💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15K subscribers
4.48K photos
2.09K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
Audio
◾️ተከታታይ የቂርአት ፕሮግራም
〰〰〰〰〰〰〰〰〰

➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን

➰ክፍል ④④➰
〰〰〰〰〰

🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➧መንዙማ ➭➭➭➭➭ ➛ክፍል አርባ ሁለት ➫➫➫➫➫➫➫➫ ✅“ውሻ በቀደደው ጅብ ይገባል” 〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰 ➲እነዚህ የሺርክ መንዙማ ባዮች ሌት ተቀን ከአላህ ሌላ ያለን ነብይ፣ ወሊይ እና ወሊይ ተብየዎችን ሲጠሩ አይተው ጴንጤዎችም ሙስሊሙን አላህን ትቶ ወደ ነብዩላህ ኢሳ አምልኮ እንዲገባ ጥሪያቸውን በመንዙማ በማቀናበር እያቀረቡ ነው። ለጊዜው እጄ የገባው መንዙማ…
➲መንዙማ
➫➫➫➫➫

➧የመጨረሻው ክፍል
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭

➲ነብዩን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ከልክ አሳልፎ ማሞገስ አይቻልም።ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ከልክለውታልና።

➠ወደ ጥያቄው ጭብጥ እንመለስና የሚፈቀደውንም ሙገሳ ቢሆን በንግድነት መጠቀም ሐራም ነው። ምክንያቱም ነቢዩን صلى الله عليه وسلم ከስነ ምግባራቸው፣ ምስጉን ከሆነ ባህሪያቸውና ቅኑን መንገድ ከመምራታቸው በሚገባቸው ነገር እሳቸውን ማሞገስ ኢባዳ ነው።

➭ዒባዳ ደግሞ ወደ አላህ የሚቃረቡበት መንገድ ነው። ስለዚህ ለዓለማዊ ጥቅም
መፈለጊያ መዋል የለበትም። አላህ እንዲህ ይላል።


مَن كَانَ يُرِيدُ الْحَيَاةَ الدُّنْيَا وَزِينَتَهَا نُوَفِّ إِلَيْهِمْ أَعْمَالَهُمْ فِيهَا وَهُمْ فِيهَا لَا يُبْخَسُونَ◆ أُولَٰئِكَ الَّذِينَ لَيْسَ لَهُمْ فِي الْآخِرَةِ إِلَّا النَّارُ ۖ وَحَبِطَ مَا صَنَعُوا فِيهَا وَبَاطِلٌ مَّا كَانُوا يَعْمَلُونَ

“ቅርቢቱን ሕይወትና ጌጧን የሚሹ የሆኑትን ሰዎች ሥራዎቻቸውን (ምንዳዋን) በእርሷ ውስጥ ወደነሱ እንሞላላቸዋለን። እነሱም በርሷ ውስጥ ምንም አይጎድልባቸውም። እነዚያ እነርሱ በመጨረሻይቱ ዓለም ለእነርሱ ከእሳት በቀር የሌላቸው ናቸው። የሠሩትም ሥራ በርሷ ውስጥ ተበላሸ። (በቅርቢቱ ዓለም) ይሠሩት የነበሩትም በጎ ሥራ ብልሹ ነው።” [ሁድ፡ 15-16]

የሸይኽ ኡሰይሚን (ረሂመሁላህ) ንግግር እዚህ ጋር አበቃ።

➲ስለዚህ ወገኖቼ! በነቢዩ صلى الله عليه وسلم ስም የሚዜሙ “ሶለዋቶችን” በየካፍቴሪያው፣በየምግብ ቤቱ እየከፈትን ማሻሻጫ አናድርጋቸው።

➧ ማጠቃለያ
➫➫➫➫➫

➲እስካሁን ባሳለፍነው እነዚህ አገራችን ላይ ያሉ መንዙማ እና ነሺዳ እየተባሉ
ቁርኣንን አዘናግተው የሚዘመሩ መዝሙሮች ምን ያህል ሙስሊሙን ከባድ አደጋ ውስጥ እንደከተቱት አይተናል።

➲ይህን ኪታብ አጠር ብሎ እንዲዘጋጅ ስለፈለግኩ በጣም ብዙ የሚባሉ ስንኞችን ትቻቸዋለሁ። ምክንያቱም እነዚህ እራሱ ከበቂ በላይ ናቸውና። አገራችን ላይ እነዚህን አጥፊ እና ሃይማኖት አፍራሽ የሆኑ መንዙማ እና ነሺዳ ባዮች ለማህበረሰባችን እያስተዋወቁ ያሉ ተቋማትም ይሁን ግለ ሰቦች አላህን ፈርተው ለሰዎች መበላሸት ሰበብ ከመሆን ሊመለሱ ይገባቸዋል።

➧ዐሊሞች፣ ዱዓቶች፣ የዲናችን ጉዳይ ያገባናል የምትሉ ሁሉ እባካችሁን ሃላፊነታችንን በአግባቡ እንወጣ። በነዚህ የፈጠራ መንገዶች “ኢስላምን
እናስተምራለን” ብላችሁ የተነሳችሁ ወገኖች ደግሞ እባካችሁን ሸሪአዊ መሰረት ባላቸው የማስተማሪያ ስልቶች ላይ ተገደቡ። ከጥፋት ሃይሎች ጋር አትመሳሰሉ።


➲የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ሁላችንም ሀላፍትናችንን እንወጣ። ቤታችን፣ ሱቃችን፣ ምግብ ቤት እና ካፊ ውስጥ እነዚህን መንዙማ እና ነሺዳዎች አንክፈት። ለኢስላም ውለታ እየዋልን መስሎን ኢስላምን የሚያፈርስ ተግባር እየሰራን እንዳይሆን ልንጠነቀቅ ይገባል።
የእውቀት ባለቤቶች ሆይ! አላህን ፍሩ ህዝቡን ወደ ተውሒድ እና ሱና ተጣሩ፣
ከሺርክ፣ ከቢድዓ፣ እንዲሁም ከመተላለፊያ መንገዶቻቸው ሁሉ አስጠንቅቁ።


➧አላህ በተውሒድና በሱና ላይ እጅ ለእጅ ተያይዘን በህብረት የምንጓዝ ያድርገን ።

رَبَّنَا تَقَبَّلْ مِنَّا ۖ إِنَّكَ أَنتَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ

“ጌታችን ሆይ! ከእኛ ተቀበል። አንተ ሰሚውና ዐዋቂው አንተ ነህና።”አል በቀራህ 127

➛ነፍሴንም እናንተንም እስከ ህይወት ፍፃሜ ድረስ አደራ በተውሒድ፣ አደራ በሱና፣ አደራ የመልካም ቀደምቶቻችንን መንገድ አጥበቆ በመያዝ እላለሁ።

➧አላህ ሆይ! መጨረሻችን አሳምርልን። ምስጋና ሁሉ ለአለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ነው። የአላህ ሰላትና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ በሙሐመድ በቤተሰባቸው፣ በባልደረባዎቻው እና ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን።

➢መንዙማ የሚለው ፅሁፍ በዚህ ተጠናቀቀ አላህ ባነበብነው በተማርነው ተጠቃሚዎች ያድርገን! ከበደሎች ሁሉ ታላቅ በደል ከሆነው ከሺርክ አላህ ይጠብቀን! በተውሂድና በሱና ላይ አላህ ፅናቱን ይወፍቀን።✍

➧ወ ደ ቻ ና ላች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
አርበዒን 44ኛ ሐዲሥ
ኢብኑ/ሙነወር
↪️አድስ ተከታታይ የኪታብ ደርስ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖

↪️ አልአርበዑነ ነወዊያህ ከኢብኑ ረጀብ ጭማሬ ጋር

↪️ ሐዲሥ ቁጥር – 4⃣4⃣

🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➲አትራፊው የንግድ ማዕከላት ➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫ ➛ክፍል ስድስት ➭➭➭➭➭➭➭➭ ➧የዚህ አንጡራ ሐብት ባለቤት ከአላህ የተሰጠውን ይህን ውድ ጸጋና እውነታ የማያውቅ ፣ ውስጡ በወህይ ኑር ያላበራ ፣ ምስኪንና ቂል ሆኖ እድሜውን በእንቶ ፈንቶ የሚያሳልፍ ከሆነ ወደቀብር ዜሮ ሆኖ ተጎትቶ ይገባል፡፡ ወንድሞቸ ሆይ! አኼራ መልካም ስራ ለመስራት ፉክክር የሌለባት ፣በመልካም ስራ…
➧አትራፊው የንግድ ማዕከላት
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫

➛ክፍል ሰባት✍

➲የመልካም ስራ ምንነትና ማረጋገጫ
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰

✅ፉዶይል ብን ኢያድ ረሂመሁላህ የዚህን ቁርኣን ትርጉም “አኽለሱሁ ወአስወቡሁ” በሚል አጠር ያለ ቃል ገልጾታል፡፡ “አባዓልይ ሆይ! አኽለስ እና አስወብ ማለት ምንድን ነው?” ተብሎ ተጠየቀ፡፡ እርሱም የሚከተለውን ምላሽ ሰጠ፡-

➠“አንድ ስራ ጥርት ያለ ሆኖ ሶዋብ (ረሡልን የተከተለ) ካልሆነ ተቀባይነት የለውም፡፡ሶዋብ ሆኖ ደግሞ ኻሊስ (ለአላህ ተብሎ የተሰራ) ካልሆነ ተቀባይነት የለውም፡፡ ኻሊስ እና አስወብ እስካልሆነ ድረስ ተቀባይነት የለውም፡፡ ኻሊስ ማለት ለአላህ የሆነው ነው፡፡
ሶዋብ ማለት ደግም በሱና ላይ የሆነው ነው፡፡”

አላህ የሚወዳቸውና በእርሱም ያዘዘባቸው መልካም ስራዎች በርካታ ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ በዚህ ክፍል ተቀዳሚ እና ትኩረት ሊሰጣቸው የሚገቡት የኢስላም ፈርዶችና የዲን ዋጅባቶች ናቸው፡፡

▪️በሐዲስ አል'ቁድስ አላህ የሚከተለውን ተናግሯል፡-

"ما تقرب إلي عبدي بشيء أحب إلي مما افترضت عليه"

➲“ባሪያየ በእርሱ ላይ ፈርድ ካደረኩበት ውጭ ከእኔ ዘንድ ተወዳጅ ሆኖ የሚቃረብበት አንድም ነገር የለውም፡፡”
ቡኻሪ፡6502

➲የኢስላም ፈርዶችና የዲን ዋጅባቶች ከመልካም ስራዎች ተቀዳሚ ሆነው ነው የሚመጡት፡፡ “የትኛው ስራ ነው በላጭና በጣም ተወዳጅ?” የሚል ጥያቄ ቢነሳ መልሱ ፈርዶች ናቸው የሚል ነው፡፡ነፍል (ትርፍ ስራዎች) ከፈርድ (ግዴታ ከሆኑ ዒባዳዎች) አይቀደሙም፡፡ አንዳንድ ሰዎች ነፍል ወይም ትርፍ በሆኑ ስራዎች ላይ ትኩረት ሲሰጡ ይስተዋላል፡፡ ከተውሂድ
ቀጥሎ የሚገኙ ታላላቅ ግዴታዎችን ፤ የዲን ምሰሶ የሆኑትን ሶላቶች እያጠፉ ትርፍ ሶደቃዎችን ይሶድቃሉ ፣ ከሰዎች ጋር መልካም ግንኙነት ያደርጋሉ ሌሎችንም መልካም ስራዎችን ይሰራሉ
፡፡

✅የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ተናግረዋል፡-

▪️"من حافظ عليها كانت له نورا وبرهانا ونجاة يوم القيامة، ومن لم يحافظ عليها لم يكن له نور ولا برهان ولا نجاة، وكان يوم القيامة مع قارون وفرعون وهامان وأبي بن خلف"

➤“(ሶላትን) የጠበቀ ለእርሱ ብርሃን ፣ ማስረጃ ፣ የትንሳኤ ቀን (ከቅጣት) መዳኛ
ይሆነዋል፡፡ (ሶላቱን) ያልጠበቀ ደግሞ ብርሃን የለውም ፣ ማስረጃም (ከቅጣት)
መዳኛም የለውም፡፡ የትንሳኤ ቀን ከቃሩን ፣ ከፊርአውን ፣ ከኡበይ ብን ኸለፍ ጋር
ይሆናል፡፡”
አህመድ፡ 6576 ሐዲሱን አልባኒ ሶሂህ ብለውታል መሸካቱ አል መሷቢህ፡578

➲ከመልካም ስራዎች ሁሉ ፈርዶች ይቀደማሉ፡፡ በፈርድ ተጠምዶ ከትርፍ ስራዎች የተዘናጋ ኡዝር ወይም ምክንያት ይሰጠዋል፡፡ በነፍል ወይም በትርፍ ስራዎች ተጠምዶ ከፈርድ ተግባራት የተዘናጋ ተሸውዷል ፣ ተታሏል፡፡ እንዴት ፈርድን ትቶ በነፍል ብቻ ይጠመዳል?

➠ቁርኣን ሲቀራ አድሮ የፈጅርን ሶላት ያሳለፈ ሐጢያተኛ ከሆነ ፣ አላህን
የሚያስቆጣ ተግባር ሲፈጽም አድሮ የፈጅርን ሶላት በእንቅልፍ ያሳለፈ እንዴት ሊሆን ነው? ለመልካም ስራዎች የሰጡት ትኩረትና ግምት የቱ ላይ ነው?!


➧መልካም ስራዎች ይበላለጣሉ፡፡ ቀዳሚ ሆኖ የሚመጣው ፈርድ ነው፡፡ ከፈርዶች በኋላ የትኛው ስራ ነው በላጭ የሚል ጥያቄ ቢነሳ - ሸይኹል ኢስላምና ሌሎችም የእውቀት ባለቤቶች እንደሰውየው ሁኔታና ባህሪ የሚለያይ እንጅ ለዚህ ዝርዝር የሆነ መልስ የለውም ይላሉ፡፡ ነገር ግን ጥቅል የሆነ መልስ መስጠት ይቻላል፡፡ እርሱም በላጭ የሚሆነው በዚያ ወቅት ላይ ተፈጻሚ የሆነው መልካም ስራ ከሱና ጋር የገጠመው ነው፡፡ይህ በላጭ የሆኑ ስራዎችን ለማወቅ የምንጠቀምበት ውድ የሆነ ህግና መርሆ ነው፡፡


➛ኢንሻአላህ ክፍል ስምንት
ይቀጥላል
◉◉◉◉✍

📚ዓብዱረዛቅ ብን ዓብዱልሙህሲን አል ዓባድ ኪታብ የተወሰደ በየሱፍ አህመድ የተተረጎመ

➧አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል

ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#أذكار_الصباح

▪️«اللَّهُمَّ إنِّي أسْألُكَ عِلْمًا نَافِعًا ، وَرِزْقًا طَيِّبًا ، وَعَمَلًا مُتَقَبَّلًا»

▪️«سُبْحَانَ اللهِ وَبِحَمْدِهِ ، عَدَدَ خَلْقِهِ ، وَرِضَا نَفْسِهِ ، وَزِنَةَ عَرشِهِ ، وَمِدَادَ كَلِمَاتِهِ»

- ٣ مرَّات.

▪️«اللَّهُمَّ بِكَ أصْبَحْنَا ، وَبِكَ أمْسَيْنَا ، وَبِكَ نَحْيَا ، وَبِكَ نَمُوتُ ، وَإلَيْكَ النُّشُورُ»


▪️«اللَّهُمَّ مَا أصْبَحَ بِي مِنْ نِعْمَةٍ أوْ بِأحَدٍ مِنْ خَلْقِكَ فَمِنْكَ وَحْدَكَ لَا شَرِيكَ لَكَ ، فَلَكَ الحَمْدُ وَلَكَ الشُّكْرُ»


▪️«اللَّهُمَّ إنِّي أصْبَحْتُ أُشْهِدُكَ ، وَأُشْهِدُ حَمَلَةَ عَرْشِكَ ، وَمَلَائِكَتَكَ ، وَجَمِيعَ خَلْقِكَ ، أنَّكَ أنْتَ اللهُ لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ وَحْدَكَ لَا شَرِيكَ لَكَ ، وَأنَّ مُحَمَّدًا عَبْدُكَ وَرَسُولُكَ»

- ٤ مرَّات.
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
ማንኛዉን ሙስሊም የሚያስፈልገዉ የሆነ የፈተና ግዜ መርሆዎች ክፍል ①
አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
✅ ማንኛዉን ሙስሊም የሚያስፈልገዉ የሆነ የፈተና ግዜ መርሆዎች

↪️ ክፍል ① ↩️
〰〰〰〰〰

【ደዋቢጡል ፊተን】

♦️የኪታቡን pdf ለማግኘት
➘➴➷➘➴➷➘➘➴➷➘➴➷
https://t.me/Asselefya1/3376
https://t.me/Asselefya1/3376

🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
https://t.me/abu_reyyis_arreyyis
https://t.me/abu_reyyis_arreyyis
كن سلفيا على الجادة.pdf
2.4 MB
كن سلفيا على الجادة pdf


السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
በአሏህ ፍቃድ የ ኩን ሰለፊየን አለል ጃዳህ ኪታብ ሙሉ ደርስ እለቅላቹሃለሁ።

ያያያዝኩት የኪታቡ pdf ነዉ።
كن سلفيا على الجادة (01)
አቡ ረይስ ኢብኑ ኢማም
↪️አድስ የኪታብ ደርስ
➖➖➖➖➖➖➖➖

➡️ኩን ሰለፊየን አለል ጃዳህ


◾️ክፍል አንድ ①
〰〰〰〰〰〰

↪️የኪታቡን PDF ለማገኘት
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/Asselefya1/3378
https://t.me/Asselefya1/3378

🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Audio
◾️ተከታታይ የቂርአት ፕሮግራም
〰〰〰〰〰〰〰〰〰

➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን

➰ክፍል ④⑤➰
〰〰〰〰〰

🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
أهمية التوحيد
Super Effect Edited
↪️የሙሐደራው ርዕስ የተውሒድ አሳሳቢነት!
( أهمية التوحيد )


🔊በወንዲማችን አቡ ሒበቲላህ

ቻናሉን ለመቀላቀል 👇👇👇

https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
Audio
▪️لَا تَقْنَطُوا مِن رَّحْمَةِ اللَّه •
▪️القارئ #ناصر_القطامي

🌹የማለዳ የቲላዋ ግብዣ🌹

https://t.me/Asselefya1
https://t.me/Asselefya1
♦️♦️مَن عاش مَع القُرآن سَرَت رُوح الحيَاة

إلىٰ قلبِه، وأزهَرت شجَرة سَعادتِه

فالقُرآن للقَلب كالرُّوح للبَدن.

📌📌قَال المولى تبارك وتَعالىٰ :
﴿وَكَذَٰلِكَ أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ رُوحًا مِنْ أَمْرِنَا﴾.
➧ፍቅር እራሱ ርዝቅ መሆኑን ታውቃለህ ?

ነብያችን ዓለይሂ ሰላቱ ወሰላም
ስለ እናታችን ኸዲጃ ረዲየላሁ ዓንሃ ሲናገሩ እኔ ፍቅሯን ተረዝቂያለው ነበር ያሉት


‌الحب رزق

قال رسول الله ﷺ عن خديجة رضي الله عنها

( إني رُزِقتُ ‎#حُبها ) أخرجه مسلم

( فلن تأخذوا شيئاً ليس من رزقكم )


#الزوجــــــــةالصـالـحـــــــة
▪️ኢብኑል ቀይም ረሂመሀሏህ እንዲህ
ብለዋል፦


«ሸይኸል ኢስላም ”ኢብኑ ተይሚያህ“
አንድ ግዜ እንዲህ ብለውኛል


➷እስረኛ ማለት ልቡን ከጌታው ያቀባት
ነው፤ ምርኮኛ ማለት ደግሞ ለስጋዊ
ስሜቱ እጅ የሰጠ ነው።»


~"አልዋቢል አሰይብ ገፅ 67"

▪️​قال ابن القيم رحمه الله​ ፡- قال لي مرةً شيخ الإسلام ابن تيمية: المحبوس من حبس قلبه عن ربه ، والمأسور من أسره هواه ...!!

الوابل الصيب [صـ٦٧]

https://t.me/Asselefya1
https://t.me/Asselefya1
▪️ኢብኑል ቀይዪም (ረሒመሁላህ) እንዲህ ይላሉ፦

✅«ተውሒድ የመልዕክተኞች ቀዳሚ ጥሪና ስብከት ነው። የጉዞ ጅማሬና ወደ አላህ መንገድ ተጓዥ ሊያነግበው የሚገባ የመጀመርያ ትጥቅ ነው።»

📚(መዳሪጁ አስ’ሳሊኪን 3/443)