በቁርአን መሀፈዝ ላይ አስፈላጊ ከሆኑ ነገሮች መካከል ዋነኛው ነገር
➘➘➘
🔍ኢኸላስ ሌላ አላማ በጭራሽ ሊኖር
አይገባም
🔍ሲተሀፈዝ አያውን መደጋገም
🔍ሁሌም ቢሆን ከሙራጀአ(የሀፈዝነውን
ከማጥናት) አለመዘናጋት
🔍በትክክል መተሀፈዙ ማረጋገጥ ከመሀፈዙ
የበለጠ አሳሳቢና ትኩረት የሚሻ ነው።
🔍ሙራጀአ(የሀፈዙትን መጠበቅ) ከሂፍዙ
የበለጠ አሳሳቢ መሆኑን መገንዘብ
🔍ሂፍዝ ማለት ሙራጀአው መሆኑ በደምብ
ማመን።
ከቁርአን ጋር ያለን ግንኙነት አፍ ከፈታንበት አንስቶ እስከ ቀብር ድረስ ሊሆን ይገባል::
https://t.me/https_Asselfya
➘➘➘
🔍ኢኸላስ ሌላ አላማ በጭራሽ ሊኖር
አይገባም
🔍ሲተሀፈዝ አያውን መደጋገም
🔍ሁሌም ቢሆን ከሙራጀአ(የሀፈዝነውን
ከማጥናት) አለመዘናጋት
🔍በትክክል መተሀፈዙ ማረጋገጥ ከመሀፈዙ
የበለጠ አሳሳቢና ትኩረት የሚሻ ነው።
🔍ሙራጀአ(የሀፈዙትን መጠበቅ) ከሂፍዙ
የበለጠ አሳሳቢ መሆኑን መገንዘብ
🔍ሂፍዝ ማለት ሙራጀአው መሆኑ በደምብ
ማመን።
ከቁርአን ጋር ያለን ግንኙነት አፍ ከፈታንበት አንስቶ እስከ ቀብር ድረስ ሊሆን ይገባል::
https://t.me/https_Asselfya
Ilm Baher Newu
Sadat Kemal Abu Nuh
🔖እዉቀት ባህር ነዉ..........
ጀግናዬ፦ኢማሙ አሕመድ (ረሒመሁላህ) እንዲህ ይላሉ:-
•
"አላህ የምትወደውን ነገር እንዲያዘወትርልህ ከፈለግክ አንተ አላህ በሚወደው ነገር ላይ ዘውትር"
•
【አል–ቢዳያ ወኒሃያ (10/330)】
=
•
"አላህ የምትወደውን ነገር እንዲያዘወትርልህ ከፈለግክ አንተ አላህ በሚወደው ነገር ላይ ዘውትር"
•
【አል–ቢዳያ ወኒሃያ (10/330)】
=
📍ሸይኹል ኢስላም ኢብን ተይሚያህ ረሂመሁሏህ እንዲህ ይላሉ፦
ምንጭ፦📚[{مجموع الفتاوي{ 281/2]
✍️
ጃሂሎችን ከማስተማር የቦዘኑት አሊሞች ወዮላቸው አሊሞችንም የማይቀበሉ ጃሂሎች ወዮላቸው።
ምንጭ፦📚[{مجموع الفتاوي{ 281/2]
✍️
Audio
🔴👉 አላህን በእውቀት ላይ ሆናችሁ ታመልኩት ዘንዳ ዲናችሁ ተማሩ
📍 قال الشيخ/ ابن عثيمين رحمه الله:
📚 مجالس شهر رمضان صـ ١٢٢
📍 قال الشيخ/ ابن عثيمين رحمه الله:
إخواني: تفقهوا في دين الله تعالى لتعبدوا الله على بصيرة، فإنه لا يستوي الذين يعلمون والذين لا يعلمون، ومن يُرِد الله به خيرا يفقّهه في الدين.
