የሰው ልጅ ያተራረፋቸው ነገሮች ብይናቸው (ሑክማቸው) በኡስታዝ አቡ ሙስሊም حكم سؤر الآدمي
በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ዑመር ሀሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁሏህ)
🔶 የሰው ልጅ ያተራረፋቸው ነገሮች ብይናቸው (ሑክማቸው)
🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር ሐሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁላህ)
https://t.me/joinchat/1dRtOLUW8mpkYzFk
🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር ሐሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁላህ)
https://t.me/joinchat/1dRtOLUW8mpkYzFk
↪️አቡ ሁረይራ እንዳስተላለፈው የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم እንዲህ አሉ
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
“▪️አትመቀኛኙ፤ በውሸት አትጨራረቱ፤ አትጣሉ(በመካከላቹህ ጥላቻ አታምጡ)፤ ጀርባ አትሰጣጡ፤ በወንድማቹህ ገበያ ላይ አትሽጡ፤ ወንድማማቾች በመሆን የአላህ ባርያ ሁኑ፤ ሙስሊም የሙስሊም ወንድም ነው አይበድለውም፣ አይክደውም፣ አይዋሸውም እናም አያሳንሰውም ፤” ከዛም ወደ ደረታቸው(ልባቸው) ሶስት ግዜ እያመላከቱ የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم እንዲህ አሉ “ተቅዋ (የአላህ ፍራቻ) እዚህች ናት።” “አንድ ሰው መጥፎ ሰራ ለማለት ሙስሊሙ ወንድሙን አሳንሶ ማየቱ ይበቃል። ሁሉም ሙስሊም በሙስሊም ላይ ሓራም (እርም) ነው። ደሙም፣ ገንዘቡም፣ ክብሩም።
📚ሙስሊም ዘግቦታል።
https://t.me/https_Asselfya
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
“▪️አትመቀኛኙ፤ በውሸት አትጨራረቱ፤ አትጣሉ(በመካከላቹህ ጥላቻ አታምጡ)፤ ጀርባ አትሰጣጡ፤ በወንድማቹህ ገበያ ላይ አትሽጡ፤ ወንድማማቾች በመሆን የአላህ ባርያ ሁኑ፤ ሙስሊም የሙስሊም ወንድም ነው አይበድለውም፣ አይክደውም፣ አይዋሸውም እናም አያሳንሰውም ፤” ከዛም ወደ ደረታቸው(ልባቸው) ሶስት ግዜ እያመላከቱ የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم እንዲህ አሉ “ተቅዋ (የአላህ ፍራቻ) እዚህች ናት።” “አንድ ሰው መጥፎ ሰራ ለማለት ሙስሊሙ ወንድሙን አሳንሶ ማየቱ ይበቃል። ሁሉም ሙስሊም በሙስሊም ላይ ሓራም (እርም) ነው። ደሙም፣ ገንዘቡም፣ ክብሩም።
📚ሙስሊም ዘግቦታል።
https://t.me/https_Asselfya
Telegram
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።
👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።
💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።
💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
ለዘር ሲሉ መተራረድ
Sadat
✅ለዘር ሲሉ መተራረድ‼️
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
🔺አሁን ሀገራችን ያለ ወቅታዊ ጉዳይ ይዳስሳል!!!
🔊𝐵𝑦 𝑆𝑎𝑑𝑎𝑡 𝑘𝑒𝑚𝑎𝑙 𝐴𝑏𝑢 𝑀𝑒𝑟𝑒𝑦𝑒𝑚 𝐻𝑎𝑓𝑖𝑧ℎ𝑢𝑙𝑙𝑎ℎ
👇👇👇
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
🔺አሁን ሀገራችን ያለ ወቅታዊ ጉዳይ ይዳስሳል!!!
