደ ዒድ ቦታ መውጣት ከፈለግሽ ሽቶና ዲዮድራንት… መሰል ነገሮችን ከመቀባት ርቀሽ፣ የሰውነት ቅርፅሽን የሚያሳዩ የተጣበቁና የተጋጌጡ ልብሶችን አሽቀንጥረሽ ጥለሽ ሰፋፊ ሸሪዓዊ አለባበስ ለብሰሽ ድምፅሽን አጥፍተሽ ወጥተሽ አምላክሽን አላህን አወድሰሽና አልቀሽ ለእርሱም ሰግደሽ ተመለሺ። ይህን ማድረግ ካልቻልሽ ግን አላህን ፈርተሽ ቤትሽ ይስፋሽ!!።
»-» ወደ ዒድ ቦታ ሲኬድ ድምፅን ከፍ አድርጎ ተክቢራ ማለት ተደንግጓል። አምላካችን አላህ እንዲህ ብሏል:-
وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
«ቁጥሮችንም ልትሞሉ አላህንም ቅኑን መንገድ ስለመራችሁ ታከብሩትና ታመሰግኑት ዘንድ (ይህን ደነገግንላችሁ)፡፡» አል-በቀረህ 185
ከዐብደላህ ኢብኑ ዑመር (ረዲየላሁ ዐንሁማ) ተይዞ፣ የአላህ መልእክተኛ ﷺ በሁለቱ ዒዶች ከፈድል ኢብኑ ዐባስ፣ ከዐብደላህ፣ ከዐባስ፣ ከዐሊይ፣ ከጀዕፈር፣ ከሀሰንና ሁሰይን፣ ከኡሳማ ኢብኑ ዘይድ፣ ከዘይድ ኢብኑ ሃሪሰህ፣ ከአይመን ኢብን ኡሙ አይመን (ረዲየላሁ ዐንሁም) ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ተክቢርና ተህሊል እያሉ ይወጡ ነበር። [በይሀቂይ የዘገቡት ሲሆን አልባኒ በኢርዋእ አልገሊል 3/123 ላይ ሶሂህ ነው ብለውታል።]
የተክቢራውን አደራረግ በተመለከተ ከነቢዩ ﷺ የተረጋገጠ ሶሂህ የሆነ ዘገባ የለም። ዐብደላህ ኢብኑ መስዑድ ግን የሚከተለውን የተክቢራ አይነት ይጠቀም እንደነበር ተረጋግጧል:- “አላሁ አክበር አላሁ አክበር፣ ላ! ኢላሀ ኢለላህ፣ አላሁ አክበር አላሁ አክበር ወ ሊላሂል ሀምድ” [ኢብኑ አቢ ሸይባ በሶሂህ ሰነድ ዘግበውታል።]
ዐብደላህ ኢብኑ ዐባስም እንደሚከተለው ይል እንደነበር ተዘግቧል:- “አላሁ አክበር አላሁ አክበር፣ አላሁ አክበር ወ ሊላሂል ሀምድ፣ አላሁ አክበር ወ አጀልሉ፣ አላሁ አክበር ዐላ ማ ሐዳና” [በይሀቂይ ሶሂህ በሆነ ሰነድ ዘግበውታል።]
»-» የተክቢራ ጊዜን በተመለከተ የዒደል ፊጥር ተክቢራ የዒዱን ቀን ተሰግዶ እስኪያበቃ ነው። የዒዱል አድሃ ተክቢራ ደግሞ ከዐረፋ ንጋት ሶላት ጀምሮ በተከታታይ አያሙ ተሽሪቅ እስኪጠናቀቅ ድረስ ነው። (የውሙ ዐረፋ ማለት ከዙል ሒጃ 9ኛው ቀን ነው።) ይህ አጠቃላይ ሰለፎች፣ ሶሃባዎች፣ አራቱ መሪዎችና ፉቅሃዎች የተጓዙበት መንገድ ነው። [ሶሂህ ፊቅህ አስ-ሱና አቡ ማሊክ ከማል]
»-» አንዳንድ ሰዎች ዒድ ሚሰገድበት ቦታ ሲደርሱ ሱና ብለው ይሰግዳሉ። ይህ ትልቅ ስህተት ነው። ለሁለቱም ዒዶች ከፊታቸውም ሆነ ከኋላቸው ሱና ሶላት የላቸውም። ነገር ግን ነቢዩ ﷺ ወደ ቤታቸው ከተመለሱ በኋላ 2ረከዓ ይሰግዱ ነበር። ከአቢ ሰዒድ አል-ኹድሪይ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ ከዒድ በፊት ምንም አይሰግዱም ነበር፣ ወደ ቤታቸው ከተመለሱ በኋላ ሁለት ረከዓ ይሰግዱ ነበር።” [ኢብን ማጀህ 1076 ላይ የዘገቡት ሲሆን አልባኒ ሀሰን ነው ብለውታል።] ለሁለቱም ዒዶች አዛንም ሆነ ኢቃም ማለት የለም።
»-» የዒድ ሶላት የአሰጋገድ ሁኔታን በተመለከተ እንደሚከተለው ነው:- የዒድ ሶላት 2ረከዓ ነው። ዑመር ኢብኑል ኸጧብ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ ብሏል:- “የተጓዥ (የጉዞ) ሶላት 2ረካዓ ነው። የዒደል አድሃ ሶላትና የዒደል ፊጥር ሶላትም ሁለት ሁለት ረከዓ ነው። እርሱም አጥሮ ሳይሆን ሙሉው ነው 2ረከዓ በነቢያችሁ አንደበት የተደነገገ ነው።” [ነሳኢይ እና ኢማሙ አህመድ የዘገቡት ሲሆን ሀዲሱም ሶሂህ ነው።]
» የመጀመሪያውን ረከዓ ልክ እንደሌላው ሶላት በኢህራም ተክቢራ ይጀምራል። ከዚያ በኋላ ሰባት ጊዜ ተክቢራ ያደርጋል። ሰባቱ ተክቢራ በሚደረግበት ወቅ እጅ ማንሳቱ ከነቢዩ ﷺ የተረጋገጠ ነገር የለም። ነገር ግን ኢብኑል ቀይም (ረሂመሁላህ) ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር የነቢዩን ﷺ ሱንና አጥብቆ የሚከተል ከመሆኑም ጋር በሰባቱም ተክቢራ ጊዜ እጁን ያነሳ ነበር ይላል። ሌላው በየ ተክቢራው መሃል የሚባል ዚክር ከነቢዩ ﷺ የተረጋገጠ ነገር የለም። ይሁን እንጂ ኢብኑ መስዑድ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ነቢዩ ﷺ በየ ተክቢራው መሃል "አላህን ያወድሱም ያመሰግኑም ነበር” ብሏል። [በይሀቂ የዘገቡት ሲሆን ሰነዱ ሀሰን ነው።]
ከሰባቱ ተክቢራዎች በኋላ ፋቲሃ ይቀራል ከዚያም ሱራዎች ይቀራሉ። ተወዳጅ ሱራዎች "ቃፍ፣ ወል ቁርኣኒል መጂድ፣ የሚለውና ኢቅተረበቲ ሰኣቱ… እንዲሁም ሰቢህ እስመ ረቢከል አዕላና ሐል አታከ ሀዲሱል ጋሺየህ…" ሱራዎች ናቸው። [ሙስሊምና ነሳኢይ ሌሎችም ዘግበውታል።]
ከዚያም በሁለተኛው ረከዓ ተነስቶ ለመቆም ከሚለው ተክቢራ ውጭ አምስት ተክቢራዎችን ይላል። ከዚያ በኋላ ልክ በመጀመሪያው ረከዓ እንዳደረገው ፋቲሃን እና ሌሎችን ሱራዎች ይቀራል። ከዓኢሻ (ረዲየላሁ ዐንሃ) ተይዞ፣ “የአላህ መልእክተኛ ﷺ በዒደል ፊጥርና በዒደል አድሃ ሶላት በመጀመሪያው ረከዓ ሰባት ተክቢራዎችን በሁለተኛው ረከዓ ደግሞ አምስት ተክቢራዎችን ይሉ ነበር።” ብላለች። [አቡዳውድ የዘገቡት ሲሆን ሀዲሱም ሶሂህ ነው።] በመጨረሻም ከተሸሁድ በኋላ ያሰላምታል።
»-» ወደ ዒድ ቦታ ከተጓዙባቸው መንገዶች በተቃራኒ መንገድ መመለስ ሱንና ነው። ከጃቢር ኢብን ዐብደላህ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ እንዲህ አለ:- “ነቢዩ ﷺ የዒድ ቀን ከሆነ በተቃራኒ መንገድ ይጓዙ ነበር።” [ቡኻሪ ዘግበውታል] አቢ ሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ አለ:- “ነቢዩ ﷺ ወደ ዒድ መስገጃ ቦታ ከወጡ መጀመሪያ ከወጡበት መንገድ በተቃራኒው ይመለሱ ነበር።” [ኢብን ማጀህ ዘግበውታል]
አላህ ዒዳችንን አላህን የምንታዘዝበትና አላህ በሚፈቅደው መልኩ የምንደሰትበት ዒድ ያድርግልን!!
✍🏻ኢብን ሽፋ: (t.me/ibnshifa)
የተለያዩ ት/ቶችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን👇👇 #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
—————ክፍል 2
የተክቢራ አደራረግንና የዒድ ሶላት አሰጋገድን ያካተተ
ክፍል 1 ለማግኘት ⤵️
https://t.me/IbnShifa/5118
ሴቶች የዒድ ሶላት ወደ ሚሰገድበት ቦታ ሲወጡ…
»-» ሴቶች ሲወጡ ማንኛውም አይነት ማራኪ ሽታ ያለውን ነገር መቀባትና ጌጣ ጌጥ ያለውን ልብስ ለብሰው መውጣት ሀራም ይሆንባቸዋል። ኢብኑ ተይሚያ (ረሂመሁላህ) የሴቶችን ወደ ዒድ ቦታ መውጣት በተመለከተ ሲናገሩ እንዲህ ይላሉ:- “ሴቶች የዒድ ቦታ ላይ ማንኛውም አይነት ሽታ ያለውን ነገር ሳይጠቀሙ፣ የጌጣ ጌጥና የዝነኞችን ልብስ ሳይለብሱ ቢወጡ ችግር የለውም። ምክንያቱም ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋልና:- ምንም አይነት ሽታ ያለውን ነገር ሳይጠቀሙ ይውጡ…።” [ተውዲሁል አህካም ሸርህ ቡሉግ…]
ይህ በሴቶች ላይ የተቀመጠ መስፈርት ነው። ይህን መስፈርት ስሜቴንና ሸይጧንን አሸንፌ ማሟላት አልችልም የምትል ሴት ከቤቷ ትቀመጥ!። ወደ ዒድ ቦታዎች እየወጣች ለጌታቸው ሊሰግዱና ጌታቸውን አላህን ሊያወድሱ የወጡ ወንዶችን ወንጀል ውስጥ እየጣለች ለራሷም ወንጀል ሸምታ ከመግባት ልትቆጠብ ይገባል!!። ሽቶ ተቀብተውና ተጋግጠው የሚወጡ እህቶች አላህን ሊፈሩት ይገባል!!። በደስታ ቀን አላህን ከማመፅ ሊቆጠቡ ይገባል። እህቴ ሆይ! በደስታ ቀን አላህን ካመፅሽ በዱኒያና ነገ በጭንቁ ቀን ጭንቀት እንዳይጨምርልሽና ስቃይሽን እንዳያበረታው ልትፈሪና ልትጠነቀቂ ይገባል!!
