💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
9.67K subscribers
1.29K photos
494 videos
124 files
5.15K links
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።

👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።

💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Download Telegram
~ኑ እንተዋወስ .
መልካም እንጋራ .
ድናችንን እንወቅ.
አለብን አደራ!!

~
~ኢማንህ ከፍ ሲል ከአላህ እርዳታ ዉጭ አንድም ነገር ሊሳካ እንደማይችል ሲገባህ ሁሉን ነገር ለፈጣሪህ ለአላህ ሱብሀነሁ ተአላ ትሠጣለህ።የማትችለዉንም የምችለዉንም ሁሉ አንድ ሳታስቀር ታስረክባለህ። ገር ነገር ጭምር ሊገራልህ የሚችለዉ አላህ ሲያገራልህ ብቻ ነዉ።

~መጥፎዉን ነገር ልትጠላ የምችለዉ አላህ ያንን ነገር ያስጠላህ እንደሆነ ብቻ ነዉ። አላህ ካላስጠላህ ወንጀሉ ፅድቅ መጥፎ ነገር ጥሩ መስሎ ይታይሀል። ለዚህም...

وَكَرَّهَ إِلَيْكُمُ الْكُفْرَ وَالْفُسُوقَ وَالْعِصْيَانَ ۚ
ክህደትንና አመጽንም እንቢተኛነትንም ወደናንተ የተጠላ አደረገ፡፡

~ወንጀልን ሲጥልብህ መዉደቅን ሲሻብህ ፅድቅ ወንጀልን ያጎራብተሀል።ከበጎ አዉጥቶ ወንጀልን ያዛምድሀል።መልካም አስጠልቶ ቆሻሻን ያስወድድሀል።#ቀልብህ ሲደነድን የትም ይሁን የትም አላህን አፈራም።በመስጅድ ይሁን በተቀደሠዉ ምድር ድንበርን አታከብርም።ሰዉንም ሆነ ፈጣሪህን አታፍርም።#በእርግጥ ወንጀል ምን ያህል እንደሚያደነድን የሚገባህ #የአላህን ቤት ካእባን ለመዘየር #ለሐጅ ብለዉ የሄዱትን ሴቶች የአላህን ባሪያዎች ጠዋፍ ላይ የሚጓነትሩትን ስታይ ነዉ።

አንተ ልብን እንደፈለክ የምታገላብጥ ጌታ ሆይ ! ልቤን በዲነል ኢስላም አፅናልኝ!!
=
t.me/https_Asselfya
اَلسَلامُ عَلَيْكُم وَرَحْمَةُ اَللهِ وَبَرَكاتُهُ‎

ዉድ የተከበራቹህ ወንድምና እህቶች በአሏህ ፍቃድ አዲስ ተከታታይ ትምህርት በቅርቡ እንጀምራለን። سلسلة الأخلاق الإسلامية ተከታታይ ኢስላማዊ ሦነ-ምግባሮች

በትምህርቱ የሚዳሱ የሦነ-ምግባር ርዕሶች ለሁለት እንከፍላቸዋለን ¹መልካም ሦነ-ምግባር እሱም 53 ርዕሶች አሉት↓
1 إحسان 2 ألفة 3 أمانة 4 إيثار 5 بر 6 بشاشة 7 التأني 8 التضحية 9 التعاون 10 التواضع 11 التودد 12 الجود والكرم والسخاء والبذل 13 حسن الظن 14 حكمة 15 حلم 16 حياء 17 رحمة 18 رفق 19 ستر 20 سكينة 21 سلامة الصدر 22 سماحة 23 شجاعة 24 الشفقة 25 الشهامة 26 صبر 27 صدق 28 صمت 29 عدل 30 عزة 31 العزم والعزيمة 32.العفة 33 العفو والصفح 34 علو الهمة 35 الغيرة 36 الفراسة 37 الفصاحة 38 الفطنة والذكاء 39 القناعة 40 كتمان السر 41 كظم الغيظ 42 المحبة 43 المدارة 44 المروء 45 المزاح 46 النبل 47 النزاهة 48 النشاط 49 النصرة 50 النصيحة 51 الورع 52 الوفاء بالعهد 53 الوقار
²መጥፎ ሦነ-ምግባር እሱም 47 ርዕሶች አሉት↓
1 الإساءة 2 الإسراف والتبذير 3 الافتراء والبهتان 4 إفشاء السر 5 الانتقام 6 البخل والشح 7 البغض والكراهة 8 التجسس 9 التعسير 10 التقليد والتبعية 11 التنفير 12 الجبن 13 الجدال والمراء 14 الجزع 15 الجفاء 16 الحسد 17 الحقد 18 الخبث 19 الخداع 20 الخذلان 21 الخيانة 22 الذل 23 السخرية والاستهزاء 24 السفه والحمق 25 سوء الظن 26 شماتة 27 الطمع 29 الظلم 30 العجب 31 العدوان 32 الغدر 33 الغش 34 الغصب 35 الغيبة 36 الفتور 37 الفجور 38 الفحش والبذاءة 39 القسوة والغلظة والفظاظة 40 الكبر 41 الكذب 42 الكسل 43 اللؤم 44 المكر والكيد 45 نقض العهد 46 النميمة 47 الوهن

