This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
حكم بيع حلويات أعيـاد الميـلاد
الشيخ صالح الفوزان حفظه الله
=
الشيخ صالح الفوزان حفظه الله
=
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
ልምዲን ያልጠበቀ ሀይድ ➖〰➖〰➖〰➖〰 ❝ ክፍል ⓻ ❞ ⏟⏟⏟ ⭞→ የሀይድጊዜዋ ከተለመደውየጊዜ ቆይታየተወሰነቀን ከጨመረና እሷም የሀይድን ደም ከኢስቲሀዷ ደም መለየት የምትችል ከሆነ (በቀለሙ፣ በጠረኑ ወይም በሌላ መሰል መለያ መንገድ ተጠቅማ የኢስቲሀዷ መሆኑን ካረጋገጠች) የሀይድን ጡህር ትታጠብና ከዚያበኋላየሚፈሰውንደምኢስቲሀዷ ትወስደዋለች፡፡ ⭞→ ነገር ግን የሀይድን ደም ከኢስቲሀዷ ደም መለየት…
ሀይድ ላይ ላለች ሴት የተፈቀዱ ጉዳዮች
➖〰➖〰➖〰➖〰➖〰➖〰➖
❝ክፍል ⓼❞
↜↝↜↝
⎇ሀይድ ላይ ያለች ሴት ከሀይድ ደሟ ዉጭ ነጃሳነት ያለው ምንም ነገር የለባትም፡፡ ምራቋ፣ ላቧ፣ መላ አካላቷ ሁሉ ንጹህ ነው፡፡ ሀይድ ላይ ካለች ሴት ጋር መሳሳም፣ መተቃቀፍ፣ አብሮ መብላት እና አብሮ መተኛት...
۞عن أم سلمة رضي الله عنها قالت: حضت وأنا مع النبي ﷺ في الخميلة ،، فنسللت فخرجت منها فأخدت ثياب حيضتي فلبستها،، فقال لي رسول الله ﷺ أنفست ? قلت نعم ،فدعاني ،، فأدخلنى معه في الخميلة،، رواه مسليم
۞عن عائشة قالت : كنت أشرب وانا حائض ثم أناوله النبي فيضع فاه على موضع في فيشرب، وأتعرق العرق وأنا حائض ثم أناوله النبي فاه على موضع في ،رواه مسليم
⎇ሀይድ ላይ ያለች ሴት የተለያዩ ልብሶችንና እቃዎችን ማጠብ፣ ምግብን ማዘጋጀት ወይም እጆቿን ፈሳሽነት ባላቸው ነገራቶች ዉስጥ መጨመር ትችላለች፡፡ ይሄን በማድረጓም የሚነጀስ አንድም ነገር የለም፡፡ ይህ የዑለማኦች ስምምነት ከተገኘባቸው ነጥቦች ዉስጥ ነው።
۞عن ميمونة زوج النبي ﷺ: أنها كانت تكون حائضا لا تصلى ،، وهى مفترشة بحذاء مسجيد رسو ل الله ﷺ وهو يصلي على خمرته إذا سجد أصابني بعضي ثوبه ,,رواه البجاري
۞عن عائشة رضي الله عنها قالت :كان رسول الله يخرج إلى رأسه من المسجيد وهو مجاور فأغسله وأنا حائض ، رواه البجاري
⎇ሀይድ ላይ ያሉ ሴቶች የዒድ ሶላቶች ወደ ሚሰገዱባቸው ቦታዎች መሄድ፣ የዒድ ተክቢራዎችን ማለት፣ የአማኞችን ዱዓእ በረከት መጋራት ይኖርባቸዋል። ባይሆን ግን ሶላቱ ላይ አይሳተፉም፣ የሚቀመጡትም ከሰጋጆቹ ሴቶች ሶፍ በኋላ ነው።
۞عن أم عطية قالت :أمرنا رسول الله ان نخرجهن في الفطر والأضحى العو اتق والحيض وذوات الخدور،،فأما الحيض فيعتزلن الصلاة ويشهدن الخير ودعوة المسلمين،،رواه مسليم
«ኢንሻ አላህ ይቀጥላል๏๏๏๏๏๏✍️
•━━━ ✽ • ✽ ━━━•
http://t.me/https_Asselefya1
http://t.me/https_Asselefya1
➖〰➖〰➖〰➖〰➖〰➖〰➖
❝ክፍል ⓼❞
↜↝↜↝
⎇ሀይድ ላይ ያለች ሴት ከሀይድ ደሟ ዉጭ ነጃሳነት ያለው ምንም ነገር የለባትም፡፡ ምራቋ፣ ላቧ፣ መላ አካላቷ ሁሉ ንጹህ ነው፡፡ ሀይድ ላይ ካለች ሴት ጋር መሳሳም፣ መተቃቀፍ፣ አብሮ መብላት እና አብሮ መተኛት...