እህቴ ወደ ዒድ ቦታ መውጣት ከፈለግሽ ሽቶና ዲዮድራንት… መሰል ነገሮችን ከመቀባት ርቀሽ፣ የሰውነት ቅርፅሽን የሚያሳዩ የተጣበቁና የተጋጌጡ ልብሶችን አሽቀንጥረሽ ጥለሽ ሰፋፊ ሸሪዓዊ አለባበስ ለብሰሽ ድምፅሽን አጥፍተሽ ወጥተሽ አምላክሽን አላህን አወድሰሽና አልቀሽ ለእርሱም ሰግደሽ ተመለሺ። ይህን ማድረግ ካልቻልሽ ግን አላህን ፈርተሽ ቤትሽ ይስፋሽ!!።
»-» ወደ ዒድ ቦታ ሲኬድ ድምፅን ከፍ አድርጎ ተክቢራ ማለት ተደንግጓል። አምላካችን አላህ እንዲህ ብሏል:-
وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
«ቁጥሮችንም ልትሞሉ አላህንም ቅኑን መንገድ ስለመራችሁ ታከብሩትና ታመሰግኑት ዘንድ (ይህን ደነገግንላችሁ)፡፡» አል-በቀረህ 185
ከዐብደላህ ኢብኑ ዑመር (ረዲየላሁ ዐንሁማ) ተይዞ፣ የአላህ መልእክተኛ ﷺ በሁለቱ ዒዶች ከፈድል ኢብኑ ዐባስ፣ ከዐብደላህ፣ ከዐባስ፣ ከዐሊይ፣ ከጀዕፈር፣ ከሀሰንና ሁሰይን፣ ከኡሳማ ኢብኑ ዘይድ፣ ከዘይድ ኢብኑ ሃሪሰህ፣ ከአይመን ኢብን ኡሙ አይመን (ረዲየላሁ ዐንሁም) ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ተክቢርና ተህሊል እያሉ ይወጡ ነበር። [በይሀቂይ የዘገቡት ሲሆን አልባኒ በኢርዋእ አልገሊል 3/123 ላይ ሶሂህ ነው ብለውታል።]
የተክቢራውን አደራረግ በተመለከተ ከነቢዩ ﷺ የተረጋገጠ ሶሂህ የሆነ ዘገባ የለም። ዐብደላህ ኢብኑ መስዑድ ግን የሚከተለውን የተክቢራ አይነት ይጠቀም እንደነበር ተረጋግጧል:- “አላሁ አክበር አላሁ አክበር፣ ላ! ኢላሀ ኢለላህ፣ አላሁ አክበር አላሁ አክበር ወ ሊላሂል ሀምድ” [ኢብኑ አቢ ሸይባ በሶሂህ ሰነድ ዘግበውታል።]
ዐብደላህ ኢብኑ ዐባስም እንደሚከተለው ይል እንደነበር ተዘግቧል:- “አላሁ አክበር አላሁ አክበር፣ አላሁ አክበር ወ ሊላሂል ሀምድ፣ አላሁ አክበር ወ አጀልሉ፣ አላሁ አክበር ዐላ ማ ሐዳና” [በይሀቂይ ሶሂህ በሆነ ሰነድ ዘግበውታል።]
»-» የተክቢራ ጊዜን በተመለከተ የዒደል ፊጥር ተክቢራ የዒዱን ቀን ተሰግዶ እስኪያበቃ ነው። የዒዱል አድሃ ተክቢራ ደግሞ ከዐረፋ ንጋት ሶላት ጀምሮ በተከታታይ አያሙ ተሽሪቅ እስኪጠናቀቅ ድረስ ነው። (የውሙ ዐረፋ ማለት ከዙል ሒጃ 9ኛው ቀን ነው።) ይህ አጠቃላይ ሰለፎች፣ ሶሃባዎች፣ አራቱ መሪዎችና ፉቅሃዎች የተጓዙበት መንገድ ነው። [ሶሂህ ፊቅህ አስ-ሱና አቡ ማሊክ ከማል]
»-» አንዳንድ ሰዎች ዒድ ሚሰገድበት ቦታ ሲደርሱ ሱና ብለው ይሰግዳሉ። ይህ ትልቅ ስህተት ነው። ለሁለቱም ዒዶች ከፊታቸውም ሆነ ከኋላቸው ሱና ሶላት የላቸውም። ነገር ግን ነቢዩ ﷺ ወደ ቤታቸው ከተመለሱ በኋላ 2ረከዓ ይሰግዱ ነበር። ከአቢ ሰዒድ አል-ኹድሪይ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ ከዒድ በፊት ምንም አይሰግዱም ነበር፣ ወደ ቤታቸው ከተመለሱ በኋላ ሁለት ረከዓ ይሰግዱ ነበር።” [ኢብን ማጀህ 1076 ላይ የዘገቡት ሲሆን አልባኒ ሀሰን ነው ብለውታል።] ለሁለቱም ዒዶች አዛንም ሆነ ኢቃም ማለት የለም።
»-» የዒድ ሶላት የአሰጋገድ ሁኔታን በተመለከተ እንደሚከተለው ነው:- የዒድ ሶላት 2ረከዓ ነው። ዑመር ኢብኑል ኸጧብ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ ብሏል:- “የተጓዥ (የጉዞ) ሶላት 2ረካዓ ነው። የዒደል አድሃ ሶላትና የዒደል ፊጥር ሶላትም ሁለት ሁለት ረከዓ ነው። እርሱም አጥሮ ሳይሆን ሙሉው ነው 2ረከዓ በነቢያችሁ አንደበት የተደነገገ ነው።” [ነሳኢይ እና ኢማሙ አህመድ የዘገቡት ሲሆን ሀዲሱም ሶሂህ ነው።]
» የመጀመሪያውን ረከዓ ልክ እንደሌላው ሶላት በኢህራም ተክቢራ ይጀምራል። ከዚያ በኋላ ሰባት ጊዜ ተክቢራ ያደርጋል። ሰባቱ ተክቢራ በሚደረግበት ወቅ እጅ ማንሳቱ ከነቢዩ ﷺ የተረጋገጠ ነገር የለም። ነገር ግን ኢብኑል ቀይም (ረሂመሁላህ) ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር የነቢዩን ﷺ ሱንና አጥብቆ የሚከተል ከመሆኑም ጋር በሰባቱም ተክቢራ ጊዜ እጁን ያነሳ ነበር ይላል። ሌላው በየ ተክቢራው መሃል የሚባል ዚክር ከነቢዩ ﷺ የተረጋገጠ ነገር የለም። ይሁን እንጂ ኢብኑ መስዑድ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ነቢዩ ﷺ በየ ተክቢራው መሃል "አላህን ያወድሱም ያመሰግኑም ነበር” ብሏል። [በይሀቂ የዘገቡት ሲሆን ሰነዱ ሀሰን ነው።]
ከሰባቱ ተክቢራዎች በኋላ ፋቲሃ ይቀራል ከዚያም ሱራዎች ይቀራሉ። ተወዳጅ ሱራዎች "ቃፍ፣ ወል ቁርኣኒል መጂድ፣ የሚለውና ኢቅተረበቲ ሰኣቱ… እንዲሁም ሰቢህ እስመ ረቢከል አዕላና ሐል አታከ ሀዲሱል ጋሺየህ…" ሱራዎች ናቸው። [ሙስሊምና ነሳኢይ ሌሎችም ዘግበውታል።]
ከዚያም በሁለተኛው ረከዓ ተነስቶ ለመቆም ከሚለው ተክቢራ ውጭ አምስት ተክቢራዎችን ይላል። ከዚያ በኋላ ልክ በመጀመሪያው ረከዓ እንዳደረገው ፋቲሃን እና ሌሎችን ሱራዎች ይቀራል። ከዓኢሻ (ረዲየላሁ ዐንሃ) ተይዞ፣ “የአላህ መልእክተኛ ﷺ በዒደል ፊጥርና በዒደል አድሃ ሶላት በመጀመሪያው ረከዓ ሰባት ተክቢራዎችን በሁለተኛው ረከዓ ደግሞ አምስት ተክቢራዎችን ይሉ ነበር።” ብላለች። [አቡዳውድ የዘገቡት ሲሆን ሀዲሱም ሶሂህ ነው።] በመጨረሻም ከተሸሁድ በኋላ ያሰላምታል።
»-» ወደ ዒድ ቦታ ከተጓዙባቸው መንገዶች በተቃራኒ መንገድ መመለስ ሱንና ነው። ከጃቢር ኢብን ዐብደላህ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ እንዲህ አለ:- “ነቢዩ ﷺ የዒድ ቀን ከሆነ በተቃራኒ መንገድ ይጓዙ ነበር።” [ቡኻሪ ዘግበውታል] አቢ ሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ አለ:- “ነቢዩ ﷺ ወደ ዒድ መስገጃ ቦታ ከወጡ መጀመሪያ ከወጡበት መንገድ በተቃራኒው ይመለሱ ነበር።” [ኢብን ማጀህ ዘግበውታል]
አላህ ዒዳችንን አላህን የምንታዘዝበትና አላህ በሚፈቅደው መልኩ የምንደሰትበት ዒድ ያድርግልን!!
✍🏻ኢብን ሽፋ: (t.me/ibnshifa)
የተለያዩ ት/ቶችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን👇👇 #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
Telegram
[ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]
ታላቅ የሆነ ምንዳ እንዳያመልጣችሁ!!
የዚል-ሒጃ 9ኛው ቀን የውሙ ዐረፋ ፆም
–––––
አላህ ባሪያዎቹን በብዛት ነፃ የሚያወጣበት ታላቅ የሆነ የዐረፋ (ዙልሂጃ 9ኛው) ቀን ነው
የአላህ መልእክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል:-
“አላህ ባሪያዎቹን በብዛት ከእሳት ነፃ የሚያወጣበት እንደ ዐረፈ ቀን አንድም ቀን የለም!…” [ሙስሊም ዘግበውታል]
የዐረፋን (ዚል-ሂጃ 9ኛውን) ቀን መፆም ያለፈውን 1 አመት እና የቀጣዩን 1 አመት ወንጀል ያብሳልና የነገው እለተ ሐሙስ 9ኛው የዚል-ሒጃ ቀን ነውና ፆሙ እንዳያመልጣችሁ!!
የአላህ መልእክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ስለ እለተ ዐረፋ ጾም ተጠይቀው እንዲህ በማለት መለሱ:- "ያለፈውን እና የቀጣዩን አመት ወንጀል ያስምራል (ይሰርዛል)።” [ሙስሊም ዘግበውታል]
የአላህ መልእክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህም ብለዋል:-
“የዐረፋን ቀን መፆም ከፊቱ ያለውን አንድ አመት እና ከኋላው ያለውን አንድ አመት ወንጀል ያስምራል ብዬ በአላህ ላይ ተስፋ አድርጋለሁ።” [ሶሂሁል ጃሚዕ 3853]
ምርጥ (በላጭ) ዱዓ ማለት የዐረፋ ቀን ዱዓ ነውና ነገ ፆመኛ የሆነችሁም አጋጣሚ በበሽታና መሰል ከባድ ምክንያቶች መፆም የማትችሉም ካላችሁ ዱዓ ላይ በርቱ!!
የአላህ መልእክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል:-
“ምርጥ (በላጭ) ዱዓ ማለት የዐረፋ ቀን ዱዓ ነው፣ ከተናገርኩት ነገር ሁሉ በላጩ እኔና ከኔ በፊት የነበሩ ነቢያት የተናገሩት ላ! ኢላሀ ኢለላህ ወህደሁ ላ! ሸሪከ ለሁ, ለሁል ሙሉኩ, ወለሁል ሀምድ, ወ ሁዋ ዐላ ኩሊ ሸይኢን ቀዲር (የሚለው) ነው!!። ትርጉሙም:- ከአንድ አላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም! እርሱም ብቸኛ ነው፣ ለእርሱም ምንም ተጋሪ የለውም!፣ ንግስናም ለእርሱ ነው፣ ምስጋና ሁሉ ለእርሱ ነው፣ እርሱም በሁሉ ነገር ላይ ቻይ የሆነ ነው።” (የሚለው ታላቅ የሆነ የተውሒድ ቃል ነው) [ትርሚዚይ የዘገቡት ሲሆን አልባኒ ሀሰን ነው ብለውታል።]
🔹ነገ እለተ ሐሙስ ግንቦት 28/2017 ዚል-ሒጃ 9ኛው የዐረፋ ቀን ነውና አደራ በፆሙም በዱዓውም አትዘናጉ!! በዱዓ እንበርተ ልዩ ቀናቶች ናቸው!!
✍🏻ኢብን ሽፋ: (t.me/ibnshifa)
የተለያዩ ት/ቶችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችን ⤵️ #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
የዚል-ሒጃ 9ኛው ቀን የውሙ ዐረፋ ፆም
–––––
አላህ ባሪያዎቹን በብዛት ነፃ የሚያወጣበት ታላቅ የሆነ የዐረፋ (ዙልሂጃ 9ኛው) ቀን ነው
የአላህ መልእክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል:-
“አላህ ባሪያዎቹን በብዛት ከእሳት ነፃ የሚያወጣበት እንደ ዐረፈ ቀን አንድም ቀን የለም!…” [ሙስሊም ዘግበውታል]
የዐረፋን (ዚል-ሂጃ 9ኛውን) ቀን መፆም ያለፈውን 1 አመት እና የቀጣዩን 1 አመት ወንጀል ያብሳልና የነገው እለተ ሐሙስ 9ኛው የዚል-ሒጃ ቀን ነውና ፆሙ እንዳያመልጣችሁ!!
የአላህ መልእክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ስለ እለተ ዐረፋ ጾም ተጠይቀው እንዲህ በማለት መለሱ:- "ያለፈውን እና የቀጣዩን አመት ወንጀል ያስምራል (ይሰርዛል)።” [ሙስሊም ዘግበውታል]
የአላህ መልእክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህም ብለዋል:-
“የዐረፋን ቀን መፆም ከፊቱ ያለውን አንድ አመት እና ከኋላው ያለውን አንድ አመት ወንጀል ያስምራል ብዬ በአላህ ላይ ተስፋ አድርጋለሁ።” [ሶሂሁል ጃሚዕ 3853]
ምርጥ (በላጭ) ዱዓ ማለት የዐረፋ ቀን ዱዓ ነውና ነገ ፆመኛ የሆነችሁም አጋጣሚ በበሽታና መሰል ከባድ ምክንያቶች መፆም የማትችሉም ካላችሁ ዱዓ ላይ በርቱ!!
የአላህ መልእክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል:-
“ምርጥ (በላጭ) ዱዓ ማለት የዐረፋ ቀን ዱዓ ነው፣ ከተናገርኩት ነገር ሁሉ በላጩ እኔና ከኔ በፊት የነበሩ ነቢያት የተናገሩት ላ! ኢላሀ ኢለላህ ወህደሁ ላ! ሸሪከ ለሁ, ለሁል ሙሉኩ, ወለሁል ሀምድ, ወ ሁዋ ዐላ ኩሊ ሸይኢን ቀዲር (የሚለው) ነው!!። ትርጉሙም:- ከአንድ አላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም! እርሱም ብቸኛ ነው፣ ለእርሱም ምንም ተጋሪ የለውም!፣ ንግስናም ለእርሱ ነው፣ ምስጋና ሁሉ ለእርሱ ነው፣ እርሱም በሁሉ ነገር ላይ ቻይ የሆነ ነው።” (የሚለው ታላቅ የሆነ የተውሒድ ቃል ነው) [ትርሚዚይ የዘገቡት ሲሆን አልባኒ ሀሰን ነው ብለውታል።]
🔹ነገ እለተ ሐሙስ ግንቦት 28/2017 ዚል-ሒጃ 9ኛው የዐረፋ ቀን ነውና አደራ በፆሙም በዱዓውም አትዘናጉ!! በዱዓ እንበርተ ልዩ ቀናቶች ናቸው!!