🔊𝐵𝑦 𝑆𝑎𝑑𝑎𝑡 𝑘𝑒𝑚𝑎𝑙 𝐴𝑏𝑢 𝑀𝑒𝑟𝑒𝑦𝑒𝑚 𝐻𝑎𝑓𝑖𝑧ℎ𝑢𝑙𝑙𝑎ℎ
👇👇👇
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
Audio
🕌 የጁምዓ ኹጥባ በመስጂድ አድ ዳዕዋ
[ሸዋል 16]
📌 "ስለ ኢማን መድከም "
♦️[عن ضعف الإيمان ]
🎙አቡ አዩብ
ወደ ቻናሉ ጆይን ለማለት
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
https://telegram.me/abutoiba
https://t.me/joinchat/IC7pxUaeGCE1Yjhk
ወንድማዊ መክራችሁን በዚህ ለግሱኝ
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
@AbuAyub_bot
[ሸዋል 16]
📌 "ስለ ኢማን መድከም "
♦️[عن ضعف الإيمان ]
🎙አቡ አዩብ
ወደ ቻናሉ ጆይን ለማለት
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
https://telegram.me/abutoiba
https://t.me/joinchat/IC7pxUaeGCE1Yjhk
ወንድማዊ መክራችሁን በዚህ ለግሱኝ
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
@AbuAyub_bot
💦አል-ሓሪስ ኢብን ዓሲም አል-አሽዓሪይ እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ እንዲህ አሉ።
▪️“ጡሃራ (ንጽህና)የኢማን ግማሽ ነው።
▪️ አልሓምዱሊላህ (ምስጋና ለአላህ ነው)ሚዛን ትሞላለች።
▪️ ሱብሓነላህ ወልሓምዱሊላህ (አላህ የጠራ ነው እና ምስጋና ለአላህ ነው)በሰማይና በምድር መካከል ያለውን ይሞላሉ ወይ ትሞላለች።
▪️ሶላት ብርሃን ነው።
▪️ሰደቃ ማስረጃ ነው።
▪️ትእግስትም ብርሃን ነው።
▪️ቁርአንም ላንተ ወይንም ባንተ ላይ ማስረጃ ይሆናል።
↪️ሁሉም ሰዎች ይማልዳሉ ነፍሶቻቸውን ይሸጣሉ አንዳንዶቹ ነፍሶቻቸውን ነጻ ያወጣሉ፥ አንዳንዶቹ ደግሞ ነፍሶቻቸውን ያጠፋሉ።
📚(ሙስሊም ዘግቦታል።)
▪️“ጡሃራ (ንጽህና)የኢማን ግማሽ ነው።
▪️ አልሓምዱሊላህ (ምስጋና ለአላህ ነው)ሚዛን ትሞላለች።
▪️ ሱብሓነላህ ወልሓምዱሊላህ (አላህ የጠራ ነው እና ምስጋና ለአላህ ነው)በሰማይና በምድር መካከል ያለውን ይሞላሉ ወይ ትሞላለች።
▪️ሶላት ብርሃን ነው።
▪️ሰደቃ ማስረጃ ነው።
▪️ትእግስትም ብርሃን ነው።
▪️ቁርአንም ላንተ ወይንም ባንተ ላይ ማስረጃ ይሆናል።
↪️ሁሉም ሰዎች ይማልዳሉ ነፍሶቻቸውን ይሸጣሉ አንዳንዶቹ ነፍሶቻቸውን ነጻ ያወጣሉ፥ አንዳንዶቹ ደግሞ ነፍሶቻቸውን ያጠፋሉ።
📚(ሙስሊም ዘግቦታል።)
إِذْ نَادَىٰ رَبَّهُۥ نِدَآءً خَفِيًّۭا
ጌታውን የምስጢርን ጥሪ በተጣራ ጊዜ (አስታውስ)፡፡
ጌታውን የምስጢርን ጥሪ በተጣራ ጊዜ (አስታውስ)፡፡
قَالَ رَبِّ إِنِّى وَهَنَ ٱلْعَظْمُ مِنِّى وَٱشْتَعَلَ ٱلرَّأْسُ شَيْبًۭا وَلَمْ أَكُنۢ بِدُعَآئِكَ رَبِّ شَقِيًّۭا
አለ «ጌታዬ ሆይ! እኔ አጥንቴ ደከመ፤ ራሴም በሺበት ተንቀለቀለ፤ አንተም በመለመኔ ጌታዬ ሆይ! (ምንጊዜም) ዕድለ ቢስ አልሆንኩም፡፡
አለ «ጌታዬ ሆይ! እኔ አጥንቴ ደከመ፤ ራሴም በሺበት ተንቀለቀለ፤ አንተም በመለመኔ ጌታዬ ሆይ! (ምንጊዜም) ዕድለ ቢስ አልሆንኩም፡፡
مَآ أَصَابَ مِن مُّصِيبَةٍ إِلَّا بِإِذْنِ ٱللَّهِ ۗ وَمَن يُؤْمِنۢ بِٱللَّهِ يَهْدِ قَلْبَهُۥ ۚ وَٱللَّهُ بِكُلِّ شَىْءٍ عَلِيمٌۭ
ከመከራም (ማንንም) አይነካም በአላህ ፈቃድ ቢኾን እንጅ፤ በአላህም የሚያምን ሰው ልቡን (ለትዕግስት) ይመራዋል፤ አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡
ከመከራም (ማንንም) አይነካም በአላህ ፈቃድ ቢኾን እንጅ፤ በአላህም የሚያምን ሰው ልቡን (ለትዕግስት) ይመራዋል፤ አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።
ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።
↪️ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
https://t.me/https_Asselfya
ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።
↪️ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
https://t.me/https_Asselfya
Telegram
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።
👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።
💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።
💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Forwarded from Quality Button
የሰለፍያ ጎዳና ትክክለኛው ጎዳና ናት
ኢብኑ ተይሚያ ረሂመሁሏህ
መጅሙዕ አል ፈታዋ 99/10
ኢብኑ ተይሚያ ረሂመሁሏህ
መጅሙዕ አል ፈታዋ 99/10
Audio
◾️አዝካር ወል አዳብ
➖➖➖➖➖➖
🔻الأذكار والآداب
➡️ የሀያእ አስፈላጊነት
➡️ ኒቃብ ግዴታ መሆኑ
➡️ አይንን ከሀራም መስበር
➡️ አጅነብይ ማየት በተመለከተ
➡️ ከሴት ጋር ለብቻ ማግለል
↪️ ክፍል 4⃣4⃣ ↩️
〰〰〰〰〰〰
🎙 አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
➖➖➖➖➖➖
🔻الأذكار والآداب
➡️ የሀያእ አስፈላጊነት
➡️ ኒቃብ ግዴታ መሆኑ
➡️ አይንን ከሀራም መስበር
➡️ አጅነብይ ማየት በተመለከተ
➡️ ከሴት ጋር ለብቻ ማግለል
↪️ ክፍል 4⃣4⃣ ↩️
〰〰〰〰〰〰
🎙 አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
🎙 ኡስታዝ አቡ ሙስሊም - ሀፊዘሁላሁ- እንድህ አለ፦
«ጧሊበል ኢልም ከሆንክ ወይም ትክክለኛ ተማሪ መሆን ከፈለግሽ አንችም ፣ በወሬ አይደለም ፣ ዝም ብሎ ግሩፕ ላይ ገብቶ መቀመጥ አይደለም!!