📚 مجالس شهر رمضان صـ ١٢٢
☑️ በአላህ ከማመን በኋላ የደስታ
ምንጮች------
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
قال الشيخ مقبل بن هادي الوادعي رحمه الله:
▪️ሼኸ ሙቅቢል ቢን ሀዲ አልዋድእይ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለዋል።
"أحسن ما يستريح به العبد في هذا الزمان بعد الإيمان بالله، طلب العلم: والزوجة الصالحة"》
አንድ ሰው በዚህ ዘመን ላይ በአላህ ከማመን በኋላ እረፍትና ደስታ የሚያገኘው
▪️ኢልምን በመፈለግና
▪️በመልካም ሚስት ነው።
- الإمام الألمعي(٢٥٣)
=
✍️
t.me/https_Asselfya
ምንጮች------
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
قال الشيخ مقبل بن هادي الوادعي رحمه الله:
▪️ሼኸ ሙቅቢል ቢን ሀዲ አልዋድእይ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለዋል።
"أحسن ما يستريح به العبد في هذا الزمان بعد الإيمان بالله، طلب العلم: والزوجة الصالحة"》
አንድ ሰው በዚህ ዘመን ላይ በአላህ ከማመን በኋላ እረፍትና ደስታ የሚያገኘው
▪️ኢልምን በመፈለግና
▪️በመልካም ሚስት ነው።
- الإمام الألمعي(٢٥٣)
=
✍️
t.me/https_Asselfya
የኢስላማዊ እውቀት ትሩፋት
~
የሸሪዐ እውቀት ከቁሳዊ ንብረት የላቀ ውድ ሃብት ነው። በዒልም የመሀይምነትን ድቅድቅ ፅልመት ትገፍበታለህ፣ ራስህን ታንፅበታለህ፣ ጥመትን ትዋጋበታለህ። እንደ ዒልም የሚያረካ ምን አለ? ለዚህም ነውኮ ኢማሙ አሕመድ - ረሒመሁላህ - "ዒልምን ምንም የሚስተካከለው ነገር የለም" ማለታቸው። [መሳኢሉ ኢብኒ ሃኒእ፡ 1932]
ባይሆን ዒልም ማለት ደረቅ የመረጃ ክምችት አይደለም። ይልቁንም እውቀት ማለት ተቅዋ ያወረሰ ነው፣ አላህን መፍራትን ያላበሰ። የላቀው አላህ ምን እንደሚል አታይም?
{هَلۡ یَسۡتَوِی ٱلَّذِینَ یَعۡلَمُونَ وَٱلَّذِینَ لَا یَعۡلَمُونَۗ إِنَّمَا یَتَذَكَّرُ أُو۟لُوا۟ ٱلۡأَلۡبَـٰبِ}
"እነዚያ የሚያውቁና እነዚያ የማያውቁ ይስተካከላሉን? የሚገነዘቡት ባለ አእምሮዎቹ ብቻ ናቸው።" [ዙመር፡ 9]
አኺል ከሪም ኡኽቲል ከሪማህ! የፈለገ ኑሮ ባይደላ፣ የፈለገ ቢዝነስ ቢያጨናንቅ ከዒልም ማእድ መራቅ አይገባም። ከዒልም መራቅ ከብዙ ኸይር መራቅ ነው። የዒልም ጉባኤ ላይ መታደም አይነተ ብዙ ኸይር ላይ መታደም ነው። ታላቁ ሶሐቢይ አቡ ደርዳእ - ረዲየላሁ ዐንሁ - እንዲህ ይላሉ፦
"ما من رجل يغدو إلى المسجد بخير يتعلمه أو يعلمه إلا كتب الله له أجر المجاهد، ولا ينقلب إلا غانما".
"አንድም ሰው ኸይርን ሊማር ወይም ሊያስተምር ወደ መስጂድ አይሄድም አላህ የሙጃሂድን አጅር የፃፈለት ቢሆን እንጂ። አትራፊ ሆኖ እንጂ አይመለስም።" [አዙህድ፣ ኢማሙ አሕመድ፡ ቁ.756]
ይህንን የዒልም ዋጋ የተረዱት ሰለፎች የዒልም ማእዶችን ያጨናንቁ ነበር። ሐቢብ አልዓቢድ - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦
"በስራ ከተማ ስገባ ሱቆች ተዘጋግተዋል።
'የሆነ የማላውቀው ዒድ አላችሁንዴ?' አልኩኝ።
'አይደለም። ሐሰኑል በስሪይ መስጂድ ውስጥ ሰዎችን እየመከረ ስለሆነ ነው' አሉኝ።" [አልመዋዒዝ ወልመጃሊስ፡ 181]
ስለዚህ:
አደራ ደርሶች ላይ!
አደራ የደዕዋ ድግሶች ላይ!
አደራ የተቀዱ ትምህርቶችን ማዳመጥ ላይ!
አደራ ጠቃሚ ንባብ ላይ!
በዚህ ዘመን ብዙ ሰው ጊዜውን በዋል ፈሰስ እያሳለፈው ነው። ይሄ ብክነት ነው፡፡ ዑመር ብኑል ኸጧብ - ረዲየላሁ ዐንሁ - እንዲህ ይላሉ፦
إني أكره الرجل أراه يمشي سبهللا
"እኔ አንድ ሰው ተንበሀሎ (ባክኖ) ሳየው እጠላለሁ።" [አልኣዳቡ ሸርዒያህ፡ 3/588]
ለዱንያም፣ ለአኺራም ሳይሆኑ እንዲሁ ባክኖ መቅረት። የዛሬ ብዙሃን ወጣቶች ተጨባጭ እውነታ!
#ከደጋጎቹ_ቀዬ
=
(ኢብኑ ሙነወር፣ ሚያዚያ 24/2015)
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
~
የሸሪዐ እውቀት ከቁሳዊ ንብረት የላቀ ውድ ሃብት ነው። በዒልም የመሀይምነትን ድቅድቅ ፅልመት ትገፍበታለህ፣ ራስህን ታንፅበታለህ፣ ጥመትን ትዋጋበታለህ። እንደ ዒልም የሚያረካ ምን አለ? ለዚህም ነውኮ ኢማሙ አሕመድ - ረሒመሁላህ - "ዒልምን ምንም የሚስተካከለው ነገር የለም" ማለታቸው። [መሳኢሉ ኢብኒ ሃኒእ፡ 1932]
ባይሆን ዒልም ማለት ደረቅ የመረጃ ክምችት አይደለም። ይልቁንም እውቀት ማለት ተቅዋ ያወረሰ ነው፣ አላህን መፍራትን ያላበሰ። የላቀው አላህ ምን እንደሚል አታይም?
{هَلۡ یَسۡتَوِی ٱلَّذِینَ یَعۡلَمُونَ وَٱلَّذِینَ لَا یَعۡلَمُونَۗ إِنَّمَا یَتَذَكَّرُ أُو۟لُوا۟ ٱلۡأَلۡبَـٰبِ}
"እነዚያ የሚያውቁና እነዚያ የማያውቁ ይስተካከላሉን? የሚገነዘቡት ባለ አእምሮዎቹ ብቻ ናቸው።" [ዙመር፡ 9]
አኺል ከሪም ኡኽቲል ከሪማህ! የፈለገ ኑሮ ባይደላ፣ የፈለገ ቢዝነስ ቢያጨናንቅ ከዒልም ማእድ መራቅ አይገባም። ከዒልም መራቅ ከብዙ ኸይር መራቅ ነው። የዒልም ጉባኤ ላይ መታደም አይነተ ብዙ ኸይር ላይ መታደም ነው። ታላቁ ሶሐቢይ አቡ ደርዳእ - ረዲየላሁ ዐንሁ - እንዲህ ይላሉ፦
"ما من رجل يغدو إلى المسجد بخير يتعلمه أو يعلمه إلا كتب الله له أجر المجاهد، ولا ينقلب إلا غانما".
