ሙሓደራ 163 አስር ምክሮች ለኡማው ወጣቶች-1 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም المحاضرة 163 عشر وصايا…
በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ዑመር ሀሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁሏህ)
አዲስ ሙሀደራ 163
〰➖〰➖〰➖〰
«
« المقدمة، والوصية الأولى: التوحيد هو حق الله على العبيد. !!»
🎙በኡስታዝ አቡ ሙስሊም حفظه الله
https://t.me/AbumuslimAlarsi
https://t.me/AbumuslimAlarsi
〰➖〰➖〰➖〰
«
አስር ምክሮች ለኡማው ወጣቶች-1»« المقدمة، والوصية الأولى: التوحيد هو حق الله على العبيد. !!»
🎙በኡስታዝ አቡ ሙስሊም حفظه الله
https://t.me/AbumuslimAlarsi
https://t.me/AbumuslimAlarsi
ለፈገግታ ነዉ ከቅመሞች መንደር!
=
ከተወሰኑ አመቶች በፊት አሰሪዎቻችን እቃ እንፈልጋለን አንጥሉን ብለን በስልክ ለመናገር ወይ ደዉለን ወይ በሪከርድ ነበር አሁን ላይ በነሱ ዋይፍይ አረበኛ ተምረን በፁሁፍ ማዘዝ ጀምረናል ለዉጥማ አለ ህእ ¡ መልካም የለዉጥ ዘመን ጠንክሩ ቅመሞችዬ !=
سعيد الخطيب
﴿وَأَنَّ سَعيَهُ سَوفَ يُرى﴾
سعيد الخطيب
=
سعيد الخطيب
=
ثلاثة أمور لابد أن تعلمها جيداً :
لا نجاة من الموت !
ولا راحة في الدنيا !
ولا سلامة من الناس !
منقول
=
t.me/https_Asselefya1
لا نجاة من الموت !
ولا راحة في الدنيا !
ولا سلامة من الناس !
منقول
=
t.me/https_Asselefya1
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ሸይኽ ኣደም – 18-العبودية - لشيخ الإسلام ابن تيمية
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
19-العبودية - لشيخ الإسلام ابن تيمية
ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ሸይኽ ኣደም
አዲስ ተከታታይ ትምህርት
📚 العبودية لشيخ الإسلام ابن تيمية
➮ ክፍል 19
ፉሪ አቡበክር አስ-ሲዲቅ መስጂድ
🎙በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም
𝐓𝐞«t.me/SheikhMuhammedZainAdam
📚 العبودية لشيخ الإسلام ابن تيمية
➮ ክፍል 19
ፉሪ አቡበክር አስ-ሲዲቅ መስጂድ
🎙በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም
𝐓𝐞«t.me/SheikhMuhammedZainAdam
ፍቅር እዉር ነዉ ከአረብም ቢሆን ይይዛል አሉ እ
ቅመሞች አይናችሁ እየሰበራችሁ ማለቴ ነዉ!
=ኢኽላስ ያለዉ ስራ ቀጣይነት አለዉ ኢኽላስ የሌለዉ ስራ ግን ቀጣይነት የለዉም። ነፍስያችን እንመርምር......! አላህ ከሙኽሊሶች ያድርገን!=
t.me/https_Asselefya1
«ዐይንን መገደብ ልቦች እንዳይሸፍቱ መድሃኒቱ !!»
ሁሉን ነገር በጥበቡ ያስቀመጠውና የሚበጀንም ሆነ የሚጎዳንን አዋቂ የሆነው ፈጣሪያችን አላህ
« قُل لِّلْمُؤْمِنِينَ يَغُضُّوا مِنْ أَبْصَارِهِمْ وَيَحْفَظُوا فُرُوجَهُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَزْكَىٰ لَهُمْ ۗ إِنَّ اللَّـهَ خَبِيرٌ بِمَا يَصْنَعُونَ ﴿٣٠﴾ وَقُل لِّلْمُؤْمِنَاتِ يَغْضُضْنَ مِنْ أَبْصَارِهِنَّ وَيَحْفَظْنَ فُرُوجَهُنَّ وَلَا يُبْدِينَ زِينَتَهُنَّ إِلَّا مَا ظَهَرَ مِنْهَا ۖ … » النور: [30-31]
«
【አል-ኑር: 30-31】
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ኢብነል-ቀይይም [ረሂመሁላህ]
قال ابن القيم رحمه الله : -
"جعل الله سبحانه العينَ مرآةَ القلب، فإذا غضَّ العبدُ بصَرَه غضَّ القلبُ شهوتَه وإرادتَه، وإذا أطلقَ بصرَه أطلقَ القلبُ شهوتـه ".
📚 المصدر :[إغاثة اللهفان:47/1]
«ምንም አይነት እንከን የማይደርስበት አምላካችን አላህ ዐይንን የልብ [ማሳያ] መስተዋት አድርጓታል።
ስለሆነም ለፈታኙ በሽታ ከመዳረጋችን በፊት መከላከያው ቅርባችን ነውና አይናችንን ቆጠብ እናድርጋት።
~
t.me/selahudin_Islamic_knowlages
t.me/selahudin_Islamic_knowlages
ሁሉን ነገር በጥበቡ ያስቀመጠውና የሚበጀንም ሆነ የሚጎዳንን አዋቂ የሆነው ፈጣሪያችን አላህ
« قُل لِّلْمُؤْمِنِينَ يَغُضُّوا مِنْ أَبْصَارِهِمْ وَيَحْفَظُوا فُرُوجَهُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَزْكَىٰ لَهُمْ ۗ إِنَّ اللَّـهَ خَبِيرٌ بِمَا يَصْنَعُونَ ﴿٣٠﴾ وَقُل لِّلْمُؤْمِنَاتِ يَغْضُضْنَ مِنْ أَبْصَارِهِنَّ وَيَحْفَظْنَ فُرُوجَهُنَّ وَلَا يُبْدِينَ زِينَتَهُنَّ إِلَّا مَا ظَهَرَ مِنْهَا ۖ … » النور: [30-31]
«
ለምእመናን ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን (ያልተፈቀደን ከማየት) ይከልክሉ፤ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ፤ ይህ ለነሱ የተሻለ ነው፤ አላህ በሚሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነውና፡፡ ለምእምናትም ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ፡፡ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ፡፡ ጌጦቻቸውንም ከእርሷ ግልፅ ከኾነው በስተቀር አይግለጡ፡፡» ይላል።【አል-ኑር: 30-31】
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ኢብነል-ቀይይም [ረሂመሁላህ]
قال ابن القيم رحمه الله : -
"جعل الله سبحانه العينَ مرآةَ القلب، فإذا غضَّ العبدُ بصَرَه غضَّ القلبُ شهوتَه وإرادتَه، وإذا أطلقَ بصرَه أطلقَ القلبُ شهوتـه ".
📚 المصدر :[إغاثة اللهفان:47/1]
«ምንም አይነት እንከን የማይደርስበት አምላካችን አላህ ዐይንን የልብ [ማሳያ] መስተዋት አድርጓታል።
ስለዚህም አንድ የአላህ ባርያ አይኑን ሰበር ሲያደርግ ስሜቱም ፍላጎቱም ሰበር ይላል። ዐይኑን ልቅ ሲያደርገው ደግሞ ልብም ስሜቱን ልቅ ያደርገዋል።» ብለዋል።【ኢጋሰቱ-ልለህፋን: 1/47】ስለሆነም ለፈታኙ በሽታ ከመዳረጋችን በፊት መከላከያው ቅርባችን ነውና አይናችንን ቆጠብ እናድርጋት።
~
t.me/selahudin_Islamic_knowlages
t.me/selahudin_Islamic_knowlages
ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ:–
"
قال ابن تيمية رحمه الله
