Forwarded from Deleted Account
4_5942750787808529106.pdf
2.4 MB
هداية المستفيد ክፍል 01
Voice changer with effects (https://play.google.com/store/apps/…
ክፍል አንድ 0⃣1⃣
📚 የኪታቡ ስም ሒዳየቱል ሙስተፊድ ፊአህካሚ ተጅዊይድ
📚(هدايةالمستفيد في احكام التجويد)
📝 አዘጋጅ " ሸይኽ ሙሀመድ መህሙድ አቡ ሪማ በመባል የሚታወቁት
📝تأليف، (الشيخ محمد محمود المشهور بأبي ريمة)
📕የኪታቧን PDF ለማግኘት ⤵️⤵️
https://t.me/Asselefya1/3340
🎙 አቅራቢ በወንድም አቡ ሒበቲላህ
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
📚 የኪታቡ ስም ሒዳየቱል ሙስተፊድ ፊአህካሚ ተጅዊይድ
📚(هدايةالمستفيد في احكام التجويد)
📝 አዘጋጅ " ሸይኽ ሙሀመድ መህሙድ አቡ ሪማ በመባል የሚታወቁት
📝تأليف، (الشيخ محمد محمود المشهور بأبي ريمة)
📕የኪታቧን PDF ለማግኘት ⤵️⤵️
https://t.me/Asselefya1/3340
🎙 አቅራቢ በወንድም አቡ ሒበቲላህ
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➧መንዙማ ➫➫➫➫ ➭ክፍል አርባ ➛➛➛➛➛ ➲“የሂዲ ሸህ ደግሞ ጋላቢው ነብር” 〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰 ➧አብዛሀኛዎቹ የሃገራችን የአውሊያእ ጀብዱዎች ከአሉ አሉ ባለፈ ይሄ ነው የሚባል ማረጋገጫ የማይቀርብባቸው ተረቶች ናቸው። ይህን የምለው ከራማን ለመቃወም አይደለም። በአላህ፣ በዲኑ እና በመልእክተኛው ላይ የሚዋሽ አካል ገበያ ለመፍጠር ሲል ድንበር በሚያልፍባቸው አካላት…
➲መንዙማ
➻➻➻➻➻
➧ክፍል አርባ አንድ
〰〰〰〰〰〰
“ዝናቡ ዘነበ ጫቱ ለመለመ፣
የሚቅመው ቢያገኝ እያጉረመረመ”
➲ኡመተል ኢስላምን ያሽመደመደው፣ ያጀዘበው፣ የአላህንም የፍጡራንንም ሀቅ እንዲያጓድል ሰበብ የሆነው ይህን አደንዛዥ ቅጠል እንዲህ እያሉ ያስተዋውቁታል። አላህ ወንድም እና እህቶቻንን ከዚህ ሱስ ያውጣልን።
“ወጣቶች ዘፈኑ በስልት እያዜሙ፣
እያሉ ይጠሩሃል ሺሊላህ ኢማሙ፣
ይመጀኑብሃል ቂምሃ እየቃሙ፣
➧ጫት ኡማው ከጌታው ወይንም ከቤተሰቡ ጋር ያለውን ግንኙነት አቆርፋጅ፣ አደንዛዥ ቅጠል፣ትውልድ ገዳይ፣ ቤተሰብ በታኝ፣ አገር አበላሽ፣ ተውልድ አኮላሽ ነው፡፡ በተለይ በተለይ ሙስሊሙን ከጎዱ top 5 ከሚባሉት ነገሮች ውስጥ ዋናው ነው፡፡ እንዲህ አይነት ደፋር መንዙማ ባዮች እና የሃይማኖት አባት ነን ባዮች ሙስሊሙን በተለይ ወጣቱን ለማደንዘዝ ጫትን የእስልምና አካል አድርገው ያቀርቡታል፡፡ አላህን ይፍሩ፡፡ እስልምና ከእንዲህ አይነት አደንዛዥ እፅ የፀዳ ነው፡፡
➛ሌሎች
“ቶሎ በል ቶሎ በል፣ አንድየ ቶሎ በል፣
እንደ ዘመኑ ሰው ነገ ዛሬ አትበል”
➠ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን!!ተመልከቱ የዚህ መንዙማ ባይ ድፍረትና መሃይምነት። ነብዩ صلى الله عليه وسلم እንዲህ ይላሉ “ማንም ሙስሊም በወንጀል እና ዝምድናን በመቁረጥ ዱዓ እስካላደረገ ድረስ አላህ ከሶስት አንዱን ይሰጠዋል። ወይ የለመነው ይደርሰዋል፣ ወይ ለአኼራ ያዘገይለታል፣ ወይም አምሳያውን በላ ያነሳለታል”። አሁንም ነብዩ صلى الله عليه وسلم በዱዓ እንዳንቻኮል ነገረውናል። አላህን እንዲህ አድርጎ ከፍጡር ጋር በማመሳሰል መግለፅ ምን የሚሉት በሽታ ነው? አላህ አደብ እና እውቀት ይስጠን።
“አጫጭሱላቸው በሁለቱ ገል (ማጨሻ)፣
አንዱም የአብዶዮ ነው፣ አንዱም የኸድር”
➠ልብ በሉ ብዙ እናቶች እና አባቶች ቡና ይፈላ ይባል እና ቁርስ ጀባ ቃሃ ጀባ
እየተባለ እጣን ይጨሳል። እጣኑም ሲጨስ እንዲህ ከአላህ ውጭ ያሉን የሚጠሩበት ሁኔታ አለ። አንድ ሰው ቤቱ ላይ ቤቱ ጥሩ ሽታ እንዲኖረው ማጨስ ይችላል። ይህን የሚያጨሰው ግን ለጥፋት በመደገስ ከሆነ ከአላህ ጋር ነው የሚያጣላው።
“ተግርዶው ነው ወይ፣ ወይንስ ከቡኑ፣
ነው ወይንስ ከጫቱ፣ ወይስ ከጉዝ ጓዙ፣
ወይስ ከመጀን፣ ነው ወይንስ ከመጀን፣
ሌላውን በጮማ እኛን በጎመን፣ ወይንስ ከመጀን፣ ወይንስ ከወንድም፣ ወይንስ ከእህት፣
ሌላውን በጮማ እኛን በጎመን”
“እያረግክላቸው እያየሁህ (ኝ) ባይኔ፣
የበደል መሰለኝ አረ ምነው እኔ”
“ሲበሉ አልበላሁም፣ ሲለብሱ አለበስኩም፣
ሲያጌጡ አላጌጥኩም፣ ሲያገቡ አላገባሁ፣
ሲሰሩ አልሰራሁኝ፣ ሁል ጊዜ ሁል ጊዜ ሃያቴን ፈጀሁት።”
➧ሰይጣን ምን እንዳለ አላህ እንዲህ ሲል ይነግረናል
ثُمَّ لَآتِيَنَّهُم مِّن بَيْنِ أَيْدِيهِمْ وَمِنْ خَلْفِهِمْ وَعَنْ أَيْمَانِهِمْ وَعَن شَمَائِلِهِمْ ۖ وَلَا تَجِدُ أَكْثَرَهُمْ شَاكِرِينَ
“(ሰይጣንም) “ከዚያም ከስተፊቶቻቸው ከኋላቸውም ከቀኞቻቸውም ከግራዎቻቸውም በእርግጥ እመጣባቸዋለሁ። አብዛኞቻቸውንም አመስጋኞች ሆነው አታገኛቸውም”
(አለ)።” [አልአዕራፍ፡ 17]
وَإِذْ تَأَذَّنَ رَبُّكُمْ لَئِن شَكَرْتُمْ لَأَزِيدَنَّكُمْ ۖ وَلَئِن كَفَرْتُمْ إِنَّ عَذَابِي لَشَدِيدٌ
“ጌታችሁም “ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ ብትክዱም (እቀጣችኋለሁ) ቅጣቴ በእርግጥ ብርቱ ነውና” በማለት ባስታወቀ ጊዜ (አስታውሱ)።” [ኢብራሂም፡ 7]
◉
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
📚መንዙማ ከሚለው ከሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ
➧አንብብ ማንበብ የተሻለ ሰው ያደርጋል!
