( فَسَبِّحْ بِحَمْدِ رَبِّكَ )
الحجر (98)
🙏【ጌታህን ከማመስገን ጋር አጥራው】
https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah
መልካም ኽሚስ ውዶቼ
الحجر (98)
🙏【ጌታህን ከማመስገን ጋር አጥራው】
https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah
መልካም ኽሚስ ውዶቼ
#የኔ ምክሮች
قَالَ الإِمَامُ الشَّافِعِيُّ فِي كِتَابِهِ الأُمِّ: "وَبَلَغَنَا أَنَّهُ كَانَ يُقَالُ: إِنَّ الدُّعَاءَ يُسْتَجَابُ فِي خَمْسِ لَيَالٍ فِي لَيْلَةِ الْجُمُعَةِ، وَلَيْلَةِ الأَضْحَى، وَلَيْلَةِ الْفِطْرِ، وَأَوَّلِ لَيْلَةٍ مَنْ رَجَب، وَلَيْلَةِ النِّصْفِ مِنْ شَعْبَانَ" اهـ
ኢማሙ ሻፊኢይ ኡም በተባለ ኪታባቸው ላይ ምን አሉ:-
«ደርሶናል ይባላል አሉ ዱዓ በአምስት ሌሊት ሙስተጃብ ይሆናል አሉ
👉(1ኛ:-የጁሙዓ ሌሊት) አሁን ያለንበት ለሊት
2ኛ:_የዒደል_አድሀ_ሌሊት
3ኛ:-የዒደል ፊጥር ሌሊት
4ኛ:-የረጀብ ወር የመጀመሪያው ቀን ሌሊት
5ኛ:-የሻዕባን አጋማሽ ሌሊቱ ናቸው አሉ።
በነዚ በአምስት ሌሊት አንድ ሰው ዱዓ አድርጎ አያጣም አሉ።
قَالَ الإِمَامُ الشَّافِعِيُّ فِي كِتَابِهِ الأُمِّ: "وَبَلَغَنَا أَنَّهُ كَانَ يُقَالُ: إِنَّ الدُّعَاءَ يُسْتَجَابُ فِي خَمْسِ لَيَالٍ فِي لَيْلَةِ الْجُمُعَةِ، وَلَيْلَةِ الأَضْحَى، وَلَيْلَةِ الْفِطْرِ، وَأَوَّلِ لَيْلَةٍ مَنْ رَجَب، وَلَيْلَةِ النِّصْفِ مِنْ شَعْبَانَ" اهـ
ኢማሙ ሻፊኢይ ኡም በተባለ ኪታባቸው ላይ ምን አሉ:-
«ደርሶናል ይባላል አሉ ዱዓ በአምስት ሌሊት ሙስተጃብ ይሆናል አሉ
👉(1ኛ:-የጁሙዓ ሌሊት) አሁን ያለንበት ለሊት
2ኛ:_የዒደል_አድሀ_ሌሊት
3ኛ:-የዒደል ፊጥር ሌሊት
4ኛ:-የረጀብ ወር የመጀመሪያው ቀን ሌሊት
5ኛ:-የሻዕባን አጋማሽ ሌሊቱ ናቸው አሉ።
በነዚ በአምስት ሌሊት አንድ ሰው ዱዓ አድርጎ አያጣም አሉ።
❤3👍2
#የኔ ምክሮች
ولا تبالي لكلام الناس ولو طرحوا إليك الكلمات السخيفة ابن بهذه الكلمات حياتك ولا تمنحها أن تكسر عظمك وقلبك لأن الله هو الذي يجازي كل الظالمين على قدر جريمتهم.
ለሰዎች ንግግር አትጨነቅ አስቀያሚ ንግግሮችንም ወደ አንተ ቢወረውሩብህ በነዚህ ንግግሮች ህይወትህን ገንባበት አጥንትህን እንድትሰብረው አትፍቀድላት እርሱ አሏህ ነው በዳዮችን በወንጀላቸው ልክ ቅጣቱን ሚከፍላቸውና።
ولا تبالي لكلام الناس ولو طرحوا إليك الكلمات السخيفة ابن بهذه الكلمات حياتك ولا تمنحها أن تكسر عظمك وقلبك لأن الله هو الذي يجازي كل الظالمين على قدر جريمتهم.
ለሰዎች ንግግር አትጨነቅ አስቀያሚ ንግግሮችንም ወደ አንተ ቢወረውሩብህ በነዚህ ንግግሮች ህይወትህን ገንባበት አጥንትህን እንድትሰብረው አትፍቀድላት እርሱ አሏህ ነው በዳዮችን በወንጀላቸው ልክ ቅጣቱን ሚከፍላቸውና።
❤3👍3
#የኔ ምክሮች
الإنسانُ العَاقلُ يُهِمُّه دِينُه يُهِمُّه ءاخِرتُه لا يُبالي بمَن أحَبَّه و بمَن أبغَضَه بَعدَ أن يكونَ مُلتَزمًا لدِينِه مُلتَزمًا لتَقوى الله لا يُبالي بعدَ ذلك لمن أحبَّه و لمن كَرهَه و لمن مدَحَه و لمن ذمَّه. الخَلقُ لا يَضُرّونَ و لا يَنفَعُونَ إلا بمشيئَةِ الله.
