💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15.1K subscribers
4.47K photos
2.08K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
❞الواسطة بين الحق والخلق❝ ❛አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ❜      【 ክፍል  ❶❶】   መልእክተኞች ጥቅም በማምጣት አይችሉም። ◢ قُلِ ٱدۡعُوا۟ ٱلَّذِینَ زَعَمۡتُم مِّن دُونِ ٱللَّهِ لَا یَمۡلِكُونَ مِثۡقَالَ ذَرَّةࣲ فِی ٱلسَّمَـٰوَ ٰ⁠تِ وَلَا فِی ٱلۡأَرۡضِ وَمَا لَهُمۡ فِیهِمَا مِن…
الواسطة بين الحق والخلق

አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ


ክፍል  ❶❷】

መልእክተኞች ጥቅም ማምጣት አይችሉም።

«وَقَالُوا۟ ٱتَّخَذَ ٱلرَّحۡمَـٰنُ وَلَدࣰاۗ سُبۡحَـٰنَهُۥۚ بَلۡ عِبَادࣱ مُّكۡرَمُونَ } { لَا یَسۡبِقُونَهُۥ بِٱلۡقَوۡلِ وَهُم بِأَمۡرِهِۦ یَعۡمَلُونَ } { یَعۡلَمُ مَا بَیۡنَ أَیۡدِیهِمۡ وَمَا خَلۡفَهُمۡ وَلَا یَشۡفَعُونَ إِلَّا لِمَنِ ٱرۡتَضَىٰ وَهُم مِّنۡ خَشۡیَتِهِۦ مُشۡفِقُونَ }  { وَمَن یَقُلۡ مِنۡهُمۡ إِنِّیۤ إِلَـٰهࣱ مِّن دُونِهِۦ فَذَ ٰ⁠لِكَ نَجۡزِیهِ جَهَنَّمَۚ كَذَ ٰ⁠لِكَ نَجۡزِی ٱلظَّـٰلِمِینَ }

አላህ እንዲህ ይላል፦ አልረሕማንም (ከመላእክት)ልጅን ያዘ አሉ። ጥራት ተገባዉ። ይልቅ (መላእክት) የተከበሩ ባሪያዎች ናቸዉ። በንግግር አይቀድሙትም( ያላለዉን አይሉም)። እነርሱም በትእዛዙ ይሰራሉ። በፊታቸዉ ያለዉንና በኋላቸዉ ያለዉን ሁሉ ያዉቃል። ለወደደዉም ሰዉ እንጅ ለሌላዉ አያማልዱም። እነርሱም እርሱን ከመፍራታቸዉ የተነሳ ተጨናቂዎች ናቸዉ። ከእነሱም እኔ ከእርሱ ሌላ አምላክ ነኝ የሚል ያንን ገናነምን እንመነዳዋለን። እንደዚሁ በዳዮችን እንመነዳለን። (አል _አንቢያእ: 26_29)

« لَّن یَسۡتَنكِفَ ٱلۡمَسِیحُ أَن یَكُونَ عَبۡدࣰا لِّلَّهِ وَلَا ٱلۡمَلَـٰۤىِٕكَةُ ٱلۡمُقَرَّبُونَۚ وَمَن یَسۡتَنكِفۡ عَنۡ عِبَادَتِهِۦ وَیَسۡتَكۡبِرۡ فَسَیَحۡشُرُهُمۡ إِلَیۡهِ جَمِیعࣰا }

አላህ  እንዲህ ይላል፦  አል መሲሕ (ዒሳ)  ለአላህ ባሪያ ከመሆን ፈጽሞ አይጠየፍም። ባለሟል  የኾኑት መላእክትም (አይጠየፉም)። አላህን ከማምለክ የሚጠየፍና የሚኮራም ሰዉ  አላህ ሁሉንም ወደ እርሱ በእርግጥ ይሰበስባቸዋል። (አን_ኒሳእ፡ 172)