القرابة الدينية أعظم من القرابة الطينية، والقرب بين القلوب والأرواح أعظم من القرب بين الأبدان. (منهاج السنة٧ / ٧٨)
=
https://t.me/https_Asselefya1
"
ዲናዊ ዝምድና ከጭቃዊ ዝምድና የላቀ ነው። በልቦችና በሩሖች መካከል ያለው መቀራረብ በአካላት መካከል ካለው መቀራረብ የበለጠ ነው።" (ሚንሃጁ አስሱንናህ: 7/78) قال ابن تيمية رحمه الله
القرابة الدينية أعظم من القرابة الطينية، والقرب بين القلوب والأرواح أعظم من القرب بين الأبدان. (منهاج السنة٧ / ٧٨)
=
https://t.me/https_Asselefya1
ዐብዱ‘ላህ ኢብኑ ሙባረክ (ረሒመሁላህ) :–
«
ﻋﺒﺪ ﺍﻟﻠﻪ ﺑﻦ ﺍﻟﻤﺒﺎﺭﻙ ، ﻳﻘﻮﻝ :
" ﺃﺣﺐ ﺍﻟﺼﺎﻟﺤﻴﻦ ﻭﻟﺴﺖ ﻣﻨﻬﻢ ﻭﺃﺑﻐﺾ ﺍﻟﻄﺎﻟﺤﻴﻦ ﻭﺃﻧﺎ ﺷﺮ ﻣﻨﻬﻢ " [ ﺳﻴﺮ ﺃﻋﻼﻡ ﺍﻟﻨﺒﻼﺀ 8]
ከሰለፎች አንደበት
~
https://t.me/https_Asselefya1
«
መልካም ሰዎችን እወዳለሁ ከእነርሱ አንዱ አይደለሁም። እኩይ ሰዎችን እጠላለሁ ከእነርሱ የከፋው ብሆንም።[ሲየር አዕላም አንኑበላእ መድብል 8]ﻋﺒﺪ ﺍﻟﻠﻪ ﺑﻦ ﺍﻟﻤﺒﺎﺭﻙ ، ﻳﻘﻮﻝ :
" ﺃﺣﺐ ﺍﻟﺼﺎﻟﺤﻴﻦ ﻭﻟﺴﺖ ﻣﻨﻬﻢ ﻭﺃﺑﻐﺾ ﺍﻟﻄﺎﻟﺤﻴﻦ ﻭﺃﻧﺎ ﺷﺮ ﻣﻨﻬﻢ " [ ﺳﻴﺮ ﺃﻋﻼﻡ ﺍﻟﻨﺒﻼﺀ 8]
ከሰለፎች አንደበት
~
https://t.me/https_Asselefya1
قال الشيخ الالباني رحمه الله:
لسنا مكلفين أن نهدي قلوب الناس إلى الحق الذي ندعو الناس إليه. وإنما نحن مكلفون بالدعوة فقط.
📚 الهدى والنور730
=
لسنا مكلفين أن نهدي قلوب الناس إلى الحق الذي ندعو الناس إليه. وإنما نحن مكلفون بالدعوة فقط.
📚 الهدى والنور730
=
ባለህ ነገር አትመፃደቅ..
روعة الإنسان ليست بما يملكه بل بما يمنحه
የሰው ልጅ ውበት የያዘው ሳይሆን የሚሰጠው ነው።
والشمس تملك النار...لكنها تملأ الكون بالنور...
ፀሀይ እሳት አላት...ግን አለምን በብርሃን ትሞላለች...
✍️ኑር
http://t.me/nuredinal_arebi
روعة الإنسان ليست بما يملكه بل بما يمنحه
የሰው ልጅ ውበት የያዘው ሳይሆን የሚሰጠው ነው።
والشمس تملك النار...لكنها تملأ الكون بالنور...
ፀሀይ እሳት አላት...ግን አለምን በብርሃን ትሞላለች...
✍️ኑር
http://t.me/nuredinal_arebi
Forwarded from 𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
«ጣፋጭ የሚባሉ ነገሮችን ሁሉ ቀመስኩ… ከጤና በላይ የጣፈጠ ነገር አላገኘሁም። መራር የተባሉ ነገሮችን ሁሉ ቀመስኩ… ከሰዎች ፈላጊ ከመሆን በላይ መራር ነገር አላገኘሁም።»
📜ዓሊይ ቢን አቢጧሊብ
📜ዓሊይ ቢን አቢጧሊብ