ባጭሩ ከግንኙነት ዉጭ ያለን ማንኛውንም ጉዳይ መፈጸም እንደሚቻል የሚጠቁሙ ግልጽ ሀዲሶች እንድሁም የዑለማኦች ሙሉ ስምምነቶችም አሉ፡፡۞عن أم سلمة رضي الله عنها قالت: حضت وأنا مع النبي ﷺ في الخميلة ،، فنسللت فخرجت منها فأخدت ثياب حيضتي فلبستها،، فقال لي رسول الله ﷺ أنفست ? قلت نعم ،فدعاني ،، فأدخلنى معه في الخميلة،، رواه مسليم
۞عن عائشة قالت : كنت أشرب وانا حائض ثم أناوله النبي فيضع فاه على موضع في فيشرب، وأتعرق العرق وأنا حائض ثم أناوله النبي فاه على موضع في ،رواه مسليم
⎇ሀይድ ላይ ያለች ሴት የተለያዩ ልብሶችንና እቃዎችን ማጠብ፣ ምግብን ማዘጋጀት ወይም እጆቿን ፈሳሽነት ባላቸው ነገራቶች ዉስጥ መጨመር ትችላለች፡፡ ይሄን በማድረጓም የሚነጀስ አንድም ነገር የለም፡፡ ይህ የዑለማኦች ስምምነት ከተገኘባቸው ነጥቦች ዉስጥ ነው።
۞عن ميمونة زوج النبي ﷺ: أنها كانت تكون حائضا لا تصلى ،، وهى مفترشة بحذاء مسجيد رسو ل الله ﷺ وهو يصلي على خمرته إذا سجد أصابني بعضي ثوبه ,,رواه البجاري
۞عن عائشة رضي الله عنها قالت :كان رسول الله يخرج إلى رأسه من المسجيد وهو مجاور فأغسله وأنا حائض ، رواه البجاري
⎇ሀይድ ላይ ያሉ ሴቶች የዒድ ሶላቶች ወደ ሚሰገዱባቸው ቦታዎች መሄድ፣ የዒድ ተክቢራዎችን ማለት፣ የአማኞችን ዱዓእ በረከት መጋራት ይኖርባቸዋል። ባይሆን ግን ሶላቱ ላይ አይሳተፉም፣ የሚቀመጡትም ከሰጋጆቹ ሴቶች ሶፍ በኋላ ነው።
۞عن أم عطية قالت :أمرنا رسول الله ان نخرجهن في الفطر والأضحى العو اتق والحيض وذوات الخدور،،فأما الحيض فيعتزلن الصلاة ويشهدن الخير ودعوة المسلمين،،رواه مسليم
«ኢንሻ አላህ ይቀጥላል๏๏๏๏๏๏✍️
•━━━ ✽ • ✽ ━━━•
http://t.me/https_Asselefya1
http://t.me/https_Asselefya1
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
አማር – በቀራ ከ 142-202 ቲላዋ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ጉዳይ ኖሮህ ለማሳካት አቅሙ ከሌለህ አቅም ኖሮት ጉዳይ የሌለው ጌታ አለህና ፊትህን ወደርሱ አዙር…ፈፅሞ ተስፋ አትቁረጥ!
:
ነቢዩላህ አዩብ 18 አመት ጠበቀ
ነቢዩላህ ዩሱፍ 13 አመት ጠበቀ
ነቢዩላህ ያዕቁብ 14 አመት ጠበቀ
ነቢዩላህ ሙሳ 40 አመት ጠበቀ‥
ዱዓህን ይቀበላልና ተስፋ አትቁረጥ
=
t.me/abdu_rheman_aman
:
ነቢዩላህ አዩብ 18 አመት ጠበቀ
ነቢዩላህ ዩሱፍ 13 አመት ጠበቀ
ነቢዩላህ ያዕቁብ 14 አመት ጠበቀ
ነቢዩላህ ሙሳ 40 አመት ጠበቀ‥
ዱዓህን ይቀበላልና ተስፋ አትቁረጥ
=
t.me/abdu_rheman_aman
የኡስታዞች አጫጭር ድምፀ ፋይሎች እንድሁም ተከታታይ ፁሁፉች ያገኛሉ ይቀላቀሉ ይጠቀማሉ!!↷↷🎙✍️↶↶
https://t.me/Darutewhide
https://t.me/Darutewhide
ረድ
Daru tewhid
ምርኩዝ በተባለው ፕሮግራም ላይ አቡበክር ፣ ዑመር እንዲሁም ሌሎች ሶሐቦች
الرَّحْمَنُ عَلَى الْعَرْشِ اسْتَوَىَ
በሚለው ዙርያ ዝም ብሎ ነው የሄዱት አቋማቸው አይታወቅም ብሎ ህዝቡን አምታቶ ሹብሀውን ለበተነው ሰውዬ በቂ ምላሽ።እሄንን ድምፅ ፋይል በተለያዩ ሶሻል ሚዲያዎች ሼር በማድረግ ትክክለኛውን የሶሀቦችን አቂዳ ለህዝቡ አድርሱት።
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁላህ
t.me/Darutewhide
الرَّحْمَنُ عَلَى الْعَرْشِ اسْتَوَىَ
በሚለው ዙርያ ዝም ብሎ ነው የሄዱት አቋማቸው አይታወቅም ብሎ ህዝቡን አምታቶ ሹብሀውን ለበተነው ሰውዬ በቂ ምላሽ።እሄንን ድምፅ ፋይል በተለያዩ ሶሻል ሚዲያዎች ሼር በማድረግ ትክክለኛውን የሶሀቦችን አቂዳ ለህዝቡ አድርሱት።
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁላህ
t.me/Darutewhide
ከኢማሙ አሕመድ ዱዓዎች ውስጥ አንዱ እንዲህ የሚል ነበር
اللهم مَن كان مِن هذه الأمة على غير الحق وهو يظن أنه على الحق ، فرُدَّه إلى الحق ؛ ليكونَ من أهل الحق
"አላህ ሆይ!
=
የቴሌግራም ቻናል፡- t.me/IbnuMunewor
اللهم مَن كان مِن هذه الأمة على غير الحق وهو يظن أنه على الحق ، فرُدَّه إلى الحق ؛ ليكونَ من أهل الحق
"አላህ ሆይ!
ከዚህ ህዝብ ውስጥ ሐቅ ላይ እንደሆነ በማሰብ ከሐቅ ያፈነገጠን ሁሉ ከሐቅ ሰዎች ይሆን ዘንድ ወደ ሐቅ መልሰው።" [አልቢዳያ ወንኒሀያ: 10/329] [አልቢዳያህ ወኒሃያህ፡ 10/329]=
የቴሌግራም ቻናል፡- t.me/IbnuMunewor