🪀ጤነኛ ሰው እምነቱ እንዲሁ ቀጣይኛዉ ዓለሙ የሚያስጨንቀው ነው ባራቀው እንዲሁ በወደደው የማይጨነቅ ነው ይህም የሚሆነው በአሏህ ዲን ላይ እንዲሁ በአሏህ ፍራቻ ላይ የፀና እንደሆነ ከዛ ቡሀሏ ለወደደው እንዲሁ ለጠላው እንዲሁ ላወደሰው እንዲሁ ላወገዘው የማይጨነቅ ነው ባሮች አይጎዱም አይጠቅሙም በአሏህ ፍላጎት ቢሆን እንጂ።
https://t.me/hamzaasedullah
👆👆👆
ተቀላቀሉት
الإنسانُ العَاقلُ يُهِمُّه دِينُه يُهِمُّه ءاخِرتُه لا يُبالي بمَن أحَبَّه و بمَن أبغَضَه بَعدَ أن يكونَ مُلتَزمًا لدِينِه مُلتَزمًا لتَقوى الله لا يُبالي بعدَ ذلك لمن أحبَّه و لمن كَرهَه و لمن مدَحَه و لمن ذمَّه. الخَلقُ لا يَضُرّونَ و لا يَنفَعُونَ إلا بمشيئَةِ الله.
🪀ጤነኛ ሰው እምነቱ እንዲሁ ቀጣይኛዉ ዓለሙ የሚያስጨንቀው ነው ባራቀው እንዲሁ በወደደው የማይጨነቅ ነው ይህም የሚሆነው በአሏህ ዲን ላይ እንዲሁ በአሏህ ፍራቻ ላይ የፀና እንደሆነ ከዛ ቡሀሏ ለወደደው እንዲሁ ለጠላው እንዲሁ ላወደሰው እንዲሁ ላወገዘው የማይጨነቅ ነው ባሮች አይጎዱም አይጠቅሙም በአሏህ ፍላጎት ቢሆን እንጂ።
https://t.me/hamzaasedullah
👆👆👆
ተቀላቀሉት
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤3
#የኔ ምክሮች
#የነብዩ_ﷺ_ሙሐመድ_የሚስቶቻቸው ስሞች ★
★زوجات الرسول ﷺ ﺇﻧّﻬﻦ ﺍﺛﻨﺘﺎ ﻋﺸﺮﺓ ﺯﻭﺟﺔً،
(١) ☜السيدة خديجة بنت خوليد
(٢)☜السيدة السودة بنت زمعة
(٣)☜السيدة عائشة بنت ابي بكر
(٤)☜السيدة حفصة بنت عمران
(٥)☜السيدة زينب بنت خزيمة
(٦)☜السيدة هند بنت أمية
(٧)☜السيدة زينب بنت جحش
(٨)☜السيدة جورية بنت الحارث
(٩)☜ السيدة ﻣﺎﺭﻳﺔ ﺍﻟﻘﺒﻄﻴﺔ ﺑﻨﺖ ﺷﻤﻌﻮﻥ
(١٠)☜السيدة رملة بنت ابي سفيان
(١١)☜ السيدة صفية حيي بن اخطب
(١٢)☜السيدة ميمونة بنت الحارث
#የነብዩ_ሙሐመድ_ﷺ_ሚስቶቻቸው_12_ነው እነሱም፦👇👇👇
①☞ ሰይደቲ #ኸዲጃ ቢንቲ ኹይሊድ
②☞ ሰይደቲ #ሰውዳእ ቢንቲ ዘመዐህ
③☞ ሰይደቲ #አዒሻ ቢንቲ አቡበክር
④☞ ሰይደቲ #ሓፍሷ ቢንቲ ዒምራን ልጅ
⑤☞ ሰይደቲ #ዘይነብ ቢንቲ ኹዘይማህ
⑥☞ ሰይደቲ #ሂንድ ቢንቲ አሚያህ
⑦☞ ሰይደቲ #ዘይነብ ቢንቲ ጀሕሽ
⑧☞ ሰይደቲ #ጁወይሪያ ቢንቲ ሓሪስ
⑨☞ሰይደቲ #ማሪያ_አልቂብጢያ ቢንቲ ሸምዑን
10☞ ሰይደቲ #ረምላ ቢንቲ አቡ ሱፍያን
11☞ ሰይደቲ #ሶፍያ ቢንቲ ሓይይ
12☞ ሰይደቲ #መይሙና ቢንቲ ሓሪስ
https://t.me/hamzaasedullah
#የነብዩ_ﷺ_ሙሐመድ_የሚስቶቻቸው ስሞች ★
★زوجات الرسول ﷺ ﺇﻧّﻬﻦ ﺍﺛﻨﺘﺎ ﻋﺸﺮﺓ ﺯﻭﺟﺔً،
(١) ☜السيدة خديجة بنت خوليد
(٢)☜السيدة السودة بنت زمعة
(٣)☜السيدة عائشة بنت ابي بكر
(٤)☜السيدة حفصة بنت عمران
(٥)☜السيدة زينب بنت خزيمة
(٦)☜السيدة هند بنت أمية
(٧)☜السيدة زينب بنت جحش
(٨)☜السيدة جورية بنت الحارث
(٩)☜ السيدة ﻣﺎﺭﻳﺔ ﺍﻟﻘﺒﻄﻴﺔ ﺑﻨﺖ ﺷﻤﻌﻮﻥ
(١٠)☜السيدة رملة بنت ابي سفيان
(١١)☜ السيدة صفية حيي بن اخطب
(١٢)☜السيدة ميمونة بنت الحارث
#የነብዩ_ሙሐመድ_ﷺ_ሚስቶቻቸው_12_ነው እነሱም፦👇👇👇
①☞ ሰይደቲ #ኸዲጃ ቢንቲ ኹይሊድ
②☞ ሰይደቲ #ሰውዳእ ቢንቲ ዘመዐህ
③☞ ሰይደቲ #አዒሻ ቢንቲ አቡበክር
④☞ ሰይደቲ #ሓፍሷ ቢንቲ ዒምራን ልጅ
⑤☞ ሰይደቲ #ዘይነብ ቢንቲ ኹዘይማህ
⑥☞ ሰይደቲ #ሂንድ ቢንቲ አሚያህ
⑦☞ ሰይደቲ #ዘይነብ ቢንቲ ጀሕሽ
⑧☞ ሰይደቲ #ጁወይሪያ ቢንቲ ሓሪስ
⑨☞ሰይደቲ #ማሪያ_አልቂብጢያ ቢንቲ ሸምዑን
10☞ ሰይደቲ #ረምላ ቢንቲ አቡ ሱፍያን
11☞ ሰይደቲ #ሶፍያ ቢንቲ ሓይይ
12☞ ሰይደቲ #መይሙና ቢንቲ ሓሪስ
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤2👍2
#የኔ ምክሮች
📝#አሏህን_ማወቅ
روى البخاري أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال: (كان الله ولم يكن شىء غيره)معناه كان الله وحده في الأزل.
