Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
እህቴ ሆይ አላህን ፍሪ!
~
እስኪ ውስጥሽን አዳምጪው። ለማን ነው ይህን ያደረግሽው? አላህ ምን ይለኛል ብለሽስ አስበሻል? ተይው አላህ ዘንድ ሰው ዘንድ ራሱ ያስንቅሻል። ከጌታሽ ተጣልተሽ፣ ሰዎች ዘንድ ትዝብት ላይ ወድቀሽ ምን ትርፍ ታገኛለሽ?
ለማንኛውም ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
" صِنْفَانِ مِنْ أَهْلِ النَّارِ لَمْ أَرَهُمَا ؛ قَوْمٌ مَعَهُمْ سِيَاطٌ كَأَذْنَابِ الْبَقَرِ يَضْرِبُونَ بِهَا النَّاسَ، وَنِسَاءٌ كَاسِيَاتٌ عَارِيَاتٌ، مُمِيلَاتٌ مَائِلَاتٌ، رُءُوسُهُنَّ كَأَسْنِمَةِ الْبُخْتِ الْمَائِلَةِ، لَا يَدْخُلْنَ الْجَنَّةَ، وَلَا يَجِدْنَ رِيحَهَا، وَإِنَّ رِيحَهَا لَيُوجَدُ مِنْ مَسِيرَةِ كَذَا وَكَذَا "
"ሁለት አይነት ሰዎች ከእሳት ጓዶች ውስጥ ናቸው። እኔ አላየኋቸውም (ወደፊት ይመጣሉ።)
* እንደ ከብት ጅራት ያለ መግረፊያ ይዘው ሰዎችን በነሱ የሚደብድቡ ሰዎች እና
* ለብሰው የተራቆቱ፣ ለሌሎች ጥፋታቸውን የሚያስተምሩ፣ ከአላህ ትእዛዝ ያፈነገጡ፣ ፀጉሮቻቸው እንዳዘነበሉ የተከመሩ የግመል ሻኛዎች የሆኑ ሴቶች ናቸው። እነዚህ ጀነትን አይገቡም። ሽታዋንም አያገኙም። ሽታዋ ከብዙ ርቀት የሚገኝ ነው።"
📚 ሙስሊም ዘግበውታል።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
~
እስኪ ውስጥሽን አዳምጪው። ለማን ነው ይህን ያደረግሽው? አላህ ምን ይለኛል ብለሽስ አስበሻል? ተይው አላህ ዘንድ ሰው ዘንድ ራሱ ያስንቅሻል። ከጌታሽ ተጣልተሽ፣ ሰዎች ዘንድ ትዝብት ላይ ወድቀሽ ምን ትርፍ ታገኛለሽ?
ለማንኛውም ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
" صِنْفَانِ مِنْ أَهْلِ النَّارِ لَمْ أَرَهُمَا ؛ قَوْمٌ مَعَهُمْ سِيَاطٌ كَأَذْنَابِ الْبَقَرِ يَضْرِبُونَ بِهَا النَّاسَ، وَنِسَاءٌ كَاسِيَاتٌ عَارِيَاتٌ، مُمِيلَاتٌ مَائِلَاتٌ، رُءُوسُهُنَّ كَأَسْنِمَةِ الْبُخْتِ الْمَائِلَةِ، لَا يَدْخُلْنَ الْجَنَّةَ، وَلَا يَجِدْنَ رِيحَهَا، وَإِنَّ رِيحَهَا لَيُوجَدُ مِنْ مَسِيرَةِ كَذَا وَكَذَا "
"ሁለት አይነት ሰዎች ከእሳት ጓዶች ውስጥ ናቸው። እኔ አላየኋቸውም (ወደፊት ይመጣሉ።)
* እንደ ከብት ጅራት ያለ መግረፊያ ይዘው ሰዎችን በነሱ የሚደብድቡ ሰዎች እና
* ለብሰው የተራቆቱ፣ ለሌሎች ጥፋታቸውን የሚያስተምሩ፣ ከአላህ ትእዛዝ ያፈነገጡ፣ ፀጉሮቻቸው እንዳዘነበሉ የተከመሩ የግመል ሻኛዎች የሆኑ ሴቶች ናቸው። እነዚህ ጀነትን አይገቡም። ሽታዋንም አያገኙም። ሽታዋ ከብዙ ርቀት የሚገኝ ነው።"
📚 ሙስሊም ዘግበውታል።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
قَالَ الْحَسَنُ الْبَصْرِيّ ـ رَحِمَهُ اللهُ
«يَا ابْنَ آدَمَ بِعْ دُنْيَاكَ بآخِرَتِكَ تَرْبَحْهُمَا جَمِيعًا ؛ وَلَا تَبِيعَنَّ آخِرَتَكَ بِدُنْيَاكَ فَتَخْسَرَهُمَا جَمِيعًا».
