La tehzen
🌹🌸🌹🌸🌹🌸🌸🌹🌸🌹🌸🌹 🌹🌸ሁረል = ዐይን🌺🌹 ~ ክፍል ሁለት የጀነቷ አበባ ======== የአላህ መልእክተኛ (ሰ ዐ ወ) እንዲህ ብለዋል… ‹ከጀነት እንስቶች መካከል አንዲት ሀውራ ወደ ምድር ብትመለከት ከምስራቅ እስከ ምእራብ ብርሃኗ ያንፀባርቃል ፣ ባማረ ሽታም ምድርን ባወደች ነበር። በጭንቅላቷ ላይ የምታደርገው ከዱኒያና ከውስጧ ካለ ሁሉ የተሻለ ነው› ቡኻሪ ዘግበውታል ሻሾ ከዱኒያና በውስጦ…
🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀
🌹ሑረል ዓይን🌹
~ ክፍል ሶስት (3)
የጀነቱ ሙሽራ የልቡ በር ተከፍቶ በሰፊ ደረቱ ላይ አስተኝቶት ንግግሯና ጨዋታዋ አስደስቶት ይስማታል። ከሑረል ዐይኗ ጋር በመሆኑ እርካታ ተሰምቶታል።
አንድ ለሊት በጀነት ውስጥ
በአላህ የእዝነት ስረገላ ላይ እየጋለብን ጉዞአችንን ቀጥለናል። የጀነቱ ሙሽራ ከወርቅ የተሰሩ ደረጃዎችን እየረገጠ ወደተዘጋጀለት ፎቅ አመራ። በፎቁም ውስጥ ከውጪ ውስጡ ከሚታይ ከውስጡ ውጩ የሚታይ ዙሪያው በከበረ ድንገይ ያሸበረቀ ጣራው በአልማዝ ያጌጠ ልዩ ወደሆነ ክፍል አቀና። በክፍሉ ውስጥ ክንፍ ያለው አልጋ አለ። ሰባት መቶ ፍራሽ ተደራርቦበታል። የብርሃኑም አንሶላ ከፍራሹ ላይ ተነጥፎበታል።
በወርቅ የተንቆጠቆጡ ካባና ጫማውን ለብሶ… በለሰለሰ የሀር ምንጣፍ ላይ እግሮቹን ዘርግቶ አናቱን ከለሰለሰ ትራስ ላይ አሳርፎ በተኛበት ቆንጆዋ ሚስቱ ሑረል አይን ዳሌዋን እያወዛወዘች መጣች። ወደሶው ሲዞር ፊቱን በጉንጮቹ ላይ እንደመስታወት ተመለከተ። ከመስታወትም የበለጠ ንፁህ ነበር። መዳፏን ሲዳብስ ከሀር የበለጠ ለስላሳ ሆኖ አገኘው። የባቷ መቅኔ ከአጥንቷና ስጋዋ በላይ ይታያል።
የውድ ሚስቱን ደረት ተደግፎ ዝርግትግት ብሎ ተኛቶል። ጣፋጭ ከሆነ አንደበቷ ማራኪ ዘፈኗን በጆሮው ስታንቆረቁረው ልቡ ጠፍቶ በደስታ ያዳምጣል።
በአልጋው ላይ አንገት ለአንገት ተቃቅፈወወ አርባ አመት ካስቆጠሩ በኃላ ጭንቅላቱን ወደ ላይ ከፍ ሲያደርግ ሌላኛዋ የጀነት ሚስቱ በፈገግታ ታጅባ ‹አንተ የአላህ ወዳጅ ለኛስ ተራ አይደረሰንምን› በማለት ትጠይቃለች። ከፍ ባለ ድምፆ ትጣራለች። እሱም ማንነቷን ይጠይቃል። እንዲህ ስትልም ትመልሳለች።
እኔ ማለት አላህ እንዲህ በማለት ከጠቀሳቸው እንስቶች መካከል ነኝ።
…وَلَدَيْنَا مَزِيدٌ
…እኛም ዘንድ ጭማሪ አልለ፡፡
[ቃፍ 35]
አልጋው በክንፎቹ ወደ እርሶ ይበራል። እዚያ እንደደረሰም መጀመሪያ እንደተመለከታት በመቶ ሺህ እጥፍ አምራ ያገኛታል። ዞማ ጸጉር ፣ ቀይ መልከ መልካም ቁመናዋ የሚማርክ በተለይ አይኗ! ዓይኖቹ ዓይኖቿን ሲመለከቱ ፈዘው ቀሩ። ከኮቡም በላይ ያምራሉ። የሚሰማው ድምፆ በደም ስሩ ሰርፆ መንፈሱን አድሶታል። ከሶ ጋርም ተቃቅፈው አርባ አመትን ያስቆጥራሉ። ከአርባ አመት ቡሃላ ጭንቅላቱን ወደ ላይ ሲያቀና የቤቱን ጣራ ሰንጥቆ የሚገባን ብርሃን ይመለከታል። በእይታው ባገኘው ብርሃን ተገርሞና ተደንቆ ጠባቂውን መላኢካ ይጠይቀዋል። መላኢካውም። ‹የዱኒያ ሚስትህ ከጀነቷ ሑረል ዐይን ጋር ተቃቅፈህ ስትመለከት ፈገግ አለች። የምታየውን ወደ ውስጥ ሰርፆ የገባው ብርሃን የፊት ለፊት ጥርሷ ያመነጨው ነው። ከአንተ ጋር በድሎት ሀገር አብራህ ትኖራለች።› በማለት ይመልስለታል።
እርሷ ወዳለችበት አቅጣጫ ያቀናል። ቀልበን በሚሰነጥቅ አንደበቷ ‹አንተ የአላህ ወዳጅ የኔ ተራ አልደረሰምን? ትለዋለች። እሱም ማንነቷን ይጠይቃታል።።እሷም ትመልሳለች ‹እኔማ አላህ እንዲህ ብሎ ከገለፃቸው መካከል አንዷ ነኝ…
ከዓይኖች መርጊያ ለእነርሱ የተደበቀላቸውን (ጸጋ) ማንኛይቱም ነፍስ አታውቅም፡፡
[ሱጃዳህ 17]
አልጋው በሮ ያለችበት ቦታ እንደደረሰም ከመጀመሪያ ቁንጅናዋ መቶ ሺህ እጥፍ አምራ ያገኛታል።
ውጫዊ ውበቷ ይቅር……
የፊቷ ውበት ሲገለፅ ምህዋሯን ለቃ ትሄዳለች ፤ ፈገግታዋ እንደመብረቅ ብልጭታ ያበራል› ከባሏ ጋር ስትተቃቀፍ ፀሀይና ጨረቃ በጋራ ለምድር የሰጡትን ብርሃን ይመስላል።…
ጣፋጭ ህልም… ሁሁሁ
ወፍቅና ያረብ አሚን አትሉም ወይ ያ ጀምዓ…
ቤተሰቦቼን ተሰናብቼ ወደ ሐጅ በማድረግ ላይ ነኝ። በመንገዴ ላይ ያጋጠሙኝን ውጣ ውጣውረዶች አልፌ መካ ገባሁኝ። የአላህን ቤት በመዞር ላይ ሳለሁ አንድ ሰው ቀልቤን ሳበው። ወደ እርሱም ቀረብኩና የሚያደርገውን ዱዓ ለመስማት ጆሮዮን ቀሰርኩኝ።
«ጌታዮ ሆይ! የጓደኞቼን ሀጃ ፈፅመሃልና የኔን ጉዳይ ፈፅምልኝ። እያለ በለቅሶ ጌታውን ይለምናል። ከዚህ ውጭ ሌላ ዱዓን አይጨምርም። ምክንያቱ ምን አደሆነ ለማወቅ ብዮ ጠያቅኩት። እሱም «ከሩሞች ጋር ለመዋጋት ሰባት ጓደኛሞች ሆነን ከሀገራችን ወጣን። ሁላችን በጥላቶቻችን ተማረክን። ስለመሸ አንድ ክፍል ውስጥ አስረውን በሩን ቆልፈው ሄዱ።
በህልሜ የሰባቱ ሰማይ በሮች ተከፍተው በራፍ ላይ በእጃቸው ፎጣን የያዙ እንስቶች ቆመዋል። የጓደኞቼ አንገት ተራ በተራ በሰይፍ ሲቀላ የጀነት እንቡጥ ፅጌረዳ እንስቶች ተራ በተራ እየወረዱ በያዙት ፎጣ አንገታቸው ላይ ያለውን ደም ጠርገው ይመለሳሉ። በሩም ይዘጋል። አንድ የሰማይ በር ብቻ እንደተከፈተ ቀርቷል።
በእድሜ ከሌሎቹ አነስተኛ ስለነበርኩኝ አንድ የሮም ጦር አዛዥ አዝኖ አስለቀቀኝ። ክፋቱ የሰማይ በር ላይ ፎጣ ይዛ የምትጠባበቀኝ እንስትም እንዲህ ስትል ሰማኃት… ምነኛ ምርጥ ነገር ነው ያመለጠህ አይኔ እያየ በሩ ተዘጋ። በህልሜ ያየሁት ክስተት ጠዋት በእውን ተፈፀመ። የምታየው ዱኣም ባመለጠኝ እድል ቁጭት የተነሳ ዘወትር የሚደረገው ነው። በማለት መለሰለኝ።
ይቀጥላ ውድ የኢስላም ልጆች በአላህ መልካም መገጠም ከሆነ…
እናም ውዶቼ የመልካም ስራ ትንሽ የለውምና በመልካም ስራ ላይ መሽቀዳደም ይኖርብናል!!
ውድ ስጦታ ከጀነቱ ሙሽራ…
ለውድ ሚስቱ ለቆንጆዋ ንግስት ሑረል ዓይን ስጦታን ሊያበረክትላት አስቧል። ከምንም በላይ ያማረና እሷን በጣም የሚያስውባትን ውድ ጌጥ ሊሰጣት ፈልጓል።
ውድ ነገሮች ሁሉ ለውዶቻችን የተገቡ ናቸው አይደል እናማ ተከተሎኝ…
ሁለት እርምጃ እንደተራመደ አገልጋዩ ያሰበውን ከአእምሮው አንብቦ የጌጣጌጥ ማስቀመጫ የሆኑ ብዛት ያላቸው ካዝናዎችን እየከፋፈተ የሚፈልገውን እንዲመርጥ በታላቅ ትህትና ጋበዘው።
ከአልማዝ ከሉል የተሰሩት ጌጣጌጦች አፍዝዘውት ለረዥም ግዜ ሲያማርጥ ቆየ። ፈገግ አለና እፁብ ድንቅ የሆነ ከአልማዝ የተሰራ የአንገት ጌጥ በቀይና በአረንጓዴ ክፋይና ሀር የተጌጠ የፀጉር ሪቫን እንዲሁም ውብ የሆኑ ሸዋሊያና ቀለበቶችን መርጦ መያዝ ወደ ሁረል ዓይኗ ሚስቱ ሄደ።
እሷ ጋርም እንደደረሰ በስስት እየተመለከታት በፍፁም የደስታ ስሜት ተውጦ ዓይኗን እንድትጨፍን ካደረገ በኋላ ጌጣጌጦቹን አውጥቶ በአንገቷ ላይ ሐብሉን በጣቷ ላይ ቀለበቱን አጠለቀ።
ዐይኗን ልትገልጽ ስትል በእጁ ካስጨፈናት በኋላ ሸዋሊያውን አደረገላት። ምንም እንኳ ጌጣጌጦቹ በጣም ድንቅ ቢሆኑም የእርሷ ቁንጅና በቃላት ስለማይገለጽ በውበቷ የተዋጡ መሰሉ። በዕርግጥም ተውጠዋል።
አንገቷ ስር ከሳማት ቡሃላ ወደ ጆሮዋ ተጠግቶ እንዲህ አላት…
«አንቺን የመሰለች ቆንጆ ሚስት ጌታዮ ስለጠኝ ምስጋና ይገባዋል።
«ምስጋና ለአላህ ለዚያ ተስፋ ቃሉን ለሞላልን፡፡ የገነትን ምድር በምንሻው ስፍራ የምንሰፍር ስንኾን ላወረሰን ይገባው»…
አል ዙመር =74
ይቀጥላል በአላህ መልካም ፍቃድ!