✍🏻ኢብን ሽፋ: (t.me/ibnshifa)
የተለያዩ ት/ቶችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችን ⤵️ #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
Telegram
[ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]
እራስህን ሁል ጊዜ ለቁርኣንና ለሀዲስ ተጎታች አድርግ!
በአንድ ነገር ላይ ከቁርኣንና ከሀዲስ ማስረጃ ሳታገኝ አቋም አትያዝ!
ሁሌም ለሰዎች መልካምን ተመኝ!
ለሀቅ እንጂ ለሰዎች ወጋኝ አትሁን
በአንድ ነገር ላይ ከቁርኣንና ከሀዲስ ማስረጃ ሳታገኝ አቋም አትያዝ!
ሁሌም ለሰዎች መልካምን ተመኝ!
ለሀቅ እንጂ ለሰዎች ወጋኝ አትሁን
መልካም ጉዞ!
በሁሉም አቅጣጫ ዒዱን ከቤተሰባቸው በማሳለፍ ቤተሰባቸውን ለማስደሰት ለሚጓዙ ወንድም እህቶች በሙሉ መልካም ጉዞ ይሁንላቸው!!
አላህ በሠላም አድርሶ በሠላም ይመልሳቸው!!
🔹በተውሒድና በሱንና ላይ አደራ!! ወላጆቻችሁን፣ ቤተሰቦቻችሁን፣ ዘመድ አዝማዶቻችሁን በሙሉ በሚቀበሏችሁ መልኩ በለስላሳ አንደበታችሁ አስተምሯቸው!! ከሺርክ ከቢድዐህና ከጫት ተጠንቅቀው (ርቀው) ተውሒድና ሱናን አጥብቀው እንዲይዙ አደራ በሏቸው!!
#Join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
በሁሉም አቅጣጫ ዒዱን ከቤተሰባቸው በማሳለፍ ቤተሰባቸውን ለማስደሰት ለሚጓዙ ወንድም እህቶች በሙሉ መልካም ጉዞ ይሁንላቸው!!
አላህ በሠላም አድርሶ በሠላም ይመልሳቸው!!
🔹በተውሒድና በሱንና ላይ አደራ!! ወላጆቻችሁን፣ ቤተሰቦቻችሁን፣ ዘመድ አዝማዶቻችሁን በሙሉ በሚቀበሏችሁ መልኩ በለስላሳ አንደበታችሁ አስተምሯቸው!! ከሺርክ ከቢድዐህና ከጫት ተጠንቅቀው (ርቀው) ተውሒድና ሱናን አጥብቀው እንዲይዙ አደራ በሏቸው!!
#Join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይህ የተክቢርና የተህሊል፣ የተህሚድ፣ የዱዓ አላህን የማላቅ የማመስገንና ላ! ኢላሀ ኢለላህ የሚባልበት ልዩ ወቅት ነውና አንዘናጋ!!
اللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، لَا إِلَهَ إِلَّا اللهُ..
وَاللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، وَللهِ الْحَمْدُ
اللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، لَا إِلَهَ إِلَّا اللهُ..
وَاللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، وَللهِ الْحَمْدُ
اللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، لَا إِلَهَ إِلَّا اللهُ..
وَاللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، وَللهِ الْحَمْدُ
اللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، لَا إِلَهَ إِلَّا اللهُ..
وَاللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، وَللهِ الْحَمْدُ
اللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، لَا إِلَهَ إِلَّا اللهُ..
وَاللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، وَللهِ الْحَمْدُ
اللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، لَا إِلَهَ إِلَّا اللهُ..
وَاللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، وَللهِ الْحَمْدُ
اللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، لَا إِلَهَ إِلَّا اللهُ..
وَاللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، وَللهِ الْحَمْدُ
#Join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
اللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، لَا إِلَهَ إِلَّا اللهُ..
وَاللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، وَللهِ الْحَمْدُ
اللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، لَا إِلَهَ إِلَّا اللهُ..
وَاللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، وَللهِ الْحَمْدُ
اللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، لَا إِلَهَ إِلَّا اللهُ..
وَاللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، وَللهِ الْحَمْدُ
اللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، لَا إِلَهَ إِلَّا اللهُ..
وَاللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، وَللهِ الْحَمْدُ
اللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، لَا إِلَهَ إِلَّا اللهُ..
وَاللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، وَللهِ الْحَمْدُ
اللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، لَا إِلَهَ إِلَّا اللهُ..
وَاللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، وَللهِ الْحَمْدُ
اللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، لَا إِلَهَ إِلَّا اللهُ..
وَاللهُ أَكْبَرُ، اللهُ أَكْبَرُ، وَللهِ الْحَمْدُ
#Join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
🕋 ለመላው ሙስሊም ማህበረሰብ እንኳን ለታላቁ የዒድ አል-አድሃ በዓል በሠላም አደረሳችሁ!! 🕋
عيدكم مبارك!
ዒዳችሁ የተባረከ ይሁን!
تقبلﷲ منا ومنكم.
አላህ ከኛም ከናንተም መልካም ስራችንን ይቀበለን!
ዒድ ማለት አዲስ ልብስ ለለበሰ ሳይሆን፣ ዒድ ማለት የቀጠሯን ቀን ፈርቶ፣ ሸሪዓዊ ስርኣቱን ጠብቆ፣ ሸሪዓን ከመፃረር ርቆ፣ በሱንና ዒዱን ላከበረ ሰው ነው!!።
🔹ሙስሊም ወንድም የተቸገረውን ወንድሙን በተለየ መልኩ እያስታወሰ ያለውን ተካፍሎ የሚበላበት ወቅት ነውና ኡድሂያ ማረድ አላህ የረዳው ደካማና ማረድ ያልቻሉት ጋር ተካፍሎ በመብላት በዒዱ ሁሉም ደስተኛ እንዲሆን የበኩላችን ጥረት እናድርግ!!
በድጋሚ እንኳን በሠላም አደረሰን!!
#join ⤵️
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
عيدكم مبارك!
ዒዳችሁ የተባረከ ይሁን!
تقبلﷲ منا ومنكم.
አላህ ከኛም ከናንተም መልካም ስራችንን ይቀበለን!
ዒድ ማለት አዲስ ልብስ ለለበሰ ሳይሆን፣ ዒድ ማለት የቀጠሯን ቀን ፈርቶ፣ ሸሪዓዊ ስርኣቱን ጠብቆ፣ ሸሪዓን ከመፃረር ርቆ፣ በሱንና ዒዱን ላከበረ ሰው ነው!!።
🔹ሙስሊም ወንድም የተቸገረውን ወንድሙን በተለየ መልኩ እያስታወሰ ያለውን ተካፍሎ የሚበላበት ወቅት ነውና ኡድሂያ ማረድ አላህ የረዳው ደካማና ማረድ ያልቻሉት ጋር ተካፍሎ በመብላት በዒዱ ሁሉም ደስተኛ እንዲሆን የበኩላችን ጥረት እናድርግ!!
በድጋሚ እንኳን በሠላም አደረሰን!!
#join ⤵️
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
የአደም ልጅ ስትጠይቀው ይቆጣል፣ አላህ ደግሞ እርሱን ባለ መጠየቅህ ይቆጣል!!
———
የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:-
“አላህ እርሱን የማይለምነውን (የማይጠቀውን) ሰው ይቆጠዋል።” [ትርሚዚይ 3373]
ታላቁ ሊቅ ኢብኑ'ል ቀይም (ረሂመሁላህ) እንዲህ አሉ:-
“አላህ ከፍጡራኖቹ ወደ እርሱ ተወዳጁ፣ አላህን በመለመን በላጭ የሆኑና የሚያበዙ ናቸው። አላህ በዱዓ ችክ ብለው የሚያዘውትሩትን ይወዳል፣ ባሪያው እሱን በመለመን ችክ ባለ (ባዘውተረ) ቁጥር ይወደዋል፣ ያቀርበዋል፣ ይሰጠዋል።” [ሃዲ'ል አርዋህ 91]
የሚለምኑትን የሚወደውን አላህን አጥብቀህ ለምነው፣ ያቀርብሃል፣ ይወድሃል፣ ይሰጥሃል።
- የአደም ልጅ ስትለምነው ይቆጣል፣ ይጠላሃል፣ ክብርህን ያወርደዋል፣ የአደምን ልጅ ከመለመን ችላ በል!፣ ራቅ። ተስፋህ ሁሉ ምስጉንና የተብቃቃ ሰማይና ምድ የእርሱ የሆነውን ያሻውን ሰሪ ብቻውን ቀሪ፣ ከአዛኞች ሁሉ በላይ ወደር በሌለው አዛኝ አላህ ላይ ብቻ ይሁን፣ በእርሱ የተመካ አያፍርም እርሱ ለተመኩበት ሁሉ በቂ አምላክ ነው!! ሰበብ አድርስ እርሱን ብቻ ለምነው ያቀርብሃል ይወድሃል፣ የጠየቅከውንም ለአንተ በሚበጅህ መልኩ ያሳካልሃል፣ የልብ መብቃቃትንም ይሰጥሃል!!።
✍🏻ኢብን ሽፋ
#Join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
———
የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:-
“አላህ እርሱን የማይለምነውን (የማይጠቀውን) ሰው ይቆጠዋል።” [ትርሚዚይ 3373]
ታላቁ ሊቅ ኢብኑ'ል ቀይም (ረሂመሁላህ) እንዲህ አሉ:-
“አላህ ከፍጡራኖቹ ወደ እርሱ ተወዳጁ፣ አላህን በመለመን በላጭ የሆኑና የሚያበዙ ናቸው። አላህ በዱዓ ችክ ብለው የሚያዘውትሩትን ይወዳል፣ ባሪያው እሱን በመለመን ችክ ባለ (ባዘውተረ) ቁጥር ይወደዋል፣ ያቀርበዋል፣ ይሰጠዋል።” [ሃዲ'ል አርዋህ 91]
የሚለምኑትን የሚወደውን አላህን አጥብቀህ ለምነው፣ ያቀርብሃል፣ ይወድሃል፣ ይሰጥሃል።
- የአደም ልጅ ስትለምነው ይቆጣል፣ ይጠላሃል፣ ክብርህን ያወርደዋል፣ የአደምን ልጅ ከመለመን ችላ በል!፣ ራቅ። ተስፋህ ሁሉ ምስጉንና የተብቃቃ ሰማይና ምድ የእርሱ የሆነውን ያሻውን ሰሪ ብቻውን ቀሪ፣ ከአዛኞች ሁሉ በላይ ወደር በሌለው አዛኝ አላህ ላይ ብቻ ይሁን፣ በእርሱ የተመካ አያፍርም እርሱ ለተመኩበት ሁሉ በቂ አምላክ ነው!! ሰበብ አድርስ እርሱን ብቻ ለምነው ያቀርብሃል ይወድሃል፣ የጠየቅከውንም ለአንተ በሚበጅህ መልኩ ያሳካልሃል፣ የልብ መብቃቃትንም ይሰጥሃል!!።
✍🏻ኢብን ሽፋ
#Join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
የተውሒድ ባለ ቤቶችን አላህ ከእሳት እርም አድርጓቸዋል!!
———
ከአነስ ኢብን ማሊክ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል:- “አንድም ሰው የለም፣ ከልቡ እውነት ብሎ ከአንድ አላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም! ሙሀመድም የአላህ መልእክተኛ ነው በማለት የመሰከረ፣ አላህ በእሳት እርም ቢያደርግባት እንጂ።” [ቡኻሪ 128]
በሌላ ሀዲስ ከዑባደተ ኢብኒ ሷሚት (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ አለ:- “ከአንድ አላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም! ሙሀመድም የአላህ መልእክተኛ ነው ብሎ የመሰከረ በእርሱ ላይ እሳትን እርም አድርጎበታል!።” [ሙስሊም 29]
ከዒትባን (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ፣ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል:- “በእርግጥ የአላህን ፊት ፈልጎበት ፣ ከአንድ አላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም! ያለን ሰው አላህ ከእሳት እርም! አድርጎታል።” [ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል]
ሸይኽ ዘይድ ቢን ሙሀመድ ሃዲ'ል መድኸሊይ (ረሂመሁላህ) ይህን ሶሃባው ሂትባን ያስተላለፈውን “በእርግጥ የአላህን ፊት ፈልጎበት ፣ ከአንድ አላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም! ያለን ሰው አላህ ከእሳት እርም አድርጎታል።” የሚለውን ሀዲስ ሲያብራሩ እንዲህ አሉ:-
የተውሒድ ሰዎችን አላህ በእሳት እርም አድርጎባታል። ከተውሒድ ሰዎች አላህ ከጅምሩም ወደ እሳት የማያስገባቸው እንቅስቃሴዋን (ድምጿንም) የማያሰማቸው አሉ፣ እነዚህም ተውሒድን በሚገባ ያረጋገጡ የሙሉ ኢማን ባለ ቤት የሆኑ ሰዎች ናቸው። ሙሉ በሙሉ እሳትን እርም አድርጎባቸዋል አይገቡም!። (አላህ ከእነዚህ ያድርገን!!)