|{حِلْيَةُ الْأَوْلِيَاءِ ١٤٣/٢}|
.
=
አላህን መውደድ
Ibnu Munewor
=
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
አገባሽ እሰይ እንኳንም አገባሽ ግን ያዙኝ ልቀቁኝ አታብዥ በእርጋታ ሰከን ብለሽ አዲስ ሒወትሽ ባማረ መልኩ ጀምሪዉ እንጅ ድንበር ያለፈ መጎረር ጥሩ አይደለም። የምሬ ነዉ ደስታችሁ ሳትጨርሱ ወገባችሁ ይሰበራል! ጠንቀቅ በሉ ! የግል ሃያታችሁ በግል አስኪዱ ሁሉንም ለሚድያ እያመጣችሁ አታስጡ !
=
t.me/https_Asselefya1
=
t.me/https_Asselefya1
Audio
| By X9 Converter
ከሌላ ሴት ታወራለህ ? ልጠይቅህ ሌላ ሰዉ ከእህትህ እንድያወራ ትፈልጋለህ ? መልስ ? ይሄ ከወደድክ አንተ ደዩስ ነሕ ! ካልወደድክ ግን ለምን የሌላ ሴት ልጆች ታወራለህ ?! ለአንተ ሀላል ለሌሎች ሀራም ነዉን ?
=
t.me/https_Asselefya1
=
t.me/https_Asselefya1
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Audio
••📕 ✨
﴿يا بَني آدَمَ إِمّا يَأتِيَنَّكُم رُسُلٌ مِنكُم يَقُصّونَ عَلَيكُم آياتي فَمَنِ اتَّقى وَأَصلَحَ فَلا خَوفٌ عَلَيهِم وَلا هُم يَحزَنونَ﴾
🎙الشيخ: #أحمد_عبدالرازق_نصر
﴿يا بَني آدَمَ إِمّا يَأتِيَنَّكُم رُسُلٌ مِنكُم يَقُصّونَ عَلَيكُم آياتي فَمَنِ اتَّقى وَأَصلَحَ فَلا خَوفٌ عَلَيهِم وَلا هُم يَحزَنونَ﴾
🎙الشيخ: #أحمد_عبدالرازق_نصر
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
قال الشيخ السِّعدي رحمه الله تعالى
ومِن أجمعِ الأدعية، وأحسنِها توسُّلًا، دُعاءُ موسى عليه السَّلام، حين تضرَّع إلى ربِّه فقال:
﴿ أَنتَ وَلِیُّنَا فَٱغۡفِرۡ لَنَا وَٱرۡحَمۡنَاۖ وَأَنتَ خَیۡرُ ٱلۡغَـٰفِرِینَ (١٥٥) وَٱكۡتُبۡ لَنَا فِی هَـٰذِهِ ٱلدُّنۡیَا حَسَنَةࣰ وَفِی ٱلۡـَٔاخِرَةِ إِنَّا هُدۡنَاۤ إِلَیۡكَۚ ﴾.
● [ المواهب الرَّبَّانيَّة ٦٦ ]
=
በሰው ዘንድ ስለሚሰጥህ ዝና እና ክብር ብዙም አትገረም ፤ በአላህ ዘንድ እውቅና ማግኘትህ ግን ያሳስብህ ! ልብህን የማይሞላ ነገር ከማድረግ ተቆጠብ !