✅ ያንን ኢልም በትክክል እያተረዳህ ነው ወይ? ማስረጃውን እየተረዳሁ ነው ወይ? የሚለውን ነገር እራስሽን መጠየቅ አለብሽ።
👉ስለ ጠሀራ ስታወሪ ማስረጃው ምንድን ነው? አንተም ስለ ሀጅ ስታወራ ማስረጃው ምንድን ነው? ስለ አቂዳ ስትማር ማስረጃው ምንድን ነው? የሚለውን ነገር ሁሌም እራስህን መጠየቅ አለብህ!!!።»
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
📚 ምንጭ #የአታዕሲል_ፊ_ጠለብ አል-ዒልም ማብራሪያ (እውቀት ፍለጋ ላይ መሰረቶችን መጠበቅ)" ከሚለው ክፍል 08 የተወሰደ ትምህርት ነው!!!
«ጧሊበል ኢልም ከሆንክ ወይም ትክክለኛ ተማሪ መሆን ከፈለግሽ አንችም ፣ በወሬ አይደለም ፣ ዝም ብሎ ግሩፕ ላይ ገብቶ መቀመጥ አይደለም!!
✅ ያንን ኢልም በትክክል እያተረዳህ ነው ወይ? ማስረጃውን እየተረዳሁ ነው ወይ? የሚለውን ነገር እራስሽን መጠየቅ አለብሽ።
👉ስለ ጠሀራ ስታወሪ ማስረጃው ምንድን ነው? አንተም ስለ ሀጅ ስታወራ ማስረጃው ምንድን ነው? ስለ አቂዳ ስትማር ማስረጃው ምንድን ነው? የሚለውን ነገር ሁሌም እራስህን መጠየቅ አለብህ!!!።»
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
📚 ምንጭ #የአታዕሲል_ፊ_ጠለብ አል-ዒልም ማብራሪያ (እውቀት ፍለጋ ላይ መሰረቶችን መጠበቅ)" ከሚለው ክፍል 08 የተወሰደ ትምህርት ነው!!!
بِسـمِ اللهِ الذي لا يَضُـرُّ مَعَ اسمِـهِ شَيءٌ في الأرْضِ وَلا في السّمـاءِ وَهـوَ السّمـيعُ العَلـيم.
سُبْحـانَ اللهِ وَبِحَمْـدِهِ عَدَدَ خَلْـقِه ، وَرِضـا نَفْسِـه ، وَزِنَـةَ عَـرْشِـه ، وَمِـدادَ كَلِمـاتِـه.
اللّهُـمَّ ما أَصْبَـَحَ بي مِـنْ نِعْـمَةٍ أَو بِأَحَـدٍ مِـنْ خَلْـقِك ، فَمِـنْكَ وَحْـدَكَ لا شريكَ لَـك ، فَلَـكَ الْحَمْـدُ وَلَـكَ الشُّكْـر.
◾️ማሊክ ቢን ዲናር አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።
✅
📚[كتاب العزلة للخطابي ص :170]
✅
ሰዎችን ማወቅ ከጀመርኩበት ጊዜ ጀምሮ ሲያወድሱኝ ብዙም አልደሰትም። እንዲሁም ሲወቅሱኝም አላዝንም አለ። ለምን ተብሎ ሲጠየቅ፦ ምክንያቱም ሰዎች በማወደስም ሆነ በመውቀስ ላይ ድምበሩ የሚያልፋ ሆነው ስላገኘኋቸው ነው ብሎ መለሰ።📚[كتاب العزلة للخطابي ص :170]