በአሏህ ፍቃድ እነዚህን ርዕሶች በአጫጭር ደቂቃዎች አጠር መጠን ባለ መልኩ በሙሀደራ መልክ አቀርብላቹሃለሁ።

ወንድማችሁ አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም

t.me/abu_reyyis_arreyyis/9544
t.me/abu_reyyis_arreyyis/9544
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
~﴿رَبِّ اجعَلني مُقيمَ الصَّلاةِ وَمِن ذُرِّيَّتي رَبَّنا وَتَقَبَّل دُعاءِ﴾

~"ጌታዬ ሆይ! ሰላትን አዘውትሬ የምሰግድ አድርገኝ፡፡ ከዘሮቼም (አድርግ) ፡፡ ጌታችን ሆይ! ዱአየን ተቀበለኝ።"

﴿رَبَّنَا اغ
فِر لي وَلِوالِدَيَّ وَلِلمُؤمِنينَ يَومَ يَقومُ الحِسابُ﴾

~"ጌታችን ሆይ! ለእኔም ለወላቼም ለምእመናንም ሁሉ ምርመራ በሚደረግበት ቀን ማር፡፡"
=
t.me/https_Asselfya
Audio
ውሸት - አስከፊው ወንጀል !

ወደ አላህ መንገድ እንጣራለን እያሉ መዋሸት ... !

https://t.me/Muhammedsirage
~ሰው ምሽት ላይ የቀን ዉሎዉን ገምግሞ    ድክመቱን ካላመነ ምኑን ሰው ሆነ፡፡
ሲበዛ ደካሞች ነን የኔ ጌታ ፍፁምነትን ለራሣችን አንሸልምም ጉድለት ተፈጥሯችን ነው  እንከን ባህሪያችን ነው፡፡ አሏህ ሆይ በየቀኑ ራሣቸዉን ገምግመው ከሚታረሙት አድርገን ከነፍሳችን ተንኮል ባንተ እንጠበቃለን

ከባህሪያችን ክፋትም አንተው ጠብቀን አፈጣጠሬን ያሳመርክ ጌታዬ ሆይ ይህን መጥፎ ፀባዬን አሳምርልኝ።🤲

منقول
ماتيسر من سورة يوسف
برِواية ورش
~የቱንም ያህል ብትመኝ የድርሻህን እንጅ ሌላ አታገኝም

~
~የሰዉ ደም፦ የሠዉ ላብ፦ የሰዉ እንባ፦ አይኑርብህ ,ካለብህ በእጥፍ መክፈልህ  አይቀርም

t.me/https_Asselfya
Audio
ነፍስን  መተሳሰብ

አጭር ምክር
ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር
https://t.me/MedrestuImamuAhmed
{{ አል_ሂጃብ }}
    ~  ~  ~

➡️ሂጃብ ማለት፦ ትርጉሙ የቅርብ ዘመዶቿ ካልሆኑ ወንዶች ሠዉነቷን መሸፈን ማለት ነዉ።
➘አሏሁ ሱብሀነሁ ተአላ እንድህ ብሏል፦

وَلَا يُبْدِينَ زِينَتَهُنَّ إِلَّا مَا ظَهَرَ مِنْهَا ۖ وَلْيَضْرِبْنَ بِخُمُرِهِنَّ عَلَىٰ جُيُوبِهِنَّ ۖ وَلَا يُبْدِينَ زِينَتَهُنَّ إِلَّا لِبُعُولَتِهِنَّ أَوْ ءَابَآئِهِنَّ أَوْ ءَابَآءِ بُعُولَتِهِنَّ أَوْ أَبْنَآئِهِنَّ أَوْ أَبْنَآءِ بُعُولَتِهِنَّ أَوْ إِخْوَٰنِهِنَّ أ

ጌጣቸውንም ከእርሷ ግልጽ ከኾነው በስተቀር አይግለጡ፡፡ 
ጉፍታዎቻቸውን በአንገትጌዎቻቸው ላይ ያጣፉ፡፡ (የውስጥ) ጌጣቸውንም ለባሎቻቸው ወይም ለአባቶቻቸው ወይም ለባሎቻቸው አባቶች ወይም ለወንዶች ልጆቻቸው ወይም ለባሎቻቸው ወንዶች ልጆች ወይም ለወንድሞቻቸው።
📚(አን ኑር 31)

በሌላ የቁርአን አንቀጽ ላይ አሏሁ ሱብሀነሁ ተአላ እንድህ ብሏል፦
وَإِذَا سَأَلْتُمُوهُنَّ مَتَٰعًۭا فَسْـَٔلُوهُنَّ مِن وَرَآءِ حِجَابٍۢ ۚ
እቃንም( ለመዋስ )በጠየቃችኋቸዉ ጊዜ ከመጋረጃ ኋላ ሆናችሁ ጠይቋቸዉ።
📚(አል _አህዛብ)


t.me/https_Asselfya
t.me/https_Asselfya