ከተውሒድ ሰዎች ውስጥ ሆነው ደግሞ ሌሎች አይነቶች አሉ፣ እነሱም ከባባድ ወንጀሎችን ፈፅመው ተውበት ሳያደርጉ የሚሞቱ (ወደ አኼራ የሚሄዱት) ናቸው፣ እነዚህ ደግሞ በአላህ ፍላጎት ውስጥ ናቸው፣ (ከፈለገ ያለ ምንም ቅጣት ይምራቸዋል፣ ከፈለገም ለወንጀላቸው ያህል በእሳት ይቀጣቸውና ወደ ጀነት ይመልሳቸዋል።) ነገር ግን እነዚህንም በእሳት እርም አድርጓቸዋል ይባላል። ይህ ማለት:- እሳት ውስጥ ዘላለማዊ አይሆኑም ማለት ነው። ይልቁንም በወንጀላቸው ልክ ወደ እሳት ቢገቡ እንኳ ከወጡ በኋላ ግን ዘለኣለማዊ መኖሪያቸው ጀነት ነው፣ ምክንያቱም ከተውሂድ ባለ ቤቶች ናቸውና። [አል-ፈትህ ወት-ተስዲድ ፊ ሸርሂ ኪታብ አት-ተውሂድ 37]
🔸የተውሂድ ጉዳይ አንገብጋቢ ከሚባሉ ነገሮች ሁሉ ቀዳሚው አንገብጋቢ ጉዳይ ነውና ልዩ ትኩረት ሊሰጠው ግድ ይላል!!
ይህን የፍጡራን ሁሉ ዋስትና የሆነውን ተውሒድን ሰማይና ምድር የቆመለትን ተውሒድ ሁሉም በቻለው ልክ ለዘመድ አዝማድና ለመላው ህብረተሰብ (የሰው ዘር) ሁሉ ማስተማርና ማስረዳት ይገበዋል!!። ከሺርክ ተጠንቅቆ ተውሒድን ያለያዘ ሰው ወደ ጀሀነም ላለ መውረዱ ምንም ዋስትና የለውም!!።
አላህ ሺርክን (በአላህ ላይ ከማጋራት) ተጠንቅቀው ሙሉ ኢማን ካላቸው ተውሒድን በአግባቡ ካረጋገጡ ሰዎች ያድርገን!!
✍🏻ኢብን ሽፋ (t.me/ibnshifa)
የተለያዩ ት/ቶችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችን ⤵️ #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
———
ከአነስ ኢብን ማሊክ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል:- “አንድም ሰው የለም፣ ከልቡ እውነት ብሎ ከአንድ አላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም! ሙሀመድም የአላህ መልእክተኛ ነው በማለት የመሰከረ፣ አላህ በእሳት እርም ቢያደርግባት እንጂ።” [ቡኻሪ 128]
በሌላ ሀዲስ ከዑባደተ ኢብኒ ሷሚት (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ አለ:- “ከአንድ አላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም! ሙሀመድም የአላህ መልእክተኛ ነው ብሎ የመሰከረ በእርሱ ላይ እሳትን እርም አድርጎበታል!።” [ሙስሊም 29]
ከዒትባን (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ፣ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል:- “በእርግጥ የአላህን ፊት ፈልጎበት ፣ ከአንድ አላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም! ያለን ሰው አላህ ከእሳት እርም! አድርጎታል።” [ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል]
ሸይኽ ዘይድ ቢን ሙሀመድ ሃዲ'ል መድኸሊይ (ረሂመሁላህ) ይህን ሶሃባው ሂትባን ያስተላለፈውን “በእርግጥ የአላህን ፊት ፈልጎበት ፣ ከአንድ አላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም! ያለን ሰው አላህ ከእሳት እርም አድርጎታል።” የሚለውን ሀዲስ ሲያብራሩ እንዲህ አሉ:-
የተውሒድ ሰዎችን አላህ በእሳት እርም አድርጎባታል። ከተውሒድ ሰዎች አላህ ከጅምሩም ወደ እሳት የማያስገባቸው እንቅስቃሴዋን (ድምጿንም) የማያሰማቸው አሉ፣ እነዚህም ተውሒድን በሚገባ ያረጋገጡ የሙሉ ኢማን ባለ ቤት የሆኑ ሰዎች ናቸው። ሙሉ በሙሉ እሳትን እርም አድርጎባቸዋል አይገቡም!። (አላህ ከእነዚህ ያድርገን!!)
ከተውሒድ ሰዎች ውስጥ ሆነው ደግሞ ሌሎች አይነቶች አሉ፣ እነሱም ከባባድ ወንጀሎችን ፈፅመው ተውበት ሳያደርጉ የሚሞቱ (ወደ አኼራ የሚሄዱት) ናቸው፣ እነዚህ ደግሞ በአላህ ፍላጎት ውስጥ ናቸው፣ (ከፈለገ ያለ ምንም ቅጣት ይምራቸዋል፣ ከፈለገም ለወንጀላቸው ያህል በእሳት ይቀጣቸውና ወደ ጀነት ይመልሳቸዋል።) ነገር ግን እነዚህንም በእሳት እርም አድርጓቸዋል ይባላል። ይህ ማለት:- እሳት ውስጥ ዘላለማዊ አይሆኑም ማለት ነው። ይልቁንም በወንጀላቸው ልክ ወደ እሳት ቢገቡ እንኳ ከወጡ በኋላ ግን ዘለኣለማዊ መኖሪያቸው ጀነት ነው፣ ምክንያቱም ከተውሂድ ባለ ቤቶች ናቸውና። [አል-ፈትህ ወት-ተስዲድ ፊ ሸርሂ ኪታብ አት-ተውሂድ 37]
🔸የተውሂድ ጉዳይ አንገብጋቢ ከሚባሉ ነገሮች ሁሉ ቀዳሚው አንገብጋቢ ጉዳይ ነውና ልዩ ትኩረት ሊሰጠው ግድ ይላል!!
ይህን የፍጡራን ሁሉ ዋስትና የሆነውን ተውሒድን ሰማይና ምድር የቆመለትን ተውሒድ ሁሉም በቻለው ልክ ለዘመድ አዝማድና ለመላው ህብረተሰብ (የሰው ዘር) ሁሉ ማስተማርና ማስረዳት ይገበዋል!!። ከሺርክ ተጠንቅቆ ተውሒድን ያለያዘ ሰው ወደ ጀሀነም ላለ መውረዱ ምንም ዋስትና የለውም!!።
አላህ ሺርክን (በአላህ ላይ ከማጋራት) ተጠንቅቀው ሙሉ ኢማን ካላቸው ተውሒድን በአግባቡ ካረጋገጡ ሰዎች ያድርገን!!
✍🏻ኢብን ሽፋ (t.me/ibnshifa)
የተለያዩ ት/ቶችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችን ⤵️ #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
Telegram
[ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]
እራስህን ሁል ጊዜ ለቁርኣንና ለሀዲስ ተጎታች አድርግ!
በአንድ ነገር ላይ ከቁርኣንና ከሀዲስ ማስረጃ ሳታገኝ አቋም አትያዝ!
ሁሌም ለሰዎች መልካምን ተመኝ!
ለሀቅ እንጂ ለሰዎች ወጋኝ አትሁን
በአንድ ነገር ላይ ከቁርኣንና ከሀዲስ ማስረጃ ሳታገኝ አቋም አትያዝ!
ሁሌም ለሰዎች መልካምን ተመኝ!
ለሀቅ እንጂ ለሰዎች ወጋኝ አትሁን
የተውሒድ ፀጋና ትሩፋቶቹ!!
———
ታላቁ ዓሊም ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚየህ (ረሂመሁላህ) እንዲህ ይላሉ:-
«የዓለምን ሁኔታ ያስተዋለ:- የመስተካከል ወይም የደግ ነገር ሁሉ ምክንያት (ሰበቡ) የአላህ አንድነትና አምልኮ የተባለን ሁሉ ፍፁም ለእርሱ ማድረግ (ተውሒድ) መልእክተኛውን መታዘዝ ሆኖ ያገኘዋል። ዓለም ላይ ያለ የተንኮል (ሸር) የፈተና እና የከባባድ ሙሲባ፣ የጠላት በሙስሊሞች ላይ የበላይነት ማሳየትና ሌሎችም… የመሳሰሉ ነገሮች ምክንያት (ሰበብ) መልእክተኛውን መቃረንና ከአላህ ውጪ ወዳለ ነገር ጥሪ ማድረግ መሆኑን ይገነዘባል።» [መጅሙዕ አልፈታዋ 25/15]
✍🏻ኢብን ሽፋ
#Join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://telegram.me/IbnShifa
Follow the Ibn Shifa - ኢብን ሽፋ channel on WhatsApp:
👇👇 https://whatsapp.com/channel/0029VbAU7moHgZWXXXnNiL3f
———
ታላቁ ዓሊም ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚየህ (ረሂመሁላህ) እንዲህ ይላሉ:-
«የዓለምን ሁኔታ ያስተዋለ:- የመስተካከል ወይም የደግ ነገር ሁሉ ምክንያት (ሰበቡ) የአላህ አንድነትና አምልኮ የተባለን ሁሉ ፍፁም ለእርሱ ማድረግ (ተውሒድ) መልእክተኛውን መታዘዝ ሆኖ ያገኘዋል። ዓለም ላይ ያለ የተንኮል (ሸር) የፈተና እና የከባባድ ሙሲባ፣ የጠላት በሙስሊሞች ላይ የበላይነት ማሳየትና ሌሎችም… የመሳሰሉ ነገሮች ምክንያት (ሰበብ) መልእክተኛውን መቃረንና ከአላህ ውጪ ወዳለ ነገር ጥሪ ማድረግ መሆኑን ይገነዘባል።» [መጅሙዕ አልፈታዋ 25/15]
✍🏻ኢብን ሽፋ
#Join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://telegram.me/IbnShifa
Follow the Ibn Shifa - ኢብን ሽፋ channel on WhatsApp:
👇👇 https://whatsapp.com/channel/0029VbAU7moHgZWXXXnNiL3f
Telegram
[ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]
እራስህን ሁል ጊዜ ለቁርኣንና ለሀዲስ ተጎታች አድርግ!
በአንድ ነገር ላይ ከቁርኣንና ከሀዲስ ማስረጃ ሳታገኝ አቋም አትያዝ!
ሁሌም ለሰዎች መልካምን ተመኝ!
ለሀቅ እንጂ ለሰዎች ወጋኝ አትሁን
በአንድ ነገር ላይ ከቁርኣንና ከሀዲስ ማስረጃ ሳታገኝ አቋም አትያዝ!
ሁሌም ለሰዎች መልካምን ተመኝ!
ለሀቅ እንጂ ለሰዎች ወጋኝ አትሁን
የወንጀል ጠባሳ እና የሰው ልጆችን አዋራጅነቱ!!
———
ኢማም ኢብኑል ቀይም (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል:-
“በአንድ ሀገር ወንጀል አልሰፈነችም ያንን ሀገር ብታወድመው እንጂ።
» በሰዎች ልብም አትሰፍንም ልባቸውን እውር ብታደርገው እንጂ።
» በአንድ አካልም አትሰፍንም ያንን አካል ብታሰቃየው እንጂ።
» በህዝቦች ላይም አትሰፍንም ያንን ህዝብ ብታሳንሰው እንጂ።
» በነፍስ ላይም አትሰፍንም ያቺን ነፍስ ብታበላሻት እንጂ።
ወንጀል አትከሰትም አላህ ዘንድ ለባሪያው ውርደት ምክንያት ብትሆን እንጂ፣ ባሪያው አላህ ዘንድ ከተዋረደ ማንም አያከብረውም።
ልክ አላህ እንደተናገረው:-
{ وَمَنْ يُهِـنِ اللَّهُ فـَمـَا لَـهُ مِنْ مُكْـرِم ٍ} الحج ١٨
«አላህ የሚያዋርደውም ሰው ለእርሱ ምንም አክባሪ የለውም።» አል ሐጅ 18
በዚህች አለምና በመጨረሻይቱ አለም ተንኮል (ሸር)ና በሽታ አለን? ምክንያቱ (ሰበቡ) ወንጀልና አመፅ ቢሆን እንጂ።” [አዳኡ ወደዋእ ገፅ 42]
አላህ ከትልቁም ከትንሹም ወንጀል ይጠብቀን!!
✍🏻ትርጉም:- ኢብን ሽፋ
#Join ⤵️⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
Follow the Ibn Shifa channel on WhatsApp: ⤵️⤵️ https://whatsapp.com/channel/0029VbAU7moHgZWXXXnNiL3f
———
ኢማም ኢብኑል ቀይም (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል:-
“በአንድ ሀገር ወንጀል አልሰፈነችም ያንን ሀገር ብታወድመው እንጂ።
» በሰዎች ልብም አትሰፍንም ልባቸውን እውር ብታደርገው እንጂ።
» በአንድ አካልም አትሰፍንም ያንን አካል ብታሰቃየው እንጂ።
» በህዝቦች ላይም አትሰፍንም ያንን ህዝብ ብታሳንሰው እንጂ።
» በነፍስ ላይም አትሰፍንም ያቺን ነፍስ ብታበላሻት እንጂ።
ወንጀል አትከሰትም አላህ ዘንድ ለባሪያው ውርደት ምክንያት ብትሆን እንጂ፣ ባሪያው አላህ ዘንድ ከተዋረደ ማንም አያከብረውም።
ልክ አላህ እንደተናገረው:-
{ وَمَنْ يُهِـنِ اللَّهُ فـَمـَا لَـهُ مِنْ مُكْـرِم ٍ} الحج ١٨
«አላህ የሚያዋርደውም ሰው ለእርሱ ምንም አክባሪ የለውም።» አል ሐጅ 18
በዚህች አለምና በመጨረሻይቱ አለም ተንኮል (ሸር)ና በሽታ አለን? ምክንያቱ (ሰበቡ) ወንጀልና አመፅ ቢሆን እንጂ።” [አዳኡ ወደዋእ ገፅ 42]
አላህ ከትልቁም ከትንሹም ወንጀል ይጠብቀን!!
