Forwarded from ኢብኑ ተይሚያ የተውሂድ የሱና ቻናል
➡️ እናታችን አኢሻ አላህ መልካም ስራዋ ይውደድላትና የአላህ መልእክተኛ እንዲህ አሉ ትላለች፦
▪️ከሰዎች ሁሉ አላህ ዘንድ መጥፎ ቦታ ያለው ሰው ማለት: ከክፋቱ የተነሳ ሰዎች ከሱ መጥፎን እንዳይደርስባቸው ፈርተው ሚጠነቀቁትና የሚሸሹት ሰው ነው።
📚(ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።)
▪️ከሰዎች ሁሉ አላህ ዘንድ መጥፎ ቦታ ያለው ሰው ማለት: ከክፋቱ የተነሳ ሰዎች ከሱ መጥፎን እንዳይደርስባቸው ፈርተው ሚጠነቀቁትና የሚሸሹት ሰው ነው።
📚(ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።)
Forwarded from 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➛ኒቃቤ ክብሬ ነው
➫➫➫➫➫➫➫➫
ንግስት ለመባል ዘውድ አልሻም እኔ
ኒቃቤን ስለብስ ንግስት ነኝ ያኔ
↷⇣❪🌹❫⇣↶
➧መኖሬን መረጥኩኝ በሱና ታቅቤ አልደራደረም መቼም በኒቃቤ!!💎
የሂቡ ማም
➫➫➫➫➫➫➫➫
ንግስት ለመባል ዘውድ አልሻም እኔ
ኒቃቤን ስለብስ ንግስት ነኝ ያኔ
↷⇣❪🌹❫⇣↶
➧መኖሬን መረጥኩኝ በሱና ታቅቤ አልደራደረም መቼም በኒቃቤ!!💎
የሂቡ ማም
☞::::::::::የሌሊት ሶላት::::::::::::☜
➘➘➘➘➘➘➘🍃➘➘➘➘➘➘➘
صلاتُك كُل ليلةٍ للوِتر بسُورةِ المُلك هي تطبيقٌ لثلاثِ سُننٍ عن النبي ﷺ :
1 - صلاةُ الوِترِ (سُنةٌ مُؤكدة).
عن علي بن أبي طالب رضي الله عنه قال :
قال رسول الله ﷺ :
((يَا أهْلَ القُرْآنِ أوْتِرُوا ؛ فَإنَّ اللهَ وِتْرٌ يُحِبُّ الوِتْرَ))
رواه أبو داود.
2 - قيامُ الليلِ (ولو بركعةٍ واحدة وهي الوِتر).
عن أبي أمامة الباهلي رضي الله عنه ،
عن رسول الله ﷺ أنه قال :
((عَلَيْكُمْ بِقِيَامِ اللَّيْلِ ؛ فَإنَّهُ دَأبُ الصَّالِحِينَ قَبْلَكُمْ ، وَهُوَ قُرْبَةٌ إلَى رَبِّكُمْ ، وَمَكْفَرَةٌ لِلسَّيِّئَاتِ ، وَمَنْهَاةٌ عَنِ الإثْمِ))
رواه الترمذي.
3 - قراءةٌ سورةِ المُلك كُل ليلةٍ (النجاةُ من عذابِ القبر).
عن عبدالله بن مسعود رضي الله عنه ،
عن النبي ﷺ قال :
((سُورَةُ تَبَارَكَ هِيَ المَانِعَةُ مِنْ عَذَابِ القَبْرِ))
رواه السيوطي.
وإذا أكملتَ عدد الآياتِ التي تقرأُها مع آياتِ سورةِ المُلك ليكونَ مجموعُ قراءتِك للآيات كاملةً في الصلاةِ 100 آيةٍ ، فإنك ستُكتبُ من القانتينَ بإذن الله ،
عن عبدالله بن عمرو رضي الله عنهما قال :
قال رسول الله ﷺ :
((مَنْ قَامَ بِعَشْرِ آيَاتٍ لَمْ يُكْتَبْ مِنَ الغَافِلِينَ ،
وَمَنْ قَامَ بِمِائَةِ آيَةٍ كُتِبَ مِنَ القَانِتِينَ ،
وَمَنْ قَامَ بِألْفِ آيَةٍ كُتِبَ مِنَ المُقَنْطَرِينَ))
رواه أبو داود.
وفقنا اللهُ لما يحبُّ ويرضَى.