"አንድም ሰው ኸይርን ሊማር ወይም ሊያስተምር ወደ መስጂድ አይሄድም አላህ የሙጃሂድን አጅር የፃፈለት ቢሆን እንጂ። አትራፊ ሆኖ እንጂ አይመለስም።" [አዙህድ፣ ኢማሙ አሕመድ፡ ቁ.756]
ይህንን የዒልም ዋጋ የተረዱት ሰለፎች የዒልም ማእዶችን ያጨናንቁ ነበር። ሐቢብ አልዓቢድ - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦
"በስራ ከተማ ስገባ ሱቆች ተዘጋግተዋል።
'የሆነ የማላውቀው ዒድ አላችሁንዴ?' አልኩኝ።
'አይደለም። ሐሰኑል በስሪይ መስጂድ ውስጥ ሰዎችን እየመከረ ስለሆነ ነው' አሉኝ።" [አልመዋዒዝ ወልመጃሊስ፡ 181]
ስለዚህ:
አደራ ደርሶች ላይ!
አደራ የደዕዋ ድግሶች ላይ!
አደራ የተቀዱ ትምህርቶችን ማዳመጥ ላይ!
አደራ ጠቃሚ ንባብ ላይ!
በዚህ ዘመን ብዙ ሰው ጊዜውን በዋል ፈሰስ እያሳለፈው ነው። ይሄ ብክነት ነው፡፡ ዑመር ብኑል ኸጧብ - ረዲየላሁ ዐንሁ - እንዲህ ይላሉ፦
إني أكره الرجل أراه يمشي سبهللا
"እኔ አንድ ሰው ተንበሀሎ (ባክኖ) ሳየው እጠላለሁ።" [አልኣዳቡ ሸርዒያህ፡ 3/588]
ለዱንያም፣ ለአኺራም ሳይሆኑ እንዲሁ ባክኖ መቅረት። የዛሬ ብዙሃን ወጣቶች ተጨባጭ እውነታ!
#ከደጋጎቹ_ቀዬ
=
(ኢብኑ ሙነወር፣ ሚያዚያ 24/2015)
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
☑️ ደካማው ጠንካራ..
〰️〰️〰️〰️〰️
በመሰረቱ የሰው ልጅ ልቡም አካሉም ደካማ ነው።
ነገር ግን በመልካም ስራውና ጌታው ላይ ባለው ተወኩል ልክ ጥንካሬን ይታደላል።
አላህ ያላገዘውና ያላጸናው በሙሉ ተሸናፊ ነው።
ነቢዩ ሙሐመድ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም።
=
http://t.me/https_Asselfya
〰️〰️〰️〰️〰️
በመሰረቱ የሰው ልጅ ልቡም አካሉም ደካማ ነው።
ነገር ግን በመልካም ስራውና ጌታው ላይ ባለው ተወኩል ልክ ጥንካሬን ይታደላል።
አላህ ያላገዘውና ያላጸናው በሙሉ ተሸናፊ ነው።
"አላህን -ህግጋቱን- ጠብቅ እርሱ አንተን ይጠብቅሃል፤ በድሎት ጊዜ ከአላህ ጋር ተዋወቅ በችግር ጊዜ ያውቅሃል-ይረዳሃል-"ነቢዩ ሙሐመድ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም።
=
http://t.me/https_Asselfya
☑️ ትጋ አንተ ሰለፊ---
ትጋ አንተ ሰለፊ ልፋ ባለክበት!
የሰይጣንን መንገድ በር በሩን ያዝበት!!
ያቅምክን አስተምር በመስጅድም በቤት!
ለራስክም ተማር ከእውቀት ባለቤት!!
በእውቀት እኮ ነው የሚገኘው ነጃት!
ዱንያ ላይ ከቢድዓ አኺራም ላይ ከሳት
https://t.me/https_Asselfya
ትጋ አንተ ሰለፊ ልፋ ባለክበት!
የሰይጣንን መንገድ በር በሩን ያዝበት!!
ያቅምክን አስተምር በመስጅድም በቤት!
ለራስክም ተማር ከእውቀት ባለቤት!!
በእውቀት እኮ ነው የሚገኘው ነጃት!
ዱንያ ላይ ከቢድዓ አኺራም ላይ ከሳት
https://t.me/https_Asselfya
..