✍🏻ትርጉም:- ኢብን ሽፋ
#Join ⤵️⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
Follow the Ibn Shifa channel on WhatsApp: ⤵️⤵️ https://whatsapp.com/channel/0029VbAU7moHgZWXXXnNiL3f
አዲስ ኪታብ ገበያ ላይ በቅርብ ቀን
👉 ቀደም ሲል በ pdf የተለቀቀው ኪታብ ተሻሽሎ በልዩ ሁኔታ ለህትመት በቅቷል፣ በአላህ ፈቃድ በሰሞኑ ገበያ ላይ ይውላል
የኪታቡ ስም:-
📚 سبيل الرشاد في هدي خير العباد
📒 ሰቢሉ-ረ'ሻድ ፊ`ሃዲ ኸይል’ዒባድ
🏝 رسالة مختصرة في تربية الأبناء والبنات على تعليم التوحيد و السنة، وصفة الصلاة ومحاسن الأخلاق لطلاب التحفيظ والمبتدئين لا يستغني عنها الكبار .
✅ ለልጆች፣ ለሂፍዝ እና ጀማሪ ተማሪዎች ተውሂድን፣ ሱናን፣ የሶላት ስርዓትን እና መልካም ስነ-ምግባርን በማስተማር ማሳደግን አስመልክቶ ትላልቆችም ከሷ የማይብቃቁ አጠር ያለች ኪታብ ናት!!
📝 جمع وإعداد: الشيخ الدكتور حسين بن محمد بن عبد الله الإتيوبي السلطي حفظه الله
📝 አዘጋጅ ፦ በሸይኽ ዶ/ር ሁሰይን ብን ሙሐመድ ብን ዐብደላህ አል-ኢትዮጵይ አስልጢ አላህ ይጠብቃቸው
🔹 ለመደበኛ ጀማሪ ደርስ፣ ለተለያዩ ለአዋቂዎች ኮርሶችና ለክረምት የልጆች ኮርስ ምቹና ገር የሆነ ወሳኝ ኪታብ ነው!!
👉ሁሉም በቅርበት እንዲያገኘው
በአላህ ፈቃድ አዲስ አበባና ክፍል ሀገርን ጨምሮ የተለያየ ቦታ በሚገኙ መክተባዎች ይሰራጫል፣
የሚገኝበትን አድራሻ ይፋ እናደርጋለን
#join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://t.me/HussinAssilty
#join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://telegram.me/IbnShifa
👉 ቀደም ሲል በ pdf የተለቀቀው ኪታብ ተሻሽሎ በልዩ ሁኔታ ለህትመት በቅቷል፣ በአላህ ፈቃድ በሰሞኑ ገበያ ላይ ይውላል
የኪታቡ ስም:-
📚 سبيل الرشاد في هدي خير العباد
📒 ሰቢሉ-ረ'ሻድ ፊ`ሃዲ ኸይል’ዒባድ
🏝 رسالة مختصرة في تربية الأبناء والبنات على تعليم التوحيد و السنة، وصفة الصلاة ومحاسن الأخلاق لطلاب التحفيظ والمبتدئين لا يستغني عنها الكبار .
✅ ለልጆች፣ ለሂፍዝ እና ጀማሪ ተማሪዎች ተውሂድን፣ ሱናን፣ የሶላት ስርዓትን እና መልካም ስነ-ምግባርን በማስተማር ማሳደግን አስመልክቶ ትላልቆችም ከሷ የማይብቃቁ አጠር ያለች ኪታብ ናት!!
📝 جمع وإعداد: الشيخ الدكتور حسين بن محمد بن عبد الله الإتيوبي السلطي حفظه الله
📝 አዘጋጅ ፦ በሸይኽ ዶ/ር ሁሰይን ብን ሙሐመድ ብን ዐብደላህ አል-ኢትዮጵይ አስልጢ አላህ ይጠብቃቸው
🔹 ለመደበኛ ጀማሪ ደርስ፣ ለተለያዩ ለአዋቂዎች ኮርሶችና ለክረምት የልጆች ኮርስ ምቹና ገር የሆነ ወሳኝ ኪታብ ነው!!
👉ሁሉም በቅርበት እንዲያገኘው
በአላህ ፈቃድ አዲስ አበባና ክፍል ሀገርን ጨምሮ የተለያየ ቦታ በሚገኙ መክተባዎች ይሰራጫል፣
የሚገኝበትን አድራሻ ይፋ እናደርጋለን
#join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://t.me/HussinAssilty
#join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://telegram.me/IbnShifa
🔹እህቴ ሆይ! ልብስሽ ጠባብ በሆነ ቁጥር ቀብርሽ እንደሚጠብብሽ እርግጠኛ ሁኚ!
ከመሰተር በተራቆትሽ ቁጥር ለጀሀነም እሳት እየተራቆትሽ መሆኑንም እርግጠኛ ሁኚ!
=
#Join ⤵️ ቴሌግራም
https://telegram.me/IbnShifa
ከመሰተር በተራቆትሽ ቁጥር ለጀሀነም እሳት እየተራቆትሽ መሆኑንም እርግጠኛ ሁኚ!
=
#Join ⤵️ ቴሌግራም
https://telegram.me/IbnShifa
الجامع_لشبهات_الأحباش_في_فريتم_على_الله_تعالى_أنه_موجود_بلا_مكان.pdf
854 KB
👉 አዲስ pdf
🔹አህባሾች "አላህ ያለ ቦታ አለ" ብለው ለሚነዙት ብዥታ የተሰጠ ምላሽ!
↩️ الجامع لشبهات الأحباش في فريتهم على الله تعلى "أنه موجود بلا مكان" ودحضها وبيان أنهم من دعاة الشرك وعبادة القبور
↪️ አህባሾች "አላህ ያለ ቦታ አለ" ብለው በአላህ ላይ ለሚቀጥፉት ቅጥፈት የተሰጠ ምላሽ፣ የብዥታ ስብስብ እና [የሹብሃዎቹ] ውድቅነት፣ ወደ ሺርክና ቀብር አምልኮ ተጣሪ መሆናቸውንም ግልፅ ማድረግ!
📝 بقلم الشيخ الدكتور حسين بن محمد بن عبد الله الإثيوبي السلطي حفظه الله
📝 አዘጋጅ፦ ሸይኽ ዶ/ር ሑሰይን ቢን ሙሀመድ ቢን ዐብደላህ አል ኢትዮጲ አስ-ሲልጢይ (ሀፊዘሁላህ)
(ዐረቢኛ የምትችሉ pdf ⤵️ አውርዳችሁ አንብቡት)
https://t.me/IbnShifa/5137
#join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://t.me/HussinAssilty
https://t.me/HussinAssilty
Follow the Ibn Shifa channel on WhatsApp: ⤵️⤵️ https://whatsapp.com/channel/0029VbAU7moHgZWXXXnNiL3f
🔹አህባሾች "አላህ ያለ ቦታ አለ" ብለው ለሚነዙት ብዥታ የተሰጠ ምላሽ!
↩️ الجامع لشبهات الأحباش في فريتهم على الله تعلى "أنه موجود بلا مكان" ودحضها وبيان أنهم من دعاة الشرك وعبادة القبور
↪️ አህባሾች "አላህ ያለ ቦታ አለ" ብለው በአላህ ላይ ለሚቀጥፉት ቅጥፈት የተሰጠ ምላሽ፣ የብዥታ ስብስብ እና [የሹብሃዎቹ] ውድቅነት፣ ወደ ሺርክና ቀብር አምልኮ ተጣሪ መሆናቸውንም ግልፅ ማድረግ!
📝 بقلم الشيخ الدكتور حسين بن محمد بن عبد الله الإثيوبي السلطي حفظه الله
📝 አዘጋጅ፦ ሸይኽ ዶ/ር ሑሰይን ቢን ሙሀመድ ቢን ዐብደላህ አል ኢትዮጲ አስ-ሲልጢይ (ሀፊዘሁላህ)
(ዐረቢኛ የምትችሉ pdf ⤵️ አውርዳችሁ አንብቡት)
https://t.me/IbnShifa/5137
#join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://t.me/HussinAssilty
https://t.me/HussinAssilty
Follow the Ibn Shifa channel on WhatsApp: ⤵️⤵️ https://whatsapp.com/channel/0029VbAU7moHgZWXXXnNiL3f
ላ! ኢላሀ ኢለላህ!
———
ሱፍያን ኢብኑ ዑየይና (ረሂመሁላህ) እንዲህ አሉ:-
🔹“አላህ ለባሮች ከሰጣቸው ፀጋዎች ሁሉ ላ! ኢላሀ ኢለላህን እንደማሳወቁ የሰጣቸው ታላቅ ፀጋ የለም። ላ! ኢላሀ ኢለላህ አኼራ ላይ ለባሮች ልክ ዱኒያ ላይ ዉሃ እንደሚያስፈልጋቸው ነው፣ ከርሱ ጋር ላ! ኢላሀ ኢለላህ የሌለችው ሰው እርሱ ሙት ነው።”
[ሂልየቱል አውሊያእ 7/272]
- ሰማይና ምድር ለዚህች ቃል ነው የቆመው!፣ የሰው ልጆች ሰውን ከማምለክ ብቸኛውን አምላክ አንድ አላህን እንዲያመልኩ መልክተኞችን በሙሉ የላከው በዚህች ቃል ነው።
- የሰው ልጆች ሙታንን ከማምለክ ከቀብር አምልኮ ነፃ እንዲወጡ የምታደርገው ቃል ይህቺ ታላቅ የሆነች ቃል ላ! ኢላሀ ኢለላህ ናት!
- የተለያዩ ከአላህ ዘንድ የተላኩ መልክተኞች ከሚታሰበው በላይ ሰቅጣጭ የሆነ ዋጋ የከፈሉት ለዚህች ቃል ነው።
- ለዚህች ቃል ሲባል ህግጋቶች ተደንግገዋል፣ መፅሃፍቶች ከሰማይ ወርደዋል፣ አላህ በዚህች ቃል ለባሪያዎቹ የዋለው ታላቅ ፀጋ ወደር የለውም!!
🔶 ግን ሙስሊሙ ህብረተሰብ ምን ያህሉ በትክክል ትርጉሟን፣ መስፈርቷን እና አፍራሾቿን ጠንቅቆ ያውቃል?!
🔹 ያወቀውስ ለቤተሰቡ ለዘመድ አዝማዱ ለመላው ሙስሊም ለማሳወቅ ምን ያህል ጥረት አድርጓል?!
= ቆም ብለን እናስተውል፣ ሁላችንም የእነዚህን ሁለት ጥያቄዎች መልስ እንፈልገው!! ዋናው ነጥብም እነዚህ ጥያቄዎች ላይ ነው ያለው። መልሱን ካጣነው መልሱን ለማግኘት የምንችለውን እንስራ!
✍🏻ኢብን ሽፋ
የቴሌግራም ቻናላችን #join ⤵️ በማድረግ ይቀላቀሉ
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
Follow the Ibn Shifa channel on WhatsApp: ⤵️⤵️ https://whatsapp.com/channel/0029VbAU7moHgZWXXXnNiL3f
———
ሱፍያን ኢብኑ ዑየይና (ረሂመሁላህ) እንዲህ አሉ:-
🔹“አላህ ለባሮች ከሰጣቸው ፀጋዎች ሁሉ ላ! ኢላሀ ኢለላህን እንደማሳወቁ የሰጣቸው ታላቅ ፀጋ የለም። ላ! ኢላሀ ኢለላህ አኼራ ላይ ለባሮች ልክ ዱኒያ ላይ ዉሃ እንደሚያስፈልጋቸው ነው፣ ከርሱ ጋር ላ! ኢላሀ ኢለላህ የሌለችው ሰው እርሱ ሙት ነው።”
[ሂልየቱል አውሊያእ 7/272]
- ሰማይና ምድር ለዚህች ቃል ነው የቆመው!፣ የሰው ልጆች ሰውን ከማምለክ ብቸኛውን አምላክ አንድ አላህን እንዲያመልኩ መልክተኞችን በሙሉ የላከው በዚህች ቃል ነው።
- የሰው ልጆች ሙታንን ከማምለክ ከቀብር አምልኮ ነፃ እንዲወጡ የምታደርገው ቃል ይህቺ ታላቅ የሆነች ቃል ላ! ኢላሀ ኢለላህ ናት!
- የተለያዩ ከአላህ ዘንድ የተላኩ መልክተኞች ከሚታሰበው በላይ ሰቅጣጭ የሆነ ዋጋ የከፈሉት ለዚህች ቃል ነው።
- ለዚህች ቃል ሲባል ህግጋቶች ተደንግገዋል፣ መፅሃፍቶች ከሰማይ ወርደዋል፣ አላህ በዚህች ቃል ለባሪያዎቹ የዋለው ታላቅ ፀጋ ወደር የለውም!!