« وَقَالُوا۟ ٱتَّخَذَ ٱلرَّحۡمَـٰنُ وَلَدࣰا } { لَّقَدۡ جِئۡتُمۡ شَیۡـًٔا إِدࣰّا } { تَكَادُ ٱلسَّمَـٰوَ ٰ⁠تُ یَتَفَطَّرۡنَ مِنۡهُ وَتَنشَقُّ ٱلۡأَرۡضُ وَتَخِرُّ ٱلۡجِبَالُ هَدًّا } { أَن دَعَوۡا۟ لِلرَّحۡمَـٰنِ وَلَدࣰا } { وَمَا یَنۢبَغِی لِلرَّحۡمَـٰنِ أَن یَتَّخِذَ وَلَدًا }   { إِن كُلُّ مَن فِی ٱلسَّمَـٰوَ ٰ⁠تِ وَٱلۡأَرۡضِ إِلَّاۤ ءَاتِی ٱلرَّحۡمَـٰنِ عَبۡدࣰا } { لَّقَدۡ أَحۡصَىٰهُمۡ وَعَدَّهُمۡ عَدࣰّا } { وَكُلُّهُمۡ ءَاتِیهِ یَوۡمَ ٱلۡقِیَـٰمَةِ فَرۡدًا }

አላህ እንዲህ ይላል፦   አር_ረሕማንም ልጅን ያዘ(ተወለደለት) አሉ።  ከባድ የሆነን መጥፎ ነገር በእርግጥ አመጣችሁ። ከእርሱ (ከንግግራቸዉ) ሰማያት ሊቀደዱ፣ ምድርም ልትሰነጠቅ፣ ጋራዎችም ተንደዉ ሊወድቁ ይቀርባሉ።  ለአር_ረሕማን ልጅ አለዉ ስላሉ።  ለአር_ረሕማንም ልጅን መያዝ አይገባዉም። በሰማያትና በምድር ያለዉ ሁሉ (በቂያም ቀን) ለአር_ረሕማን ባሪያ ሆነዉ የሚመጡ እንጅ ሌላ አይደሉም። በእርግጥ (በእዉቀቱ) ከቧቸዋል። መቁጠርንም ቆጥሯቸዋል። ሁሉም የቂያም ቀን ለየ ብቻ ሆነዉ ወደርሱ መጪዎች ናቸዉ። (መርየም: 88_95)

« وَیَعۡبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ مَا لَا یَضُرُّهُمۡ وَلَا یَنفَعُهُمۡ وَیَقُولُونَ هَـٰۤؤُلَاۤءِ شُفَعَـٰۤؤُنَا عِندَ ٱللَّهِۚ قُلۡ أَتُنَبِّـُٔونَ ٱللَّهَ بِمَا لَا یَعۡلَمُ فِی ٱلسَّمَـٰوَ ٰ⁠تِ وَلَا فِی ٱلۡأَرۡضِۚ سُبۡحَـٰنَهُۥ وَتَعَـٰلَىٰ عَمَّا یُشۡرِكُونَ }

አላህ እንዲህ ይላል፦  ከአላህም ሌላ  የማይጎዷቸዉን የማይጠቅማቸዉንም ያመልካሉ። እነዚህም አላህ ዘንድ አማላጆቻችን ናቸዉ ይላሉ። አላህ  በሰማያትና በምድር ዉስጥ የማያዉቀዉ ነገር ኖሮ  ትነግሩታላችሁን ? በላቸዉ።  አላህ ከሚያጋሩት ሁሉ ጠራ፣ ላቀም። (ዩኑስ: 18)

« وَكَم مِّن مَّلَكࣲ فِی ٱلسَّمَـٰوَ ٰ⁠تِ لَا تُغۡنِی شَفَـٰعَتُهُمۡ شَیۡـًٔا إِلَّا مِنۢ بَعۡدِ أَن یَأۡذَنَ ٱللَّهُ لِمَن یَشَاۤءُ وَیَرۡضَىٰۤ }

አላህ እንዲህ ይላል፦  በሰማያት ዉስጥ ካለ መላእክም ብዙዎች (ሊማለዱለት) ለሚሻዉና ለሚወደዉ ሰዉ ከፈቀደ በኋላ እንጅ ምልጃቸዉ ምንም አትጠቅምም።  (አን_ነጅም: 26)

« مَن ذَا ٱلَّذِی یَشۡفَعُ عِندَهُۥۤ إِلَّا بِإِذۡنِهِۦۚ

አላህ እንዲህ ይላል፦  እርሱ ዘንድ በፍቃዱ ቢሆን እንጅ የሚያማልድ ማን ነዉ ?  ( አል በቀራህ: 255)