كان موجودًا بلا مكان ولا جهة وبعد أن خلق كل شىء لم يتغير مازال موجودًا بلا مكان ولا جهة لأن التغير هو أقوى علامات الحدوث.
🪀ኢማሙ ቡኻሪይ በዘገቡት ሀዲስ የአሏህ መልዕክተኛ ዐለይሂ ሶላቱ ወሰላም እንዲህ ብለዋል፦
【"አሏህ ነበር ምንም ነገር ሳይኖር በፊት" 】
👉አሏህ ምንም ነገር ሳይኖር በብቸኝነት ነበር፡፡ ቦታና አቅጣጫ ሳይኖር በፊት ያለ ቦታና ያለ አቅጣጫ ነበር ሁሉንም ነገር ከፈጠረ በኃላ ደግሞ ያለ ቦታና ያለ አቅጣጫ መኖሩ አይወገድም ምክንያቱም መቀያየር የፍጡራኖች ትልቁ ምልክት ነዉና አሏህ ደግሞ ፍጡሮችን አይመስልም።
الله موجـود بـلا مكـان ولا جهـة
https://t.me/hamzaasedullah
ሊንኩን ሼር እናድርግ።
📝#አሏህን_ማወቅ
روى البخاري أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال: (كان الله ولم يكن شىء غيره)معناه كان الله وحده في الأزل.
كان موجودًا بلا مكان ولا جهة وبعد أن خلق كل شىء لم يتغير مازال موجودًا بلا مكان ولا جهة لأن التغير هو أقوى علامات الحدوث.
🪀ኢማሙ ቡኻሪይ በዘገቡት ሀዲስ የአሏህ መልዕክተኛ ዐለይሂ ሶላቱ ወሰላም እንዲህ ብለዋል፦
【"አሏህ ነበር ምንም ነገር ሳይኖር በፊት" 】
👉አሏህ ምንም ነገር ሳይኖር በብቸኝነት ነበር፡፡ ቦታና አቅጣጫ ሳይኖር በፊት ያለ ቦታና ያለ አቅጣጫ ነበር ሁሉንም ነገር ከፈጠረ በኃላ ደግሞ ያለ ቦታና ያለ አቅጣጫ መኖሩ አይወገድም ምክንያቱም መቀያየር የፍጡራኖች ትልቁ ምልክት ነዉና አሏህ ደግሞ ፍጡሮችን አይመስልም።
الله موجـود بـلا مكـان ولا جهـة
https://t.me/hamzaasedullah
ሊንኩን ሼር እናድርግ።
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤6
#የኔ ምክሮች
قال رسول الله ﷺ: "مَنْ أَصبَحَ مِنكُمْ آمِنًا فِي سِرْبِهِ مُعَافًى فِي جَسَدِهِ، عِندَهُ قُوتُ يَومِهِ، فَكَأَنَّمَا حِيزَتْ لَهُ الدُّنيا بِحَذَافِيرِهَا" رواه الترمذي.
🪀ነብያችን ሷለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ አሉ፦【"ከእናንተ መካከል በቤቱ ሰላም ሆኖ ያነጋ በሰውነቱ ያለ ምንም ህመም ያደረ ሰው እንዲሁ የቀኑ ቀለብ እርሱ ዘንድ ያለው ሰው ይህ ሰው ዱንያ በጥቅሉ እንደተሰጠችው ነው"】ቲርሚዝይ ዘይግበውታል
https://t.me/hamzaasedullah
قال رسول الله ﷺ: "مَنْ أَصبَحَ مِنكُمْ آمِنًا فِي سِرْبِهِ مُعَافًى فِي جَسَدِهِ، عِندَهُ قُوتُ يَومِهِ، فَكَأَنَّمَا حِيزَتْ لَهُ الدُّنيا بِحَذَافِيرِهَا" رواه الترمذي.
🪀ነብያችን ሷለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ አሉ፦【"ከእናንተ መካከል በቤቱ ሰላም ሆኖ ያነጋ በሰውነቱ ያለ ምንም ህመም ያደረ ሰው እንዲሁ የቀኑ ቀለብ እርሱ ዘንድ ያለው ሰው ይህ ሰው ዱንያ በጥቅሉ እንደተሰጠችው ነው"】ቲርሚዝይ ዘይግበውታል
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤3
#የኔ ምክሮች
٭قال أحدٌ من العلماء؛ لو أظْهَر اللهُ حالَ كُلّ إنسَانٍ في القَبرِ مَا تَدافَنَ النّاسُ
ከዑለማዎች የሆኑት አንዱ እንዲህ አሉ፦"አሏሁ ተዕላ ሰዎች በቀብራቸው ላይ ያሉበትን ሁኔታ ብያሳይ አንዱ አንዱን ባልቀበረ ነበር አሉ።
https://t.me/hamzaasedullah
٭قال أحدٌ من العلماء؛ لو أظْهَر اللهُ حالَ كُلّ إنسَانٍ في القَبرِ مَا تَدافَنَ النّاسُ
ከዑለማዎች የሆኑት አንዱ እንዲህ አሉ፦"አሏሁ ተዕላ ሰዎች በቀብራቸው ላይ ያሉበትን ሁኔታ ብያሳይ አንዱ አንዱን ባልቀበረ ነበር አሉ።
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤2
#የኔ ምክሮች
الـإسـراء والـمـعـراج التاسع
✍ኢስራእ_እና_ሚዕራጅ ዘጠኝ
✍ከዛም መልዕክተኛው ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም #ከሲድረተል_ሙንተሀ በኋላ ከጂብሪል ጋር የተለያዩ ሲሆን መላኢካዎች ከለውሁል መህፉዝ ላይ ወስደው በሚፅፉ ጊዜ የቀለማቸው ድምፅ እስከሚሰማበት ቦታ ድረስ ደርሰዋል። #እዛም ቦታ ላይ ሁነው ያለ ድምጽ ያለ ፊደል ያለ ቋንቋ እንዲሁም የዓለማትን ንግግር በጭራሽ የማይመስለውን የአሏህን ንግግር የሰሙ ሲሆን ከዛም #ነብዩ ሙሐመድ ﷺ ከዚህ ከአሏህ ንግገር #የ50_ሶላቶችን ግዴታነት ተረድተዋል።
✍ #የተበላሹ የሆኑ መፅሐፎች ውስጥ እንደሚገኝው ይህ ቦታ ማለትም ከሲድረተል ሙንተሀ በላይ ያለው ቦታ የአሏህ መኖር የሚጠናቀቅበት ቦታ አይደለም ምክንያቱም አሏህ ያለ ቦታ ያለ ነውና።
#ክፍል አስር ይቀጥላል .......
https://t.me/hamzaasedullah
الـإسـراء والـمـعـراج التاسع
✍ኢስራእ_እና_ሚዕራጅ ዘጠኝ
✍ከዛም መልዕክተኛው ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም #ከሲድረተል_ሙንተሀ በኋላ ከጂብሪል ጋር የተለያዩ ሲሆን መላኢካዎች ከለውሁል መህፉዝ ላይ ወስደው በሚፅፉ ጊዜ የቀለማቸው ድምፅ እስከሚሰማበት ቦታ ድረስ ደርሰዋል። #እዛም ቦታ ላይ ሁነው ያለ ድምጽ ያለ ፊደል ያለ ቋንቋ እንዲሁም የዓለማትን ንግግር በጭራሽ የማይመስለውን የአሏህን ንግግር የሰሙ ሲሆን ከዛም #ነብዩ ሙሐመድ ﷺ ከዚህ ከአሏህ ንግገር #የ50_ሶላቶችን ግዴታነት ተረድተዋል።
✍ #የተበላሹ የሆኑ መፅሐፎች ውስጥ እንደሚገኝው ይህ ቦታ ማለትም ከሲድረተል ሙንተሀ በላይ ያለው ቦታ የአሏህ መኖር የሚጠናቀቅበት ቦታ አይደለም ምክንያቱም አሏህ ያለ ቦታ ያለ ነውና።
#ክፍል አስር ይቀጥላል .......
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤2
#የኔ ምክሮች
الـإسـراء والـمـعـراج العاشر
✍ኢስራእ_እና_ሚዕራጅ አስር
#እደግመዋለሁ በቁርአንም ሆነ በሃዲስ እንደዚህ የሚል የለም“ #ነቢዩ_ﷺ ወደ ሰማይ የወጡት አሏህ እዛ ስላለ ነው”የሚል የለም........እሺ ታዲያ አሁን በአሏህ ይሁንባችሁ እና ቁርአን ሃዲስ ያላለውን #ውሃቢያ ከራሱ ምናብ ተነስቶ አየህ ወደላይማ የወጡት አሏህ እዛ ስለሆነ ነው ቢለን እንዴት ነው የምንቀበለው???? ያ ሰላም እኛ ቁርአን እየጠቀስን እሱ ምናቡ የሚለውን እንድንከተል ሲፈልግ አያናድም????
#ምናቡን ከሆነ የሚከተለው በሉት
#ነቢዩሏህ_ሙሳ_ተውራትን_የተቀበሉት የት ነው?ያለ ድምጽ ያለ ፊደል ያለ ቋንቋ እንዲሁም የዓለማትን ንግግር በጭራሽ የማይመስለውን የአሏህን ንግግር የሰሙት እሳቸው የት ሁነው ነው? #ጡሩ_ሰይናእ(ጡሩሲናእ ) አይደል??ታዲያ አሏህ እዛ ነው ያለው ማለት ነው በእነሱ አባባል???አሏህ ሶብር ይስጠን።አሏህ ነው ቦታን የፈጠረው ቦታን ከመፍጠሩ በፊት ያለቦታ ነበር ቦታን ከፈጠረ በኋላ አይቀያየርም ያለ ቦታ ነው ያለው::
የመጨረሻው ክፍል ክፍል አስራ አንድ ነገ ይለቀቃል።
https://t.me/hamzaasedullah
الـإسـراء والـمـعـراج العاشر
✍ኢስራእ_እና_ሚዕራጅ አስር
#እደግመዋለሁ በቁርአንም ሆነ በሃዲስ እንደዚህ የሚል የለም“ #ነቢዩ_ﷺ ወደ ሰማይ የወጡት አሏህ እዛ ስላለ ነው”የሚል የለም........እሺ ታዲያ አሁን በአሏህ ይሁንባችሁ እና ቁርአን ሃዲስ ያላለውን #ውሃቢያ ከራሱ ምናብ ተነስቶ አየህ ወደላይማ የወጡት አሏህ እዛ ስለሆነ ነው ቢለን እንዴት ነው የምንቀበለው???? ያ ሰላም እኛ ቁርአን እየጠቀስን እሱ ምናቡ የሚለውን እንድንከተል ሲፈልግ አያናድም????
#ምናቡን ከሆነ የሚከተለው በሉት
#ነቢዩሏህ_ሙሳ_ተውራትን_የተቀበሉት የት ነው?ያለ ድምጽ ያለ ፊደል ያለ ቋንቋ እንዲሁም የዓለማትን ንግግር በጭራሽ የማይመስለውን የአሏህን ንግግር የሰሙት እሳቸው የት ሁነው ነው? #ጡሩ_ሰይናእ(ጡሩሲናእ ) አይደል??ታዲያ አሏህ እዛ ነው ያለው ማለት ነው በእነሱ አባባል???አሏህ ሶብር ይስጠን።አሏህ ነው ቦታን የፈጠረው ቦታን ከመፍጠሩ በፊት ያለቦታ ነበር ቦታን ከፈጠረ በኋላ አይቀያየርም ያለ ቦታ ነው ያለው::
የመጨረሻው ክፍል ክፍል አስራ አንድ ነገ ይለቀቃል።
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤3
#የኔ ምክሮች
الـإسـراء والـمـعـراج الحادي عشر
✍ኢስራእ_እና_ሚዕራጅ አስራ አንድ የመጨረሻው ክፍል
↪#ነብዩ_ሙሐመድ_ﷺ ከሚእራጅ መልስ ምን #አጋጠማቸው? የሚለውን #እንይ .....
ነብያች አለይሂ ሶላቱ ወሰላም ወደ #መካ ተመልሰው #ለኡሙ_ሀኒእ የተከሰተውን ነገሯት፡፡ ከዚያም ለካፊሮች ኢስራዕ እና ሚዕራጅ ማድረጋቸውን ነገሯቸው፡፡ እነሱም አላመኑም፡፡
ሙሽሪኮች #ነብዩ_ﷺ ወደ መስጅደል አቅሷ ፈፅመው አልሄዱም ብለው ስለነበር ያመኑት .....የመስጂዱን ሁኔታ እና ባህሪ እንዲነግሯቸው ጠየቋቸው፡፡
#አቡጀህል ሰዎችን ከሰበሰበ በኋላ ረሱል የበይተል መቅዲስን ሁኔታ ለሰዎቹ በትክክል ነገሯቸው፡፡ ወደዛ ሄደው የሚያውቁ ሰዎች በአሏህ ይሁንብን በትክክል ገልፆታል ብለው ተናገሩ፡፡
☞ #ገጢሚውም_እንዲህ_ሲል_ተናገረ
ﻳﺎ ﺻﺎﺣﺐ ﺍﻟﻤﻌﺮﺍﺝ ﻓﻮﻕ ﺍﻟﻤﻨﺘﻬﻰ
ﻟﻚ ﻭﺣﺪﻙ ﺍﻟﻤﻌﺮﺍﺝ ﻭﺍﻹﺳﺮﺍﺀ
ﻳﺎ ﻭﺍﺻﻒ ﺍﻷﻗﺼﻰ ﺃﺗﻴﺖ ﺑﻮﺻﻔﻪ
ﻭﻛﺄﻧﻚ ﺍﻟﺮﺳﺎﻡ ﻭﺍﻟﺒﻨﺎﺀ
#ትርጉሙ“
አንተ ከሲድረቲል ሙንተሃ በላይ ሚዕራጅ ያረከው ሆይ፣
ላንቱ ብቻ ነው ሚዕራጁም ኢስራኡ ፣
አንቱ መስጂደል አቅሷን የገለጽኩ ሰው ሆይ፣ በትክክል እኮ የገለጽኩት፣
አንቱ ዲዛይኑን አውጥተሁ እራስሁ የገነባሁት እስኪመስል ድረስ፣።
#አንዳንድ_ካፊሮችም ወደ #አቡበክር በሄድ እንዲህ አሏቸው“ይሄ ጓደኛህ ሙሃመድ የስከዛሬው አልበቃ ብሎት ዛሬ ደግሞ ይሄው በአንድሌሊት ኢስራእ እና ሚዕራጅ አረኩ እያለልህ ነው”አሏቸው አቡበክርም ረዲየሏሁ ዐንሁ እንዲህ አሉ “እኔ ከሰማይ የሚመጣለትን መልክት አምኜ ተቀብዬዋለሁ ታዲያ የሚዕራጁን ወሬ እንዴት አላምንም??አምነዋለሁ ብሎ ከሆነ እውነቱን ነው”አሉ።ከዛ ጊዜም ጀምሮ #አሲዲቅ በማለት በቅጥያ ስም ይጠሩ ጀመር::
#የኸለፍ_ሙሁሮች የኢስራእ እና ሚዕራጅ ቀን በጣም የተለየ ቀን ነው #ሰይዳችን_ﷺ ለማንም ነቢይ ያልተከሰተ ሙዕጂዛ ባልተቤት የሆኑበት እለት ነው አሏህ እነዚህን ጉዞዎች በማስደረግ በልቅናቸው ላይ ልቅናን የጨመረላቸው እለት ነው ብለዋል። #ታዲያ ይህንን ቀን መልካም ነገሮችን በመስራት ማስታወስ ሸሪዐ ይቃወመዋልን?በጭራሽ ሸሪዐን #አይጋጭም በማለት በኪታቦቻቸው ገልጸውታል።
#ይህም_ድርጊት እንደዚህ ከሚለው ሃዲስ ይገባል“በእስልምና ላይ መልካም መንገድን ፈር የቀደደ ለእሱም አጅር አለው እሱን ተከትለው በሰሩት ሰዎችም ልክ አጅር አለው ከእነሱ አጅር ላይ ምንም ሳይቀነስባቸው” #ሙስሊም ዘግበውታል።
#እናም የኢስራእ እና ሚዕራጅን 27ተኛ ሌሊት በዱዓ በዒባዳ ማሳለፍ ለድሆች በማብላት ሰይዳችንን በማወደስ በተለያዩ #ጥሩ ስራወች ማሳለፍ #ምንዳ ያስገኛል።
#ተፈፀመ
أسد الله
الـإسـراء والـمـعـراج الحادي عشر
✍ኢስራእ_እና_ሚዕራጅ አስራ አንድ የመጨረሻው ክፍል
↪#ነብዩ_ሙሐመድ_ﷺ ከሚእራጅ መልስ ምን #አጋጠማቸው? የሚለውን #እንይ .....
ነብያች አለይሂ ሶላቱ ወሰላም ወደ #መካ ተመልሰው #ለኡሙ_ሀኒእ የተከሰተውን ነገሯት፡፡ ከዚያም ለካፊሮች ኢስራዕ እና ሚዕራጅ ማድረጋቸውን ነገሯቸው፡፡ እነሱም አላመኑም፡፡
ሙሽሪኮች #ነብዩ_ﷺ ወደ መስጅደል አቅሷ ፈፅመው አልሄዱም ብለው ስለነበር ያመኑት .....የመስጂዱን ሁኔታ እና ባህሪ እንዲነግሯቸው ጠየቋቸው፡፡
#አቡጀህል ሰዎችን ከሰበሰበ በኋላ ረሱል የበይተል መቅዲስን ሁኔታ ለሰዎቹ በትክክል ነገሯቸው፡፡ ወደዛ ሄደው የሚያውቁ ሰዎች በአሏህ ይሁንብን በትክክል ገልፆታል ብለው ተናገሩ፡፡
☞ #ገጢሚውም_እንዲህ_ሲል_ተናገረ
ﻳﺎ ﺻﺎﺣﺐ ﺍﻟﻤﻌﺮﺍﺝ ﻓﻮﻕ ﺍﻟﻤﻨﺘﻬﻰ
ﻟﻚ ﻭﺣﺪﻙ ﺍﻟﻤﻌﺮﺍﺝ ﻭﺍﻹﺳﺮﺍﺀ
ﻳﺎ ﻭﺍﺻﻒ ﺍﻷﻗﺼﻰ ﺃﺗﻴﺖ ﺑﻮﺻﻔﻪ
ﻭﻛﺄﻧﻚ ﺍﻟﺮﺳﺎﻡ ﻭﺍﻟﺒﻨﺎﺀ
#ትርጉሙ“
አንተ ከሲድረቲል ሙንተሃ በላይ ሚዕራጅ ያረከው ሆይ፣
ላንቱ ብቻ ነው ሚዕራጁም ኢስራኡ ፣
አንቱ መስጂደል አቅሷን የገለጽኩ ሰው ሆይ፣ በትክክል እኮ የገለጽኩት፣
አንቱ ዲዛይኑን አውጥተሁ እራስሁ የገነባሁት እስኪመስል ድረስ፣።
#አንዳንድ_ካፊሮችም ወደ #አቡበክር በሄድ እንዲህ አሏቸው“ይሄ ጓደኛህ ሙሃመድ የስከዛሬው አልበቃ ብሎት ዛሬ ደግሞ ይሄው በአንድሌሊት ኢስራእ እና ሚዕራጅ አረኩ እያለልህ ነው”አሏቸው አቡበክርም ረዲየሏሁ ዐንሁ እንዲህ አሉ “እኔ ከሰማይ የሚመጣለትን መልክት አምኜ ተቀብዬዋለሁ ታዲያ የሚዕራጁን ወሬ እንዴት አላምንም??አምነዋለሁ ብሎ ከሆነ እውነቱን ነው”አሉ።ከዛ ጊዜም ጀምሮ #አሲዲቅ በማለት በቅጥያ ስም ይጠሩ ጀመር::
#የኸለፍ_ሙሁሮች የኢስራእ እና ሚዕራጅ ቀን በጣም የተለየ ቀን ነው #ሰይዳችን_ﷺ ለማንም ነቢይ ያልተከሰተ ሙዕጂዛ ባልተቤት የሆኑበት እለት ነው አሏህ እነዚህን ጉዞዎች በማስደረግ በልቅናቸው ላይ ልቅናን የጨመረላቸው እለት ነው ብለዋል። #ታዲያ ይህንን ቀን መልካም ነገሮችን በመስራት ማስታወስ ሸሪዐ ይቃወመዋልን?በጭራሽ ሸሪዐን #አይጋጭም በማለት በኪታቦቻቸው ገልጸውታል።
#ይህም_ድርጊት እንደዚህ ከሚለው ሃዲስ ይገባል“በእስልምና ላይ መልካም መንገድን ፈር የቀደደ ለእሱም አጅር አለው እሱን ተከትለው በሰሩት ሰዎችም ልክ አጅር አለው ከእነሱ አጅር ላይ ምንም ሳይቀነስባቸው” #ሙስሊም ዘግበውታል።
#እናም የኢስራእ እና ሚዕራጅን 27ተኛ ሌሊት በዱዓ በዒባዳ ማሳለፍ ለድሆች በማብላት ሰይዳችንን በማወደስ በተለያዩ #ጥሩ ስራወች ማሳለፍ #ምንዳ ያስገኛል።
#ተፈፀመ
أسد الله
❤2👍2
#የኔ ምክሮች
عن أبي ذر الغفاري رضي الله عنه ،
عن النبي ﷺ فيما رَوَى عن الله تبارك وتعالى أنه قال :
((«يَا عِبَادِي ، إنَّكُمْ تُخْطِئُونَ بِاللَّيْلِ وَالنَّهَارِ وَأنَا أغْفِرُ الذُّنُوبَ جَمِيعًا ، فَاسْتَغْفِرُونِي أغْفِرْ لَكُمْ»))
رواه مسلم.
አቡ ዘር አል ጊፋር እንዳስተላለፉት ነቢያችን ዐለይሂ ሷላት ወሰላም ከአላህ በዘገቡት ሀዲስ ላይ ምን ይላል:-
«ባሮቼ ሆይ እናንተ በቀንም በማታም ታጠፋላቹ" እኔ ደግሞ ወንጀልን በአጠቃላይ እምራለሁ"
ማርታን ጠይቁኝ እንድምራቹህ» አለ።
ሙስሊም ዘግበውታል።
https://t.me/hamzaasedullah
عن أبي ذر الغفاري رضي الله عنه ،
عن النبي ﷺ فيما رَوَى عن الله تبارك وتعالى أنه قال :
((«يَا عِبَادِي ، إنَّكُمْ تُخْطِئُونَ بِاللَّيْلِ وَالنَّهَارِ وَأنَا أغْفِرُ الذُّنُوبَ جَمِيعًا ، فَاسْتَغْفِرُونِي أغْفِرْ لَكُمْ»))
رواه مسلم.
አቡ ዘር አል ጊፋር እንዳስተላለፉት ነቢያችን ዐለይሂ ሷላት ወሰላም ከአላህ በዘገቡት ሀዲስ ላይ ምን ይላል:-
«ባሮቼ ሆይ እናንተ በቀንም በማታም ታጠፋላቹ" እኔ ደግሞ ወንጀልን በአጠቃላይ እምራለሁ"
ማርታን ጠይቁኝ እንድምራቹህ» አለ።
ሙስሊም ዘግበውታል።
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤4👍1
#የኔ ምክሮች
#አንተ እንጂ እኔ ማለት ጠፋ
~~~
እኛ የሰዉ ልጆች እስከሆንን ድረስ ጥሩ ጎን እንዳለን ሁሉ መጥፎ ጎን ይኖረናል ብለን ማሰብ አለብን መርሳት የለብንም!!
➦ እከሌ መጥፎ ነው ስትል ==አንተስ?
➦እከሌ አስመሳይ ነው ስትል ==አንተስ ?
➦እከሊት ወሬኛ ናት ስትይ ==አንቺስ ?
➦እከሊት ሌባ ናት ስትይ ===አንቺስ?
➦እከሌ ዉሸታም ነው ስንል ==እኛስ?
➦እከሌ ወሬ አመላላሽ ነው ስንል ==እኛስ
➦ይሄንን ለመፃፍ ለማሰብ ያስገደደኝ ነገር ቢኖር አብዛኛው ሰው ተበደልኩ እንጂ በዳይ ነኝ ሲል አንሰማም። የራሳችንን ጥፋት በዉስጣችን ደብቀን ስለ ሌሎች እናወራለን እዉነት እኛ በዳዮች አይደለንምን?? እኛ መበቀል እንፈልጋለን ግን ደግሞ እኛም ጥፋት አጥፍተን መበቀልን እየፈለጉ አሏህን እየፈሩ ዝም የሚሉት ቤት ይቁጠራቸው። ስለዚህ ሁሌ ስለ ሌላ ሰው ክፋት ብቻ እያወራን ከምንኖር እኛስ የት ነን እንዴት ነን ማለት ያለብን አይመስላችሁምን? ጥያቄው ለእናንተ በመተው እዚህ ላይ አበቃለሁ::
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
#አንተ እንጂ እኔ ማለት ጠፋ
እኛ የሰዉ ልጆች እስከሆንን ድረስ ጥሩ ጎን እንዳለን ሁሉ መጥፎ ጎን ይኖረናል ብለን ማሰብ አለብን መርሳት የለብንም!!
➦ እከሌ መጥፎ ነው ስትል ==አንተስ?
➦እከሌ አስመሳይ ነው ስትል ==አንተስ ?
➦እከሊት ወሬኛ ናት ስትይ ==አንቺስ ?
➦እከሊት ሌባ ናት ስትይ ===አንቺስ?
➦እከሌ ዉሸታም ነው ስንል ==እኛስ?
➦እከሌ ወሬ አመላላሽ ነው ስንል ==እኛስ
➦ይሄንን ለመፃፍ ለማሰብ ያስገደደኝ ነገር ቢኖር አብዛኛው ሰው ተበደልኩ እንጂ በዳይ ነኝ ሲል አንሰማም። የራሳችንን ጥፋት በዉስጣችን ደብቀን ስለ ሌሎች እናወራለን እዉነት እኛ በዳዮች አይደለንምን?? እኛ መበቀል እንፈልጋለን ግን ደግሞ እኛም ጥፋት አጥፍተን መበቀልን እየፈለጉ አሏህን እየፈሩ ዝም የሚሉት ቤት ይቁጠራቸው። ስለዚህ ሁሌ ስለ ሌላ ሰው ክፋት ብቻ እያወራን ከምንኖር እኛስ የት ነን እንዴት ነን ማለት ያለብን አይመስላችሁምን? ጥያቄው ለእናንተ በመተው እዚህ ላይ አበቃለሁ::
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
👍4❤2
#ጠቃሚ እውቀት
★#የነብዩ_ሙሐመድ_ﷺ_ሚስቶች መቼ_ሞቱ?
ነብዩ ﷺ ሙሐመድ በህይወት እያሉ የሞቱት ሚስቶቻቸው
( ١)☜خديجة بنت خويلد
(٢)☜زينب بنت خزيمة
①☞ #ኸዲጃ_ቢንቲ_ኹወይሊድ
②☞ #ዘይነብ_ቢንቲ_ኹዘይማ ፦ እነዚህ ሁለቶች ረሱል በህይት እያሉ ነው የሞተ ። ሌሎች #10ኞቹ ነብዩ ﷺ ሙሐመድ ህይወታቸው ካለፈች ቡኃላ ነው የሞቱት።
★#የነብዩ_ሙሐመድ_ﷺ_ሚስቶች መቼ_ሞቱ?
ነብዩ ﷺ ሙሐመድ በህይወት እያሉ የሞቱት ሚስቶቻቸው
( ١)☜خديجة بنت خويلد
(٢)☜زينب بنت خزيمة
①☞ #ኸዲጃ_ቢንቲ_ኹወይሊድ
②☞ #ዘይነብ_ቢንቲ_ኹዘይማ ፦ እነዚህ ሁለቶች ረሱል በህይት እያሉ ነው የሞተ ። ሌሎች #10ኞቹ ነብዩ ﷺ ሙሐመድ ህይወታቸው ካለፈች ቡኃላ ነው የሞቱት።
👍5❤3
#የኔ ምክሮች
﴿«المال والبنون زينة الحياة الدنيا وَالْبَاقِيَاتُ الصَّالِحَاتُ خَيْرٌ عِندَ رَبِّكَ ثَوَابًا وَخَيْرٌ أَمَلًا﴾
#አሏህ_ምን_አለ:-
«ገንዘብ እና ልጆች የዱኒያ ጌጣጌጦች ናቸው መልካሙ እና ለአኺራው የሚጠቅመው ነገር አሏህ ዘንድ በላጭ አጅር አለው». ቀሪ እና ለአኪራ የሚጠቅመው👇
«سُبْحَانَ اللهِ ، وَالحَمْدُ للهِ ، وَلَا إلَهَ إلَّا اللهُ ، وَاللهُ أكْبَرُ ، وَلَا حَوْلَ وَلَا قُوَّةَ إلَّا بِاللهِ»
https://t.me/hamzaasedullah
﴿«المال والبنون زينة الحياة الدنيا وَالْبَاقِيَاتُ الصَّالِحَاتُ خَيْرٌ عِندَ رَبِّكَ ثَوَابًا وَخَيْرٌ أَمَلًا﴾
#አሏህ_ምን_አለ:-
«ገንዘብ እና ልጆች የዱኒያ ጌጣጌጦች ናቸው መልካሙ እና ለአኺራው የሚጠቅመው ነገር አሏህ ዘንድ በላጭ አጅር አለው». ቀሪ እና ለአኪራ የሚጠቅመው👇
«سُبْحَانَ اللهِ ، وَالحَمْدُ للهِ ، وَلَا إلَهَ إلَّا اللهُ ، وَاللهُ أكْبَرُ ، وَلَا حَوْلَ وَلَا قُوَّةَ إلَّا بِاللهِ»
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤3👍3