🔶 ግን ሙስሊሙ ህብረተሰብ ምን ያህሉ በትክክል ትርጉሟን፣ መስፈርቷን እና አፍራሾቿን ጠንቅቆ ያውቃል?!
🔹 ያወቀውስ ለቤተሰቡ ለዘመድ አዝማዱ ለመላው ሙስሊም ለማሳወቅ ምን ያህል ጥረት አድርጓል?!
= ቆም ብለን እናስተውል፣ ሁላችንም የእነዚህን ሁለት ጥያቄዎች መልስ እንፈልገው!! ዋናው ነጥብም እነዚህ ጥያቄዎች ላይ ነው ያለው። መልሱን ካጣነው መልሱን ለማግኘት የምንችለውን እንስራ!
✍🏻ኢብን ሽፋ
የቴሌግራም ቻናላችን #join ⤵️ በማድረግ ይቀላቀሉ
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
Follow the Ibn Shifa channel on WhatsApp: ⤵️⤵️ https://whatsapp.com/channel/0029VbAU7moHgZWXXXnNiL3f
ስለ መንሀጅና አቂዳ ሰፋ ያለ ዳሰሳ
በሸይኽ አቡ ዘር ሐሰን ኮምቦልቻ አሏህ ይጠብቃቸው
አዲስ ሙሓዷራ
ርዕስ፦ ስለ መንሀጅና አቂዳ ሰፋ ያለ ዳሰሳ!
🎙 በተወዳጁ ሸይኽ አቡ ዘር ሐሰን ኮምቦልቻ አሏህ ይጠብቃቸው..!!
🕌 ኮምቦልቻ ከተማ ሰላም መስጂድ እሮብ ምሽት ሰኔ-4-2017 ከመጝሪብ እስከ ዒሻእ የተደረገ ሙሓዶራ!.
#join ⤵️ቴሌግራም
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
ርዕስ፦ ስለ መንሀጅና አቂዳ ሰፋ ያለ ዳሰሳ!
🎙 በተወዳጁ ሸይኽ አቡ ዘር ሐሰን ኮምቦልቻ አሏህ ይጠብቃቸው..!!
🕌 ኮምቦልቻ ከተማ ሰላም መስጂድ እሮብ ምሽት ሰኔ-4-2017 ከመጝሪብ እስከ ዒሻእ የተደረገ ሙሓዶራ!.
#join ⤵️ቴሌግራም
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
የእለተ ጁምዓ ሱንናዎችና ስርኣቶች
—————
① መታጠብና መቀባባት
ከሰልማነል ፋሪሲይ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል አለ:- “አንድ ሰው በእለተ ጁምዓ ታጥቦ፣ ከመፀዳዳትም የቻለውንም ተፀዳድቶ፣ ከሚቀባባ ነገርም ተቀባብቶ፣ ቤቱ ውስጥ ከሚገኝ ሽቶ ተቀብቶ፣ ከዚያም ከቤቱ ወጥቶ በሁለት ሰዎች መካከል ካልለያየ፣ ከዚያም የተፃፈለትን ከሰገደ፣ ከዚያም ኢማሙ በተናገረ ጊዜ ዝም ካለ፣ በዚያች ጁምዓ እና በቀጣዩዋ ጁምዓ መካከል ያለውን ወንጀል ይቅር ይባላል።” [ቡኻሪ 883 ላይ ዘግበውታል]
② ከሌላ ጊዜ የተሻለ ቆንጆ የሆነውን ልብስ መልበስ
ከሙሀመድ ኢብን የህያ ኢብን ሂባን (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል:- “አንዳችሁ ለእለተ ጁምዓ ከሌላ ጊዜ የተሻሉ ሁለት ልብሶችን ብይዝ የተሻለ ነው” [አቡዳውድ 1078 ላይ የተዘገበ ሲሆን አልባኒ ሶሂህ ብለውታል]
③ በጊዜ ወደ መስጂድ መግባት
ከአቢሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል:- “በእለተ ጁምዓ ለጀናባ የሚታጠብ አይነትን ትጥበት የታጠበ፣ ከዚያም (ወደ መስጂድ) የተጓዘ ሰው ልክ ግመል ለሶደቃ እንዳቀረበ ነው፣ በሁለተኛው ጊዜ ወደ መስጂድ የተጓዘ ሰው ልክ ለሶደቃ ከብት (ላም) እንዳቀረበ ነው፣ በሶስተኛው ጊዜ የተጓዘ ሰው ልክ ቀንዳማ የሆነ ሙክት እንዳቀረበ ነው፣ በአራተኛው ጊዜ ወደ መስጂድ የተጓዘ ሰው ለሶደቃ ዶሮ እንዳቀረበ ነው፣ በአምስተኛው ጊዜ ወደ መስጂድ የተጓዘ ሰው ለሶደቃ እንቁላል እንዳቀረበ ነው፣ ኢማሙ ሚንበር ላይ ከወጣ መላኢካዎች ኹጥባውን ለማዳመጥ ይሳተፋሉ።” [ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል]
④ መስጂድ ከገቡ በኋላ በሁለት ሰዎች መካከል አለመለያየት (በሁለት ሰዎች ትከሻ ላይ አለመረማመድ)
ጃቢር ኢብን ዐብደላህ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ አለ:- የአላህ መልእክተኛ ﷺ እየኾጠቡ እያለ አንድ ሰው ገባ፣ ሰዎች ላይ እየተረማመደ ነበርና የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ አሉት:- “ቁጭ በል! በእርግጥም አስቸግረሃል አርፍደሃልም።” [ኢብን ማጀህ 923 ላይ የዘገቡት ሲሆን አልባኒ ሀሰን ብለውታል]
⑤ ሱረቱል ከህፍን መቅራት (ማንበብ)
ከአቢ ሰዒድ አል-ኹድሪይ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል:- “በእለተ ጁምዓ ሱረቱል ከህፍን ያነበበ ሰው በእርሱና በበይተል ዐቲቅ መካከል ብርሃን ይበራለታል።” [አልባኒ በሶሂሁል ጃሚዕ 6471 ላይ ሶሂህ ነው ብለውታል።]
⑥ ዱዓ ማብዛትና በእለተ ጁምዓ ዱዓ ተቀባይ የሚሆንባትን ሰኣት መጠባበቅ
ዐብደላህ ኢብኑ መስዑድ (ረዲየላሁ ዐንሁ) የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል አለ:- “የጁምዓ ቀን አስራ ሁለት ሰኣት ነው፣ ከእርሷ ውስጥ አንዲት ሰኣት አለች ሙስሊም የሆነ ባሪያ በዚያች ሰኣት አላህን ከጠየቀ አላህ የጠየቀውን ይሰጠዋል፣ (ያቺን ሰኣት) በመጨረሻ ሰኣት ከአስር በኋላ አካባቢ ፈልጓት።” [ሶሂሁል ጃሚዕ 8190 ላይ አልባኒ ሶሂህ ነው ብለውታል።]
ከአነስ ኢብን ማሊክ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል:- “የዱዓ ተቀባይነት የሚከጀልባትን ሰኣት ከአስር በኋላ ፀሀይ ወደ መግቢያዋ እስከምትቃረብ ድረስ ባለው ጊዜ ፈልጓት።” [ትርሚዚይ 1237 ላይ የዘገቡት ሲሆን አልባኒ ሀሰን ብለውታል።]
⑦ በነቢዩ ﷺ ላይ ሶለዋት ማብዛት
ከሶፍዋን ኢብን ሱለይም (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል:- “የጁምዓ ቀን እና የጁምዓ ሌሊት ከሆነ (ከገባ) በኔ ላይ ሶለዋት አብዙ።” [በሶሂሁል ጃሚዕ 776 ላይ አልባኒ ሶሂህ ብለውታል።]
ማሳሰቢያ:- ይህ ተግባር የሚመለከተው ወንዶችን ነው። በተለይ ሽቶ ተቀብቶ መውጣት ለሴት ልጅ ሙሉ በሙሉ ሀራም ነው። ሴቶች ምንም አይነት ጌጣጌጥ ያለውን እና ወንዶችን ሊፈትን የሚችል ልብስም ሆነ ሽታ ያለው ቅባትና ሽቶ ሳይጠቀሙ ሙሉ በሙሉ የሴቶችን ሸሪዓዊ ስርኣት ያሟላ አለባበስ ለብሰው በአደብ ወደ መስጂድ መሄዱ አይከለከሉም።
✍🏻ኢብን ሽፋ (t.me/ibnshifa)
#Join ⤵️⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
Follow the Ibn Shifa channel on WhatsApp: ⤵️⤵️ https://whatsapp.com/channel/0029VbAU7moHgZWXXXnNiL3f
—————
① መታጠብና መቀባባት
ከሰልማነል ፋሪሲይ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል አለ:- “አንድ ሰው በእለተ ጁምዓ ታጥቦ፣ ከመፀዳዳትም የቻለውንም ተፀዳድቶ፣ ከሚቀባባ ነገርም ተቀባብቶ፣ ቤቱ ውስጥ ከሚገኝ ሽቶ ተቀብቶ፣ ከዚያም ከቤቱ ወጥቶ በሁለት ሰዎች መካከል ካልለያየ፣ ከዚያም የተፃፈለትን ከሰገደ፣ ከዚያም ኢማሙ በተናገረ ጊዜ ዝም ካለ፣ በዚያች ጁምዓ እና በቀጣዩዋ ጁምዓ መካከል ያለውን ወንጀል ይቅር ይባላል።” [ቡኻሪ 883 ላይ ዘግበውታል]
② ከሌላ ጊዜ የተሻለ ቆንጆ የሆነውን ልብስ መልበስ
ከሙሀመድ ኢብን የህያ ኢብን ሂባን (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል:- “አንዳችሁ ለእለተ ጁምዓ ከሌላ ጊዜ የተሻሉ ሁለት ልብሶችን ብይዝ የተሻለ ነው” [አቡዳውድ 1078 ላይ የተዘገበ ሲሆን አልባኒ ሶሂህ ብለውታል]
③ በጊዜ ወደ መስጂድ መግባት
ከአቢሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል:- “በእለተ ጁምዓ ለጀናባ የሚታጠብ አይነትን ትጥበት የታጠበ፣ ከዚያም (ወደ መስጂድ) የተጓዘ ሰው ልክ ግመል ለሶደቃ እንዳቀረበ ነው፣ በሁለተኛው ጊዜ ወደ መስጂድ የተጓዘ ሰው ልክ ለሶደቃ ከብት (ላም) እንዳቀረበ ነው፣ በሶስተኛው ጊዜ የተጓዘ ሰው ልክ ቀንዳማ የሆነ ሙክት እንዳቀረበ ነው፣ በአራተኛው ጊዜ ወደ መስጂድ የተጓዘ ሰው ለሶደቃ ዶሮ እንዳቀረበ ነው፣ በአምስተኛው ጊዜ ወደ መስጂድ የተጓዘ ሰው ለሶደቃ እንቁላል እንዳቀረበ ነው፣ ኢማሙ ሚንበር ላይ ከወጣ መላኢካዎች ኹጥባውን ለማዳመጥ ይሳተፋሉ።” [ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል]
④ መስጂድ ከገቡ በኋላ በሁለት ሰዎች መካከል አለመለያየት (በሁለት ሰዎች ትከሻ ላይ አለመረማመድ)
ጃቢር ኢብን ዐብደላህ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ አለ:- የአላህ መልእክተኛ ﷺ እየኾጠቡ እያለ አንድ ሰው ገባ፣ ሰዎች ላይ እየተረማመደ ነበርና የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ አሉት:- “ቁጭ በል! በእርግጥም አስቸግረሃል አርፍደሃልም።” [ኢብን ማጀህ 923 ላይ የዘገቡት ሲሆን አልባኒ ሀሰን ብለውታል]
⑤ ሱረቱል ከህፍን መቅራት (ማንበብ)
ከአቢ ሰዒድ አል-ኹድሪይ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል:- “በእለተ ጁምዓ ሱረቱል ከህፍን ያነበበ ሰው በእርሱና በበይተል ዐቲቅ መካከል ብርሃን ይበራለታል።” [አልባኒ በሶሂሁል ጃሚዕ 6471 ላይ ሶሂህ ነው ብለውታል።]
⑥ ዱዓ ማብዛትና በእለተ ጁምዓ ዱዓ ተቀባይ የሚሆንባትን ሰኣት መጠባበቅ
ዐብደላህ ኢብኑ መስዑድ (ረዲየላሁ ዐንሁ) የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል አለ:- “የጁምዓ ቀን አስራ ሁለት ሰኣት ነው፣ ከእርሷ ውስጥ አንዲት ሰኣት አለች ሙስሊም የሆነ ባሪያ በዚያች ሰኣት አላህን ከጠየቀ አላህ የጠየቀውን ይሰጠዋል፣ (ያቺን ሰኣት) በመጨረሻ ሰኣት ከአስር በኋላ አካባቢ ፈልጓት።” [ሶሂሁል ጃሚዕ 8190 ላይ አልባኒ ሶሂህ ነው ብለውታል።]
ከአነስ ኢብን ማሊክ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል:- “የዱዓ ተቀባይነት የሚከጀልባትን ሰኣት ከአስር በኋላ ፀሀይ ወደ መግቢያዋ እስከምትቃረብ ድረስ ባለው ጊዜ ፈልጓት።” [ትርሚዚይ 1237 ላይ የዘገቡት ሲሆን አልባኒ ሀሰን ብለውታል።]
⑦ በነቢዩ ﷺ ላይ ሶለዋት ማብዛት
ከሶፍዋን ኢብን ሱለይም (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል:- “የጁምዓ ቀን እና የጁምዓ ሌሊት ከሆነ (ከገባ) በኔ ላይ ሶለዋት አብዙ።” [በሶሂሁል ጃሚዕ 776 ላይ አልባኒ ሶሂህ ብለውታል።]
ማሳሰቢያ:- ይህ ተግባር የሚመለከተው ወንዶችን ነው። በተለይ ሽቶ ተቀብቶ መውጣት ለሴት ልጅ ሙሉ በሙሉ ሀራም ነው። ሴቶች ምንም አይነት ጌጣጌጥ ያለውን እና ወንዶችን ሊፈትን የሚችል ልብስም ሆነ ሽታ ያለው ቅባትና ሽቶ ሳይጠቀሙ ሙሉ በሙሉ የሴቶችን ሸሪዓዊ ስርኣት ያሟላ አለባበስ ለብሰው በአደብ ወደ መስጂድ መሄዱ አይከለከሉም።
✍🏻ኢብን ሽፋ (t.me/ibnshifa)
#Join ⤵️⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
Follow the Ibn Shifa channel on WhatsApp: ⤵️⤵️ https://whatsapp.com/channel/0029VbAU7moHgZWXXXnNiL3f
Telegram
[ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]
እራስህን ሁል ጊዜ ለቁርኣንና ለሀዲስ ተጎታች አድርግ!