« وَإِن يَمْسَسْكَ اللَّهُ بِضُرٍّ فَلَا كَاشِفَ لَهُ إِلَّا هُوَ ۖ وَإِن يُرِدْكَ بِخَيْرٍ فَلَا رَادَّ لِفَضْلِهِ ۚ

አላህ እንዲህ ይላል፦ አላህም ጉዳትን ቢያደርስብህ ከእርሱ ሌላ ለእርሱ ገላጭ የለውም፡፡ በጎንም ነገር ቢሻልህ ለችሮታው መላሽ የለም፡፡  (ዩኑስ። 107)

« مَّا يَفْتَحِ اللَّهُ لِلنَّاسِ مِن رَّحْمَةٍ فَلَا مُمْسِكَ لَهَا ۖ وَمَا يُمْسِكْ فَلَا مُرْسِلَ لَهُ مِن بَعْدِهِ ۚ

አላህ እንዲህ ይላል፦ አላህ ለሰዎች ከችሮታ የሚከፍታት ለእርሷ ምንም አጋጅ የላትም፡፡ የሚያግደውም ከእርሱ በኋላ ለእርሱ ምንም ለቃቂ የለውም፡፡  (ፋጢር: 2)

« ۚقُلْ أَفَرَأَيْتُم مَّا تَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ إِنْ أَرَادَنِيَ اللَّهُ بِضُرٍّ هَلْ هُنَّ كَاشِفَاتُ ضُرِّهِ أَوْ أَرَادَنِي بِرَحْمَةٍ هَلْ هُنَّ مُمْسِكَاتُ رَحْمَتِهِ ۚ قُلْ حَسْبِيَ اللَّهُ ۖ عَلَيْهِ يَتَوَكَّلُ الْمُتَوَكِّلُونَ

አላህ እንዲህ ይላል፦ «ከአላህ ሌላ የምትግገዟቸውን (ጣዖታት) አያችሁን? (ንገሩኝ) አላህ በጉዳት ቢፈልገኝ እነርሱ ጉዳቱን ገላጮች ናቸውን? ወይስ በችሮታው ቢፈቅደኝ እነርሱ ችሮታውን አጋጆች ናቸውን?» በላቸው፡፡ «አላህ በቂዬ ነው፡፡ በእርሱ ላይ ተመኪዎች ይመካሉ» በል፡፡  ( አዝ_ዙመር: 38)      የእነዚህ አምሳያ ቁርአን ዉስጥ በጣም  ብዙ ነዉ።

ይቀጥላል ኢንሻ አላህ  .....!


╭┈───────⦁🌺
╰┈➤ t.me/https_Asselefya1
🤲 ወሳኝ ዱዓእ!

ከአቡበከር ሲዲቅ (💚) ተይዞ፡ የአላህ መልዕክተኛን (🤍) እንዲህ በማለት ጠየኳቸው፦

﴿عَلِّمْنِي دُعَاءً أَدْعُو بِهِ فِي صَلَاتِي قَالَ : " قُلِ : اللَّهُمَّ إِنِّي ظَلَمْتُ نَفْسِي ظُلْمًا كَثِيرًا، وَلَا يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إِلَّا أَنْتَ فَاغْفِرْ لِي مَغْفِرَةً مِنْ عِنْدِكَ، وَارْحَمْنِي إِنَّكَ أَنْتَ الْغَفُورُ الرَّحِيمُ﴾

“በሶላት ውስጥ ስሆን የምለውን ዱዓእ ያስተምሩኝ። እንዲህ በል አሉኝ፦ ‘አላህ ሆይ! እኔ ነፍሴን በጣም ብዙ በድያታለሁ። ካንተ በስተቀር ወንጀልን የሚምር የለምና፤ ካንተ ዘንድ የሆነ ምሕረትን ለግሰኝ። አንተ መሐሪና አዛኝ ነህና እዘንልኝም።’”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 834

▪️▪️▪️🔸🔸▪️▪️▪️

👆 በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦

✈️Telegeram 📞 Whatsup

👤Facebook  📸Instagram

💬X 🎥Youtube 🎵Tik tok
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
∼ እያንዳንዱ ታላቅ እና ስኬታማ ወንድ ጀርባ አንዲት ጠንካራ ሴት አለች ።


t.me/https_Asselefya1
ምንም ነገር  ስለፈለግነዉ ብቻ አብሮን መቆየት አለበት ማለት አይደለም  አንዳንዴ... የምንፈልገዉ ግን የማያስፈልገን ነገር ይኖራል። ስለዚህ አንዳንዴ...መተዉን እንልመድ።  በመልቀቅ ዉስጥ የተሻለ ነገር አለ።

=
t.me/https_Asselefya1
«አጣዋለሁ ብለህ ማሰብ» እንኳን የማትፈልገዉን ነገር አላህ ከወሰደብህ «አገኘዋለሁ ብለህ» ማታስበዉን ነገር ሊሰጥህ እንደሚችል አስታዉስ።

=
t.me/https_Asselefya1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ወንድምህን አትበድለዉ ! እሱም እንዲበደል አትተወዉ በደሉን መከላከል እየቻልክ በሰዉነቱበገንዘቡበክብሩ እንዲበደል አትተወዉ!

=
t.me/https_Asselefya1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
~ ግንኙነትህን ቀንስ ግንኙነት ማብዛት ጥርት ያለ መጥፉ ነዉ ከኋላዉ ምንም ኸይር የለዉ። ጤናን ያጠፋልማስተዋል እና ማስተንተንን ያጠፋልከኋላ ምንም ኸይር አያመጣ። የቻልከዉ ያክል ግንኙነትህ ቀንስ የዉሸት ግንኙነት ምንም ቋሚነት የላትም ልትቆርጣት ግድ ይልሀል።

=
t.me/https_Asselefya1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
~ አማኝ ወንድምህ ዝቅ አድርገህ አትመልከት፦ ጉዳዩ ቀላል አይደረግም ሙስሊም አላህ ዘንድ ታላቅ ነዉገንዘብ ባይኖረዉ፣ መከበሪያ ባይኖረዉ አማኝ እስከሆነ ድረስ አላህ ዘንድ ታላቅ ነዉ።

=
t.me/https_Asselefya1
ለአንች የሚጨነቁልሽን ተንከባከቢ  ለቀረዉ  ሰላምታ በቂ ነዉ።

=
የምትወደዉን ሰዉ  ችላ አትበል አንደማትፈልገዉ  ያስብና ትቶህ ይሄዳል።


t.me/https_Asselefya1
ጁዝ አመ መማሪያ ለልጆች መግቢያ
Sadat
መርከዝ ተውሒድ ቤተል ቅርንጫፍ
ጁዝ አመ ትርጉም መማሪያ ለልጆች መግቢያ

=
t.me/SadatKemalAbuMeryem
من حقك أن تكون حـماراً
ولكن ليس من حقـك أن ترفس الآخرين…

አህያ መሆንና እንደ አህያ ማሰብ መብትህ ሊሆን ይችላል ነገር ግን ሌሎችን መራገጥ እንደማትችል መረዳት አለብህ።

t.me/nuredinal_arebi
t.me/nuredinal_arebi
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
الواسطة بين الحق والخلق አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ 【ክፍል  ❶❷】 መልእክተኞች ጥቅም ማምጣት አይችሉም። «وَقَالُوا۟ ٱتَّخَذَ ٱلرَّحۡمَـٰنُ وَلَدࣰاۗ سُبۡحَـٰنَهُۥۚ بَلۡ عِبَادࣱ مُّكۡرَمُونَ } { لَا یَسۡبِقُونَهُۥ بِٱلۡقَوۡلِ وَهُم بِأَمۡرِهِۦ یَعۡمَلُونَ } { یَعۡلَمُ مَا بَیۡنَ…
الواسطة بين الحق والخلق

አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ


ክፍል ❶❸


🛑👉ዑለማዎች የነብያት ወራሾች ናቸዉ።

«وَمَنْ سِوَی الْأنْبِيَاء ۔ مِنْ مَشَايِخِ  الْعِاْمِ  وَالدِّينِ - فَمَنْ أَثْبَتَهَم وَسَائِطَ بَيْنَ  الرَّسُولِ  وَأُمَّتِهِ يُبَلِّغُنَهُمْ،  وَيُعَلِّمُونَهُمْ ،  وَيُؤدِّبُونَهُمْ ، وَيَقْتَدُونَ بِهِمْ،  فَقَدْ أَصَابَ فِي ذَلِكَ..»