➭ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ ይጠቀማሉ ለሌሎችም ሺር ያድጉት
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➻➻➻➻➻
➧ክፍል አርባ አንድ
〰〰〰〰〰〰
“ዝናቡ ዘነበ ጫቱ ለመለመ፣
የሚቅመው ቢያገኝ እያጉረመረመ”
➲ኡመተል ኢስላምን ያሽመደመደው፣ ያጀዘበው፣ የአላህንም የፍጡራንንም ሀቅ እንዲያጓድል ሰበብ የሆነው ይህን አደንዛዥ ቅጠል እንዲህ እያሉ ያስተዋውቁታል። አላህ ወንድም እና እህቶቻንን ከዚህ ሱስ ያውጣልን።
“ወጣቶች ዘፈኑ በስልት እያዜሙ፣
እያሉ ይጠሩሃል ሺሊላህ ኢማሙ፣
ይመጀኑብሃል ቂምሃ እየቃሙ፣
➧ጫት ኡማው ከጌታው ወይንም ከቤተሰቡ ጋር ያለውን ግንኙነት አቆርፋጅ፣ አደንዛዥ ቅጠል፣ትውልድ ገዳይ፣ ቤተሰብ በታኝ፣ አገር አበላሽ፣ ተውልድ አኮላሽ ነው፡፡ በተለይ በተለይ ሙስሊሙን ከጎዱ top 5 ከሚባሉት ነገሮች ውስጥ ዋናው ነው፡፡ እንዲህ አይነት ደፋር መንዙማ ባዮች እና የሃይማኖት አባት ነን ባዮች ሙስሊሙን በተለይ ወጣቱን ለማደንዘዝ ጫትን የእስልምና አካል አድርገው ያቀርቡታል፡፡ አላህን ይፍሩ፡፡ እስልምና ከእንዲህ አይነት አደንዛዥ እፅ የፀዳ ነው፡፡
➛ሌሎች
“ቶሎ በል ቶሎ በል፣ አንድየ ቶሎ በል፣
እንደ ዘመኑ ሰው ነገ ዛሬ አትበል”
➠ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን!!ተመልከቱ የዚህ መንዙማ ባይ ድፍረትና መሃይምነት። ነብዩ صلى الله عليه وسلم እንዲህ ይላሉ “ማንም ሙስሊም በወንጀል እና ዝምድናን በመቁረጥ ዱዓ እስካላደረገ ድረስ አላህ ከሶስት አንዱን ይሰጠዋል። ወይ የለመነው ይደርሰዋል፣ ወይ ለአኼራ ያዘገይለታል፣ ወይም አምሳያውን በላ ያነሳለታል”። አሁንም ነብዩ صلى الله عليه وسلم በዱዓ እንዳንቻኮል ነገረውናል። አላህን እንዲህ አድርጎ ከፍጡር ጋር በማመሳሰል መግለፅ ምን የሚሉት በሽታ ነው? አላህ አደብ እና እውቀት ይስጠን።
“አጫጭሱላቸው በሁለቱ ገል (ማጨሻ)፣
አንዱም የአብዶዮ ነው፣ አንዱም የኸድር”
➠ልብ በሉ ብዙ እናቶች እና አባቶች ቡና ይፈላ ይባል እና ቁርስ ጀባ ቃሃ ጀባ
እየተባለ እጣን ይጨሳል። እጣኑም ሲጨስ እንዲህ ከአላህ ውጭ ያሉን የሚጠሩበት ሁኔታ አለ። አንድ ሰው ቤቱ ላይ ቤቱ ጥሩ ሽታ እንዲኖረው ማጨስ ይችላል። ይህን የሚያጨሰው ግን ለጥፋት በመደገስ ከሆነ ከአላህ ጋር ነው የሚያጣላው።
“ተግርዶው ነው ወይ፣ ወይንስ ከቡኑ፣
ነው ወይንስ ከጫቱ፣ ወይስ ከጉዝ ጓዙ፣
ወይስ ከመጀን፣ ነው ወይንስ ከመጀን፣
ሌላውን በጮማ እኛን በጎመን፣ ወይንስ ከመጀን፣ ወይንስ ከወንድም፣ ወይንስ ከእህት፣
ሌላውን በጮማ እኛን በጎመን”
“እያረግክላቸው እያየሁህ (ኝ) ባይኔ፣
የበደል መሰለኝ አረ ምነው እኔ”
“ሲበሉ አልበላሁም፣ ሲለብሱ አለበስኩም፣
ሲያጌጡ አላጌጥኩም፣ ሲያገቡ አላገባሁ፣
ሲሰሩ አልሰራሁኝ፣ ሁል ጊዜ ሁል ጊዜ ሃያቴን ፈጀሁት።”
➧ሰይጣን ምን እንዳለ አላህ እንዲህ ሲል ይነግረናል
ثُمَّ لَآتِيَنَّهُم مِّن بَيْنِ أَيْدِيهِمْ وَمِنْ خَلْفِهِمْ وَعَنْ أَيْمَانِهِمْ وَعَن شَمَائِلِهِمْ ۖ وَلَا تَجِدُ أَكْثَرَهُمْ شَاكِرِينَ
“(ሰይጣንም) “ከዚያም ከስተፊቶቻቸው ከኋላቸውም ከቀኞቻቸውም ከግራዎቻቸውም በእርግጥ እመጣባቸዋለሁ። አብዛኞቻቸውንም አመስጋኞች ሆነው አታገኛቸውም”
(አለ)።” [አልአዕራፍ፡ 17]
وَإِذْ تَأَذَّنَ رَبُّكُمْ لَئِن شَكَرْتُمْ لَأَزِيدَنَّكُمْ ۖ وَلَئِن كَفَرْتُمْ إِنَّ عَذَابِي لَشَدِيدٌ
“ጌታችሁም “ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ ብትክዱም (እቀጣችኋለሁ) ቅጣቴ በእርግጥ ብርቱ ነውና” በማለት ባስታወቀ ጊዜ (አስታውሱ)።” [ኢብራሂም፡ 7]
◉
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
📚መንዙማ ከሚለው ከሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ
➧አንብብ ማንበብ የተሻለ ሰው ያደርጋል!
➭ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ ይጠቀማሉ ለሌሎችም ሺር ያድጉት
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
▪️ኢማሙል አውዛእይ አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።
➛ሌሊት መቆም የሚያበዛ ሰው የውመልቂያማ (የጭንቁ ቀን) መቆምን ገር (ቀላል) ያደርግለታል።
📚 سير أعلام النبلاء «١١٩/٧»
➛ሌሊት መቆም የሚያበዛ ሰው የውመልቂያማ (የጭንቁ ቀን) መቆምን ገር (ቀላል) ያደርግለታል።
📚 سير أعلام النبلاء «١١٩/٧»
◾️ሸህ ሷሊህ ፈውዛን አላህ ይጠብቃቸውና እንዲህ አሉ።
✅ አንድ ሙስሊም ከሌሊት ሶላት ቁጥሩ ቢያንስም እንኳን ሁሌም የሚዘወትርበት የሆነ ድርሻ ሊኖረው ይገባል።
📚الملخص الفقهي(صـ ٩٣)
✅ አንድ ሙስሊም ከሌሊት ሶላት ቁጥሩ ቢያንስም እንኳን ሁሌም የሚዘወትርበት የሆነ ድርሻ ሊኖረው ይገባል።
📚الملخص الفقهي(صـ ٩٣)
Audio
➧እጅግ ጣፋጭ የቁረአን ግብዣ
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➭ቁርአን የልብ ብርሀን !
➭የዱኒያ የአሄራን ሂወት የሚያቀና ውብ የማይጠገብ የአላህ ቃል ነው
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➭ቁርአን የልብ ብርሀን !
➭የዱኒያ የአሄራን ሂወት የሚያቀና ውብ የማይጠገብ የአላህ ቃል ነው
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
▪️ታላቁ አሊም ሼይኽ ዑሰይሚን ረሂመሁሏህ እንዲህ ብለዋል፦
➲እያንዳነዷ ሴት ያለ ዕውቀት ሷሊህ የሚባለው ደረጃ ላይ መድረስ እንደማትችል ልታውቅ ይገባል፣ ዕውቀት ስል ሸሪዓዊ ዕውቀትን ለማለት ፈልጌ ነው።
📝ደውሩ አልመረኣህ 7
➲እያንዳነዷ ሴት ያለ ዕውቀት ሷሊህ የሚባለው ደረጃ ላይ መድረስ እንደማትችል ልታውቅ ይገባል፣ ዕውቀት ስል ሸሪዓዊ ዕውቀትን ለማለት ፈልጌ ነው።
📝ደውሩ አልመረኣህ 7
Audio
የማለዳ የቁርዐን ግብዣየ
መሳጭ ቲላዋ
ያዳምጡ ይወዱታል
እናንተ የቁርዓን ህዝቦች ሆይ ‼️
🔻ቁርዐንን ማዳመጥ
🔻 ማንበብ አትሰላቹ
ዘወትር ልባችን ከቁርዐን ጋር ይሁን ❗️
አላህ ያግራልን ⁉️
ማን ይፈልጋል ቁርዐን ማዳመጥ
እስቲ እንያቹ ቤተስብ ሁኑ ⁉️
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/Abu_Mahi_Ibnu_Idris
https://t.me/Abu_Mahi_Ibnu_Idris
መሳጭ ቲላዋ
ያዳምጡ ይወዱታል
እናንተ የቁርዓን ህዝቦች ሆይ ‼️
🔻ቁርዐንን ማዳመጥ
🔻 ማንበብ አትሰላቹ
ዘወትር ልባችን ከቁርዐን ጋር ይሁን ❗️
አላህ ያግራልን ⁉️
ማን ይፈልጋል ቁርዐን ማዳመጥ
እስቲ እንያቹ ቤተስብ ሁኑ ⁉️
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/Abu_Mahi_Ibnu_Idris
https://t.me/Abu_Mahi_Ibnu_Idris
Audio
◾️ተከታታይ የቂርአት ፕሮግራም
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
✅ አላህ እጅ እንዳለውና በዚህ ላይ የአህባሾች ማምታቻ
➰ክፍል ④③➰
〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
✅ አላህ እጅ እንዳለውና በዚህ ላይ የአህባሾች ማምታቻ
➰ክፍል ④③➰
〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➧የእውቀት ፍሬው ተግባር ነው ➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭ ➳ክፍል ስምንት ➲አራተኛው፡ - ተግባር ጀነት ለመግባት ምክንያት ነው ወደአላህ የሚያቃርቡ ተግባራቶች የትንሳኤ ቀን ባሪያው በአላህ ውዴታ የሚጎናጸፍበት በጀነት ድልብ ሀብት ሆኖ እንደሚቆየው የሸሪዓ መረጃዎች ሁሉ ይጠቁማሉ፡፡ ➧በቁርኣን ፣ ተግባር በኢማን ስም ከመግባቱ በተጨማሪ ኢማን እናተግባርን በማጣመር የሚገኘውን ምንዳ ፣ የሁኔታቸውን…
➧የእውቀት ፍሬው ተግባር ነው
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➛ክፍል ዘጠኝ
〰〰〰〰〰
✅አምስተኛው፡ - ሰለፎቹ ባወቁት ለመስራት ተሸቀዳዳሚ ነበሩ
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➲ይህን ደረጃ ከሚያብራሩ ነጥቦች መካከል፡ የሰለፎች አስደናቂ ባህሪያቸው ነው፡፡ሰለፎቹ ተግባርን በቋሚነት ለመፈጸም ይሽቀዳደሙ ነበር፡፡ ከረሡል صلى الله عليه وسلم የሰሙትን ፈጥነው ለመተግባር ይቸኩሉ ነበር፡፡
➭በዚህ ትርጉም ላይ ሰለፎቹ ምን ያክል ባወቁት ለመተግበር ፍላጎቱ እንደነበራቸው ብርቱ ትኩረት እንደሚሰጡ የሚገልጹ በርካታ መረጃዎች መጠዋል፡፡ከዚህ መካከል ቡኻሪና ሙስሊም ላይ ተዘግቦ የሚገኘው ሐዲስ ነው፡፡ የረሡል صلى الله عليه وسلم ልጅ ፋጢማ ረድየላህ አንሃ አገልጋይ ፈልጋ ለአላህ መልእከተኛ ጥያቄ አቀረበች፡፡
▪️የአላህ መልክተኛም صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ምላሽ ሰጧት፡- “ለአንች ከአገልጋይ የተሻለውን ልጠቁምሽ?” አሏት፡፡ (ለመተኛት) ወደፍራሽ በተጠጋሽ ጊዜ ሰላሳ ሶስት ጊዜ ሱብሃን አሏህ ፣ አልሀምዱ ሊላህ ሰላሳ ሶስት ጊዜ ፤ አሏሁ አክበር ሰላሳ ሶስት ጊዜ በይ” አሏት፡፡ ባለቤቷ ዓልይ ረድየላህ አንሁ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
"فما تركتها منذ سمعتها من رسول الله صلى الله عليه وسلم"
“ከረሡል ከሰማሁበት ጊዜ ጀምሮ ትቸው አላውቅም” ከመካከላቸው አንዱ “አስቸጋሪ ሌሊት ላይ እንኳ ቢሆን? - ማለትም ሰው በሚዘነጋበት ሰኣት ላይ እንኳ ቢሆን? - ይህን ዚክር ረስቶት አያውቅም?” ፤ “በሲፊን ሌሊት እንኳ ቢሆን?!” - ይህ ሌሊት የታወቀ ጦርነት ነው - የሚል ጥያቄ ተጠየቀ፡፡ “በሲፊን ሌሊት እንኳ ቢሆን” በማለት ምላሽ ሰጧል፡፡ ቡኻሪ፡ 5362 ሙስሊም፡2727
➧ዓንበሳህ ብን አቢ ሱፍያን -ረሂመሁሏህ- በሞተበት በሽታ ላይ ሆኖ ኡሙ ሀቢባ ረድየላህ አንሃ ከረሡል صلى الله عليه وسلم ሰማሁ ብላ የሚከተለውን ሐዲስ ነገረችኝ ብሎ ለእኔ አስተላልፎልኛል ይላል ዓምር ብን አውስ፡፡
"من صلى اثنتيني عشرة ركعة في يوم وليلة بني له بهن بيت في الجنة"
▪️“አስራ ሁለት ረከዓዎችን በሌሊትና በቀን የሰገደ ሰው በእነርሱ አማካኝነት በጀነት ቤት ይገነባለታል፡፡” ኡሙ ሀቢባ ረድየላህ አንሃ የሚከተለውን ተናግራለች ፡-
"فما تركتهن منذ سمعتهن من رسول الله"
➧“ከረሡል صلى الله عليه وسلم ከሰማሁ ጀምሬ (እነዚህን አስራ ሁለት ረከዓዎች) ትቻቸው አላውቅም” አንበሳህ ደግሞ በተመሳሳይ “ከኡሙ ሀቢባ ከሰማሁ ጀምሮ ትቻቸው አላውቅም”ይላል፡፡ ዓምር ብን አውስ ደግሞ “ከአንበሳህ ከሰማሁበት ጊዜ ጀምሮ ትቻቸው አላውቅም” ይላል፡፡ ኑዕማን ብን ሳሊም ደግሞ “ከዓምር ብን አውስ ከሰማሁበት ጊዜ ጀምሮ ትቻቸው አላውቅም” ይላል፡፡ ሙስሊም፡728
➠ይህ ፍጥነትን እና በቋሚነት መፈጸምን ያጣመረ ታላቅ ወኔ ነው፡፡ ለስራ መፍጠን ፣ቋሚ ደምበኛ ለመሆን መሽቀዳደም፡፡
▪️ቡኻሪ በዘገቡት ሐዲስ አቡሁረይራ ረዲየላህ አንሁ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
"أوصاني خليلي بثلاث لا أدعهن حتى أموت: صوم ثلاث أيام من كل شهر ، وصالة الضحى ، ونوم على وتر"
➲“ወዳጀ እስከምሞት ድረስ የማልተዋቸው በሆኑ ሶስት ነገሮች አደራ አለኝ፡፡ ከየወሩ ሶስትቀናቶችን (እንድጾም) ፣ የዱሃ ሶላት (እንድሰግድ) ፤ ዊትር ሰግጀ እንድተኛ” ቡኻሪ፡1178
◉
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
📚ዓብዱረዛቅ ብን ዓብዱልሙህሲን አል ዓባድ ኪታብ የተወሰደ በየሱፍ አህመድ የተተረጎመ
➭ጥሩ ፀሀፊ ባትሆን ጥሩ አንባቢ ሁን ትጠቀማለህ
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➛ክፍል ዘጠኝ
〰〰〰〰〰
✅አምስተኛው፡ - ሰለፎቹ ባወቁት ለመስራት ተሸቀዳዳሚ ነበሩ
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➲ይህን ደረጃ ከሚያብራሩ ነጥቦች መካከል፡ የሰለፎች አስደናቂ ባህሪያቸው ነው፡፡ሰለፎቹ ተግባርን በቋሚነት ለመፈጸም ይሽቀዳደሙ ነበር፡፡ ከረሡል صلى الله عليه وسلم የሰሙትን ፈጥነው ለመተግባር ይቸኩሉ ነበር፡፡
➭በዚህ ትርጉም ላይ ሰለፎቹ ምን ያክል ባወቁት ለመተግበር ፍላጎቱ እንደነበራቸው ብርቱ ትኩረት እንደሚሰጡ የሚገልጹ በርካታ መረጃዎች መጠዋል፡፡ከዚህ መካከል ቡኻሪና ሙስሊም ላይ ተዘግቦ የሚገኘው ሐዲስ ነው፡፡ የረሡል صلى الله عليه وسلم ልጅ ፋጢማ ረድየላህ አንሃ አገልጋይ ፈልጋ ለአላህ መልእከተኛ ጥያቄ አቀረበች፡፡
▪️የአላህ መልክተኛም صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ምላሽ ሰጧት፡- “ለአንች ከአገልጋይ የተሻለውን ልጠቁምሽ?” አሏት፡፡ (ለመተኛት) ወደፍራሽ በተጠጋሽ ጊዜ ሰላሳ ሶስት ጊዜ ሱብሃን አሏህ ፣ አልሀምዱ ሊላህ ሰላሳ ሶስት ጊዜ ፤ አሏሁ አክበር ሰላሳ ሶስት ጊዜ በይ” አሏት፡፡ ባለቤቷ ዓልይ ረድየላህ አንሁ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
"فما تركتها منذ سمعتها من رسول الله صلى الله عليه وسلم"
“ከረሡል ከሰማሁበት ጊዜ ጀምሮ ትቸው አላውቅም” ከመካከላቸው አንዱ “አስቸጋሪ ሌሊት ላይ እንኳ ቢሆን? - ማለትም ሰው በሚዘነጋበት ሰኣት ላይ እንኳ ቢሆን? - ይህን ዚክር ረስቶት አያውቅም?” ፤ “በሲፊን ሌሊት እንኳ ቢሆን?!” - ይህ ሌሊት የታወቀ ጦርነት ነው - የሚል ጥያቄ ተጠየቀ፡፡ “በሲፊን ሌሊት እንኳ ቢሆን” በማለት ምላሽ ሰጧል፡፡ ቡኻሪ፡ 5362 ሙስሊም፡2727
➧ዓንበሳህ ብን አቢ ሱፍያን -ረሂመሁሏህ- በሞተበት በሽታ ላይ ሆኖ ኡሙ ሀቢባ ረድየላህ አንሃ ከረሡል صلى الله عليه وسلم ሰማሁ ብላ የሚከተለውን ሐዲስ ነገረችኝ ብሎ ለእኔ አስተላልፎልኛል ይላል ዓምር ብን አውስ፡፡
"من صلى اثنتيني عشرة ركعة في يوم وليلة بني له بهن بيت في الجنة"
▪️“አስራ ሁለት ረከዓዎችን በሌሊትና በቀን የሰገደ ሰው በእነርሱ አማካኝነት በጀነት ቤት ይገነባለታል፡፡” ኡሙ ሀቢባ ረድየላህ አንሃ የሚከተለውን ተናግራለች ፡-
"فما تركتهن منذ سمعتهن من رسول الله"
➧“ከረሡል صلى الله عليه وسلم ከሰማሁ ጀምሬ (እነዚህን አስራ ሁለት ረከዓዎች) ትቻቸው አላውቅም” አንበሳህ ደግሞ በተመሳሳይ “ከኡሙ ሀቢባ ከሰማሁ ጀምሮ ትቻቸው አላውቅም”ይላል፡፡ ዓምር ብን አውስ ደግሞ “ከአንበሳህ ከሰማሁበት ጊዜ ጀምሮ ትቻቸው አላውቅም” ይላል፡፡ ኑዕማን ብን ሳሊም ደግሞ “ከዓምር ብን አውስ ከሰማሁበት ጊዜ ጀምሮ ትቻቸው አላውቅም” ይላል፡፡ ሙስሊም፡728
➠ይህ ፍጥነትን እና በቋሚነት መፈጸምን ያጣመረ ታላቅ ወኔ ነው፡፡ ለስራ መፍጠን ፣ቋሚ ደምበኛ ለመሆን መሽቀዳደም፡፡
▪️ቡኻሪ በዘገቡት ሐዲስ አቡሁረይራ ረዲየላህ አንሁ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
"أوصاني خليلي بثلاث لا أدعهن حتى أموت: صوم ثلاث أيام من كل شهر ، وصالة الضحى ، ونوم على وتر"
➲“ወዳጀ እስከምሞት ድረስ የማልተዋቸው በሆኑ ሶስት ነገሮች አደራ አለኝ፡፡ ከየወሩ ሶስትቀናቶችን (እንድጾም) ፣ የዱሃ ሶላት (እንድሰግድ) ፤ ዊትር ሰግጀ እንድተኛ” ቡኻሪ፡1178
◉
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
📚ዓብዱረዛቅ ብን ዓብዱልሙህሲን አል ዓባድ ኪታብ የተወሰደ በየሱፍ አህመድ የተተረጎመ
➭ጥሩ ፀሀፊ ባትሆን ጥሩ አንባቢ ሁን ትጠቀማለህ
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
ክፍል 2️⃣ሂዳየቱል ሙስተፊድ
Voice changer with effects (https://play.google.com/store/apps/…
↪️አድስ ተከታታይ የኪታብ ቁረአት
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
📚 የኪታቡ ስም ሒዳየቱል ሙስተፊድ ፊአህካሚ ተጅዊይድ
📚(هدايةالمستفيد في احكام التجويد)
📝 አዘጋጅ " ሸይኽ ሙሀመድ መህሙድ አቡ ሪማ በመባል የሚታወቁት
📝تأليف، (الشيخ محمد محمود المشهور بأبي ريمة)
▪️ክፍል ሁለት 2⃣
〰〰〰〰〰〰
📕የኪታቧን PDF ለማግኘት ⤵️⤵️
https://t.me/Asselefya1/3340
🎙 አቅራቢ በወንድም አቡ ሒበቲላህ
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
📚 የኪታቡ ስም ሒዳየቱል ሙስተፊድ ፊአህካሚ ተጅዊይድ
📚(هدايةالمستفيد في احكام التجويد)
📝 አዘጋጅ " ሸይኽ ሙሀመድ መህሙድ አቡ ሪማ በመባል የሚታወቁት
📝تأليف، (الشيخ محمد محمود المشهور بأبي ريمة)
▪️ክፍል ሁለት 2⃣
〰〰〰〰〰〰
📕የኪታቧን PDF ለማግኘት ⤵️⤵️
https://t.me/Asselefya1/3340
🎙 አቅራቢ በወንድም አቡ ሒበቲላህ
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
Audio
🔹 تلاوة من سورة الأنعام
🔹 القارئ: #عبدالعزيز_التركي
•••━══❁✿❁══━••
✅ምርጥ ረጋ ያለች የማለዳ ቲላዋ🌷
➮ ተጋበዙልኝ
➧ቁርአን መስማት ነፍስን ያረጋጋል ልብን ያረጥባል የበሽታ ሁሉ መድሀኒት የአካል ህመም እና እንቅፋቶች ሁሉ መዳኒት ነው።
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
🔹 القارئ: #عبدالعزيز_التركي
•••━══❁✿❁══━••
✅ምርጥ ረጋ ያለች የማለዳ ቲላዋ🌷
➮ ተጋበዙልኝ
➧ቁርአን መስማት ነፍስን ያረጋጋል ልብን ያረጥባል የበሽታ ሁሉ መድሀኒት የአካል ህመም እና እንቅፋቶች ሁሉ መዳኒት ነው።
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Forwarded from አቡ ሙዓዝ (Abu muaz) (አቡ ሙዓዝ ሀሰን)
إن لله ما أخذ وله ما أعطي وكل شيئ بأجل مسمي
انتقل أخونا سعيد من جماعة كومبولشا إلي الأخرة فجأة رحمه الله تعالي.
ከ ኮምቦልቻ ጀመዓዎች አንዱ የሆነው ወንድማችን ሰዒድ ትናንት ገቢያ ውሎ በድንገት አጀሉ ደርሶ ሂዎቱ አልፏል አሏህ ይዘንለት
ስለሆነም የዛሬው ቀጠሯች ወደ ሳምንቱ እሁድ ተላልፏል አሏህ በሰላም ያድርሰን።
የመጀመሪያውን መልእክት ሼር ያደረገ ሁሉ ይህንንም ሼር ያድርግልን ህዝብ እንዳይለፋብን ባረከሏሁ ፊኩም።
انتقل أخونا سعيد من جماعة كومبولشا إلي الأخرة فجأة رحمه الله تعالي.
ከ ኮምቦልቻ ጀመዓዎች አንዱ የሆነው ወንድማችን ሰዒድ ትናንት ገቢያ ውሎ በድንገት አጀሉ ደርሶ ሂዎቱ አልፏል አሏህ ይዘንለት
ስለሆነም የዛሬው ቀጠሯች ወደ ሳምንቱ እሁድ ተላልፏል አሏህ በሰላም ያድርሰን።
የመጀመሪያውን መልእክት ሼር ያደረገ ሁሉ ይህንንም ሼር ያድርግልን ህዝብ እንዳይለፋብን ባረከሏሁ ፊኩም።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
➧ሴቱዋም የባልን ሀቅ በደንብ ሳታቅ የትዳርን አላማ ሳታቅ
➧ወንዱም ለስሜቱ እና ገንዘቧን ፈልጎ ትዳር ይመሰርታሉ ከዚያም
➧ኡለሞችን በፈትዋ ያስቸግራሉ ገና ያላገቡትን እንዳያገቡ ያስፈራራሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➧ወንዱም ለስሜቱ እና ገንዘቧን ፈልጎ ትዳር ይመሰርታሉ ከዚያም
➧ኡለሞችን በፈትዋ ያስቸግራሉ ገና ያላገቡትን እንዳያገቡ ያስፈራራሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➲ታላቅ ብስራት
➫➫➫➫➫➫
➧በጀነት የሚበሰሩ ሙእሚኖች (ምዕመናን) የሚከተሉትን ባህሪያት በዘውታሪነት ተላብሰዋል።
《ٱلتَّـٰۤىِٕبُونَ ٱلۡعَـٰبِدُونَ ٱلۡحَـٰمِدُونَ ٱلسَّـٰۤىِٕحُونَ ٱلرَّ ٰكِعُونَ ٱلسَّـٰجِدُونَ ٱلۡـَٔامِرُونَ بِٱلۡمَعۡرُوفِ وَٱلنَّاهُونَ عَنِ ٱلۡمُنكَرِ وَٱلۡحَـٰفِظُونَ لِحُدُودِ ٱللَّهِۗ وَبَشِّرِ ٱلۡمُؤۡمِنِینَ》التوبة :112
《(ከጥፋታቸው) ተመላሾች ፣ አምላኪዎች፣ አመስጋኞች ፣ ጿሚዎች ፣ አጎንባሾች ፣ ሰጋጆች ፣በመልካም አዛዦች ፣ ከመጥፎም ከልካዮች ፣የአላህንም ህግጋት ጠባቂዎች ናቸውና ሙዕሚኖችንም አብስር።》
ሁልጊዜም ተመላሽ ፣
በተውሂድ ላይ ታጋሽ፣
አመስጋኝ ጿሚዎች፣
ከልብ ሰጋጆች፣
ትችትን ሳይፈሩ፣
ለሀቅ ሲጣሩ፣
በኢስላም የኖሩ፣
እንዲህ ተበሰሩ፣✍
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➫➫➫➫➫➫
➧በጀነት የሚበሰሩ ሙእሚኖች (ምዕመናን) የሚከተሉትን ባህሪያት በዘውታሪነት ተላብሰዋል።
《ٱلتَّـٰۤىِٕبُونَ ٱلۡعَـٰبِدُونَ ٱلۡحَـٰمِدُونَ ٱلسَّـٰۤىِٕحُونَ ٱلرَّ ٰكِعُونَ ٱلسَّـٰجِدُونَ ٱلۡـَٔامِرُونَ بِٱلۡمَعۡرُوفِ وَٱلنَّاهُونَ عَنِ ٱلۡمُنكَرِ وَٱلۡحَـٰفِظُونَ لِحُدُودِ ٱللَّهِۗ وَبَشِّرِ ٱلۡمُؤۡمِنِینَ》التوبة :112
《(ከጥፋታቸው) ተመላሾች ፣ አምላኪዎች፣ አመስጋኞች ፣ ጿሚዎች ፣ አጎንባሾች ፣ ሰጋጆች ፣በመልካም አዛዦች ፣ ከመጥፎም ከልካዮች ፣የአላህንም ህግጋት ጠባቂዎች ናቸውና ሙዕሚኖችንም አብስር።》
ሁልጊዜም ተመላሽ ፣
በተውሂድ ላይ ታጋሽ፣
አመስጋኝ ጿሚዎች፣
ከልብ ሰጋጆች፣
ትችትን ሳይፈሩ፣
ለሀቅ ሲጣሩ፣
በኢስላም የኖሩ፣
እንዲህ ተበሰሩ፣✍
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➲መንዙማ ➻➻➻➻➻ ➧ክፍል አርባ አንድ 〰〰〰〰〰〰 “ዝናቡ ዘነበ ጫቱ ለመለመ፣ የሚቅመው ቢያገኝ እያጉረመረመ” ➲ኡመተል ኢስላምን ያሽመደመደው፣ ያጀዘበው፣ የአላህንም የፍጡራንንም ሀቅ እንዲያጓድል ሰበብ የሆነው ይህን አደንዛዥ ቅጠል እንዲህ እያሉ ያስተዋውቁታል። አላህ ወንድም እና እህቶቻንን ከዚህ ሱስ ያውጣልን። “ወጣቶች ዘፈኑ በስልት እያዜሙ፣ እያሉ ይጠሩሃል…
➧መንዙማ
➭➭➭➭➭
➛ክፍል አርባ ሁለት
➫➫➫➫➫➫➫➫
✅“ውሻ በቀደደው ጅብ ይገባል”
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➲እነዚህ የሺርክ መንዙማ ባዮች ሌት ተቀን ከአላህ ሌላ ያለን ነብይ፣ ወሊይ እና
ወሊይ ተብየዎችን ሲጠሩ አይተው ጴንጤዎችም ሙስሊሙን አላህን ትቶ ወደ ነብዩላህ ኢሳ አምልኮ እንዲገባ ጥሪያቸውን በመንዙማ በማቀናበር እያቀረቡ ነው። ለጊዜው እጄ የገባው መንዙማ እንዲህ ይላል፡-
➴➴“ዘይኔው ነብዬ፣
ኢሳ አላህዬ”
➧ሙስሊሙ የጴንጤዎቹን መንዙማ ሲሰማ ያሳየው አቋም እና ቁጣ በጣም
የሚመሰገን ነው። ከባዱ ጥያቄ መንዙማው ተቃውሞ ያስነሳው ኩፍር ስለሆነ ነው ወይንስ ጴንጤዎች ስለዘመሩት? ኩፍር ስለሆነ ከሆነ በጣም ያስደስታል። አብሮ ግን የሚነሳ በጣም ወሳኝ ጥያቄ አለ። እሱም ከላይ ያየናቸው የክህደት፣ የሺርክ፣ የቢድዓ እናሌሎችም መንዙማ እና ነሺዳዎች ሲዘመሩስ ይቆጣሉ ወይንስ አይቆጡም?
ካልተቆጡ ከባድ አደጋ ውስጥ ኖት። ምክንያቱም ዋናው ጠብ ከሺርክ ጋር ነው። ለምሳሌ ከአላህ ውጭ አንድ ሰው መርየምን ቢያመልክ ሺርክ ነው። ልክ እንደዚሁ አንድ ሰው ከአላህ ውጭ ነብዩን صلى الله عليه وسلم ቢያመልክም ሺርክ ነው።አንድ የማውቀውን እውነተኛ ታሪክ ልጥቀስ።
➧ ልጅቷ ሙስሊም ነበረች። ታሪኳ እንዲህ ነው። አባቷ እሮብ እሮብ በየሳምንቱ የሚያርድ እና በጣም ብዙ ሰዎች ፈርተውት የሚሰግዱለት ግለሰብ ነበር። ይህች ልጅ ይህን ተግባር ህይወቷን ሙሉ ትመለከት ነበር።
➲ስለ ኢስላምም ብዙ እውቀት የላትም ነበር። ከዚያም ጴንጤ ሆነች። ዘመዶች አግኝተው ሲያናግሯት “አይደለም ለእየሱስ ለእኔ አባትም ሰው ይሰግዳል” የሚል አስደንጋጭ መልስ ሰጠች።
➭በርግጥ በአሁኑ ሰዓት ልጂቱ ወደ እስልምና ተመልሳለች። አላህ ፅናቱን
ይለግሳት። ሆኖም ግን ክስተቱ አንድ ቁም ነገር ያስጨብጠናል። እሱም እኛ ሙስሊሞች ጴንጤ እንዲህ አደረገ ብለን ከማለታችን በፊት ሙስሊሙን ማህበረሰብ ከምንም በፊት በተውሒድ ላይ ማነፅ ይገባናል። ያለበለዚያ በመሀላችን የሚገኙ ድንበር ዘለል
አክብሮቶች በራሳቸው በቂ ጥፋት ከመሆን አለፈው ሰፋፊ የጥፋት ሽንቁሮችን ይከፍታሉ።
➲ነብዩን صلى الله عليه وسلم ማሞገስ ለንግድ መጠቀም
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
▪️የሚከተለው ጥያቄ ለታላቁ አሊም ሙሐመድ ሷሊህ አል-ኡሰይሚን
(ረሂመሁላህ) ቀረበላቸው
ጥያቄ፡- ነብዩን صلى الله عليه وسلم ማሞገስን በንግድነት መጠቀም እንዴት ይታያል?
➧መልስ፡- ይህ ሐራም ነው። የነቢዩ صلى الله عليه وسلم ሙገሳ በሁለት እንደሚከፈል መታወቅአለበት፡-
➧አንደኛው፡- ሳያጋንኑና ከልክ ሳያልፉ በሚገባቸው ነገር ማሞገስ ነው። ይህ ችግር የለውም። ነቢዩ صلى الله عليه وسلم ከስነ ምግባራቸው በሚገባቸው ነገር ቢሞገሱ ችግር የለውም።
➧ሁለተኛው፡- ከልክ ያለፈ ሙገሳ ነው። ይህን ነቢዩ صلى الله عليه وسلم እንዲህ በማለት ከልክለዋል። “ክርስቲያኖች የመርየምን ልጅ እንዳላቁት (ከደረጃው በላይ ከፍከፍ እንዳደረጉት) አታልቁኝ እኔ ባሪያ ነኝ የአላህ ባሪያና መልእክተኛው በሉኝ” ብለዋል።
➲ነቢዩ صلى الله عليه وسلم እርዳታ የጠየቃቸውን የሚረዱ (የሚደርሱለት) ናቸው። የተቸገረን ሰው ዱዓ ይቀበላሉ። የአዱንያና የአኺራ ተቆጣጣሪ ናቸው። ገይብን ያውቃሉ እና የመሳሰሉትን በማለት ነቢዩን ማሞገስ ሐራም ነው። ከኢስላም ወደ ሚያስወጣው ሽርኩል
አክበር ደረጃም ሊደርስ ይችላል።
ነቢዩን صلى الله عليه وسلم ከልክ አሳልፎ ማሞገስ አይቻልም።
◉
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
📚መንዙማ ከሚለው ከሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ
➭ጥሩ ፀሀፊ ባትሆን ጥሩ አንባቢ ሁን ትጠቀማለህ!
➧ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➭➭➭➭➭
➛ክፍል አርባ ሁለት
➫➫➫➫➫➫➫➫
✅“ውሻ በቀደደው ጅብ ይገባል”
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➲እነዚህ የሺርክ መንዙማ ባዮች ሌት ተቀን ከአላህ ሌላ ያለን ነብይ፣ ወሊይ እና
ወሊይ ተብየዎችን ሲጠሩ አይተው ጴንጤዎችም ሙስሊሙን አላህን ትቶ ወደ ነብዩላህ ኢሳ አምልኮ እንዲገባ ጥሪያቸውን በመንዙማ በማቀናበር እያቀረቡ ነው። ለጊዜው እጄ የገባው መንዙማ እንዲህ ይላል፡-
➴➴“ዘይኔው ነብዬ፣
ኢሳ አላህዬ”
➧ሙስሊሙ የጴንጤዎቹን መንዙማ ሲሰማ ያሳየው አቋም እና ቁጣ በጣም
የሚመሰገን ነው። ከባዱ ጥያቄ መንዙማው ተቃውሞ ያስነሳው ኩፍር ስለሆነ ነው ወይንስ ጴንጤዎች ስለዘመሩት? ኩፍር ስለሆነ ከሆነ በጣም ያስደስታል። አብሮ ግን የሚነሳ በጣም ወሳኝ ጥያቄ አለ። እሱም ከላይ ያየናቸው የክህደት፣ የሺርክ፣ የቢድዓ እናሌሎችም መንዙማ እና ነሺዳዎች ሲዘመሩስ ይቆጣሉ ወይንስ አይቆጡም?
ካልተቆጡ ከባድ አደጋ ውስጥ ኖት። ምክንያቱም ዋናው ጠብ ከሺርክ ጋር ነው። ለምሳሌ ከአላህ ውጭ አንድ ሰው መርየምን ቢያመልክ ሺርክ ነው። ልክ እንደዚሁ አንድ ሰው ከአላህ ውጭ ነብዩን صلى الله عليه وسلم ቢያመልክም ሺርክ ነው።አንድ የማውቀውን እውነተኛ ታሪክ ልጥቀስ።
➧ ልጅቷ ሙስሊም ነበረች። ታሪኳ እንዲህ ነው። አባቷ እሮብ እሮብ በየሳምንቱ የሚያርድ እና በጣም ብዙ ሰዎች ፈርተውት የሚሰግዱለት ግለሰብ ነበር። ይህች ልጅ ይህን ተግባር ህይወቷን ሙሉ ትመለከት ነበር።
➲ስለ ኢስላምም ብዙ እውቀት የላትም ነበር። ከዚያም ጴንጤ ሆነች። ዘመዶች አግኝተው ሲያናግሯት “አይደለም ለእየሱስ ለእኔ አባትም ሰው ይሰግዳል” የሚል አስደንጋጭ መልስ ሰጠች።
➭በርግጥ በአሁኑ ሰዓት ልጂቱ ወደ እስልምና ተመልሳለች። አላህ ፅናቱን
ይለግሳት። ሆኖም ግን ክስተቱ አንድ ቁም ነገር ያስጨብጠናል። እሱም እኛ ሙስሊሞች ጴንጤ እንዲህ አደረገ ብለን ከማለታችን በፊት ሙስሊሙን ማህበረሰብ ከምንም በፊት በተውሒድ ላይ ማነፅ ይገባናል። ያለበለዚያ በመሀላችን የሚገኙ ድንበር ዘለል
አክብሮቶች በራሳቸው በቂ ጥፋት ከመሆን አለፈው ሰፋፊ የጥፋት ሽንቁሮችን ይከፍታሉ።
➲ነብዩን صلى الله عليه وسلم ማሞገስ ለንግድ መጠቀም
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
▪️የሚከተለው ጥያቄ ለታላቁ አሊም ሙሐመድ ሷሊህ አል-ኡሰይሚን
(ረሂመሁላህ) ቀረበላቸው
ጥያቄ፡- ነብዩን صلى الله عليه وسلم ማሞገስን በንግድነት መጠቀም እንዴት ይታያል?
➧መልስ፡- ይህ ሐራም ነው። የነቢዩ صلى الله عليه وسلم ሙገሳ በሁለት እንደሚከፈል መታወቅአለበት፡-
➧አንደኛው፡- ሳያጋንኑና ከልክ ሳያልፉ በሚገባቸው ነገር ማሞገስ ነው። ይህ ችግር የለውም። ነቢዩ صلى الله عليه وسلم ከስነ ምግባራቸው በሚገባቸው ነገር ቢሞገሱ ችግር የለውም።
➧ሁለተኛው፡- ከልክ ያለፈ ሙገሳ ነው። ይህን ነቢዩ صلى الله عليه وسلم እንዲህ በማለት ከልክለዋል። “ክርስቲያኖች የመርየምን ልጅ እንዳላቁት (ከደረጃው በላይ ከፍከፍ እንዳደረጉት) አታልቁኝ እኔ ባሪያ ነኝ የአላህ ባሪያና መልእክተኛው በሉኝ” ብለዋል።
➲ነቢዩ صلى الله عليه وسلم እርዳታ የጠየቃቸውን የሚረዱ (የሚደርሱለት) ናቸው። የተቸገረን ሰው ዱዓ ይቀበላሉ። የአዱንያና የአኺራ ተቆጣጣሪ ናቸው። ገይብን ያውቃሉ እና የመሳሰሉትን በማለት ነቢዩን ማሞገስ ሐራም ነው። ከኢስላም ወደ ሚያስወጣው ሽርኩል
አክበር ደረጃም ሊደርስ ይችላል።
ነቢዩን صلى الله عليه وسلم ከልክ አሳልፎ ማሞገስ አይቻልም።
◉
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
📚መንዙማ ከሚለው ከሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ
➭ጥሩ ፀሀፊ ባትሆን ጥሩ አንባቢ ሁን ትጠቀማለህ!
➧ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
▪️ኢብን ዑመር ረዲዬሏሁ ዓንሁማ ከረሡል صلى الله عليه وسلم ሰምተው የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
◀"من طلب العلم ليباهي به العلماء أو ليماري به السفهاء أو ليصرف به وجوه
الناس إليه فهو في النار"
“ዑለማን ለመፎካከር፣ ቂሎችን ለመከራከር፣ የሰዎችን ፊቶች ወደርሱ ለማዞር (ትኩረትን ለማግኘት) ብሎ እውቀትን የፈለገ እርሱ በእሳት ውስጥ ነው፡፡”
📝ምንጭ፦ 📚 ኢብኑ ማጀህ፡ [253]
📚 አድዳሪሚይ፡ [386]
◀"من طلب العلم ليباهي به العلماء أو ليماري به السفهاء أو ليصرف به وجوه
الناس إليه فهو في النار"
“ዑለማን ለመፎካከር፣ ቂሎችን ለመከራከር፣ የሰዎችን ፊቶች ወደርሱ ለማዞር (ትኩረትን ለማግኘት) ብሎ እውቀትን የፈለገ እርሱ በእሳት ውስጥ ነው፡፡”
📝ምንጭ፦ 📚 ኢብኑ ማጀህ፡ [253]
📚 አድዳሪሚይ፡ [386]
➧አላህ ከልብ ድርቀት ይጠብቀን
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
ثُمَّ قَسَتْ قُلُوبُكُم مِّن بَعْدِ ذَٰلِكَ فَهِيَ كَالْحِجَارَةِ أَوْ أَشَدُّ قَسْوَةً ۚ وَإِنَّ مِنَ الْحِجَارَةِ لَمَا يَتَفَجَّرُ مِنْهُ الْأَنْهَارُ ۚ وَإِنَّ مِنْهَا لَمَا يَشَّقَّقُ فَيَخْرُجُ مِنْهُ الْمَاءُ ۚ وَإِنَّ مِنْهَا لَمَا يَهْبِطُ مِنْ خَشْيَةِ اللَّهِ ۗ وَمَا اللَّهُ بِغَافِلٍ عَمَّا تَعْمَلُونَ
➧ከዚያም ከዚህ በኋላ ልቦቻችሁ ደረቁ፤ እርሷም እንደ ድንጋዮች ወይም በድርቅና ይበልጥ የበረታች ናት፡፡ ከድንጋዮችም ከርሱ ጂረቶች የሚፈሱለት አልለ፡፡ ከነርሱም በእርግጥ የሚሰነጠቅና ከርሱ ውሃ (ምንጭ) የሚወጣው አልለ፡፡ ከነርሱም አላህን ከመፍራት የተነሳ ወደ ታች የሚወርድ አልለ፡፡ አላህም ከምትሠሩት ነገር ዘንጊ አይደለም፡፡
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
ثُمَّ قَسَتْ قُلُوبُكُم مِّن بَعْدِ ذَٰلِكَ فَهِيَ كَالْحِجَارَةِ أَوْ أَشَدُّ قَسْوَةً ۚ وَإِنَّ مِنَ الْحِجَارَةِ لَمَا يَتَفَجَّرُ مِنْهُ الْأَنْهَارُ ۚ وَإِنَّ مِنْهَا لَمَا يَشَّقَّقُ فَيَخْرُجُ مِنْهُ الْمَاءُ ۚ وَإِنَّ مِنْهَا لَمَا يَهْبِطُ مِنْ خَشْيَةِ اللَّهِ ۗ وَمَا اللَّهُ بِغَافِلٍ عَمَّا تَعْمَلُونَ
➧ከዚያም ከዚህ በኋላ ልቦቻችሁ ደረቁ፤ እርሷም እንደ ድንጋዮች ወይም በድርቅና ይበልጥ የበረታች ናት፡፡ ከድንጋዮችም ከርሱ ጂረቶች የሚፈሱለት አልለ፡፡ ከነርሱም በእርግጥ የሚሰነጠቅና ከርሱ ውሃ (ምንጭ) የሚወጣው አልለ፡፡ ከነርሱም አላህን ከመፍራት የተነሳ ወደ ታች የሚወርድ አልለ፡፡ አላህም ከምትሠሩት ነገር ዘንጊ አይደለም፡፡