በአንድ ነገር ላይ ከቁርኣንና ከሀዲስ ማስረጃ ሳታገኝ አቋም አትያዝ!
ሁሌም ለሰዎች መልካምን ተመኝ!
ለሀቅ እንጂ ለሰዎች ወጋኝ አትሁን
በአንድ ነገር ላይ ከቁርኣንና ከሀዲስ ማስረጃ ሳታገኝ አቋም አትያዝ!
ሁሌም ለሰዎች መልካምን ተመኝ!
ለሀቅ እንጂ ለሰዎች ወጋኝ አትሁን
ስለ መንሀጅና ዐቂዳ ሰፋ ያለ ዳሰሳ
በሸይኽ አቡ ዘር ሐሰን ኮምቦልቻ አሏህ ይጠብቃቸው
አዲስ ሙሓዷራ
ርዕስ፦ ስለ መንሀጅና አቂዳ ሰፋ ያለ ዳሰሳ!
ክፍል ②
🎙 በተወዳጁ ሸይኽ አቡ ዘር ሐሰን ኮምቦልቻ አሏህ ይጠብቃቸው..!!
🕌 ኮምቦልቻ ከተማ ሰላም መስጂድ እሮብ ምሽት ሰኔ-5-2017 ከመጝሪብ እስከ ዒሻእ የተደረገ ሙሓዶራ!.
#join ⤵️ቴሌግራም
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
ርዕስ፦ ስለ መንሀጅና አቂዳ ሰፋ ያለ ዳሰሳ!
ክፍል ②
🎙 በተወዳጁ ሸይኽ አቡ ዘር ሐሰን ኮምቦልቻ አሏህ ይጠብቃቸው..!!
🕌 ኮምቦልቻ ከተማ ሰላም መስጂድ እሮብ ምሽት ሰኔ-5-2017 ከመጝሪብ እስከ ዒሻእ የተደረገ ሙሓዶራ!.
#join ⤵️ቴሌግራም
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
ኩራትና አደጋው
በተወዳጁ ሸይኽ አቡ ዘር ሐሰን ኮምቦልቻ አሏህ ይጠብቃቸው.
አዲስ የጁሙዓ ኹጥባ!
ርእስ፦ ኩራትና አደጋው!
(ወሳኝ ርእስ ነው ይደመጥ)
🎙 በሸይኽ አቡ ዘር ሐሰን ኮምቦልቻ አሏህ ይጠብቃቸው..!!
🕌 ኮምቦልቻ ከተማ ሰላም መስጂድ ሰኔ-6-2017 የተደረገ!
#join ⤵️ቴሌግራም
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
ርእስ፦ ኩራትና አደጋው!
(ወሳኝ ርእስ ነው ይደመጥ)
🎙 በሸይኽ አቡ ዘር ሐሰን ኮምቦልቻ አሏህ ይጠብቃቸው..!!
🕌 ኮምቦልቻ ከተማ ሰላም መስጂድ ሰኔ-6-2017 የተደረገ!
#join ⤵️ቴሌግራም
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
አስተውሉ!
———
- ወንዶች በቤታችሁ ሰነፍ አትሁኑ! ሰነፍ ሴት እንደማትወዱት ሁሉ፣ ሴቶች ሰነፍ ባል አይወዱም!
- ሰነፍ ከሆናች ሚስቶቻችሁ ብቻ ሳይሆን ልጆቻችሁም አይወዷችሁም፣
- አባቴ ሰነፍ ነው ለእናቴ ሸክም ነው ይሏችኋል
#join ⤵️ ቴሌግራም
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
Follow the Ibn Shifa channel on WhatsApp: ⤵️⤵️ https://whatsapp.com/channel/0029VbAU7moHgZWXXXnNiL3f
———
- ወንዶች በቤታችሁ ሰነፍ አትሁኑ! ሰነፍ ሴት እንደማትወዱት ሁሉ፣ ሴቶች ሰነፍ ባል አይወዱም!
- ሰነፍ ከሆናች ሚስቶቻችሁ ብቻ ሳይሆን ልጆቻችሁም አይወዷችሁም፣
- አባቴ ሰነፍ ነው ለእናቴ ሸክም ነው ይሏችኋል
#join ⤵️ ቴሌግራም
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
Follow the Ibn Shifa channel on WhatsApp: ⤵️⤵️ https://whatsapp.com/channel/0029VbAU7moHgZWXXXnNiL3f
ተውሒድ የመዳኛ መንገድ የጨለማ መብራት ነው!!
—————
🔹እናንተ ሰዎች ሆይ! ሰማይና ምድርን በውስጣቸውም ያለውን ሁሉ ያለ አንዳች አጋዥ ብቻውን ያስገኘና የፈጠረውን አምላክ አላህን ብቻ አምልኩ!፣ አምልኮ በጠቅላላ ለእርሱ ብቻ አድርጉ! ትድናላችሁ!። ከዚህች አለምና ከቀጣዩ ዘላለማዊ አለም መከራና ጭንቀት ያድናችሁ ዘንድ አንድ አላህን አምልኩ!።
- በየትኛውም አጋጣሚ በተጨነቃችሁ ጊዜ እጃችሁን ከዐርሹ በላይ ወዳለው ብቸኛው አምላክ አላህ ዘርጉ!፣ በተደሠታችሁም ጊዜ እርሱን እያሰታወሳችሁ አመስግኑት!!።
- ለአላህ ብጤና ተጋሪ (ሸሪክ) የለውም! እዚህች ዓለም ላይ ወደ እርሱ የሚያደርስ አማላጅም የለውም!። አብሬት፣አልከሲዬ፣ ቃጥባሬ፣ ኣኒዬ፣ዳኒዬ፣ሸህ አሊ ጉንደር፣ ኑርሁሴን… ያማልዱኛል ያቃርቡኛል አትበሉ!! ከዚህ ተግባር ተቆጠቡ!! ወደዚህ የሚጠራችሁም ሰው ወደ ክህደትና ሺርክ ነው የሚጠራችሁና አኼራችሁን የሚያበላሽ የሸይጧን ተላላኪ ነው ተጠንቀቁት!! አላህን ቀጥታ ለምኑት በሩ ክፍት ነው። እንዲህ በማለት ባሪያዎቹ ቀጥታ እርሱን መጠየቅ እንዳለባቸው ተናግሯል:-
وَإِذَا سَأَلَكَ عِبَادِي عَنِّي فَإِنِّي قَرِيبٌ ۖ أُجِيبُ دَعْوَةَ الدَّاعِ إِذَا دَعَانِ ۖ فَلْيَسْتَجِيبُوا لِي وَلْيُؤْمِنُوا بِي لَعَلَّهُمْ يَرْشُدُونَ
«ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ ጊዜ (እንዲህ በላቸው)፡- እኔ ቅርብ ነኝ፡፡ የለማኝን ጸሎት (ልመና) በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ፡፡ ስለዚህ ለኔ ይታዘዙ፤ በኔም ይመኑ፤ እነሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡» አል-በቀረህ 186
በአንድ አላህ ብቻ አምኖ ኢማኑን በሺርክና በከባባድ ኃጢያት ያልቀላቀለ ሰው በዚህችም በቀጣዩም ዓለም ደህንነቱ የተረጋገጠ ነው።
አምላካችን አላህ በተቀደሰው ቃሉ እንዲህ ብሏል:-
الَّذِينَ آمَنُوا وَلَمْ يَلْبِسُوا إِيمَانَهُم بِظُلْمٍ أُولَٰئِكَ لَهُمُ الْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ
«እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል (በሺርክና በከባባድ ኃጢያት) ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ ደህንነት (ሰላም) አላቸው፡፡ እነሱም የተመሩ ናቸው።» አል-አንዓም 82
ከኢብኑ ዐባስ ተይዞ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) የአላህ መልእክተኛ ﷺ በጭንቅ ጊዜ እንዲህ ይሉ ነበር:-
( لَا إِلَهَ إِلَّا اللَّهُ الْعَظِيمُ الْحَلِيمُ، لَا إِلَهَ إِلَّا اللَّهُ رَبُّ الْعَرْشِ الْعَظِيمِ، لَا إِلَهَ إِلَّا اللَّهُ رَبُّ السَّمَاوَاتِ وَرَبُّ الْأَرْضِ وَرَبُّ الْعَرْشِ الْكَرِيمِ ) متفق عليه
“ከአንድ አላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም! እርሱም ሀያልና ቻይ ነው። ከአንድ አላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም! እርሱም የሰማያትና የምድር እንዲሁም የዐርሽ ጌታ ነው።” ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።
ከአቢ በክር (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ የተጨነቀ ሰው ዱዓ የሚከተለው ነው ብለዋል:-
( اللَّهُمَّ رَحْمَتَكَ أَرْجُو ، فَلَا تَكِلْنِي إِلَى نَفْسِي طَرْفَةَ عَيْنٍ ، وَأَصْلِحْ لِي شَأْنِي كُلَّهُ، لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ ) حسنه الألباني في صحيح أبي داود
“አላህ ሆይ! እዝነትህን እከጅላለሁ፣ ራሴን ለራሴ የዐይን እርግብግብታ ያህል እንኳን አትተወኝ፣ ጉዳዬን ሁሉ አስተካክልልኝ፣ ከአንተ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም!።” አልባኒ አቢዳውድ ላይ ሀሰን ነው ብለውታል።
ከሰዕድ ኢብን አቢ ወቃስ ተይዞ (ረዲየላሁ ዐንሁ) የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ:-
(دَعْوَةُ ذِي النُّونِ إِذْ دَعَا، وَهُوَ فِي بَطْنِ الْحُوتِ : لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ سُبْحَانَكَ إِنِّي كُنْتُ مِنَ الظَّالِمِينَ ؛ فَإِنَّهُ لَمْ يَدْعُ بِهَا رَجُلٌ مُسْلِمٌ فِي شَيْءٍ قَطُّ إِلَّا اسْتَجَابَ اللَّهُ لَهُ)
«የዓሳው ባለቤት (ነቢዩላህ ዩኑስ) ዱዓ በዓሳው ሆድ ውስጥ ሆኖ የሚከተለው ነበር "ከአንተ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም! ጥራት ይገባህ! እኔ ከበደለኞች ሆኜ ነበር" በዚህች ቃል ሙስሊም የሆነ ሰው አላህን አንዳች ነገር አይለምንባትም አላህ ልመናውን ቢቀበለው እንጂ።” [አልባኒ ትርሚዚይ ላይ ሶሂህ ነው ብለዋል።]
እናታችን ዓኢሻ (ረዲየላሁ ዐንሃ) እንዲህ ትላለች: ነቢዩ ﷺ ቤተሰባቸውን ሰበሰቡና የሚከተለውን አሉ:-
«አንዳችሁን ጭንቀት ከገጠማችሁ: አላህ ጌታዬ ነው በርሱም ምንም አላጋራበትም ይበል።» [አልባኒ በሲልሲለቱ ሶሂሃ ሶሂህ ነው ብለውታል።]
ሸይኹ'ል ኢስላም ኢብኑ ተይሚየህ (ረሂመሁላህ) እንዲህ ብለዋል:-
“በእርግጥም የእድለኝነት መሰረቱና ከቅጣትም የመዳኛው መሰረት ግልፅ ሆኗል፣ እርሱም: ተውሒዱላህ: አላህን አንድ ማድረግ፣ በመልእክተኛው ማመን፣ በመጨረሻው ቀን ማመንና መልካም ስራ ነው።” [ነቅዱል መንጢቅ 176]
ሸይኽ ኢብኑ'ል ቀይም (ረሂመሁላህ) እንዲህ አሉ:- “ይህቺ በባሮቹ ላይ የአላህ ሱንና ናት፣ የዱንያ አስቸጋሪ ጭንቀት ሁሉ አልተመለሰችም በተውሒድ ቢሆን እንጂ። ለዚያም ነው የጭንቀት ጊዜ ዱዓ በተውሒድ ቃል የሆነችው፣ የዓሳው ባለቤት (ነቢዩላህ ዩኑስ) የተጨነቀ ሆኖ አላህን አልለመነባትም አላህ ከጭንቀቱ በተውሒዷ ቃል ቢገላግለው እንጂ፣ ከባድ በሆነ ጭንቀት ውስጥ ሺርክ እንጂ አይጥልም። ከርሷም የሚያድን የለም ተውሒድ ቢሆን እንጂ፣ ተውሒድ የፍጡራን አስደንጋጭና መውጫው መጠበቂያውና መርጃው፣ መዳኛው ነው።” [አል-ፈዋኢድ ሊብኒ'ል ቀይም 67]
- አላህን በብቸኛነት የማያመልኩ በአላህ ላይ የሚያጋሩ ሰዎች ሲጨነቁ የተለያዩ አማልክቶችን ይጠራሉ፣ ነገር ግን ከአንድ አላህ በስተቀር ሊደርስላቸውና ከጭንቀታቸው ሊያወጣቸው የሚችል ፈፅሞ የለም!!