قـــال تـعـالـﮯ :
( فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَهَ إِلَّا اللَّهُ وَاسْتَغْفِرْ
لِذَنْبِكَ وَلِلْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ )
قـــال الإمــام الشـوكاني
رحمـہ اللـہ تعالـﮯ :
منْ أرادَ الاستكثَار منْ فضلِ اللّٰه
من الحسنَات، فليقلْ :
اللهمَّ اغفرْ للمُؤمنِين والمُومنَات؛
فإنّه يكتبُ له منَ الحسنَات ما لا
يحيطُ به حَصر، ولا يتصوّره فِكر،
وفضلُ اللّٰه واسِع .
【تحفة الذاكرين】 ٣٨٠
🌸🍃
قـــال تـعـالـﮯ :
( فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَهَ إِلَّا اللَّهُ وَاسْتَغْفِرْ
لِذَنْبِكَ وَلِلْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ )
قـــال الإمــام الشـوكاني
رحمـہ اللـہ تعالـﮯ :
منْ أرادَ الاستكثَار منْ فضلِ اللّٰه
من الحسنَات، فليقلْ :
اللهمَّ اغفرْ للمُؤمنِين والمُومنَات؛
فإنّه يكتبُ له منَ الحسنَات ما لا
يحيطُ به حَصر، ولا يتصوّره فِكر،
وفضلُ اللّٰه واسِع .
【تحفة الذاكرين】 ٣٨٠
🌸🍃
﴿ وَاذْكُر ربّكَ إِذَا نَسِيتَ ﴾
• سُبحان الله.
• الحمدلله.
• لا اله الا الله.
• الله أكبـر.
• أستغفــرالله.
• لاحول ولا قوة الا بالله.
• سُبحان الله وبحمده.
• سُبحان الله العَظِيم.
• لا اله الا انت سُبحانك ربي إني كنت من الظالمين....
• سُبحان الله.
• الحمدلله.
• لا اله الا الله.
• الله أكبـر.
• أستغفــرالله.
• لاحول ولا قوة الا بالله.
• سُبحان الله وبحمده.
• سُبحان الله العَظِيم.
• لا اله الا انت سُبحانك ربي إني كنت من الظالمين....
ተቀርተዉ ያለቁ የኡስታዝ አቡ ሙስሊም ደርሶች
↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓
https://t.me/MohamedAljawi/18268
https://t.me/MohamedAljawi/18268
▪️ሼር በማድረግ የኸይር ስበብ ሁኑ
↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓
https://t.me/MohamedAljawi/18268
https://t.me/MohamedAljawi/18268
▪️ሼር በማድረግ የኸይር ስበብ ሁኑ
ተቀርተዉ ያለቁ የኡስታዝ አቡ አረይስ ደርሶች
↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓
https://t.me/MohamedAljawi/18246
https://t.me/MohamedAljawi/18246
▪️ሼር በማድረግ የኸይር ስበብ ሁኑ
↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓↓
https://t.me/MohamedAljawi/18246
https://t.me/MohamedAljawi/18246
▪️ሼር በማድረግ የኸይር ስበብ ሁኑ
✍️ትንሽም ብቶን በየትኛዉም ቦታ ቂርአትን በማቅራት የተሠማራን እህቶች ሁልጊዜ ይችን አስተንትኗት።
ልዩ የሆነ የመልእክተኛዉ ስጦታ
ከአላህ ቁርአንን (መጽሀፍ )ዉስጥ አንድን አንቀጽ ያስተማረ ሠዉ ያቺ አያ(አንቀጽ)በተቀራችዉ ልክ አጅሩን ያገኛል።
https://t.me/https_Asselfya
ልዩ የሆነ የመልእክተኛዉ ስጦታ
ከአላህ ቁርአንን (መጽሀፍ )ዉስጥ አንድን አንቀጽ ያስተማረ ሠዉ ያቺ አያ(አንቀጽ)በተቀራችዉ ልክ አጅሩን ያገኛል።
https://t.me/https_Asselfya