⦘⤑ ከነብያት ዉጭ  ያሉትን " የእዉቀትና የሀይማኖት መሪዎች"  በነብያት እና በሕዝቦቻቸዉ መካከል የሚያደርሱላቸዉ፣ የሚያስተምሯቸዉስርአት  የሚያሲዟቸዉ፣ በእነሱ  የሚመሩባቸዉ አስተላላፊ (ወሳኢጥ) አድርጎ ያፀደቀ  በእዚህ ላይ በእርግጥ ልክ  ነዉ።


«وَهَؤُلاَء  إِذَا  أَجْمَعُوا  فَإِجْمَاعُهُمْ  حُجَّةٌ قَاطِعَةٌ لَا يَجْتَمِعُوُنَ  عَلَی  ظَلَالَةٍ وَإِنْ تناَزَعُوا فِي شَيْءٍ رَدُّوهُ إِلَی اللهِ وَالرَّسُولِ ، إذْ الْوَاحِدُ  مِنْهُمْ لَيْسَ بِمَعْصُومِ  عَلَی الْإِطْلَاقِ ، بَلْ كُلُّ أَحَدٍ مِنْ النَّاسِ يُؤْخَذُ مِنْ كَلَامِهِ وَيُتْرَكُ : إلّا رَسُولُ اللهِ ﷺ .»

⦚ ⤑እነዚህ (የእዉቀትና የሃይማኖት መሪዎች) ከተስማሙ ስምምነታቸዉ የማያወላዉል ማስረጃ ነዉ።  ምክንያቱም በጥመት  ላይ አይስማሙምና። በአንዳች ነገር ላይ ከተወዛገቡ ወደ አላህ ﷻእና ወደ መልእክተኛዉ ﷺ ይመልሱታል።  ከእርሱ  አንዱ(በነፍስ ወከፍ) በጭራሽ ፍፁም  አይደለም። እንዳዉም እያንዳንዱ ሰዉ  ከንግግሩ የሚወሰድና የሚጣል አለዉ። የአላህ መልክተኛ ﷺሲቀሩ።

« وَقَدْ قَالَ النَّبِيُ :  الْعُلَمَاءُ وَرَثَةُ الْأنْبِيَاء  فَإنَّ الْنْبِيَاء لَمْ يُوَرِّثُوا دِينَارًا وَلَا دِرْهَمًا وإِنَّمَا وَرَّثُوا الْعِلْمَ فَمَنْ أَخَذَهُ فَقَدْ أَخَذَ بِحَطِّ وَافِرٍ

( رواه أحمد. وأبو داود، والترمزي. وابن ماجه .  وابن حبان في صحيحه . صححه الألباني :  في صحيح ابن ماجة ، وصحيح الترغيب .)
⦘⤑በእርግጥ ነብዩ እንዲህ ብለዋል፡   ዑለማዎች የነብያት  ወራሾች ናቸዉ። ነብያት ዲናርም ብርም አላወረሱም እንግዲያዉስ እዉቀት ነዉ ያወረሱት።  (እዉቀትን) የያዘ በቂ ድርሻ ያዘ። " አቡ ዳዉድ ቲርሚዚህ ኢብኑ ማጅህ እና ሌሎችም ዘግበዉታል፣ (አልባኒይ ሶሒሕ ብለዉታል። )