➘➘➘➘➘➘➘🍃➘➘➘➘➘➘➘
صلاتُك كُل ليلةٍ للوِتر بسُورةِ المُلك هي تطبيقٌ لثلاثِ سُننٍ عن النبي ﷺ :
1 - صلاةُ الوِترِ (سُنةٌ مُؤكدة).
عن علي بن أبي طالب رضي الله عنه قال :
قال رسول الله ﷺ :
((يَا أهْلَ القُرْآنِ أوْتِرُوا ؛ فَإنَّ اللهَ وِتْرٌ يُحِبُّ الوِتْرَ))
رواه أبو داود.
2 - قيامُ الليلِ (ولو بركعةٍ واحدة وهي الوِتر).
عن أبي أمامة الباهلي رضي الله عنه ،
عن رسول الله ﷺ أنه قال :
((عَلَيْكُمْ بِقِيَامِ اللَّيْلِ ؛ فَإنَّهُ دَأبُ الصَّالِحِينَ قَبْلَكُمْ ، وَهُوَ قُرْبَةٌ إلَى رَبِّكُمْ ، وَمَكْفَرَةٌ لِلسَّيِّئَاتِ ، وَمَنْهَاةٌ عَنِ الإثْمِ))
رواه الترمذي.
3 - قراءةٌ سورةِ المُلك كُل ليلةٍ (النجاةُ من عذابِ القبر).
عن عبدالله بن مسعود رضي الله عنه ،
عن النبي ﷺ قال :
((سُورَةُ تَبَارَكَ هِيَ المَانِعَةُ مِنْ عَذَابِ القَبْرِ))
رواه السيوطي.
وإذا أكملتَ عدد الآياتِ التي تقرأُها مع آياتِ سورةِ المُلك ليكونَ مجموعُ قراءتِك للآيات كاملةً في الصلاةِ 100 آيةٍ ، فإنك ستُكتبُ من القانتينَ بإذن الله ،
عن عبدالله بن عمرو رضي الله عنهما قال :
قال رسول الله ﷺ :
((مَنْ قَامَ بِعَشْرِ آيَاتٍ لَمْ يُكْتَبْ مِنَ الغَافِلِينَ ،
وَمَنْ قَامَ بِمِائَةِ آيَةٍ كُتِبَ مِنَ القَانِتِينَ ،
وَمَنْ قَامَ بِألْفِ آيَةٍ كُتِبَ مِنَ المُقَنْطَرِينَ))
رواه أبو داود.
وفقنا اللهُ لما يحبُّ ويرضَى.
📮ከልብ የሆነ ምክር ለእህቶች ٠٠
قال الله
﴿وَقَرْنَ فِي بُيُوتِكُنَّ﴾
ከማንም በላይ ሚያዝንልሽ ፈጣሪሽ አላህ እንዲህ ይልሻል
""እቤታቹ ውስጥ እርጉ ሁኑ (ለአሳሳቢ
ጉዳይ ካልሆነ በቀር ከቤት አትውጡ)""
👆👆👆👆👆👆👆👆
ሱረቱ አል አህዛብ
*((እቤትሽ ውስጥ ሆነሽ የምታሳልፊያት
እያንዳንዷ ደቂቃና ሰከንድ ዒባደና የአላህን
ትእዛዝ ማክበር ነውና አደራሽን ንያ
አድርጊበት))*✅
✍ስለዚህ ቤትሽ መቆያሽና መቀመጫሽ ብቻ
ሳይሆን መስጂድሽና የዒባዳ ቦታም
ጭምር መሆኑ እንዳትዘነጊ!
አቡዘከርያ✍
قال الله
﴿وَقَرْنَ فِي بُيُوتِكُنَّ﴾
ከማንም በላይ ሚያዝንልሽ ፈጣሪሽ አላህ እንዲህ ይልሻል
""እቤታቹ ውስጥ እርጉ ሁኑ (ለአሳሳቢ
ጉዳይ ካልሆነ በቀር ከቤት አትውጡ)""
👆👆👆👆👆👆👆👆
ሱረቱ አል አህዛብ
*((እቤትሽ ውስጥ ሆነሽ የምታሳልፊያት
እያንዳንዷ ደቂቃና ሰከንድ ዒባደና የአላህን
ትእዛዝ ማክበር ነውና አደራሽን ንያ
አድርጊበት))*✅
✍ስለዚህ ቤትሽ መቆያሽና መቀመጫሽ ብቻ
ሳይሆን መስጂድሽና የዒባዳ ቦታም
ጭምር መሆኑ እንዳትዘነጊ!