" እውነተኛ መልካም ምግባር የማንንም ማረጋገጫ ወይም ሽልማት አይሻም ስለዚህ ጥሩ ለማድረግ መስፈርት አታውጣ "
=
t.me/https_Asselefya1/22133
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ሁሌም ለመንቃት ዝግጁ ሁን ፤
ሰው ሆኖ ፍፁም የሆነ የለም ትላንት ልክ ነኝ አውቄዋለው ብለን ያሰብነው ነገር ሁሉ ዛሬ ተጨማሪ ነገር ስናውቅበት ለካ ገና ነበርኩ ያስብለናል !" እውቀት ጥግ የለውም ሁሌም ለመማር ራስህን ክፍት ስታደርገው ሁሌም የማደግ እድልን ለራስህ እየሸለምከው ነው!"
=
t.me/https_Asselefya1
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
لا تتدخل في شؤون الناس إذا كان ذلك لا يهمك || العلامة محمد بن صالح…
روائع وصوتيات كبار العلماء
لا تتدخل في شؤون الناس إذا كان ذلك لا يهمك !!
«
🎙الشيخ :ابن عثيمين «رحمه الله »
=
t.me/https_Asselefya1
«
በሰዎች ጉዳይ ላይ አትግባ ለአንተ የማይመለከትህ ከሆነ!» ከየት መጣህ፣ እከሌ ምን አለህ ፣ አንተ ምን አልከዉ፣ ...ሌሎችም ተመሳሳይ ነገሮች አትጠመድ ! 🎙الشيخ :ابن عثيمين «رحمه الله »
=
t.me/https_Asselefya1
በሊባኖስ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 51ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ተመለሱ
________
(መስከረም 28 ቀን 2017ዓ.ም.አዲስ አበባ):-በሊባኖስ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 51ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ተመልሰዋል።
በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ፣ሴቶች እና ማኀበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር እና ከኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ክቡር አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ከዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ ሥራዎች ቀዳሚ ትኩረቱን በሊባኖስ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን በማድረግ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
ከሊባኖስ ዛሬ የተመለሱት ዜጎቻችንም አንዱ የተግባር የእንቅስቃሴው መገለጫ ነው ብለዋል።
በቀጣይም ሌሎች ለችግር ተጋላጭ የሆኑ ዜጎቻችንን ወደ አገራቸው ለመመለስ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር እየተሠራ መሆኑን ተናግረዋል።
#MFA 🇪🇹
=
________
(መስከረም 28 ቀን 2017ዓ.ም.አዲስ አበባ):-በሊባኖስ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 51ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ተመልሰዋል።
በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ፣ሴቶች እና ማኀበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር እና ከኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ክቡር አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ከዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ ሥራዎች ቀዳሚ ትኩረቱን በሊባኖስ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን በማድረግ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
ከሊባኖስ ዛሬ የተመለሱት ዜጎቻችንም አንዱ የተግባር የእንቅስቃሴው መገለጫ ነው ብለዋል።
በቀጣይም ሌሎች ለችግር ተጋላጭ የሆኑ ዜጎቻችንን ወደ አገራቸው ለመመለስ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር እየተሠራ መሆኑን ተናግረዋል።
#MFA 🇪🇹
=
ማንነትሽ ሳያጣራ ዝም ብሎ ሲያይሽ ብቻ ቶሎ ወደድኩሺ የሚል ቶሎ እንደሚጠላሽ እወቂ ! ቀስ ብሎ ማንነትሽ አጣርቶ የወደደሽ ግን ሁሌ ይወድሻል እሺ። =
የምታደርጋቸውን እያንዳንዶቹን ነገሮች ስታከናውን በማስተዋል ይሁን
ለምንድን እንደምታደርጋቸው እወቅ ፣ ከአፍህም ለሚወጡት ቃላት ተጠንቀቅላቸው !ምክንያቱም አንዴ ከአንተ ያመለጠን ነገር መልሰህ ልትጠግነው አትችልም ይሄን በማድረጌ ማን ምን ይጎዳል ብለህ ስታስተውል ግን ላንተም ከፀፀት የፀዳህ ለሌሎችም እረፍት የምትሰጥ ሰው ትሆናለህ !=
t.me/https_Asselefya1/22142
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM