💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
9.56K subscribers
1.29K photos
495 videos
125 files
5.18K links
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።

👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።

💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Download Telegram
Audio
ተከታታይ የቁርአን ቂርአት


🔻ሱረት አተغاቡን {{سورة التغابون}}

ክፍል¶9⃣9⃣

🔹አቀራሩ ከተጅዊድ ማብራሪያ ጋር
🔺
ከአንቀፅ {07–12}

🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
ቁርኣን ውስጥ የተጠቀሱ ምኞቶች
~~~~~~~~~
(یَـٰلَیۡتَنِی كُنتُ مَعَهُمۡ فَأَفُوزَ فَوۡزًا عَظِیمࣰا)
«ዋ ምኞቴ! ታላቅ ዕድልን አገኝ ዘንድ ከነሱ ጋር በሆንኩ!» [አኒሳእ: 73]

(یَـٰلَیۡتَنِی لَمۡ أُشۡرِكۡ بِرَبِّیۤ أَحَدࣰا)
«ዋ ምኞቴ! በጌታዬ አንድም ባላጋራሁ!» [አልከህፍ: 42]


(وَیَوۡمَ یَعَضُّ ٱلظَّالِمُ عَلَىٰ یَدَیۡهِ یَقُولُ یَـٰلَیۡتَنِی ٱتَّخَذۡتُ مَعَ ٱلرَّسُولِ سَبِیلࣰا)

በዳይም «ከመልክተኛው ጋር ቀጥተኛን መንገድ ይዤ በኾነ ዋ ምኞቴ!» እያለ (በጸጸት) ሁለት እጆቹን የሚነክስበትን ቀን (አስታውስ)፡፡
[አልፉርቃን: 27]


(وَأَمَّا مَنۡ أُوتِیَ كِتَـٰبَهُۥ بِشِمَالِهِۦ فَیَقُولُ یَـٰلَیۡتَنِی لَمۡ أُوتَ كِتَـٰبِیَهۡ)
መጽሐፉንም በግራው የተሰጠማ «ዋ ጥፋቴ! ምነው መጽሐፌን ባልተሰጠሁ» ይላል፡፡ [አልሐቃህ: 25]

~~~~
ዛሬ ልንደርስባቸው የሚቻሉ የሙታን ምኞቶች ናቸው። ጊዜው ሳያልፍ ቶሎ እራሳችንን እናስተካክል። አላህ ሆይ! ልባችንን ከመዘንጋት አንቃልን። ሕይወታችንን በሂዳያ ብርሃን አብራልን።

https://t.me/joinchat/1dRtOLUW8mpkYzFk
التّنبيه علی التّعليم بالتّدريج
🎙 ኡስታዝ ሙሐመድ አሚን
#ማንቂያ ደወል
➫➫➫➫➫➫

➲ ሸሪዓዊ እውቀት ላይ ለተሰማሩ አስተማሪ ኡስታዞች እና ተማሪዎች ማንቂያ

↩️التّنبيه علی التّعليم بالتّدريج
↪️ በመማማር ላይ ቅደም ተከተልን መጠበቅ እንዳለብን ማንቂያ

🕌 በሸዋሮቢት ከተማ በፉርቃን የሰለፍዮች መስጂድ እየተቀራ ከሚገኘው የኪታቡተውሂድ ደርስ የተወሰደ

🎙 በኡስታዝ ሙሐመድ አሚን [አቡ ጃዕፈር] ሀፊዘሁሏህ

https://t.me/joinchat/1dRtOLUW8mpkYzFk
ትእግስት‼️

💦ሶብር(ትእግስት) በ 3 ይከፈላል።↩️

↪️አላህ ያዛዘውን በመስራት ላይ ትእግስት ማድረግ

↪️. አላህ ከከለከለው ነገር በመራቅ ላይ ትእግስት ማድረግ

↪️ አላህ በወሰናቸው ቀደር(ውሳኔ) ላይ ትእግስት ማድረግ

↪️ትእግስት እስልምና ላይ ትልቅ ቦታ አለው። ሁሉም የእስልምና ስራዎች ውስጥም ይገባል።
አላህ ዘንድም ትእግስተኞች በጣም ትልቅ ምንዳ አላቸው።

🔹ትግስት {ሶብር} እጅግ በጣም ታላቅ ስጦታ ነው።
🔹ትግስት በእርግጥ ጅምሩ መራራና ከባድ ነው!
🔹መሀሉ ተስፋ ነው ፣መጨረሻው ደግሞ ከማር የበለጠ ጣፋጭ ነው!!!
🔹አንድም ሰው ከትግስት የተሻለ የተሰጠው ስጦታ የለም።

💦ከአቢ ሰኢድ አል ኹድሪ (ረዲየሏሁ አንሁ )ተይዞ የአላህ መልእክተኛ እንድህ ብለዋል

↪️የሚታገስ ሰው አላህ ያስታግሰዋል ።አንድም ሰው ከትግስት የተሻለ ስጦታ አልተሰጠውም ።[ቡኻሪ ና ሙስሊም ዘግበውታል።]

↪️ብዙ ግዜ ለኛ ክፉ መስለው የሚታዩን ስለደረሱብን ወይም ስላመለጡን የምንቆጭባቸው ነገሮች በትግስት ዱኣ እያደረግን ስናልፋቸው መጨረሻቸው መልካም ሆነው እናገኛቸዋለን ።
◾️እና አንተ ! ታጋሽ ሁን! አላህ ከታጋሾች ጋር ነውና!!!
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
💦የቁረአን ግብዣ💦

"↪️ቁርአንን በማስተንተን ከማንበብ የበለጠ ለቀልብ የሚጠቅም ነገር የለም!