አቡዘከርያ✍
ከመከራዎች ሁሉ ታላቁ የልብ ድርቀት ነው
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
አላህ ይጠብቀን እና ልብ ደረቀ ማለት ማስተዋል ጠፋ ማለት ነው
ልብ የሁሉ ነገር መነሻ ናት እሷ ካማረች ሁሉም አካል ያምራል
ጌታችን ሆይ❗️ልባችን የንብረታችን ሁሉ ቁንጮ ስለሆነ አንተ አስተካክልልን
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
አላህ ይጠብቀን እና ልብ ደረቀ ማለት ማስተዋል ጠፋ ማለት ነው
ልብ የሁሉ ነገር መነሻ ናት እሷ ካማረች ሁሉም አካል ያምራል
ጌታችን ሆይ❗️ልባችን የንብረታችን ሁሉ ቁንጮ ስለሆነ አንተ አስተካክልልን
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
✅ اسْتَحْوَذَ عَلَيْهِمُ الشَّيْطَانُ فَأَنسَاهُمْ ذِكْرَ اللَّهِ
◾️በእነርሱ ላይ ሸይጧን ተሾመባቸው፡፡ አላህ ማስታወስን (ዚክር) አስረሳቸው፡፡
✅ أُولَـٰئِكَ حِزْبُ الشَّيْطَانِ
◾️እነዚያ የሸይጧን ጭፍሮች ናቸው፡፡
✅ أَلَا إِنَّ حِزْبَ الشَّيْطَانِ هُمُ الْخَاسِرُونَ
◾️ንቁ! የሸይጧን ጭፍሮች ከሳሪዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡
📚(ሱረቱ አል-ሙጀድላህ - 19)
◾️በእነርሱ ላይ ሸይጧን ተሾመባቸው፡፡ አላህ ማስታወስን (ዚክር) አስረሳቸው፡፡
✅ أُولَـٰئِكَ حِزْبُ الشَّيْطَانِ
◾️እነዚያ የሸይጧን ጭፍሮች ናቸው፡፡
✅ أَلَا إِنَّ حِزْبَ الشَّيْطَانِ هُمُ الْخَاسِرُونَ
◾️ንቁ! የሸይጧን ጭፍሮች ከሳሪዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡
📚(ሱረቱ አል-ሙጀድላህ - 19)
ከሙዓላ ቢን ዚያድ አንድ ሰው ሐሰን አልበስሪን
: አቡ ሰዒድ ሆይ! የልቤን ድርቀት ተቸገርኩኝ ሲል ጠየቀው: እሱም በዚክር (አላህን በማስታወስ) አስወግደው" ሲል መለሰለት።
[አልዋቢል አሶይብ:146]
: አቡ ሰዒድ ሆይ! የልቤን ድርቀት ተቸገርኩኝ ሲል ጠየቀው: እሱም በዚክር (አላህን በማስታወስ) አስወግደው" ሲል መለሰለት።
[አልዋቢል አሶይብ:146]
_አሏህን ያዝ እሱ ይበቃሀል_
*👉የሰው ልጅች ድህነትህን ካሳወካቸው ይንቁሀል።*
*👉ሀብት እንዳለህ ካሳወካቸው ይመቀኙሀል።*
*✅ጉዳይህን ሁሉ ሉኡል ሀያል ወደሆነው ጌታህ አስጠጋ።*
_" الــنــاس إن أظــهرت لــهم فــقــرك إحــتــقــروك،وإن أظــهرت لــهم غــنــاك حــســدوك،فــاجــعــل كل أمــرك لــلــه ســبــحــانــه "_
*📚شــرح لــامــية ابــن اوردي*
_لــلــعــلــامــة الــحــجــوري_
*👉የሰው ልጅች ድህነትህን ካሳወካቸው ይንቁሀል።*
*👉ሀብት እንዳለህ ካሳወካቸው ይመቀኙሀል።*
*✅ጉዳይህን ሁሉ ሉኡል ሀያል ወደሆነው ጌታህ አስጠጋ።*
_" الــنــاس إن أظــهرت لــهم فــقــرك إحــتــقــروك،وإن أظــهرت لــهم غــنــاك حــســدوك،فــاجــعــل كل أمــرك لــلــه ســبــحــانــه "_
*📚شــرح لــامــية ابــن اوردي*
_لــلــعــلــامــة الــحــجــوري_
🔻ከሚከተሉት ውስጥ የትክክለኛ ሸሪአዊ ሂጃብ ይሆን ዘንድ መሟላት ያለበት መስፈርት የቱ ነው
Anonymous Quiz
15%
ሀ》ሙሉ የሰውነት ክፍል ሚሸፍን መሆን አለበት
1%
ለ》የሰዎችን እይታ የሚስብ መሆን የለበትኝ
1%
