የእስልምና ዓቂዳ (የእስልምና መሰረቶች) ትምህርት ከኢርሻድ ኪታብ።
ዝግጅት ፦
በዓብዱሶመድ መሓመድ ኑር
✅الحمدلله رب العالمين، وصلى الله وسلم على رسوله صلى الله عليه وسلم
በአላህ ስም እጅግ በጣም ርህሩህ በጣም አዛኝ በሆነው።
ተከታታይ የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች) ትምህርት ከኢርሻድ ኪታብ።
አሰላዋቱ ወሰላሙ ዓላ ረሱሊላሂ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም)
↪️ የእስልምናን ዓቂዳ መማር በእያንዳንዱ ሙስሊም ላይ ግዴታ ነው።
የ እስልምናን ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች) ማወቅ ማለት የሚከተሉትን ነጥቦች አካቶ
የያዘ ነው።
የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች) ማለት ምን ማለት ነው?
የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች) ማእዘናት የትኞቹ ናቸው?
የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች)ን የሚያፈርሱት(ተቃራኒዎች) ተግባራት እና
እምነቶች የትኞቹ ናቸው?
የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች)ን ጎዶሎ የሚያደርጉት ተግባራት እና
እምነቶች የትኞቹ ናቸው?
የእስልምናን ዓቂዳ ለራሳችን ከተማርን እና ካወቅን ቡሃላ ተግባራዊ ማድረግ አለብን።
ተግባራዊ ያልሆነ ማወቅ እወቀት አይባልም። ቀጥሎ የሚመጣው ደረጃ ደግሞ ሰዎችን
ወደዚህ ንጹህ እምነት መጥራት ነው። ለራሳችን አውቀናል ወይንም ሰርተናል ብሎ ሰው
እየጠመመና እየተሳሳተ ዝም ብሎ ማየት በእስልምና የተወገዘ ተግባር ነው። ይህ ብቻ
ሳይሆን የዚህ እውቀትና ተግባር ባለቤት የሆነውም ዝም በማለቱ እሱ ራሱ ሊጠምም
ይችላል።
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
ዝግጅት ፦
በዓብዱሶመድ መሓመድ ኑር
✅الحمدلله رب العالمين، وصلى الله وسلم على رسوله صلى الله عليه وسلم
በአላህ ስም እጅግ በጣም ርህሩህ በጣም አዛኝ በሆነው።
ተከታታይ የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች) ትምህርት ከኢርሻድ ኪታብ።
አሰላዋቱ ወሰላሙ ዓላ ረሱሊላሂ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም)
↪️ የእስልምናን ዓቂዳ መማር በእያንዳንዱ ሙስሊም ላይ ግዴታ ነው።
የ እስልምናን ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች) ማወቅ ማለት የሚከተሉትን ነጥቦች አካቶ
የያዘ ነው።
የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች) ማለት ምን ማለት ነው?
የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች) ማእዘናት የትኞቹ ናቸው?
የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች)ን የሚያፈርሱት(ተቃራኒዎች) ተግባራት እና
እምነቶች የትኞቹ ናቸው?
የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች)ን ጎዶሎ የሚያደርጉት ተግባራት እና
እምነቶች የትኞቹ ናቸው?
የእስልምናን ዓቂዳ ለራሳችን ከተማርን እና ካወቅን ቡሃላ ተግባራዊ ማድረግ አለብን።
ተግባራዊ ያልሆነ ማወቅ እወቀት አይባልም። ቀጥሎ የሚመጣው ደረጃ ደግሞ ሰዎችን
ወደዚህ ንጹህ እምነት መጥራት ነው። ለራሳችን አውቀናል ወይንም ሰርተናል ብሎ ሰው
እየጠመመና እየተሳሳተ ዝም ብሎ ማየት በእስልምና የተወገዘ ተግባር ነው። ይህ ብቻ
ሳይሆን የዚህ እውቀትና ተግባር ባለቤት የሆነውም ዝም በማለቱ እሱ ራሱ ሊጠምም
ይችላል።
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
➡️አቡ ሙሰል አሽአርይ እንዳስተላለፈው የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል።
✅ ጌታውን የሚያወሳና የማያወሳ ሰው ምሳሌው በህይወት እንዳለና እንደሞተ ሰው ነው።
📚(ቡኻሪ ዘግቦታል)
✅ ጌታውን የሚያወሳና የማያወሳ ሰው ምሳሌው በህይወት እንዳለና እንደሞተ ሰው ነው።
📚(ቡኻሪ ዘግቦታል)
➢የጧት ዚክር
➖➖➖➖➖
اللهم أنْتَ رَبِّي لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ، خَلَقْتَنِي وَ أنَا عَبْدُكَ، وَ أنَا عَلَى عَهْدِكَ وَ وَعْدِكَ مَا اسْتَطَعْتُ، أعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا صَنَعْتُ، أبُوءُلَكَ بِنِعْمَتِكَ عَلَيَّ، وَ أبُوءُ بِذَنْبِي فَاغْفِرْ لي فَإنَّهُ لَا يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إلَّا أنْتَ.
አላህ ሆይ አንተ አምላኬ ነህ፡፡ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ፈጥረህኛል፡፡ እኔ ባሪያህ ነኝ፡፡ እኔ የቻልኩትን\ያክል ያንተን ቃልዳኪን ለመሙላት እሞክራለሁ፡፡ ከስራሀው ነገር ከክፉው በአንተ እጠበቃለሁ፡፡\በኔ ላይ ለዋልከው ጸጋህ እውቅና እሰጣለሁ፡፡ ሐጢአቴም እናዘዛለሁ፡፡ ማረኝ፡፡ ከአንተ ውጭ ሐጢአትን የሚምር የለም፡፡
اللهم إنِّي أصْبَحْتُ أُشْهِدُكَ، وَ أُشْهِدُ حَمَلَةَ عَرْشِكَ، وَ مَلَائِكَتِكَ، وَ جَمِيْعَ خَلْقِكَ، أنَّكَ أنْتَ اللهُ لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ وَحْدَكَ لَا شَرِيْكَ لَكَ، وَ أنَّ مُحَمَّداً عَبْدُكَ وَ رَسُولُكَ. [أرْبَعَ مَرَّاتٍ]
አንተነህና ዙፋንህን የተሸከሙ መላዕክትን ስመሰክር አንግቻለሁ፡፡አንተ አላህ መሆንህንና ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ እንደሌለ አንድነትህ አጋር እንደሌለህም፤ ሙሐመድም ባሪያህና መልዕክተኛህ መሆናቸውንም፡፡ አራት ጊዜ፡፡
[አቡዳውና ቡኻሪ]
اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي بَدَنِي، اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي سَمْعِي، اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي بَصْرِي، لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ، اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوْذُ بِكَ مِنَ الْكُفْرِ، وَالْفَقْرِ، وأَعُوْذُ بِكَ مِنْ عَذَابِ القَبْرِ، لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ.[ثَلاثَ مَرَّاتٍ]
አላህ ሆይ አካሌን ጤናማ አድርግልኝ፡፡ አላህ ሆይ ጆሮዬን ጤናማ አድርግለኝ፡፡ አላህ ሆይ ዓይኔን ጤናማ አድርግልኝ፡፡ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ አላይ ሆይ ከክህድትና ከድህነት በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከቅብር ቅጣትም በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከቅብር ቅጣትም በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሶስት ጊዜ
➖➖➖➖➖
اللهم أنْتَ رَبِّي لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ، خَلَقْتَنِي وَ أنَا عَبْدُكَ، وَ أنَا عَلَى عَهْدِكَ وَ وَعْدِكَ مَا اسْتَطَعْتُ، أعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا صَنَعْتُ، أبُوءُلَكَ بِنِعْمَتِكَ عَلَيَّ، وَ أبُوءُ بِذَنْبِي فَاغْفِرْ لي فَإنَّهُ لَا يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إلَّا أنْتَ.
አላህ ሆይ አንተ አምላኬ ነህ፡፡ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ፈጥረህኛል፡፡ እኔ ባሪያህ ነኝ፡፡ እኔ የቻልኩትን\ያክል ያንተን ቃልዳኪን ለመሙላት እሞክራለሁ፡፡ ከስራሀው ነገር ከክፉው በአንተ እጠበቃለሁ፡፡\በኔ ላይ ለዋልከው ጸጋህ እውቅና እሰጣለሁ፡፡ ሐጢአቴም እናዘዛለሁ፡፡ ማረኝ፡፡ ከአንተ ውጭ ሐጢአትን የሚምር የለም፡፡
اللهم إنِّي أصْبَحْتُ أُشْهِدُكَ، وَ أُشْهِدُ حَمَلَةَ عَرْشِكَ، وَ مَلَائِكَتِكَ، وَ جَمِيْعَ خَلْقِكَ، أنَّكَ أنْتَ اللهُ لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ وَحْدَكَ لَا شَرِيْكَ لَكَ، وَ أنَّ مُحَمَّداً عَبْدُكَ وَ رَسُولُكَ. [أرْبَعَ مَرَّاتٍ]
አንተነህና ዙፋንህን የተሸከሙ መላዕክትን ስመሰክር አንግቻለሁ፡፡አንተ አላህ መሆንህንና ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ እንደሌለ አንድነትህ አጋር እንደሌለህም፤ ሙሐመድም ባሪያህና መልዕክተኛህ መሆናቸውንም፡፡ አራት ጊዜ፡፡
[አቡዳውና ቡኻሪ]
اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي بَدَنِي، اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي سَمْعِي، اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي بَصْرِي، لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ، اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوْذُ بِكَ مِنَ الْكُفْرِ، وَالْفَقْرِ، وأَعُوْذُ بِكَ مِنْ عَذَابِ القَبْرِ، لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ.[ثَلاثَ مَرَّاتٍ]
አላህ ሆይ አካሌን ጤናማ አድርግልኝ፡፡ አላህ ሆይ ጆሮዬን ጤናማ አድርግለኝ፡፡ አላህ ሆይ ዓይኔን ጤናማ አድርግልኝ፡፡ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ አላይ ሆይ ከክህድትና ከድህነት በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከቅብር ቅጣትም በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከቅብር ቅጣትም በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሶስት ጊዜ
👍1
▪️قُل لَّن يُصِيبَنَا إِلَّا مَا كَتَبَ اللَّهُ لَنَا هُوَ مَوْلَانَا ۚ وَعَلَى اللَّهِ فَلْيَتَوَكَّلِ الْمُؤْمِنُونَ
«አላህ ለኛ የጻፈልን (ጥቅም) እንጂ ሌላ አይነካንም፡፡ እርሱ ረዳታችን ነው፡፡ በአላህ ላይም ምእመናን ይመኩ» በላቸው፡፡
📚(አል ተውባህ- - 51)
«አላህ ለኛ የጻፈልን (ጥቅም) እንጂ ሌላ አይነካንም፡፡ እርሱ ረዳታችን ነው፡፡ በአላህ ላይም ምእመናን ይመኩ» በላቸው፡፡
📚(አል ተውባህ- - 51)
አንድ አካል በበሽታ በተጠቃ ጊዜ
ምግብ, መጠጥ, እንቅልፍ, ሆነ እረፍት አይፈይደውም
ልክ እንደዚህ ልብ በዱኒያ ሙሀባ የተንጠለጠለች ከሆነ ምክር, ግሳፄ አይፈይደውም!
➳ማሊክ ኢብኑ ዲናር
ምግብ, መጠጥ, እንቅልፍ, ሆነ እረፍት አይፈይደውም
ልክ እንደዚህ ልብ በዱኒያ ሙሀባ የተንጠለጠለች ከሆነ ምክር, ግሳፄ አይፈይደውም!
➳ማሊክ ኢብኑ ዲናር
• سـ: من هو الصحابي الذي اشتهر بحسن صوته بالقرآن ؟.
Anonymous Quiz
51%
عبدالله بن مسعود
20%
أبو موسى الأشعري
28%
عبدالله بـــن عباس
سورة البروج
أضواء القرآن adwaaalquran
• سورة البروج | القارئ علي الحذيفي
-
-
Forwarded from قَنَاةُ أَبِي رَيِّسٍ لِنَشْرِ السُّنَّةِ (Abu reyis mohamed imam)
Forwarded from አቡ ሙዓዝ (Abu muaz) (አቡ ሙዓዝ ሀሰን)
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته.
جئنا والتقينا بعد غيبوبة طويلة
الحمد لله
جئنا والتقينا بعد غيبوبة طويلة
الحمد لله
Forwarded from Abu_Oubeida~channel
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
ውድ ወንድምና እህቶች እንኳን ደህና ቆያችሁ።
አላህ እንኳን በሳላም አገናኘን።
ሱናንና ሱንዮችን ወዳዱ #ወንድማችሁ_አቡ_ዑበይዳ
አዬን!! በዱኒያ ላይ ያለ ሰው የቱን ያክል ቢለያይም እንኳን አንድ ቀን ለአጋጣሚም ቢሆን ሊገናኝ ይችላል።በሞት ያጣነውን ግን ዱኒያ ላይ ከየት ነው የምናገኘው?!
*ባጋጣሚ አኼራችንን ለማስታወስ ብዬ ነው።
ውድ ወንድምና እህቶች እንኳን ደህና ቆያችሁ።
አላህ እንኳን በሳላም አገናኘን።
ሱናንና ሱንዮችን ወዳዱ #ወንድማችሁ_አቡ_ዑበይዳ
አዬን!! በዱኒያ ላይ ያለ ሰው የቱን ያክል ቢለያይም እንኳን አንድ ቀን ለአጋጣሚም ቢሆን ሊገናኝ ይችላል።በሞት ያጣነውን ግን ዱኒያ ላይ ከየት ነው የምናገኘው?!
*ባጋጣሚ አኼራችንን ለማስታወስ ብዬ ነው።
◾️ኢብኑ ሀዝም አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።
✅ ከሰዎች ስድብና ትችት ነፃ እሆናለሁ ብሎ ያሰበ ሰው እብድ ነው።
📚 الأخلاق و السّير ١٧
✅ ከሰዎች ስድብና ትችት ነፃ እሆናለሁ ብሎ ያሰበ ሰው እብድ ነው።
📚 الأخلاق و السّير ١٧
Audio
🔹 تلاوة من سورة الزخرف
🔹 القارئ: #سيد_كمال
•••━══❁✿❁══━•••
🔹«وَإِذَا قُرِئَ ٱلْقُرْءَانُ فَٱسْتَمِعُوا۟ لَهُۥ وَأَنصِتُوا۟ لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُون»
«ቁርኣንን በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ፡፡ ጸጥም በሉ፡፡ ይታዘንላችኋልና፡፡»
🔹 القارئ: #سيد_كمال
•••━══❁✿❁══━•••
🔹«وَإِذَا قُرِئَ ٱلْقُرْءَانُ فَٱسْتَمِعُوا۟ لَهُۥ وَأَنصِتُوا۟ لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُون»
«ቁርኣንን በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ፡፡ ጸጥም በሉ፡፡ ይታዘንላችኋልና፡፡»