«وَإِنْ أثْبَتَهُمْ  وَسَائِطَ بَيْنَ اللهِ  وَبَيْنَ خَلْقِهِ --- كَالْحُجَّابِ الَّذِينَ بَيْنَ الْمَلِكِ وَرَعِيَّتِهِ --  بِحَيْثُ يَكُونُونَ هُمْ يَرْفَعُونَ إَلَی اللهِ حَوَائِجَ خَلْقِهِ ٬ فَاَللهُ  إِنَّمَا يَهْدِي عِبادَهُ وَيَرْزُقُهُمْ  بِتَوَسُّطِهِمْ،  فَالْخَلْقُ يَسْأَلُونَهُمْ  وَهُمْ يَسْأَلُونَ الله ،  كَمَا أَنَّ الْوَسَائِطَ  عِنْدَ الْمُلُكِ  .  يَسْألُونَ الْمُلُوكَ الْحَوَا ئِجَ لِنَّاسِ ، لِقُرْبِهِمْ مِنْهُمْ  وَالنَّاسُ  يَسْألُونَهُم ، أَدِبًا مِنْهُمْ أَنْ يُبَاشِرُوا سُؤَالَ الْمَلِكِ  ، أوْ  لِأَنَّ طَلَبَهُمْ  مِنْ الْوَسَائِطِ أَنْفَعُ لَهُمْ  مِنْ طلَبِهِمْ مِنْ الْمَلِكِ ، لِكَوْنِهِمْ أقْرَبَ إلَی الْمَلِكِ مِنْ الطَّلِبِ لِلْحَوَائجِ .»

⦚ ⤑በአላህ እና በፍጥረቱ መካከል ወሳኢጥ ማፀደቃቸዉ_ በንጉሳንና በማህበረሰባቸዉ መካከል እንዳለዉ አይነት ከሆነና_ እነርሱ የፍጥረታቱን ጉዳይ ወደ አላህ እንደሚያቃርቡና  አላህ ባሪያዎቹን ቀጥተኛዉን መንገድ የሚመራቸዉና የሚመግባቸዉ በእነሱ አማካኝነት ነዉ ከተባለ። በንጉሶች መካከል እንዳለዉ ወሳኢጥ ንጉሳንን ለሰዎች ጉዳይ ይጠይቃሉ። ለእነርሱ ቅርብ በመሆናቸዉ  ሰዎች እነርሱን በሆነ አደብ ቀጥታ ንጉሱን ሳይጠይቁ እነርሱ ይጠይቃሉ ለንጉሱ ቅርብ ስለሆነ። ወይም በዋሲጣ መጠየቃቸዉ  ጠቃሚ ነዉ። እነርሱ ንጉሱን ከመጠየቃቸዉ ወይም ከጉዳይ ፈላጊዉ የበለጠ ለንጉሱ ቅርብ በመሆናቸዉ ።

«فَمَنْ أَثْبَتَهُمْ وَسَائِطَ عَلَی هَذَا الْوجْهِ  : فَهُوَ كَافِرٌ مُشْرِكٌ يَجِبُ أَنْ يُسْتَتَابَ فَئِنْ تَابَ  وَإِلّا قُتِلَ . وَهَؤُلَاءِ  مُشَبِّهُونَ لِلهِ شَبَّهُوا الْمَخْلُوقَ  بِلْخَالِقِ وَجَعَلُوا لِلهِ  أَنْدَادًا .»

⦘ ⤑በዚህ አይነት መልኩ ዋሲጣዎችን ያፀደቀ ሰዉ። እርሱ ከሃዲ አጋሪ ነዉ።  እንድቶብት ተጠይቆ ካልቶበተ ይገደላል። እነዚህ ለአላህ አመሳሳዮች ናቸዉ። ፍጥረትን በፈጣሪ አመሳሰሉ ለአላህም ባላንጣን  አደረጉ።

ይቀጥላል ኢንሻ አላህ ....!

╭┈───────⦁🌺
╰┈➤
t.me/https_Asselefya1
🔖🌱 ؛

قال الشيخ ابن عثيمين - رحمه الله - :

" ينبغي للإنسان أن يجعل له نصيبًا مِن
آخر الليل ولو كان قليلًا، ولا يحقرن
شيئًا، فقد قال النبي ﷺ : «أَحَبُّ الأعمالِ إلى اللهِ أدْومُها و إن قَلَّ»،
لو تجعل لك نصف ساعة مِن آخر الليل
تقوم فيها، وتصلي ما شاء الله، وتختم
الصلاة بالوتر لكان في هذا خير كثير، وكنت من القائمين بالأسحار، المستغفرين بالأسحار، فلا تحرم نفسك الأجر ".
• اللقاء الشهري : (42)