ሐ》ስስ ከመሆኑ የተነሳ የሰውነት አኳሏ ሚያሳይመሆን የለበትም
0%
መ》በተለያዩ ጌጦች ያሸበረቀና ሰዎችን ከለር መሆን የለበትም
1%
ሠ》ከወንዶችና ከካፊር ሴቶች ልብስ ጋር የሚመሳሰል መሆን የለበትም
2%
ሰ》በሽቶም ይሁን በሌላ የታጠነ መሆን የለበት
80%
ረ》ሁሉም
🔻 አንድ ሙስሊም እህታችንን በሂጃብ ላይ እንድትፀና ሊያደርጎት የሚችሉ ነገሮችን የሆነው የቱ ነው
Anonymous Quiz
4%
ሀ》ሂጃብን በመተው መራቆትና መገላለጥ ያለውን አስከፊነት አስነዋሪነት መረዳቷ
2%
ለ》ለማይፈቀድላት አካል መገላለጧና መክፈቷ አሏህ ዘንድ ያለውን ወንጀል ማወቋ
5%
ሐ》እራሷንም ሆነ ሌሎችን መፈተን አህላቅ የለሽነትና አስቀያሚነት መሆኑን መረዳቷ
89%
መ》ሁሉም
ጌታዬ ሆይ! ሕዝቦቼ ይህንን ቁርኣን የተተወ ነገር አድርገው ያዙት በኡስታዝ አቡ ሙስሊም إن قومي…
በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ዑመር ሀሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁሏህ)
🔶 መልክተኛውም «ጌታዬ ሆይ! ሕዝቦቼ ይህንን ቁርኣን የተተወ ነገር አድርገው ያዙት» አለ፡፡
🔶 (وَقَالَ ٱلرَّسُولُ یَـٰرَبِّ إِنَّ قَوۡمِی ٱتَّخَذُوا۟ هَـٰذَا ٱلۡقُرۡءَانَ مَهۡجُورࣰا) [سورة الفرقان 30]
🔗 የዳውንሎድ ሊንኩን ይጫኑ Mp3
https://t.me/AbumuslimAlarsi/8083
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
📚 ምንጭ "የቁርኣን ተሸካሚዎች ባህሪ (1)" ከሚለው ሙሓደራ ክፍል 113 የተወሰደ ትምህርት ነው!!!
🎙 الأُسْتَاذُ أَبُو مُسْلِمٍ عُمَرُ بنُ حَسَنٍ الْعَرُوسَيّ
🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር ሐሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁላህ)
🔶 (وَقَالَ ٱلرَّسُولُ یَـٰرَبِّ إِنَّ قَوۡمِی ٱتَّخَذُوا۟ هَـٰذَا ٱلۡقُرۡءَانَ مَهۡجُورࣰا) [سورة الفرقان 30]
🔗 የዳውንሎድ ሊንኩን ይጫኑ Mp3
https://t.me/AbumuslimAlarsi/8083
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
📚 ምንጭ "የቁርኣን ተሸካሚዎች ባህሪ (1)" ከሚለው ሙሓደራ ክፍል 113 የተወሰደ ትምህርት ነው!!!
🎙 الأُسْتَاذُ أَبُو مُسْلِمٍ عُمَرُ بنُ حَسَنٍ الْعَرُوسَيّ
🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር ሐሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁላህ)
👍1
سورة الملك كاملة للقارئ هزاع البلوشي - جديد
🌿🌸 طيّب مسمعيك ،،ارح قلبك
ሱረቱል ሙልክ📚
ሱረቱል ሙልክ📚
Audio
#ጥቅል ምክር
|ስለ ኢንተርኔት፣ ወንጀል፣ ፈሳድ|
#من المدرسة الإمام أحمد
🎙በ ሙሐመድ ሲራጅ ሙሐመድ ኑር
#አላህ ይጠብቀው
https://t.me/https_Asselfya
|ስለ ኢንተርኔት፣ ወንጀል፣ ፈሳድ|
#من المدرسة الإمام أحمد
🎙በ ሙሐመድ ሲራጅ ሙሐመድ ኑር
#አላህ ይጠብቀው
https://t.me/https_Asselfya
إذا عطس الصغير ........؟؟؟؟؟
Anonymous Quiz
20%
يشمت .........
20%
لا يقال له شيء ........
60%
يدعىٰ له بالبركة ..........