💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15.1K subscribers
4.47K photos
2.08K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
Audio
••🕯️📖

🌿وَما خَلَقنَا السَّماواتِ وَالأَرضَ وَما بَينَهُما إِلّا بِالحَقِّ وَإِنَّ السّاعَةَ لَآتِيَةٌ فَاصفَحِ الصَّفحَ الجَميلَ🌿

=
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
اللهم إني أسألك أن تحفظ لنا النعم وتدفع عنا النقم ، وأن ترزقنا حلو الحياة وخير العطاء وسعة الرزق وراحة البال ولباس العافية وحسن الخاتمة والفردوس الأعلى من الجنة لنا ولوالدينا وأهلنا ومن نحب والمسلمين اجمعين

=
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
العلامة محمد صالح العثيمين رحمه الله تعالى
👍ለዛሬ ያበቁህን አትርሳ !

ትላንትን ለማለፍህ መሰላል የሆኑልህን ሰዎችም ዛሬ ማማው ላይ ወጥቻለው ካለሁበት የምፈልገው ርቀት ደርሻለው ብለህ እንዳትገፋቸው !

ነገ ማማው ላይ ያለው ምግብ ያልቅ ይሆናል የያዝከውን ስንቅ ትጨርሰው ይሆናል መልሰህ ለማምጣት ያ መሰላል ያስፈልግኋል ስለዚህ ተረማምጄ ያለፍኩበት ሁሉ ይውደቅ ስትል መጨረሻህ አያምርም ውለታ አትርሳ!

||
t.me/https_Asselefya1
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
~ሸሪዓውን በጠበቀ መልኩ ያልተጫጩ ሰዎች እንደጮኛ አይቆጠሩም። ለጮኛ የሚሰጡ ድንጋጌዎችም አያካትታቸውም።
ስለዚህ ቃል የገባችልኝን ልጅ እንዴት ለትዳር ትጠይቃለህ ብሎ ሁከት መፍጠር  ሞኝነትም ረባሽነትም ነው።
=t.me/AbuSufiyan_Albenan
🕐
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
📌من أعظم نعم الله أن تصبح وتمسي وأنت معافى فهي نعمة لا يدركها إلا من يفتقدها.

"ከተላላቅ የአላህ በረከቶች መካከል በጥዋት እና በማታ ጤነኛ መሆንህ ነው ይህን ፀጋ የሚገነዘቡት ያጡት ብቻ ናቸው።"

አላህ ሆይ የሰጠህን ፀጋ ሳይጎልብን እና የሰው እጅ ውስጥ ሳታስገባን ውሰደን

አሚን

=
telegram.me/abutoiba
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
اسأل الله تعالى من فضله ولا تحسد أخاك ! / الشيخ محمد بن صالح #العثيمين رحمه الله
የፍቅርን ሽታ አፍቃረዉ ብቻ ነዉ የሚያዉቀዉ!!

=
ስለ አለባበስ
~
ራሳችንን ለመጣው ፋሽን ሁሉ ማራገፊያ ልናደርግ አይገባም። አለባበሳችን ከምንኖርበት ማህበረሰብ ያፈነገጠ መሆን የለበትም። የተፈቀደ ማለትም ሐላል የሆነ አለባበስ እንኳ ቢሆን በአካባቢያችን የሚታወቅ ካልሆነ ልንርቀው ይገባል። ለምሳሌ በሆነ አገር የተለመደ ልብስ ወይም የጌጥ አይነት ሌላ ሃገር ላይ የማይታወቅ ከሆነ እንግዳ ሆነን እንድንታይ ከሚያደርገን ሁኔታ መቆጠብ አለብን። ልብ በሉ! በሸሪዐ ትእዛዝ ስለመጣበት አለባበስ አይደለም እያወራሁ ያለሁት። ስለዚህ በተለየ መልኩ ከፍም ይሁን ዝቅ ብሎ ጣት መጠቋቆሚያ የሚያደርግ እንግዳ የሆነ አለባበስ የሹህራ ልብስ ነው። የሹህራ ልብስ ደግሞ በሐዲሥ የተከለከለ ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
መታረም ያለበት እሳቤ
~

"የመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት የወንጀላችን መብዛት ነው። ወደ አላህ እንመለስ" በሚባል ጊዜ "ኧረ ከወንጀል ጋር የሚያያዝ አይደለም ፤ የታወቀ ሳይንሳዊ ምክንያት ያለው ነው" የሚሉ ሰዎች አሉ። እንጂ የፈጣሪ ስራ አይደለም ነው ድምዳሜያቸው። ለሆነ ክስተት ሳይንሳዊ ትንታኔ ወይም የታወቀ ምክንያት ኖረው ማለት ያ ክስተት የፈጣሪ ስራ አይደለም ማለት አይደለም። በፈጣሪ የሚያምን ሰው ያለሱ መሻት በምድርም ይሁን በሰማይ የሚሆን ነገር እንደሌለ ያምናል። ስለዚህ ዝናቡም፣ ንፋሱም፣ ማእበሉም፣ ድርቁም፣ መብረቁም፣ የመሬት መንቀጥቀጡም፣ የፀሐይ ግርዶሹም፣ ወረርሽኙም፣ ...ሁሉም በአላህ ውሳኔና መሻት የሚፈፀም ነው። ደረስንበትም አልደረስንበትም ከአላህ ውሳኔዎች ጀርባ የሱ ጥበብ አለ።

በአላህ የሚያምን አካል ትልልቅ መቅሰፍቶች ቀርቶ ትንንሽ ፈተናዎች ሲገጥሙት እንኳ የራሱን ድክመት ይመለከታል። ሰበቡ ወንጀሌ ሊሆን ይችላል ብሎ ወደ ጌታው ይመለሳል። እውነታውም እንደዚያ ነው።
አላህ እንዲህ ይላል:-
{ وَمَاۤ أَصَـٰبَكُم مِّن مُّصِیبَةࣲ فَبِمَا كَسَبَتۡ أَیۡدِیكُمۡ وَیَعۡفُوا۟ عَن كَثِیرࣲ }
"ከመከራም ማንኛውም ያገኛችሁ ነገር እጆቻችሁ በሰሩት (ሃጢኣት) ምክንያት ነው። ከብዙውም ይቅር ይላል።" [አሹራ፡ 30]

=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
020-فتح المجيد لشرح كتاب التوحيد
ሸይኽ ሙሐመድዘይን ሸይኽ ኣደም
🔖አዲስ ተከታታይ ትምህርት

📚 فتح المجيد لشرح كتاب التوحيد للشيخ عبد الرحمن بن حسن بن محمد بن عبدالوهاب رحمه الله تعالى -٠١٩

🎙لفضيلة الشيخ محمدزين بن آدم حفظه الله ورعاه


✸| ክፍል- 20

═════ ≪ °📓🖇📓° ≫ ════
የኪታቡን ሶፍት ኮፒ በ Pdf መልክ በዚህ ሊንክ ማግኘት ትችላላችሁ ↓↓↓

t.me/SheikhMuhammedZainAdam/7947
ማንኛዉም መረጃ በፌስቡክ ፔጃቸዉ ተከታተሉ ማንም ያላችሁን አትስሙ !!

https://www.facebook.com/share/ZKigQvJUxdh8AEwh/
ትዕግስትን ስንቄ ዝምታን ወደድኩት
ሆኖልኝ እስከማይ በልቤ ያሰብኩት
ትዕግስትን ወድጀ ምርጫ ያደረኩት
ቢመሺም ቢነጋ አይቀርም ያለምኩት።
ሒጃብ ላንች ምንሽ ነው??? ሲሉሺ
እንደህ በያቸው።‼️

➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷

ሒጃብ ለኔ ህይወት የለገሰኝ የፈጣሪ ትእዛዝ ነው በያቸው።እኛ ሴቶችን ኢሰላም በሂጃብ ሲያዘን አንዳዶች እንደሚያስቡት ፍላጎታችንን ለማፈን፣ ሴትነታችንን በመናቅ ወይም መብታችንን ለመጋፈት ሳይሆን ካለመኖር ያስገኘንን የአለማቱን ጌታ ትእዛዝ ለመጠበቅ ነው በያቸው

ይህው የአላህ ቃል
➱➱➱➱➱➱➱➱
وَقُل لِّلْمُؤْمِنَاتِ يَغْضُضْنَ مِنْ أَبْصَارِهِنَّ وَيَحْفَظْنَ فُرُوجَهُنَّ وَلَا يُبْدِينَ زِينَتَهُنَّ إِلَّا مَا ظَهَرَ مِنْهَا وَلْيَضْرِبْنَ بِخُمُرِهِنَّ عَلَى جُيُوبِهِنَّ

ለምእምናትም ንገራቸው  አይኖቻቸውን ይከልከሉ።ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ። ጌጣቸውንም ከእርሷ ግልፅ ከሆነው በስተቀር አይግለጡ።ጉፍቶቻቸውንም በአንገቶቻቸው ላይ ያጣፉሱረቱ አል ኑር 31
ሰዎች የሚመቀኙህ፡ስለበለጥካቸውና የደረስክበት ቦታ ላይ መድረስ ስላልቻሉ ነው።ይሄ ደግሞ አንተ ጥሩ ላይ መሆንህን ከሚጠቁም አንድ ማሳያ ነው።እውነትም ያለህበት ጥሩ ከሆነ ጠንክር !

=
t.me/AbuOubeida/5460