🎤 ቀኖቹ እየሄዱ ነው።
➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➧ እነዚህ አላህ የማለባቸው በእነዚያ በታወቁ ቀናቶች ጌታችሁን አስታውሱ ብሉ የነብዩን ኡማ ያመላከተባቸው ልዩ ቀናቶች እያለቁ ናቸው።።
ምን ሰርተናል ባለፉት ቀናቶች ሁሉም የዒባዳ አይነቶች ከፊት ሆነው እኔስ እያሉ እንድንሽቀዳደም በሚገፋፉበት ጥቂት ቀናት ምን ሰራን ምንስ ወደ ኋላ አደረግን ለነገው ቤታችን ወይስ የበይ ተመልካች ልንሆን ነው?
እነዚህ ሰለፎች ያለ ሀይላቸውን ተጠቅመው ለአኼራ ስንቅ ሲያዘጋጁባቸው የነበሩት ቀናቶች በምን መልኩ እያለፉ ነው? በቀሩት ቀናት በመንችለው የመልካም ስራ አይነት እንትጋ አንዘናጋ ስንቅ ያስፈልገናል መንገደኞች ነን የሚቀበለን ዘመድ አዝማድ ሳይሆን መልካም ስራችን ነው።
በመሆኑም እንዳንቦዝን እንዳንተክዝ የሚያደርገን መልካም ስራ አብሽር የሚለን ከቀብር ጀምሮ አላህ ፊት እስክንቆም ሲራጥን ለመሻገር ሚዛናችን ከፍ እንዲል የስራ መዝገባችን በቀኝ እጃችን እንዲሰጠን የቀኝ ጓዶች እንድንባል ፈሪቁል ፊል ጀናህ ከሚባሉት ለመሆን ስንቅ ያስፈልገናል። ቀሪ ሒሳባችን አያስተማምንም እንትጋ አንዘናጋ ለዚህ ትልቁ አጋጣሚ እነዚህን የቀሩት ቀናቶች መጠቀምን አማራጭ የሌለው ተግባራችን እናድርግ አላህ ለመልካሙ ሁሉ ይወፍቀን።
http://t.me/bahruteka
➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➧ እነዚህ አላህ የማለባቸው በእነዚያ በታወቁ ቀናቶች ጌታችሁን አስታውሱ ብሉ የነብዩን ኡማ ያመላከተባቸው ልዩ ቀናቶች እያለቁ ናቸው።።
ምን ሰርተናል ባለፉት ቀናቶች ሁሉም የዒባዳ አይነቶች ከፊት ሆነው እኔስ እያሉ እንድንሽቀዳደም በሚገፋፉበት ጥቂት ቀናት ምን ሰራን ምንስ ወደ ኋላ አደረግን ለነገው ቤታችን ወይስ የበይ ተመልካች ልንሆን ነው?
እነዚህ ሰለፎች ያለ ሀይላቸውን ተጠቅመው ለአኼራ ስንቅ ሲያዘጋጁባቸው የነበሩት ቀናቶች በምን መልኩ እያለፉ ነው? በቀሩት ቀናት በመንችለው የመልካም ስራ አይነት እንትጋ አንዘናጋ ስንቅ ያስፈልገናል መንገደኞች ነን የሚቀበለን ዘመድ አዝማድ ሳይሆን መልካም ስራችን ነው።
በመሆኑም እንዳንቦዝን እንዳንተክዝ የሚያደርገን መልካም ስራ አብሽር የሚለን ከቀብር ጀምሮ አላህ ፊት እስክንቆም ሲራጥን ለመሻገር ሚዛናችን ከፍ እንዲል የስራ መዝገባችን በቀኝ እጃችን እንዲሰጠን የቀኝ ጓዶች እንድንባል ፈሪቁል ፊል ጀናህ ከሚባሉት ለመሆን ስንቅ ያስፈልገናል። ቀሪ ሒሳባችን አያስተማምንም እንትጋ አንዘናጋ ለዚህ ትልቁ አጋጣሚ እነዚህን የቀሩት ቀናቶች መጠቀምን አማራጭ የሌለው ተግባራችን እናድርግ አላህ ለመልካሙ ሁሉ ይወፍቀን።
http://t.me/bahruteka
Audio
♻️ክፍል0⃣1⃣
በትምህርቱ የተዳሰሱ ነጥቦች
🖲ስለሼኽ አብዱሰላም በርጀስ ሼኽ ፈውዛን
🖲የሰለፎችን መንገድ መከተል
ግዴታ ስለመሆኑ።
🖲አህሉሱና ወልጀማዓ እንደሌሎቹ
አንጃዎች የተበታተኑ አለመሆናቸው።
🖲 አህሉሱና ኢስላም፣ሱና ወይም ወደነዚህ ያመላከቱ ስያሜዎች እንጂ ሌላ
ስያሜ የሌላቸው ናቸው።
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
በትምህርቱ የተዳሰሱ ነጥቦች
🖲ስለሼኽ አብዱሰላም በርጀስ ሼኽ ፈውዛን
የተናገሩት(ተቅዲም)
🖲የሰለፎችን መንገድ መከተል
ግዴታ ስለመሆኑ።
🖲አህሉሱና ወልጀማዓ እንደሌሎቹ
አንጃዎች የተበታተኑ አለመሆናቸው።
🖲 አህሉሱና ኢስላም፣ሱና ወይም ወደነዚህ ያመላከቱ ስያሜዎች እንጂ ሌላ
ስያሜ የሌላቸው ናቸው።
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
::::::ቆንጆ ሴት ማለት :::::::::
〰〰〰〰〰〰〰
በዲኗ ጠንካራ የሆነች ፣በዲኗ ላይ የማትደራደር፣ ሁል ጊዜ #የአላህን እና #የመልእክተኛዉን ትእዛዝ ለማክበር የምትቻኮል፣
#አላህ ጋር በሚያቃርባት ነገር ሰው ምን ይለኛል ብላ የማትጨነቅ ‼️
💦በዲኗ በጥንካሬዋ በሲድቅነቷ፣ በአለባበሷ ከኡመተል ሙእሚኒን ጋር የምትመሳሰል፣ የምዕራባወያን ስልጣኔ የማያስደንቃት፣ በሱና የተዋበችዋ ፣ከቀልዷ ቁም ነገሯ የበዛ፣
ዲኗን ለመገንዘብ እፍረት ኩራት የማይዛት #የአላህ ባሪያ የሆነች !!#አዎ ይህች #እንስት ለኔ በቃል የማልገልፃት #ቆንጆ ነች ። ‼️
https://t.me/https_Asselfya
〰〰〰〰〰〰〰
በዲኗ ጠንካራ የሆነች ፣በዲኗ ላይ የማትደራደር፣ ሁል ጊዜ #የአላህን እና #የመልእክተኛዉን ትእዛዝ ለማክበር የምትቻኮል፣
#አላህ ጋር በሚያቃርባት ነገር ሰው ምን ይለኛል ብላ የማትጨነቅ ‼️
💦በዲኗ በጥንካሬዋ በሲድቅነቷ፣ በአለባበሷ ከኡመተል ሙእሚኒን ጋር የምትመሳሰል፣ የምዕራባወያን ስልጣኔ የማያስደንቃት፣ በሱና የተዋበችዋ ፣ከቀልዷ ቁም ነገሯ የበዛ፣
ዲኗን ለመገንዘብ እፍረት ኩራት የማይዛት #የአላህ ባሪያ የሆነች !!#አዎ ይህች #እንስት ለኔ በቃል የማልገልፃት #ቆንጆ ነች ። ‼️
https://t.me/https_Asselfya
💦 የማይመለከትሽን ተይ ‼️
〰〰〰〰〰〰〰〰
عن أبي هريرة – رضي الله عنه – قال፡- قال رسول الله – صلى الله عليه وسلم፡- "من حسن إسلام المرء تركه ما لا يعنيه"
رواه الترمذي بسند حسن
አቡ ሁረይራ ባወሩትና ኢማሙ ቲርሚዚይ በዘገቡት ሐዲስ የአላህ መልእክተኛ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
"↪️የአንድ ሰው እስልምናው ከማማሩ ነው። የማይመለከተውን ነገር መተው‼️
〰〰〰〰〰〰〰〰
عن أبي هريرة – رضي الله عنه – قال፡- قال رسول الله – صلى الله عليه وسلم፡- "من حسن إسلام المرء تركه ما لا يعنيه"
رواه الترمذي بسند حسن
አቡ ሁረይራ ባወሩትና ኢማሙ ቲርሚዚይ በዘገቡት ሐዲስ የአላህ መልእክተኛ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
"↪️የአንድ ሰው እስልምናው ከማማሩ ነው። የማይመለከተውን ነገር መተው‼️
👉 የዙል ሒጃ ዘጠነኛ ቀን ፆም
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
የዙል ሒጃ ዘጠነኛ ቀን ፆምን አስመልክቶ የአላህ መልእክተኛ – ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም – ሲጠየቁ እንዲህ ብለው መለሱ : –
عنْ أَبي قتَادةَ – رضي الله عنه – ، قال َ: سئِل رسولُ اللَّهِ ﷺ : عَنْ صَوْمِ يوْمِ عَرَفَة َ؟ قَال َ: " يكفِّرُ السَّنَةَ المَاضِيةَ وَالبَاقِيَة "
َ رواه مسلمٌ
" ያለፈውን አመትና የሚመጣውን አመት ወንጀል ያብሳል "
🔹 በአቡ ቀታዳ ተወርቶ ኢማሙ ሙስሊም ዘግበውታል ።
አብዛኛዎች የረመዷን ቀዳእ እያለ ሱና ፆም መፆም አይቻልም የሚሉ ሊቃውንቶች የዙል ሒጃን ዘጠነኛ ቀን ይፈቅዳሉ ከፊሎቹ ዘጠኙንም ቀን ይፈቅዳሉ በመሆኑም ቀዷእ ያለባቸው እህቶችም ይህን ቀን መፆም ይችላሉ ። ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ከሌለ በስተቀር የዚህን አይነት ምንዳ ማስመለጥ አይገባም ። አላህ ተጠቃሚ ያድርገን ።
https://t.me/https_Asselfya
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
የዙል ሒጃ ዘጠነኛ ቀን ፆምን አስመልክቶ የአላህ መልእክተኛ – ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም – ሲጠየቁ እንዲህ ብለው መለሱ : –
عنْ أَبي قتَادةَ – رضي الله عنه – ، قال َ: سئِل رسولُ اللَّهِ ﷺ : عَنْ صَوْمِ يوْمِ عَرَفَة َ؟ قَال َ: " يكفِّرُ السَّنَةَ المَاضِيةَ وَالبَاقِيَة "
َ رواه مسلمٌ
" ያለፈውን አመትና የሚመጣውን አመት ወንጀል ያብሳል "
🔹 በአቡ ቀታዳ ተወርቶ ኢማሙ ሙስሊም ዘግበውታል ።
አብዛኛዎች የረመዷን ቀዳእ እያለ ሱና ፆም መፆም አይቻልም የሚሉ ሊቃውንቶች የዙል ሒጃን ዘጠነኛ ቀን ይፈቅዳሉ ከፊሎቹ ዘጠኙንም ቀን ይፈቅዳሉ በመሆኑም ቀዷእ ያለባቸው እህቶችም ይህን ቀን መፆም ይችላሉ ። ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ከሌለ በስተቀር የዚህን አይነት ምንዳ ማስመለጥ አይገባም ። አላህ ተጠቃሚ ያድርገን ።
https://t.me/https_Asselfya
Forwarded from የባህር ዳር አህለሱና መሻይኾች ገፅ
የኡዱሕያ ህግጋቶች.pdf
2.3 MB
ተለቀቀ
አዲስ መፅሐፍ
"የኡዱሕያ ህግጋቶች"
በሸይኽ ሙሐመድ ብን ሷሊህ አል‐ዑሰይሚን ረሂመሁሏህ ተዘጋጅቶ
በአቡ ዓብዲልዓዚዝ/ዩሱፍ አህመድ ሃፊዞሁሏህ ወደ አማረኛ የተመለሰ
በቻልነው ሁሉ ለሌሎች እንዲደርስ የበኩላችንን እናበርክት
የባህር ዳር አህለሱና መሻይኾች ገፅ
كن على بصيرة
https://t.me/alateriqilhaq
አዲስ መፅሐፍ
"የኡዱሕያ ህግጋቶች"
በሸይኽ ሙሐመድ ብን ሷሊህ አል‐ዑሰይሚን ረሂመሁሏህ ተዘጋጅቶ
በአቡ ዓብዲልዓዚዝ/ዩሱፍ አህመድ ሃፊዞሁሏህ ወደ አማረኛ የተመለሰ
በቻልነው ሁሉ ለሌሎች እንዲደርስ የበኩላችንን እናበርክት
የባህር ዳር አህለሱና መሻይኾች ገፅ
كن على بصيرة
https://t.me/alateriqilhaq
ሴት ልጅ ወደ ሐጅ ስትሄድ መንገድ ላይ የወር አበባ ወይም የወሊድ ደም ቢያጋጥማት መንገዷን ትቀጥላለችን?
||
||
➫ይህ በኢህራም ወቅት ከሆነ ያጋጠማት ልክ እንደ ሌላዋ ጦሀራ ሴት ኢህራም ታደርጋለች ምክንያቱም የኢህራም መጀመር ጦሀራ መስፈርት አይደረግለትም! ሙግኒ ጥራዝ 3 ገፅ 293_294 ላይ እንድህ ይላል፦ የዚህ መታጠብ ተገቢ ነው ምክንያቱም የሐጂ ስርዓት ስለሆነ የወር አበባና የወሊድ ደም ባለቤት ሴት ላይ የጠነከረ ነው ይህን አስመልክቶ የሚከተለው ሀድስ መጥቷል!
ጃቢር ረድየላሁ አንሁ እንድህ ይላሉ፦
"ዙል ሑለይፋ ስንደርስ አስማዕ ቢንት ኡመይስ ሙሐመድ ኢብኑ አቡበክርን ወለደች ከዚያም ምን ማድረግ እንዳለባት ወደ አሏህ መልዕክተኛ ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም ዘንድ ላከች!
ነአሏህ መልዕክተኛም ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም እንድህ አሏት፦"ታጠቢና በጨርቅ አስረሽ ኢህራም አድርጊ።"(ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል)
||
||
➫ከኢብኑ አባስ ረድየላሁ አንሁማ በተዘገቡት ሀድስ ነብዩ ሙሐመድ ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም እንድህ አሉ፦
➫የወር አበባ ያለች ሴት እና የወሊድ ደም ያለባቸው ሴቶች ወደ ኢሕራም ቦታ በመጡ ጊዜ ይታጠቡና ኢሕራም ያደርጋሉ ከዚያም በካዕባ ዙሪያ መዞር ሲቀር ሁሉንም የሐጅ ተግባራት ይፈፅማሉ!! (አቡ ዳውድ ዘግቦታል)
➫ዓኢሻ ረድየላሁ አንሀ የወር አበባ ላይ ስለነበረች ነብያችን ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም ለሐጅ ኢሕራም ለማድረግ እንድትታጠብ አዘዋታል!
➫የወር አበባ እና የወሊድ ደም ያለባቸው ሴቶች በዚህ ሁኔታ እያሉ መታጠባቸው ንፅህናቸውን ለመጠበቅ ነው እንደዚሁም በሰወች ጋር ሲቀላቀሉ መጥፎ ጠረን እንዳይኖርና ነጃሳውን ለማስወገድ ነው!!
➫የወር አበባ የወሊድ ደም ሐጅ ከሀረሙ በኋላ ከሆነ የመጣው በኢሕራማቸው ላይ ምንም አይነት ችግር አያመጣም! #ሙሕሪም ሆነው በመቆየት ሐጅ ላይ የተከለከሉ መገሮችን ከመፈፀም ይቆጠባሉ ከወር አበባና ከወሊድ ደም ፀድተው እስኪታጠቡ ድረስ #በካዕባ_መዞር_አይችሉም!!
➫ከወር አበባ ወይም ከወሊድ ደም ሳይፀዱ የአረፋ ቀን ከደረሰ እና ኢሕራም ያደረጉት በሐጅ ከዚያም በኡምራ(ተመቱዕ) ከሆነ እሱን ትተው ሐጅ እና ኡምራን አንድ ላይ አድርገው (ቂራን) ያደርጉታል!!
#ለዚህም_ማስረጃ፦ በርካታ ሀድሶች ሲኖሩ ከነዛም መካከል ቡኻሪና ሙስሊም የዘገቡት ሀድስ ነው!
➫ዓኢሻ ረድየላሁ አንሀ በዑምራ ኢሕራም አድርጋ የወር አበባ መጣባት እያለቀሰች እያለ ነብዩ ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም ገቡ "ምንድነው የሚያስለቅስሽ? የወር አበባ ያየሽ ይመስላል" ሲሏት እርሷም "አዎ" አለቻቸው!
እሳቸውም "ይህ እኮ አሏህ የአደም ሴት ልጆችን የፈጠረበት የሆነ ነገር ነው በካዕባ መዞር ሲቀር ሓጃጆች የሚሰሩትን ሁሉ ስሪ" አሏት። (ቡኻሪና ሙስሊሞ ዘግበውታል)
#በዚሁ_ርዕስ_ይቀጥላል_ኢንሻ_አሏህ!
https://t.me/https_Asselfya
||
||
➫ይህ በኢህራም ወቅት ከሆነ ያጋጠማት ልክ እንደ ሌላዋ ጦሀራ ሴት ኢህራም ታደርጋለች ምክንያቱም የኢህራም መጀመር ጦሀራ መስፈርት አይደረግለትም! ሙግኒ ጥራዝ 3 ገፅ 293_294 ላይ እንድህ ይላል፦ የዚህ መታጠብ ተገቢ ነው ምክንያቱም የሐጂ ስርዓት ስለሆነ የወር አበባና የወሊድ ደም ባለቤት ሴት ላይ የጠነከረ ነው ይህን አስመልክቶ የሚከተለው ሀድስ መጥቷል!
ጃቢር ረድየላሁ አንሁ እንድህ ይላሉ፦
"ዙል ሑለይፋ ስንደርስ አስማዕ ቢንት ኡመይስ ሙሐመድ ኢብኑ አቡበክርን ወለደች ከዚያም ምን ማድረግ እንዳለባት ወደ አሏህ መልዕክተኛ ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም ዘንድ ላከች!
ነአሏህ መልዕክተኛም ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም እንድህ አሏት፦"ታጠቢና በጨርቅ አስረሽ ኢህራም አድርጊ።"(ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል)
||
||
➫ከኢብኑ አባስ ረድየላሁ አንሁማ በተዘገቡት ሀድስ ነብዩ ሙሐመድ ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም እንድህ አሉ፦
➫የወር አበባ ያለች ሴት እና የወሊድ ደም ያለባቸው ሴቶች ወደ ኢሕራም ቦታ በመጡ ጊዜ ይታጠቡና ኢሕራም ያደርጋሉ ከዚያም በካዕባ ዙሪያ መዞር ሲቀር ሁሉንም የሐጅ ተግባራት ይፈፅማሉ!! (አቡ ዳውድ ዘግቦታል)
➫ዓኢሻ ረድየላሁ አንሀ የወር አበባ ላይ ስለነበረች ነብያችን ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም ለሐጅ ኢሕራም ለማድረግ እንድትታጠብ አዘዋታል!
➫የወር አበባ እና የወሊድ ደም ያለባቸው ሴቶች በዚህ ሁኔታ እያሉ መታጠባቸው ንፅህናቸውን ለመጠበቅ ነው እንደዚሁም በሰወች ጋር ሲቀላቀሉ መጥፎ ጠረን እንዳይኖርና ነጃሳውን ለማስወገድ ነው!!
➫የወር አበባ የወሊድ ደም ሐጅ ከሀረሙ በኋላ ከሆነ የመጣው በኢሕራማቸው ላይ ምንም አይነት ችግር አያመጣም! #ሙሕሪም ሆነው በመቆየት ሐጅ ላይ የተከለከሉ መገሮችን ከመፈፀም ይቆጠባሉ ከወር አበባና ከወሊድ ደም ፀድተው እስኪታጠቡ ድረስ #በካዕባ_መዞር_አይችሉም!!
➫ከወር አበባ ወይም ከወሊድ ደም ሳይፀዱ የአረፋ ቀን ከደረሰ እና ኢሕራም ያደረጉት በሐጅ ከዚያም በኡምራ(ተመቱዕ) ከሆነ እሱን ትተው ሐጅ እና ኡምራን አንድ ላይ አድርገው (ቂራን) ያደርጉታል!!
#ለዚህም_ማስረጃ፦ በርካታ ሀድሶች ሲኖሩ ከነዛም መካከል ቡኻሪና ሙስሊም የዘገቡት ሀድስ ነው!
➫ዓኢሻ ረድየላሁ አንሀ በዑምራ ኢሕራም አድርጋ የወር አበባ መጣባት እያለቀሰች እያለ ነብዩ ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም ገቡ "ምንድነው የሚያስለቅስሽ? የወር አበባ ያየሽ ይመስላል" ሲሏት እርሷም "አዎ" አለቻቸው!
እሳቸውም "ይህ እኮ አሏህ የአደም ሴት ልጆችን የፈጠረበት የሆነ ነገር ነው በካዕባ መዞር ሲቀር ሓጃጆች የሚሰሩትን ሁሉ ስሪ" አሏት። (ቡኻሪና ሙስሊሞ ዘግበውታል)
#በዚሁ_ርዕስ_ይቀጥላል_ኢንሻ_አሏህ!
https://t.me/https_Asselfya
Audio
✅የአረፋ ቀን ትሩፋቶች
〰〰〰〰〰〰〰〰
◾️የአረፋ ቀን መለያዎች
◾️የአረፋ ቀን ያለው ብልጫ
◾️ቀኑን መፃም ያለው አጅር
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
〰〰〰〰〰〰〰〰
◾️የአረፋ ቀን መለያዎች
◾️የአረፋ ቀን ያለው ብልጫ
◾️ቀኑን መፃም ያለው አጅር
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
📌♻️ አቅሙ የቻለና ኡዝር የሌለው ነገ ቢፃም ኸይር ነው። ምክንያቱም ያለፈውንና የሚመጣውን የሁለት አመት ወንጀል የመማሪያ ሰበብ ነውና። ነገር ግን መፃም ያሰባችሁ ወንድም እህቶች ግን
🔺 በቀልባችሁ እንደምትፃሙ ማሰብና
🔺 ሌሊት ተነስታችሁ ስሁር መብላትን እንዳትረሱ ብዙ ሰው ግን በነዚህ ነገር ላይ ይዘናጋል።
📌قَالَ النَّبِيُّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : تَسَحَّرُوا فَإِنَّ فِي السَّحُورِ بَرَكَةً رواه البخاري (1923) ، ومسلم (1095)
📌قال النبي صلى الله عليه وسلم : فصل ما بين صيامنا وصيام أهل اكتاب أكلة السحور
https://t.me/https_Asselfya
🔺 በቀልባችሁ እንደምትፃሙ ማሰብና
🔺 ሌሊት ተነስታችሁ ስሁር መብላትን እንዳትረሱ ብዙ ሰው ግን በነዚህ ነገር ላይ ይዘናጋል።
📌قَالَ النَّبِيُّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : تَسَحَّرُوا فَإِنَّ فِي السَّحُورِ بَرَكَةً رواه البخاري (1923) ، ومسلم (1095)
📌قال النبي صلى الله عليه وسلم : فصل ما بين صيامنا وصيام أهل اكتاب أكلة السحور
https://t.me/https_Asselfya
የዒድ አዳቦች [@Sunnah_Media]
ኢብኑ ሙነወር
💥አዲስ ሙሐደራ💥
〰〰〰〰〰〰〰
↪️ሙሐደራው የያዛቸው ነጥቦች
🔹የዐረፍን ቀን መፆም ያለው ጥቅም...
🔹የዒድ አዳቦች
🔹ከዒድጋ ለተያዙ ጥያቄዎች መልስ
🎙 ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
https://t.me/https_Asselfya
〰〰〰〰〰〰〰
↪️ሙሐደራው የያዛቸው ነጥቦች
🔹የዐረፍን ቀን መፆም ያለው ጥቅም...
🔹የዒድ አዳቦች
🔹ከዒድጋ ለተያዙ ጥያቄዎች መልስ
🎙 ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
https://t.me/https_Asselfya
በዐረፋ ቀን የሚደረግ ዱዓ
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
« خير الدعاء دعاء يوم عرفة , وخير ما قلت أنا والنبيون من قبلي : لاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ وَحْدَهُ لاَ شَرِيْكَ لَهُ، لَهُ الْمُلْكُ وَلَهُ الْحَمْدُ، وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيْرٌ. »
‘ከዱዓዎች ሁሉ በላጩ የዐረፋህ ዕለት የሚደረግ ዱዓ ነው፡፡ እኔና ከኔ በፊት የሚደረግ ዱዓ ነው፡፡ እኔና ከኔ በፊት የነበሩ ነብያት ከተናገሯቸው ሁሉ በላጩ ፡-
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
ከአላህ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ አንድ ነው፡፡ አጋር የለውም፡፡ ንግሥና የርሱ ብቻ ነው፡፡ ምስጋናም ተገቢነቱ የርሱ ነው፡፡ ’
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
« خير الدعاء دعاء يوم عرفة , وخير ما قلت أنا والنبيون من قبلي : لاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ وَحْدَهُ لاَ شَرِيْكَ لَهُ، لَهُ الْمُلْكُ وَلَهُ الْحَمْدُ، وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيْرٌ. »
‘ከዱዓዎች ሁሉ በላጩ የዐረፋህ ዕለት የሚደረግ ዱዓ ነው፡፡ እኔና ከኔ በፊት የሚደረግ ዱዓ ነው፡፡ እኔና ከኔ በፊት የነበሩ ነብያት ከተናገሯቸው ሁሉ በላጩ ፡-
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
ከአላህ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ አንድ ነው፡፡ አጋር የለውም፡፡ ንግሥና የርሱ ብቻ ነው፡፡ ምስጋናም ተገቢነቱ የርሱ ነው፡፡ ’
انتبهوا إلى أمر غاية في الأهمية في الدعاء | الشيخ عبدالرزاق البدر…
<unknown>
انتبهوا إلى أمر غاية في الأهمية في الدعاء ..
الشيخ عبدالرزاق البدر حفظه الله
الشيخ عبدالرزاق البدر حفظه الله
الإكثار في يوم عرفة من (لا إله إلا ﷲ وحده لا شريك له له الملك وله…
<unknown>
الإكثار في يوم عرفة من: (لا إله إلا ﷲ وحده لا شريك له له الملك وله الحمد وهو على كل شيء قدير)
الشيخ عبدالرزاق البدر حفظه الله
https://t.me/https_Asselfya
الشيخ عبدالرزاق البدر حفظه الله
https://t.me/https_Asselfya
Audio
◼️ከሶላት በኋላ የሚባለው ተክቢራ፦
🔹ከሱና ሶላት በኋላ ማለት ይቻላል⁉️
🔹ሴቷ እቤቷ ሰግዳ ማለት ትችላለች⁉️
🔹ከዚክር በፊት ወይስ ኋላ ሚባለው⁉️
🔹ወንድ ልጅ ብቻው ቢሰግድ ይላል⁉️
🔹የተወሰነ የቁጥር ገደብ አለውን⁉️
↪️ወሳኝ ጥያቄዎች ተዳሰውበታል
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
🔹ከሱና ሶላት በኋላ ማለት ይቻላል⁉️
🔹ሴቷ እቤቷ ሰግዳ ማለት ትችላለች⁉️
🔹ከዚክር በፊት ወይስ ኋላ ሚባለው⁉️
🔹ወንድ ልጅ ብቻው ቢሰግድ ይላል⁉️
🔹የተወሰነ የቁጥር ገደብ አለውን⁉️
↪️ወሳኝ ጥያቄዎች ተዳሰውበታል
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
💢ያላዩት ሀገር አይናፍቅም።»
▬▭▬▭▬▭▬▭▬▭▬
ያላዩት ሀገር አይናፍቅም የሚለው ትርክት መሰረተ ቢስ መሆኑን የምትረዳው ባላየኸው አላህ ናፍቆት ስትከንፍ ነው። ሰወቹ ናፍቆት ባሰጠማቸው ጊዜ ተክዘዋል፤ዋልለዋል፤አልቅሰዋል።
✅ያላዩት ሃገር ይናፍቃል! ከሃገርም ሃገር (መካ)
መስጂደልሐራም መጤው ካገሬው እኩል የሚሆንበት ተአምራዊ ቦታ፡፡ የተውሒድ ቦታ፣ የእዝነት ቦታ፡፡ የኢብራሂም፣ የሐጀር፣ የኢስማዒል ትዝታ፡፡ መስጂደል ሐራም በረከት የበዛበት፣ ሰላም የሰፈነበት፣ እዝነት የነገሰበት፣ ተውሒድ የፈነጠቀበት ቅዱስ ቦታ፡፡ መስጂደልሐራም ልቦች ዘወትር የሚናፍቁት፣ አይኖች አይተውት የማይጠግቡት፣ ያላዩት ሊያዩት የሚቋምጡት ድንቅ ቦታ፡፡ መስጂደልሐራም! “የማያውቁት ሀገር አይናፍቅም” ሀገርኛ ብሂል ፉርሽ የሚሆንበት ልዩ መስህብ፡፡ ለካስ ይናፍቃል! ደካማ አዛውንቶች በሽተኞች ሳይቀሩ ህመም ድካማቸውን ረስተው፣ ስቃይ እንግልቱን ዘንግተው፣ ባላዩት ሀገር ናፍቆት ተብሰክስከው፣ እልፍ አእላፍ ማይሎችን አቋርጠው ይተማሉ፡፡
✅ከዕባ፣ ሐጀረል አስወድ፣ መቃም ኢብራሂም፣ ሶፋና መርዋ፣ ሚና፣ ዐረፋ፣ ሙዝደሊፋ፣… የሙስሊሞችን ቀልብ የሚማርኩ ልዩ የዒባዳ አውድማዎች ናቸው፡፡ ተልቢያ፣ ጠዋፍ፣ ሶላት፣ ዱዐ፣ እርድ፣ የጠጠር ውርወራ፣… ለፈፀማቸው ቀርቶ ለተነገረው የሚያጓጉ ሐጅ ላይ የሚመረቱ፤ ተቅዋን የሚያላብሱ የዚያኛው ዓለም ስንቆች ናቸው፡፡
https://telegram.me/IbnuMunewor
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
▬▭▬▭▬▭▬▭▬▭▬
ያላዩት ሀገር አይናፍቅም የሚለው ትርክት መሰረተ ቢስ መሆኑን የምትረዳው ባላየኸው አላህ ናፍቆት ስትከንፍ ነው። ሰወቹ ናፍቆት ባሰጠማቸው ጊዜ ተክዘዋል፤ዋልለዋል፤አልቅሰዋል።
✅ያላዩት ሃገር ይናፍቃል! ከሃገርም ሃገር (መካ)
መስጂደልሐራም መጤው ካገሬው እኩል የሚሆንበት ተአምራዊ ቦታ፡፡ የተውሒድ ቦታ፣ የእዝነት ቦታ፡፡ የኢብራሂም፣ የሐጀር፣ የኢስማዒል ትዝታ፡፡ መስጂደል ሐራም በረከት የበዛበት፣ ሰላም የሰፈነበት፣ እዝነት የነገሰበት፣ ተውሒድ የፈነጠቀበት ቅዱስ ቦታ፡፡ መስጂደልሐራም ልቦች ዘወትር የሚናፍቁት፣ አይኖች አይተውት የማይጠግቡት፣ ያላዩት ሊያዩት የሚቋምጡት ድንቅ ቦታ፡፡ መስጂደልሐራም! “የማያውቁት ሀገር አይናፍቅም” ሀገርኛ ብሂል ፉርሽ የሚሆንበት ልዩ መስህብ፡፡ ለካስ ይናፍቃል! ደካማ አዛውንቶች በሽተኞች ሳይቀሩ ህመም ድካማቸውን ረስተው፣ ስቃይ እንግልቱን ዘንግተው፣ ባላዩት ሀገር ናፍቆት ተብሰክስከው፣ እልፍ አእላፍ ማይሎችን አቋርጠው ይተማሉ፡፡
✅ከዕባ፣ ሐጀረል አስወድ፣ መቃም ኢብራሂም፣ ሶፋና መርዋ፣ ሚና፣ ዐረፋ፣ ሙዝደሊፋ፣… የሙስሊሞችን ቀልብ የሚማርኩ ልዩ የዒባዳ አውድማዎች ናቸው፡፡ ተልቢያ፣ ጠዋፍ፣ ሶላት፣ ዱዐ፣ እርድ፣ የጠጠር ውርወራ፣… ለፈፀማቸው ቀርቶ ለተነገረው የሚያጓጉ ሐጅ ላይ የሚመረቱ፤ ተቅዋን የሚያላብሱ የዚያኛው ዓለም ስንቆች ናቸው፡፡
https://telegram.me/IbnuMunewor
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
Audio
🕳.. وَأُفَوِّضُ أَمۡرِيٓ إِلَى ٱللَّه ..🕳
🕳 القارئ #سليمان_الشبيبي
🕳 برواية السوسي عن أبي عمرو
╭┅━━•🍃⚘🍃•━━━┅╮
⚘
https://t.me/https_Asselfya
🕳 القارئ #سليمان_الشبيبي
🕳 برواية السوسي عن أبي عمرو
╭┅━━•🍃⚘🍃•━━━┅╮
⚘
https://t.me/https_Asselfya
የተከበራችሁ ወንድሞቼ እና እህቶች
تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال
አላህ መልካም ስራዎቻችንን ይቀበለን !
እንኳን በሠላም አደረሠን!
تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال
አላህ መልካም ስራዎቻችንን ይቀበለን !
እንኳን በሠላም አደረሠን!