አምላካችን አላህ በተቀደሰው ቃሉ እንዲህ ብሏል:-
اللَّهُ وَلِيُّ الَّذِينَ آمَنُوا يُخْرِجُهُم مِّنَ الظُّلُمَاتِ إِلَى النُّورِ ۖ وَالَّذِينَ كَفَرُوا أَوْلِيَاؤُهُمُ الطَّاغُوتُ يُخْرِجُونَهُم مِّنَ النُّورِ إِلَى الظُّلُمَاتِ ۗ أُولَٰئِكَ أَصْحَابُ النَّارِ ۖ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
«አላህ የእነዚያ ያመኑት ሰዎች ረዳት ነው፡፡ ከጨለማዎች ወደ ብርሃን ያወጣቸዋል፡፡ እነዚያም የካዱት ረዳቶቻቸው ጣዖታት ናቸው፡፡ ከብርሃን ወደ ጨለማዎች ያወጧቸዋል፡፡ እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው፤ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡» አል በቀረህ 257
- ተውሒድ የዱኒያም የአኼራም የጭንቀት ጊዜ መውጫ መንገድ ነው። ይህን የተውሒድ መንገድ አጥብቆ በትክክል ያልያዘ ሰው ዘላለም ወደማይወጣበት ጭንቀትና መከራ ውስጥ ይገባል።
✍🏻ኢብን ሽፋ
#Join ⤵️⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
Follow the Ibn Shifa channel on WhatsApp: ⤵️⤵️ https://whatsapp.com/channel/0029VbAU7moHgZWXXXnNiL3f
—————
🔹እናንተ ሰዎች ሆይ! ሰማይና ምድርን በውስጣቸውም ያለውን ሁሉ ያለ አንዳች አጋዥ ብቻውን ያስገኘና የፈጠረውን አምላክ አላህን ብቻ አምልኩ!፣ አምልኮ በጠቅላላ ለእርሱ ብቻ አድርጉ! ትድናላችሁ!። ከዚህች አለምና ከቀጣዩ ዘላለማዊ አለም መከራና ጭንቀት ያድናችሁ ዘንድ አንድ አላህን አምልኩ!።
- በየትኛውም አጋጣሚ በተጨነቃችሁ ጊዜ እጃችሁን ከዐርሹ በላይ ወዳለው ብቸኛው አምላክ አላህ ዘርጉ!፣ በተደሠታችሁም ጊዜ እርሱን እያሰታወሳችሁ አመስግኑት!!።
- ለአላህ ብጤና ተጋሪ (ሸሪክ) የለውም! እዚህች ዓለም ላይ ወደ እርሱ የሚያደርስ አማላጅም የለውም!። አብሬት፣አልከሲዬ፣ ቃጥባሬ፣ ኣኒዬ፣ዳኒዬ፣ሸህ አሊ ጉንደር፣ ኑርሁሴን… ያማልዱኛል ያቃርቡኛል አትበሉ!! ከዚህ ተግባር ተቆጠቡ!! ወደዚህ የሚጠራችሁም ሰው ወደ ክህደትና ሺርክ ነው የሚጠራችሁና አኼራችሁን የሚያበላሽ የሸይጧን ተላላኪ ነው ተጠንቀቁት!! አላህን ቀጥታ ለምኑት በሩ ክፍት ነው። እንዲህ በማለት ባሪያዎቹ ቀጥታ እርሱን መጠየቅ እንዳለባቸው ተናግሯል:-
وَإِذَا سَأَلَكَ عِبَادِي عَنِّي فَإِنِّي قَرِيبٌ ۖ أُجِيبُ دَعْوَةَ الدَّاعِ إِذَا دَعَانِ ۖ فَلْيَسْتَجِيبُوا لِي وَلْيُؤْمِنُوا بِي لَعَلَّهُمْ يَرْشُدُونَ
«ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ ጊዜ (እንዲህ በላቸው)፡- እኔ ቅርብ ነኝ፡፡ የለማኝን ጸሎት (ልመና) በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ፡፡ ስለዚህ ለኔ ይታዘዙ፤ በኔም ይመኑ፤ እነሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡» አል-በቀረህ 186
በአንድ አላህ ብቻ አምኖ ኢማኑን በሺርክና በከባባድ ኃጢያት ያልቀላቀለ ሰው በዚህችም በቀጣዩም ዓለም ደህንነቱ የተረጋገጠ ነው።
አምላካችን አላህ በተቀደሰው ቃሉ እንዲህ ብሏል:-
الَّذِينَ آمَنُوا وَلَمْ يَلْبِسُوا إِيمَانَهُم بِظُلْمٍ أُولَٰئِكَ لَهُمُ الْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ
«እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል (በሺርክና በከባባድ ኃጢያት) ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ ደህንነት (ሰላም) አላቸው፡፡ እነሱም የተመሩ ናቸው።» አል-አንዓም 82
ከኢብኑ ዐባስ ተይዞ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) የአላህ መልእክተኛ ﷺ በጭንቅ ጊዜ እንዲህ ይሉ ነበር:-
( لَا إِلَهَ إِلَّا اللَّهُ الْعَظِيمُ الْحَلِيمُ، لَا إِلَهَ إِلَّا اللَّهُ رَبُّ الْعَرْشِ الْعَظِيمِ، لَا إِلَهَ إِلَّا اللَّهُ رَبُّ السَّمَاوَاتِ وَرَبُّ الْأَرْضِ وَرَبُّ الْعَرْشِ الْكَرِيمِ ) متفق عليه
“ከአንድ አላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም! እርሱም ሀያልና ቻይ ነው። ከአንድ አላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም! እርሱም የሰማያትና የምድር እንዲሁም የዐርሽ ጌታ ነው።” ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።
ከአቢ በክር (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ የተጨነቀ ሰው ዱዓ የሚከተለው ነው ብለዋል:-
( اللَّهُمَّ رَحْمَتَكَ أَرْجُو ، فَلَا تَكِلْنِي إِلَى نَفْسِي طَرْفَةَ عَيْنٍ ، وَأَصْلِحْ لِي شَأْنِي كُلَّهُ، لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ ) حسنه الألباني في صحيح أبي داود
“አላህ ሆይ! እዝነትህን እከጅላለሁ፣ ራሴን ለራሴ የዐይን እርግብግብታ ያህል እንኳን አትተወኝ፣ ጉዳዬን ሁሉ አስተካክልልኝ፣ ከአንተ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም!።” አልባኒ አቢዳውድ ላይ ሀሰን ነው ብለውታል።
ከሰዕድ ኢብን አቢ ወቃስ ተይዞ (ረዲየላሁ ዐንሁ) የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ:-
(دَعْوَةُ ذِي النُّونِ إِذْ دَعَا، وَهُوَ فِي بَطْنِ الْحُوتِ : لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ سُبْحَانَكَ إِنِّي كُنْتُ مِنَ الظَّالِمِينَ ؛ فَإِنَّهُ لَمْ يَدْعُ بِهَا رَجُلٌ مُسْلِمٌ فِي شَيْءٍ قَطُّ إِلَّا اسْتَجَابَ اللَّهُ لَهُ)
«የዓሳው ባለቤት (ነቢዩላህ ዩኑስ) ዱዓ በዓሳው ሆድ ውስጥ ሆኖ የሚከተለው ነበር "ከአንተ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም! ጥራት ይገባህ! እኔ ከበደለኞች ሆኜ ነበር" በዚህች ቃል ሙስሊም የሆነ ሰው አላህን አንዳች ነገር አይለምንባትም አላህ ልመናውን ቢቀበለው እንጂ።” [አልባኒ ትርሚዚይ ላይ ሶሂህ ነው ብለዋል።]
እናታችን ዓኢሻ (ረዲየላሁ ዐንሃ) እንዲህ ትላለች: ነቢዩ ﷺ ቤተሰባቸውን ሰበሰቡና የሚከተለውን አሉ:-
«አንዳችሁን ጭንቀት ከገጠማችሁ: አላህ ጌታዬ ነው በርሱም ምንም አላጋራበትም ይበል።» [አልባኒ በሲልሲለቱ ሶሂሃ ሶሂህ ነው ብለውታል።]
ሸይኹ'ል ኢስላም ኢብኑ ተይሚየህ (ረሂመሁላህ) እንዲህ ብለዋል:-
“በእርግጥም የእድለኝነት መሰረቱና ከቅጣትም የመዳኛው መሰረት ግልፅ ሆኗል፣ እርሱም: ተውሒዱላህ: አላህን አንድ ማድረግ፣ በመልእክተኛው ማመን፣ በመጨረሻው ቀን ማመንና መልካም ስራ ነው።” [ነቅዱል መንጢቅ 176]
ሸይኽ ኢብኑ'ል ቀይም (ረሂመሁላህ) እንዲህ አሉ:- “ይህቺ በባሮቹ ላይ የአላህ ሱንና ናት፣ የዱንያ አስቸጋሪ ጭንቀት ሁሉ አልተመለሰችም በተውሒድ ቢሆን እንጂ። ለዚያም ነው የጭንቀት ጊዜ ዱዓ በተውሒድ ቃል የሆነችው፣ የዓሳው ባለቤት (ነቢዩላህ ዩኑስ) የተጨነቀ ሆኖ አላህን አልለመነባትም አላህ ከጭንቀቱ በተውሒዷ ቃል ቢገላግለው እንጂ፣ ከባድ በሆነ ጭንቀት ውስጥ ሺርክ እንጂ አይጥልም። ከርሷም የሚያድን የለም ተውሒድ ቢሆን እንጂ፣ ተውሒድ የፍጡራን አስደንጋጭና መውጫው መጠበቂያውና መርጃው፣ መዳኛው ነው።” [አል-ፈዋኢድ ሊብኒ'ል ቀይም 67]
- አላህን በብቸኛነት የማያመልኩ በአላህ ላይ የሚያጋሩ ሰዎች ሲጨነቁ የተለያዩ አማልክቶችን ይጠራሉ፣ ነገር ግን ከአንድ አላህ በስተቀር ሊደርስላቸውና ከጭንቀታቸው ሊያወጣቸው የሚችል ፈፅሞ የለም!!
አምላካችን አላህ በተቀደሰው ቃሉ እንዲህ ብሏል:-
اللَّهُ وَلِيُّ الَّذِينَ آمَنُوا يُخْرِجُهُم مِّنَ الظُّلُمَاتِ إِلَى النُّورِ ۖ وَالَّذِينَ كَفَرُوا أَوْلِيَاؤُهُمُ الطَّاغُوتُ يُخْرِجُونَهُم مِّنَ النُّورِ إِلَى الظُّلُمَاتِ ۗ أُولَٰئِكَ أَصْحَابُ النَّارِ ۖ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
«አላህ የእነዚያ ያመኑት ሰዎች ረዳት ነው፡፡ ከጨለማዎች ወደ ብርሃን ያወጣቸዋል፡፡ እነዚያም የካዱት ረዳቶቻቸው ጣዖታት ናቸው፡፡ ከብርሃን ወደ ጨለማዎች ያወጧቸዋል፡፡ እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው፤ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡» አል በቀረህ 257
- ተውሒድ የዱኒያም የአኼራም የጭንቀት ጊዜ መውጫ መንገድ ነው። ይህን የተውሒድ መንገድ አጥብቆ በትክክል ያልያዘ ሰው ዘላለም ወደማይወጣበት ጭንቀትና መከራ ውስጥ ይገባል።
✍🏻ኢብን ሽፋ
#Join ⤵️⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
Follow the Ibn Shifa channel on WhatsApp: ⤵️⤵️ https://whatsapp.com/channel/0029VbAU7moHgZWXXXnNiL3f
Telegram
[ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]
እራስህን ሁል ጊዜ ለቁርኣንና ለሀዲስ ተጎታች አድርግ!
በአንድ ነገር ላይ ከቁርኣንና ከሀዲስ ማስረጃ ሳታገኝ አቋም አትያዝ!
ሁሌም ለሰዎች መልካምን ተመኝ!
ለሀቅ እንጂ ለሰዎች ወጋኝ አትሁን
በአንድ ነገር ላይ ከቁርኣንና ከሀዲስ ማስረጃ ሳታገኝ አቋም አትያዝ!
ሁሌም ለሰዎች መልካምን ተመኝ!
ለሀቅ እንጂ ለሰዎች ወጋኝ አትሁን