↪️እሱ የተጓዦችን ማረፊያ፣ የዓለማትን ሁኔታ፣ የአዋቂዎችን መኖሪያ ባጠቃላይ የያዘ ነው።

https://t.me/joinchat/1dRtOLUW8mpkYzFk
ዝምታ በሁለት ቦታዎች አስፈላጊ ነው❗️

በጠቢባን ሰዎች መሀከል ስትሆን እና
በሞኛሞኝ ሰዎች መሀከል ስትሆን ዝም በል ጥበበኞች ከንግግራቸው ትማራለህ
ሞኞች ከንግግርህ ጥቅም አያገኙም
በዝምታዩ አድም ቀን ተጸጽቼ ባላውቅም በመናገሬ ግን በተደጋጋሚ ተጰጵቻለሁ
#ኡመር_ኢብኑል_ኽጧብ_ረ_ዐ)
👉 ዝም ያለ ሰላም ሆነ
#ኢማሙ_ማሊክ_ረሂመሁሙላህ
መጠነኛ ዳሰሳ ስለ ጫት
Ibnu Munewor
በቡታጅራ ከተማ የቀረበ

"መጠነኛ ዳሰሳ ስለ ጫት"

🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር

https://t.me/joinchat/1dRtOLUW8mpkYzFk
#ልብ_አርጣቢ_ቲላዋ💦💦

الحياة مع القرآن ህይወት ከቁርአን ጋር💦
Forwarded from قَنَاةُ أَبِي رَيِّسٍ لِنَشْرِ السُّنَّةِ (أبو ريس محمد بن إمام)
🔸 [ نَصِيحَةٌ عَامَّةٌ للمُسْلِمِين ] 🔸


︎سُئل العلامة أحمد النجمي -رحمه الله-:

#بماذا_تنصح_المسلم_في_أيامنا_هذه؟

- فأجاب: " أنصح بأن:

• يحيا على التوحيد والعقيدة الصحيحة،
• ويعنى بأداء الفرائض والواجبات،
• والبعد عن المعاصي والمحرمات،
• ومصاحبة الأخيار، ومجانبة الأشرار،
• ومتابعة السنن، ومجانبة البدع،
• والحذر من الفتن، فهي كثيرة في هذا الزمن،
• وأوصيه أن يلزم بيته، ويبكي على خطيئته، كما قال النبي -صلى الله عليه وسلم- لأحد أصحابه: "إلزم بيتك، وابك على خطيئتك".

• وبالله التوفيق" اه‍

📙 [فتح الرب الودود (١/ ١٠٤)]

t.me/abu_reyyis_arreyyis/1402
t.me/abu_reyyis_arreyyis/2289
✍️አልሓፊዝ አዘሀቢይ (ረሂመሁላህ) እንዲህ ብለዋል፦❗️

"🔹ፊትና ሲከሰት ሱናን አጠብቀህ ያዝ፣

🔹ዝመታ ባህሪህ አድርግ፣በማያገባህ ነገር ጥልቅ ብለህ አታውራ፣

🔹ግራ ያጋባህን ነገር ወደ ቁርኣንና ሱና መልሰሰህ ቆም በል! ፣አላሁ አዕለም (አላህ ከሁሉም በላይ አዋቂ ነው) በል።"【ሲየሩ አዕላሙ ኑበላእ 20/141】

https://t.me/joinchat/1dRtOLUW8mpkYzFk
Audio
◼️አስቸኳይ ማስተካከያ‼️


የአሹራ ፃም ሀሙስ ነው

🔹ልዩነት የተፈጠረበት ምክንያት

ሼር በማድረግ እናስታውስ


🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ

https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
Sadat – ላይፍ መቅጨት
አሰላሙአለይኩም የአሹራ ፆም ሙሀረም 10 የሚሆነው የፊታችን ሀሙስ ነው።
ስለዚህ 9ኛው ቀን ከነገ ወዲያ እሮብ ሲሆን፣ ሀሙስ 10 ይሆናል።

Sadat kemal abu meryem
'"አትመልሺው""_

ከመጣ ከቤትሽ ለትዳር ፈልገሽ
ተይ አትመልሺው ምክኒያቱን እያወቅሽ
በሀራሙ ሳይሆን በሀላል ሊወስድሽ
ዲኑ ዉስጡ ገብቶ ከመጣ ከቤትሽ
ይልቅ ተቀበይው መርሀባ ብይን
እንደዚህ አይነቱን ያጣ ሰው አለና
እንደዘመኑ ሰው ስሜቱን ያልገዛው
በመስኮት ሳይሆን በበሩ የገባው
የጌታውን ትዛዝ አጥብቆ የያዘው
የነብዩ ሱና ፋና ያደረገው
ከሹርክ ቢድአ ርቆ አንቺንም ሊያርቅሽ
በሰለፎች መንገድ ተጉዞ ሊመራሽ
ፈልጎ ፈልጎ አንቺን ከምረጠሽ
ሱናዎች ውድ ነን እህቴ አይለፍሽ
ሰማሽ?