#share #ሼር
https://t.me/httpsLatahzen
🌹ሑረል ዓይን🌹
~ ክፍል ሶስት (3)
የጀነቱ ሙሽራ የልቡ በር ተከፍቶ በሰፊ ደረቱ ላይ አስተኝቶት ንግግሯና ጨዋታዋ አስደስቶት ይስማታል። ከሑረል ዐይኗ ጋር በመሆኑ እርካታ ተሰምቶታል።
አንድ ለሊት በጀነት ውስጥ
በአላህ የእዝነት ስረገላ ላይ እየጋለብን ጉዞአችንን ቀጥለናል። የጀነቱ ሙሽራ ከወርቅ የተሰሩ ደረጃዎችን እየረገጠ ወደተዘጋጀለት ፎቅ አመራ። በፎቁም ውስጥ ከውጪ ውስጡ ከሚታይ ከውስጡ ውጩ የሚታይ ዙሪያው በከበረ ድንገይ ያሸበረቀ ጣራው በአልማዝ ያጌጠ ልዩ ወደሆነ ክፍል አቀና። በክፍሉ ውስጥ ክንፍ ያለው አልጋ አለ። ሰባት መቶ ፍራሽ ተደራርቦበታል። የብርሃኑም አንሶላ ከፍራሹ ላይ ተነጥፎበታል።
በወርቅ የተንቆጠቆጡ ካባና ጫማውን ለብሶ… በለሰለሰ የሀር ምንጣፍ ላይ እግሮቹን ዘርግቶ አናቱን ከለሰለሰ ትራስ ላይ አሳርፎ በተኛበት ቆንጆዋ ሚስቱ ሑረል አይን ዳሌዋን እያወዛወዘች መጣች። ወደሶው ሲዞር ፊቱን በጉንጮቹ ላይ እንደመስታወት ተመለከተ። ከመስታወትም የበለጠ ንፁህ ነበር። መዳፏን ሲዳብስ ከሀር የበለጠ ለስላሳ ሆኖ አገኘው። የባቷ መቅኔ ከአጥንቷና ስጋዋ በላይ ይታያል።
የውድ ሚስቱን ደረት ተደግፎ ዝርግትግት ብሎ ተኛቶል። ጣፋጭ ከሆነ አንደበቷ ማራኪ ዘፈኗን በጆሮው ስታንቆረቁረው ልቡ ጠፍቶ በደስታ ያዳምጣል።
በአልጋው ላይ አንገት ለአንገት ተቃቅፈወወ አርባ አመት ካስቆጠሩ በኃላ ጭንቅላቱን ወደ ላይ ከፍ ሲያደርግ ሌላኛዋ የጀነት ሚስቱ በፈገግታ ታጅባ ‹አንተ የአላህ ወዳጅ ለኛስ ተራ አይደረሰንምን› በማለት ትጠይቃለች። ከፍ ባለ ድምፆ ትጣራለች። እሱም ማንነቷን ይጠይቃል። እንዲህ ስትልም ትመልሳለች።
እኔ ማለት አላህ እንዲህ በማለት ከጠቀሳቸው እንስቶች መካከል ነኝ።
…وَلَدَيْنَا مَزِيدٌ
…እኛም ዘንድ ጭማሪ አልለ፡፡
[ቃፍ 35]
አልጋው በክንፎቹ ወደ እርሶ ይበራል። እዚያ እንደደረሰም መጀመሪያ እንደተመለከታት በመቶ ሺህ እጥፍ አምራ ያገኛታል። ዞማ ጸጉር ፣ ቀይ መልከ መልካም ቁመናዋ የሚማርክ በተለይ አይኗ! ዓይኖቹ ዓይኖቿን ሲመለከቱ ፈዘው ቀሩ። ከኮቡም በላይ ያምራሉ። የሚሰማው ድምፆ በደም ስሩ ሰርፆ መንፈሱን አድሶታል። ከሶ ጋርም ተቃቅፈው አርባ አመትን ያስቆጥራሉ። ከአርባ አመት ቡሃላ ጭንቅላቱን ወደ ላይ ሲያቀና የቤቱን ጣራ ሰንጥቆ የሚገባን ብርሃን ይመለከታል። በእይታው ባገኘው ብርሃን ተገርሞና ተደንቆ ጠባቂውን መላኢካ ይጠይቀዋል። መላኢካውም። ‹የዱኒያ ሚስትህ ከጀነቷ ሑረል ዐይን ጋር ተቃቅፈህ ስትመለከት ፈገግ አለች። የምታየውን ወደ ውስጥ ሰርፆ የገባው ብርሃን የፊት ለፊት ጥርሷ ያመነጨው ነው። ከአንተ ጋር በድሎት ሀገር አብራህ ትኖራለች።› በማለት ይመልስለታል።
እርሷ ወዳለችበት አቅጣጫ ያቀናል። ቀልበን በሚሰነጥቅ አንደበቷ ‹አንተ የአላህ ወዳጅ የኔ ተራ አልደረሰምን? ትለዋለች። እሱም ማንነቷን ይጠይቃታል።።እሷም ትመልሳለች ‹እኔማ አላህ እንዲህ ብሎ ከገለፃቸው መካከል አንዷ ነኝ…
ከዓይኖች መርጊያ ለእነርሱ የተደበቀላቸውን (ጸጋ) ማንኛይቱም ነፍስ አታውቅም፡፡
[ሱጃዳህ 17]
አልጋው በሮ ያለችበት ቦታ እንደደረሰም ከመጀመሪያ ቁንጅናዋ መቶ ሺህ እጥፍ አምራ ያገኛታል።
ውጫዊ ውበቷ ይቅር……
የፊቷ ውበት ሲገለፅ ምህዋሯን ለቃ ትሄዳለች ፤ ፈገግታዋ እንደመብረቅ ብልጭታ ያበራል› ከባሏ ጋር ስትተቃቀፍ ፀሀይና ጨረቃ በጋራ ለምድር የሰጡትን ብርሃን ይመስላል።…
ጣፋጭ ህልም… ሁሁሁ
ወፍቅና ያረብ አሚን አትሉም ወይ ያ ጀምዓ…
ቤተሰቦቼን ተሰናብቼ ወደ ሐጅ በማድረግ ላይ ነኝ። በመንገዴ ላይ ያጋጠሙኝን ውጣ ውጣውረዶች አልፌ መካ ገባሁኝ። የአላህን ቤት በመዞር ላይ ሳለሁ አንድ ሰው ቀልቤን ሳበው። ወደ እርሱም ቀረብኩና የሚያደርገውን ዱዓ ለመስማት ጆሮዮን ቀሰርኩኝ።
«ጌታዮ ሆይ! የጓደኞቼን ሀጃ ፈፅመሃልና የኔን ጉዳይ ፈፅምልኝ። እያለ በለቅሶ ጌታውን ይለምናል። ከዚህ ውጭ ሌላ ዱዓን አይጨምርም። ምክንያቱ ምን አደሆነ ለማወቅ ብዮ ጠያቅኩት። እሱም «ከሩሞች ጋር ለመዋጋት ሰባት ጓደኛሞች ሆነን ከሀገራችን ወጣን። ሁላችን በጥላቶቻችን ተማረክን። ስለመሸ አንድ ክፍል ውስጥ አስረውን በሩን ቆልፈው ሄዱ።
በህልሜ የሰባቱ ሰማይ በሮች ተከፍተው በራፍ ላይ በእጃቸው ፎጣን የያዙ እንስቶች ቆመዋል። የጓደኞቼ አንገት ተራ በተራ በሰይፍ ሲቀላ የጀነት እንቡጥ ፅጌረዳ እንስቶች ተራ በተራ እየወረዱ በያዙት ፎጣ አንገታቸው ላይ ያለውን ደም ጠርገው ይመለሳሉ። በሩም ይዘጋል። አንድ የሰማይ በር ብቻ እንደተከፈተ ቀርቷል።
በእድሜ ከሌሎቹ አነስተኛ ስለነበርኩኝ አንድ የሮም ጦር አዛዥ አዝኖ አስለቀቀኝ። ክፋቱ የሰማይ በር ላይ ፎጣ ይዛ የምትጠባበቀኝ እንስትም እንዲህ ስትል ሰማኃት… ምነኛ ምርጥ ነገር ነው ያመለጠህ አይኔ እያየ በሩ ተዘጋ። በህልሜ ያየሁት ክስተት ጠዋት በእውን ተፈፀመ። የምታየው ዱኣም ባመለጠኝ እድል ቁጭት የተነሳ ዘወትር የሚደረገው ነው። በማለት መለሰለኝ።
ይቀጥላ ውድ የኢስላም ልጆች በአላህ መልካም መገጠም ከሆነ…
እናም ውዶቼ የመልካም ስራ ትንሽ የለውምና በመልካም ስራ ላይ መሽቀዳደም ይኖርብናል!!
ውድ ስጦታ ከጀነቱ ሙሽራ…
ለውድ ሚስቱ ለቆንጆዋ ንግስት ሑረል ዓይን ስጦታን ሊያበረክትላት አስቧል። ከምንም በላይ ያማረና እሷን በጣም የሚያስውባትን ውድ ጌጥ ሊሰጣት ፈልጓል።
ውድ ነገሮች ሁሉ ለውዶቻችን የተገቡ ናቸው አይደል እናማ ተከተሎኝ…
ሁለት እርምጃ እንደተራመደ አገልጋዩ ያሰበውን ከአእምሮው አንብቦ የጌጣጌጥ ማስቀመጫ የሆኑ ብዛት ያላቸው ካዝናዎችን እየከፋፈተ የሚፈልገውን እንዲመርጥ በታላቅ ትህትና ጋበዘው።
ከአልማዝ ከሉል የተሰሩት ጌጣጌጦች አፍዝዘውት ለረዥም ግዜ ሲያማርጥ ቆየ። ፈገግ አለና እፁብ ድንቅ የሆነ ከአልማዝ የተሰራ የአንገት ጌጥ በቀይና በአረንጓዴ ክፋይና ሀር የተጌጠ የፀጉር ሪቫን እንዲሁም ውብ የሆኑ ሸዋሊያና ቀለበቶችን መርጦ መያዝ ወደ ሁረል ዓይኗ ሚስቱ ሄደ።
እሷ ጋርም እንደደረሰ በስስት እየተመለከታት በፍፁም የደስታ ስሜት ተውጦ ዓይኗን እንድትጨፍን ካደረገ በኋላ ጌጣጌጦቹን አውጥቶ በአንገቷ ላይ ሐብሉን በጣቷ ላይ ቀለበቱን አጠለቀ።
ዐይኗን ልትገልጽ ስትል በእጁ ካስጨፈናት በኋላ ሸዋሊያውን አደረገላት። ምንም እንኳ ጌጣጌጦቹ በጣም ድንቅ ቢሆኑም የእርሷ ቁንጅና በቃላት ስለማይገለጽ በውበቷ የተዋጡ መሰሉ። በዕርግጥም ተውጠዋል።
አንገቷ ስር ከሳማት ቡሃላ ወደ ጆሮዋ ተጠግቶ እንዲህ አላት…
«አንቺን የመሰለች ቆንጆ ሚስት ጌታዮ ስለጠኝ ምስጋና ይገባዋል።
«ምስጋና ለአላህ ለዚያ ተስፋ ቃሉን ለሞላልን፡፡ የገነትን ምድር በምንሻው ስፍራ የምንሰፍር ስንኾን ላወረሰን ይገባው»…
አል ዙመር =74
ይቀጥላል በአላህ መልካም ፍቃድ!
#share #ሼር
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
📡 ኢስላማዊ ሥነ-ምግባር 🌹
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
「』(ክፍል 1) 『」
┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉
ሥነ-ምግባር ቁርዐን ውስጥ
┉┉✽̶»̶̥🌸»̶̥✽̶┉┉
ሃያልና አሸናፊው አላህ የተከበረ ቁርዐኑን ያወረደው ለነብያቱ መሪ መንገድን ሊያበራላቸው ሲሆን ይህ ብርሃን ከመንገዶች ሁሉ ሙሉ ወደሆነው የሚመራቸውና የተመረጠም ነው። ይህ መንገድ መልካም ስነምግባርን የሚያላብስ፣ ጉብጠትን የሚያርቅ፣ ብልሹውን የሚስተካክል ነው። ስለሆነም ያማረ ስነ-ምግባርን በሚመለከት የመልካም ስነ-ምግባር ባለቤትን የሚያሞካሽና መልካም ስነ-ምግባር የሚሠሩትን የሚያሞግሱ በርካታ መረጃዎች በቁርዐን ውስጥ መምጣታቸው የሚደንቅ አይደለም። እንዲሁም በጣም በርካታ የቁርኣን መረጃዎች የአላህ ባርያዎች የአላህን ውዴታና ከአላህ የሚገኘውን ምንዳ ያገኙ ዘንድ ሊላበሷቸው ስለሚገቧቸው ባህሪያት አትተዋል።
የሉቅማን ምክሮች
┉┉✽̶»̶̥🌹»̶̥✽̶┉┉
ሃያልና አሸናፊው አላህ፣ ጥበበኛው ሉቅማን ልጃቸውን ጥቅል የሆኑ ምክሮችን በመከሩበት አጋጣሚ ስለባህርይው ይነግረናል። ቁርኣን በሉቅማን ምዕራፍ ቁጥር 13 ላይ:-
وَإِذْ قَالَ لُقْمَانُ لِابْنِهِ وَهُوَ يَعِظُهُ يَا بُنَيَّ لَا تُشْرِكْ بِاللَّهِ ۖ إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ
“ሉቅማንም ለልጁ እርሱ የሚገሥጸው ሲኾን ልጄ ሆይ! በአላህ (ጣኦትን) አታጋራ። ማጋራት ታላቅ በደል ነውና። ያለውን (አስታውስ)”
(📕ሉቅማን 31፤13)
ሉቅማን ምክራቸውን የጀመሩት ከሁሉም የላቀና የከበደ የሆነውን እንዲሁም አጥብቆ ሊይዙት የሚገባ የሆነውን ሃያልና አሸናፊው አላህን ብቻ ማምለክ እንዳለበት ነው። ይህም የነገሩ ሁሉ ቁንጮና የኢስላም መሠረት ነው። ከዚያ የጥራትና የልዕልና ባለቤት የሆነውን አላህን ታላቅነቱን፣ በሁሉም ነገሮች ላይ ያለውን እውቀት፣ ያብራሩለታል፡-
يَا بُنَيَّ إِنَّهَا إِن تَكُ مِثْقَالَ حَبَّةٍ مِّنْ خَرْدَلٍ فَتَكُن فِي صَخْرَةٍ أَوْ فِي السَّمَاوَاتِ أَوْ فِي الْأَرْضِ يَأْتِ بِهَا اللَّهُ ۚ إِنَّ اللَّهَ لَطِيفٌ خَبِيرٌ
“(ሉቅማንም) ልጄ ሆይ! እሷ (ደጊቱም ሠናይቱም ሥራ) የሰናፍጭ ቅንጣት ክብደት ያህል ብትኾንና በቋጥኝ ውስጥ ወይም በሰማያት ውስጥ ወይም በምድር ውስጥ ብትኾን አላህ ያመጣታል። አላህ ሩህሩህ ውስጠ ዐዋቂ ነውና”
(📕ሉቅማን31፤16)
ከዚያም ሉቅማን ልጃቸውን ሃያልና አሸናፊው የሆነው አላህ ያዘዘውን ግዴታ እንዲወጣ ምክራቸውን ቀጥለው፣ ሶላት ላይ ቀጥ እንዲል፣ በመልካም እንዲያዝ፣ ከአፀያፊ ተግባር እንዲርቅ፣ በሚያጋጥሙት ችግሮች በትዕግስት እንዲወጣቸው ሲመክሩ እንዲህ ይላሉ፡-
يَا بُنَيَّ أَقِمِ الصَّلَاةَ وَأْمُرْ بِالْمَعْرُوفِ وَانْهَ عَنِ الْمُنكَرِ وَاصْبِرْ عَلَىٰ مَا أَصَابَكَ ۖ إِنَّ ذَٰلِكَ مِنْ عَزْمِ الْأُمُورِ
“ልጄ ሆይ! ሰላትን አስተካክለህ ስገድ፤ በበጎ ነገርም እዘዝ፤ ከሚጠላው ሁሉ ከልክል በሚያገኝህ መከራ ላይ ታገስ ይህ በምር ከሚይያዙ ነገሮች ነው” (📕 ሉቅማን31፤17)
ይህ ቁርኣናዊ መልዕክት አማኝ አንቀጹ ውስጥ የተወሱትን ተግባሮች የግዴታ መፈጸም እንዳለበት ጠቋሚ ነው። ዐብደላ ኢብኑ ዐባስ አላህ ሥራቸውን ይውደድላቸውና:-
من حقيقة الإيمان الصبر على المكاره
“ከእምነት የእውነትነት መገለጫ ውስጥ መካከል በሚጠሉት ነገር ላይ የሚደረግ ትዕግስት ነው” ይላሉ።
አሁንም ሉቅማን ምክራቸውን በመቀጠል ልጃቸው ከአንዳንድ መጥፎ ባህሪያት መራቅ እንዳለበት እንዲህ ይመክሩታል፡-
وَلَا تُصَعِّرْ خَدَّكَ لِلنَّاسِ وَلَا تَمْشِ فِي الْأَرْضِ مَرَحًا ۖ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ كُلَّ مُخْتَالٍ فَخُورٍ
“ጉንጭህንም (በኩራት) ከሠዎች አታዙር በምድርም ላይ ተንበጥርረህ አትሂድ አላህ ተንበጥራሪን ጉረኛና ሁሉ አይወድምና” (📕ሉቅማን31፤18)።
በመጨረሻም እራሡን እንዲያስተናንስ፣ በአረማመዱ የኩራተኛ አካሄድን እንዳይሄድ፣ ድምጹን ዝግ እንዲያደርግ ይመክሩታል፡-
وَاقْصِدْ فِي مَشْيِكَ وَاغْضُضْ مِن صَوْتِكَ ۚ إِنَّ أَنكَرَ الْأَصْوَاتِ لَصَوْتُ الْحَمِيرِ
“በአካሄድህም መካከለኛ ኹን ከድምፅህም ዝቅ አድርግ ከድምጾች ሁሉ አስከፊው የእህዬች ድምጽ ነውና” (📕ሉቅማን፣ 19)።
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
✍✍ኑርአህመድ
ኢንሻአላህ ይቀጥላል ,,,,,,
https://t.me/resulinn
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉┄┄
「』(ክፍል 1) 『」
┉┉✽̶»̶̥🌼»̶̥✽̶┉┉
ሥነ-ምግባር ቁርዐን ውስጥ
┉┉✽̶»̶̥🌸»̶̥✽̶┉┉
ሃያልና አሸናፊው አላህ የተከበረ ቁርዐኑን ያወረደው ለነብያቱ መሪ መንገድን ሊያበራላቸው ሲሆን ይህ ብርሃን ከመንገዶች ሁሉ ሙሉ ወደሆነው የሚመራቸውና የተመረጠም ነው። ይህ መንገድ መልካም ስነምግባርን የሚያላብስ፣ ጉብጠትን የሚያርቅ፣ ብልሹውን የሚስተካክል ነው። ስለሆነም ያማረ ስነ-ምግባርን በሚመለከት የመልካም ስነ-ምግባር ባለቤትን የሚያሞካሽና መልካም ስነ-ምግባር የሚሠሩትን የሚያሞግሱ በርካታ መረጃዎች በቁርዐን ውስጥ መምጣታቸው የሚደንቅ አይደለም። እንዲሁም በጣም በርካታ የቁርኣን መረጃዎች የአላህ ባርያዎች የአላህን ውዴታና ከአላህ የሚገኘውን ምንዳ ያገኙ ዘንድ ሊላበሷቸው ስለሚገቧቸው ባህሪያት አትተዋል።
የሉቅማን ምክሮች
┉┉✽̶»̶̥🌹»̶̥✽̶┉┉
ሃያልና አሸናፊው አላህ፣ ጥበበኛው ሉቅማን ልጃቸውን ጥቅል የሆኑ ምክሮችን በመከሩበት አጋጣሚ ስለባህርይው ይነግረናል። ቁርኣን በሉቅማን ምዕራፍ ቁጥር 13 ላይ:-
وَإِذْ قَالَ لُقْمَانُ لِابْنِهِ وَهُوَ يَعِظُهُ يَا بُنَيَّ لَا تُشْرِكْ بِاللَّهِ ۖ إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ
“ሉቅማንም ለልጁ እርሱ የሚገሥጸው ሲኾን ልጄ ሆይ! በአላህ (ጣኦትን) አታጋራ። ማጋራት ታላቅ በደል ነውና። ያለውን (አስታውስ)”
(📕ሉቅማን 31፤13)
ሉቅማን ምክራቸውን የጀመሩት ከሁሉም የላቀና የከበደ የሆነውን እንዲሁም አጥብቆ ሊይዙት የሚገባ የሆነውን ሃያልና አሸናፊው አላህን ብቻ ማምለክ እንዳለበት ነው። ይህም የነገሩ ሁሉ ቁንጮና የኢስላም መሠረት ነው። ከዚያ የጥራትና የልዕልና ባለቤት የሆነውን አላህን ታላቅነቱን፣ በሁሉም ነገሮች ላይ ያለውን እውቀት፣ ያብራሩለታል፡-
يَا بُنَيَّ إِنَّهَا إِن تَكُ مِثْقَالَ حَبَّةٍ مِّنْ خَرْدَلٍ فَتَكُن فِي صَخْرَةٍ أَوْ فِي السَّمَاوَاتِ أَوْ فِي الْأَرْضِ يَأْتِ بِهَا اللَّهُ ۚ إِنَّ اللَّهَ لَطِيفٌ خَبِيرٌ
“(ሉቅማንም) ልጄ ሆይ! እሷ (ደጊቱም ሠናይቱም ሥራ) የሰናፍጭ ቅንጣት ክብደት ያህል ብትኾንና በቋጥኝ ውስጥ ወይም በሰማያት ውስጥ ወይም በምድር ውስጥ ብትኾን አላህ ያመጣታል። አላህ ሩህሩህ ውስጠ ዐዋቂ ነውና”
(📕ሉቅማን31፤16)
ከዚያም ሉቅማን ልጃቸውን ሃያልና አሸናፊው የሆነው አላህ ያዘዘውን ግዴታ እንዲወጣ ምክራቸውን ቀጥለው፣ ሶላት ላይ ቀጥ እንዲል፣ በመልካም እንዲያዝ፣ ከአፀያፊ ተግባር እንዲርቅ፣ በሚያጋጥሙት ችግሮች በትዕግስት እንዲወጣቸው ሲመክሩ እንዲህ ይላሉ፡-
يَا بُنَيَّ أَقِمِ الصَّلَاةَ وَأْمُرْ بِالْمَعْرُوفِ وَانْهَ عَنِ الْمُنكَرِ وَاصْبِرْ عَلَىٰ مَا أَصَابَكَ ۖ إِنَّ ذَٰلِكَ مِنْ عَزْمِ الْأُمُورِ
“ልጄ ሆይ! ሰላትን አስተካክለህ ስገድ፤ በበጎ ነገርም እዘዝ፤ ከሚጠላው ሁሉ ከልክል በሚያገኝህ መከራ ላይ ታገስ ይህ በምር ከሚይያዙ ነገሮች ነው” (📕 ሉቅማን31፤17)
ይህ ቁርኣናዊ መልዕክት አማኝ አንቀጹ ውስጥ የተወሱትን ተግባሮች የግዴታ መፈጸም እንዳለበት ጠቋሚ ነው። ዐብደላ ኢብኑ ዐባስ አላህ ሥራቸውን ይውደድላቸውና:-
من حقيقة الإيمان الصبر على المكاره
“ከእምነት የእውነትነት መገለጫ ውስጥ መካከል በሚጠሉት ነገር ላይ የሚደረግ ትዕግስት ነው” ይላሉ።
አሁንም ሉቅማን ምክራቸውን በመቀጠል ልጃቸው ከአንዳንድ መጥፎ ባህሪያት መራቅ እንዳለበት እንዲህ ይመክሩታል፡-
وَلَا تُصَعِّرْ خَدَّكَ لِلنَّاسِ وَلَا تَمْشِ فِي الْأَرْضِ مَرَحًا ۖ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ كُلَّ مُخْتَالٍ فَخُورٍ
“ጉንጭህንም (በኩራት) ከሠዎች አታዙር በምድርም ላይ ተንበጥርረህ አትሂድ አላህ ተንበጥራሪን ጉረኛና ሁሉ አይወድምና” (📕ሉቅማን31፤18)።
በመጨረሻም እራሡን እንዲያስተናንስ፣ በአረማመዱ የኩራተኛ አካሄድን እንዳይሄድ፣ ድምጹን ዝግ እንዲያደርግ ይመክሩታል፡-
وَاقْصِدْ فِي مَشْيِكَ وَاغْضُضْ مِن صَوْتِكَ ۚ إِنَّ أَنكَرَ الْأَصْوَاتِ لَصَوْتُ الْحَمِيرِ
“በአካሄድህም መካከለኛ ኹን ከድምፅህም ዝቅ አድርግ ከድምጾች ሁሉ አስከፊው የእህዬች ድምጽ ነውና” (📕ሉቅማን፣ 19)።
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
✍✍ኑርአህመድ
ኢንሻአላህ ይቀጥላል ,,,,,,
https://t.me/resulinn
#እህቴ ሆይ! ለምን እራስሽን ትሸዉጃለሽ? ይህ
የሼይጧን ሴራ መሆኑን እረሳሽ!?
ምንም ሃጃ ሳይኖርሽ.....!!
ሙስሊም ወንድሜ ነው እንድትይ የሚያደርግሽ
#ዉዷ እህቴ ልብ በይ ከአጅ ነብይ ወንድ ጋር ምን ታደርጊያለሽ?!
#አስተዉይ ብዙ እህቶች እሱ ሙሲሊም
ወንድሜ ስለሆነ ብቻ ነው የማወራው
ደግሞ በፅሁፍ እንጂ በድምፅ ኣናወራም!?
የምትይው በፅሁፍ እንዲታወሪ ማን ፈቀደልሽ?
በዙ እህቶች የከሰሩት በዚህ እንደሆነ አታስተዉይምን?!
ብልጥ ከሆንሽ በሰዎች ትማርያለሽ
ሞኝ ከሆንሽ በራስሽ ሲደርስ ትማርያለሽ
እሱም ካላረመሽ
የሰዎች መታረሚያ ትሆኛለሽ
ይህ ሁሉ ከመሆኑ በፊት
ጥንቃቄ አድርጊ
ለኔም ላንችም ነው
https://t.me/httpsLatahzen
የሼይጧን ሴራ መሆኑን እረሳሽ!?
ምንም ሃጃ ሳይኖርሽ.....!!
ሙስሊም ወንድሜ ነው እንድትይ የሚያደርግሽ
#ዉዷ እህቴ ልብ በይ ከአጅ ነብይ ወንድ ጋር ምን ታደርጊያለሽ?!
#አስተዉይ ብዙ እህቶች እሱ ሙሲሊም
ወንድሜ ስለሆነ ብቻ ነው የማወራው
ደግሞ በፅሁፍ እንጂ በድምፅ ኣናወራም!?
የምትይው በፅሁፍ እንዲታወሪ ማን ፈቀደልሽ?
በዙ እህቶች የከሰሩት በዚህ እንደሆነ አታስተዉይምን?!
ብልጥ ከሆንሽ በሰዎች ትማርያለሽ
ሞኝ ከሆንሽ በራስሽ ሲደርስ ትማርያለሽ
እሱም ካላረመሽ
የሰዎች መታረሚያ ትሆኛለሽ
ይህ ሁሉ ከመሆኑ በፊት
ጥንቃቄ አድርጊ
ለኔም ላንችም ነው
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የማለዳ ግብዣ👇
وَإِن كُنتُمْ فِي رَيْبٍ مِّمَّا نَزَّلْنَا عَلَىٰ عَبْدِنَا فَأْتُوا بِسُورَةٍ مِّن مِّثْلِهِ وَادْعُوا شُهَدَاءَكُم مِّن دُونِ اللَّهِ إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
በባሪያችንም ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ፡፡ እውነተኞችም እንደኾናችሁ ከአላህ ሌላ መስካሪዎቻችሁን ጥሩ፡፡
فَإِن لَّمْ تَفْعَلُوا وَلَن تَفْعَلُوا فَاتَّقُوا النَّارَ الَّتِي وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ ۖ أُعِدَّتْ لِلْكَافِرِينَ
(ይህንን) ባትሠሩ ፈጽሞም አትሠሩትምና ያችን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ድንጋዮች የኾነችውን እሳት ተጠበቁ፤ ለከሓዲዎች ተደግሳለች፡፡
وَإِن كُنتُمْ فِي رَيْبٍ مِّمَّا نَزَّلْنَا عَلَىٰ عَبْدِنَا فَأْتُوا بِسُورَةٍ مِّن مِّثْلِهِ وَادْعُوا شُهَدَاءَكُم مِّن دُونِ اللَّهِ إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
በባሪያችንም ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ፡፡ እውነተኞችም እንደኾናችሁ ከአላህ ሌላ መስካሪዎቻችሁን ጥሩ፡፡
فَإِن لَّمْ تَفْعَلُوا وَلَن تَفْعَلُوا فَاتَّقُوا النَّارَ الَّتِي وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ ۖ أُعِدَّتْ لِلْكَافِرِينَ
(ይህንን) ባትሠሩ ፈጽሞም አትሠሩትምና ያችን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ድንጋዮች የኾነችውን እሳት ተጠበቁ፤ ለከሓዲዎች ተደግሳለች፡፡
La tehzen
ዝሙት አፀያፊ ነው አትቅረቡት! ከከባባድ ወንጀሎች‼ ክፍል #1_(ዚና)_ዝሙት_ነው ከቁርኣን ህግና ወደ ቀናው መንገድ መምራት የሰው ልጆች በመልካም ስነ–ምግባርና የላቀ በሆነ ስርኣት እንዲጠበቁ ማነሳሳቱና ከልቅናና ከጥብቅነት ከራቀ ባህሪ ማስጠንቀቁ ነው‼ ለዚህም አላህ ዝሙትን (ሀራም) ክልክል አድርጓል! እንዲያውም ከሌሎች ወንጀሎች በተለየ መልኩ አትፈፅሙት ከማለት ይልቅ "ዝሙትን አትቅረቡት" በማለት…
የዝሙት አኼራዊ ቅጣቱም የከፋ ነው!
ከከባባድ ወንጀሎች‼ ክፍል 2 (ዚና) ዝሙት ነው።
የዝሙት አኼራዊ ቅጣት እዚህ ዓለም ላይ ከሚያስከትለው ከባድ ቅጣት የባሰ የከፋ! ነው።
ለዚህም ነው አላህ (ተባረከወተዓላ) ከሌሎች ሀራም ነገሮች በተለየ መልኩ “ዝሙትን አትቅረቡት” በማለት ገና በርቀት ያስጠነቀቀው፣ ይህ ከመሆኑም ጋር ግን በአሁን ጊዜ አብዘሃኛው ማለት በሚያስችል መልኩ ወጣቱ ዘንድ እንደ ሀላል ይታያል! ሴቱ በግልፅ ዝሙትን ፍለጋ ተራቁቶ ተጋግጦ ከቤቱ ይወጣል! ወንዱ ብሷል፣ ህልሙም ቅዠቱም ሴትን በሀራም ማደን ነው፣ ለሊቱን ሙሉ በማህበራዊ ሚዲያ የማያውቃትን ሴት ሲያማልልና ለብልግና ሲያታልላት ከሷ ጋር ሲቸካቸክ ያድራል፣ ሊነጋጋ ሲል ይተኛል፣ ሱብሂ ሶላት በጀመዓ መስገድ የለ፣ በጊዜ መስገድ የለ፣ ምናልባትም ከሰገደው ፀሃይ ከወጣች በኋላ ነው፣ ጭራሹን ላይሰግደውም ይችላል፣ በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ከተጠቀማቸው አይቀር ስለ ዲኑ የተወሰነች ነገር እንኳን አንብቦ ከማወቅ ይልቅ በአጅነቢይ ሴት ፎቶ ላይ ስያፈጥና ከሷ ጋር ሲቸካቸክ ጊዜውን ያቃጥላል፣ ዲን አለው ትንሽ ሻል ይላል የሚባለውም ሳይቀር ለትዳር ነው የማናግራት ምን ችግር አለው? በማለት ራሱን እያታለለ በዚያው ቀልጦ ይቀራል! ወንድሜ ሆይ! ያየሃትን ሁሉ ሴት አታገባትም/ የአንተ ልትሆን አትችልም፣ ትዳር አካሄዱ በማህበራዊ ሚዲያም አይደለም! ማህበራዊ ሚዲያ ከመምጣቱ በፊት በስርዓቱ እንደሚፈለገው አላህ በፈቀደው መንገድ ብቻ ለትዳር የምትሆነዋን ሷሊህ የሆነችዋን የልጆችህ እናት፣ ልጆችህን ሸሪዓ በሚፈልገው መልካም አስተዳደግ የምታሳድግልህን፣ አንተንም በዲንህ ላይ የምታበረታህን ሴት ፈልግ፣ "ቤቱን በበሩ በኩል ግቡት" ነው የተባለውና ትዳርን በትክክለኛ መንገድ ፈልጉት፣ በእየ ማህበራዊ ሚዲያው ሁሉ ጥሩ መልእክት ያላቸው የደዕዋ ፅሁፎችና ድምፆችን ሼር ያደረገ ወይም ያደረገች ሁሉ ጥሩ ሷሊህ ናቸው ማለት አይደለም!።
ምናልባትም ሌሎች ነገሮች ላይ ጥሩ ሆኖ ትዳር ላይ ባለው ነገር ስለ ትዳር ካለው የእውቀት ማነስ አንፃርም ይሁን ሌላ… ጥሩ ላይሆን/ላትሆን ይችላሉ።
"ቤቱን በበሩ በኩል ግቡት" ነው የተባለውና ትዳርን በትክክለኛው መንገድ ያውም ለማግባት ሙሉ በሙሉ በተዘጋጁበት ጊዜ መፈለግ ነው። በየ መንገዱ ያየሃት ሴት ሁሉ የአንተ ሚስት አትሆንምና ያየሃት ሴት ላይ ሁሉ አታፍጥ፣ ይህ አንዱ የዝሙት አካል ሲሆን ለቀጣዩና ለዋናው ዝሙት ራስህን እያዘጋጀህ መሆኑን አትዘንጋ! በዚህ መልኩ በዝሙት የወደቁት በርካቶች ናቸው፣ ዝሙትን የቀመሰ አላህ ያዘነለት ካልሆነ በስተቀር ለመመለስ እጅግ በጣም ይከብደዋል!!
አላህ ይጠብቀንና! በዚህ ወንጀል የተፈተኑ ወንዶች አግብተው እንኳን የማይተዋቸውና ሚስታቸውን እቤት አስቀምጠው ለብልግና ራሳቸውን አዘጋጅተው የሚወጡ ሴቶችን የሚያድኑ ወንዶች በርካቶች ናቸው።
አዑዙ ቢላህ! ሚስቱ በምታረግዝበት ጊዜና በምትወልድበት ጊዜ ከሰራተኛው ጋር የሚያማግጥ ስንቱ ነው?? ስንቱ ነው ቤተሰቤን እረዳለሁ ኑሮዬን አሻሽላለሁ ብላ ቤቱ ውስጥ ተቀጥራ የምትሰራዋን ሰራተኛ የሚያባልገው?? ከተሳካለት በጥቅማጥቅም አታሎ ካልተሳካለትም በጉልበት አስገድዶ የሙስሊም እህቱን ህይወት ምስቅልቅ የሚያደርጉት ስንትና ስንት ወንዶች ናቸው??
ሴቷም እንዲሁ አግብታም የማታርፍ ከሌላ ወንድ ጋር ስታማግጥ ትዳሯን ልጆችዋን እስከመበት የምትደርስ አለች፣ በተለይ ባሏ ለስራና ለተለያዩ ጉዳዮች ወጣ በሚልበት ጊዜ ከጎረቤት ወንዶች አልያም የሆነ ጊዜ ላይ በምላሱ ካታለላት የመንደር ቦዘኔ ወንዶች ጋር፣ ከራሱ ከባል ወንድም ጋር እንኳን ሳይቀር ይህን እጅግ በጣም ከባድ የሆነን ወንጀል ላይ የሚወድቁ ሴቶች አሉ።
«ልብ በሉ ባሳለፍኩት ክፍል ሴቶች ላይ ይበልጥ ትኩረት አድርጌ በዚህ ክፍል ደግሞ ይበልጥ ወንዶች ላይ ትኩረት አድርጌ የፃፍኩትና በፅሁፌም ላይ የጠቀስኩዋቸው ነገሮች ልበ ወለድና ግምት እንዳይመስላችሁ በተጨባጭ እየተከሰተና እየባሰበት ያለ ነሀር ነው።»
እናንተ ሙስሊሞች ሆይ! አላህን (ተባረከወተዓላ) እንፍራ!! ከሰዎች ተደብቀን የምንፈፅመውን ወንጀል ሁሉ ከአላህ አይሸሸግምና ወደ አላህ ከልባችን ተፀፅተን ሞት በድንገት መጥቶ ሳይወስደን አልያም አላህ በዚህች ዓለም እያለን ቅጣቱን ሳያከናንበንና ሳያዋርደን እንመለስ!!!
የወጣትነት እድሜም ያልቃል፣ ዛሬ ላይ እህቶችህን የምታባልግበት ሀብት ንብረትህም እንዳልነበራ ይሆናል! አንዳንድ ትልልቅ ለትዳር የሚበቁ ልጆችን አድርሰው፣ የደረሱ ሴት ልጆቻቸውን የሚያክሉ ሴቶችን ስራዬ ብለው እያደኑ የሚያባልጉ የሽማግሌ ዝሙተኞች አሉ፣ ልጆቻቸው እንኳን አውቀው ይህን የአባቶቻቸውን ተግባር ላለ ማየት የራሳቸውን ህይወት ማጥፋት የሚመኙበት ደረጃ "አባቴ የሚሰራውን ከማየት ራሴን ላጥፋ" እስከማለት ደርሰዋል፣ ይህ እጅግ በጣም ከባድ የሆነ ወንጀል ሲሆን ቅጣቱም የተለየ ነው፣ «በአላህ ፈቃድ በሌላ ፅሁፌ እመለስበታለሁ»
ዝሙት ከዱኒያዊ ቅጣቱ በተጨማሪ አኼራዊ ቅጣቱ የከፋ ነው!! አላህ (ተባረከወተዓላ) በተከበረው ቃሉ የአማኞችን ባህሪ ከገለፀ በኋላ አማኞች በጭራሽ የማይፈፅሟቸውንና በጣም የሚጠነቀቁዋቸውን ነገሮችን ደግሞ በዝርዝር ስያስቀምጥ እንዲህ ብሏል:–
﴿وَالَّذينَ لا يَدعونَ مَعَ اللَّهِ إِلهًا آخَرَ وَلا يَقتُلونَ النَّفسَ الَّتي حَرَّمَ اللَّهُ إِلّا بِالحَقِّ وَلا يَزنونَ وَمَن يَفعَل ذلِكَ يَلقَ أَثامًا★يُضاعَف لَهُ العَذابُ يَومَ القِيامَةِ وَيَخلُد فيهِ مُهانًا★إِلّا مَن تابَ وَآمَنَ وَعَمِلَ عَمَلًا صالِحًا﴾ الفرقان ٦٨-٧٠
“እነዚያም ከአላህ ጋር ሌላን አምላክ የማይገዙት፣ ያችንም አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ህግ የማይገድሉት፣ ዝሙት የማይሰሩትም ናቸው፣ ይህንንም የሚሰራ ሰው ቅጣትን ያገኛል። በትንሳኤ ቀን ቅጣቱ ለርሱ ይደራርባል፣ በርሷ ውስጥ የተዋረደ ሆኖ ይኖራል። ተፀፅቶ (ወደ አላህ) የተመለሰና ያመነ መልካም ስራንም የሰራ ሰው ሲቀር፣” አል ፉርቃን 68–70
እናንተ የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ስሜትና ሸይጧን አይሸነግሉዋችሁ!! የዝሙትን ከባድነት ልብ በሉ! አላህ (ተባረከወተዓላ) ከባእድ አምልኮና ህይወትን ከማጥፋት ጋር ነው አያይዞ ያስቀመጠው፣ ቅጣቱም የተደራረበ ቅጣት እንደሆነ ነው ያስጠነቀቀው!።
የነቢያቶች ህልም ወህይ ነውና ነቢዩ ﷺ በህልማቸው ያዩትን እንዲህ በማለት ተናግረዋል:–
(እንደ ምድጃ ያለ ከላይ ጠባብና ከታች ሰፊ የሆነን ነገር በውስጡም ጫጫታና ድምፅ ያለበት ሲሆን አየሁ፣ በውስጡም እርቃናቸው የሆኑ ሴትና ወንዶችን አየሁ፣ የእሳት ነበልባል ከታቻቸው በኩል ወደ ላይ እየወጣ (ያሰቃያቸዋል) ስለነሱም ጠየኩ፣ እነሱ እኮ ዝሙተኞች ናቸው ተባልኩ…።) አሉ፣ ሀዲሱ ቡኻሪይ ውስጥ ያለ ረዥም ሀዲስ ሲሆን አጠር ባለ መልኩ ነው ያቀረብኩት።
ዝሙት ኢማንን ከልብ ውልቅ ያደርጋልና እምነት የለሽ ከሀዲ ሆነህ እንዳትሞት ፍራ‼
የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል:–
(ዝሙተኛ ዝሙት በሚሰራበት ጊዜ አማኝ ሆኖ ዝሙት አይሰራም!…) ኢማሙ አህመድ 1/276 ቡኻሪይ 24757 ላይ ከአቢ ሁረይራ ዘግበውታል።
===በአላህ ፈቃድ!==ይቀጥላል
https://t.me/httpsLatahzen
ከከባባድ ወንጀሎች‼ ክፍል 2 (ዚና) ዝሙት ነው።
የዝሙት አኼራዊ ቅጣት እዚህ ዓለም ላይ ከሚያስከትለው ከባድ ቅጣት የባሰ የከፋ! ነው።
ለዚህም ነው አላህ (ተባረከወተዓላ) ከሌሎች ሀራም ነገሮች በተለየ መልኩ “ዝሙትን አትቅረቡት” በማለት ገና በርቀት ያስጠነቀቀው፣ ይህ ከመሆኑም ጋር ግን በአሁን ጊዜ አብዘሃኛው ማለት በሚያስችል መልኩ ወጣቱ ዘንድ እንደ ሀላል ይታያል! ሴቱ በግልፅ ዝሙትን ፍለጋ ተራቁቶ ተጋግጦ ከቤቱ ይወጣል! ወንዱ ብሷል፣ ህልሙም ቅዠቱም ሴትን በሀራም ማደን ነው፣ ለሊቱን ሙሉ በማህበራዊ ሚዲያ የማያውቃትን ሴት ሲያማልልና ለብልግና ሲያታልላት ከሷ ጋር ሲቸካቸክ ያድራል፣ ሊነጋጋ ሲል ይተኛል፣ ሱብሂ ሶላት በጀመዓ መስገድ የለ፣ በጊዜ መስገድ የለ፣ ምናልባትም ከሰገደው ፀሃይ ከወጣች በኋላ ነው፣ ጭራሹን ላይሰግደውም ይችላል፣ በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ከተጠቀማቸው አይቀር ስለ ዲኑ የተወሰነች ነገር እንኳን አንብቦ ከማወቅ ይልቅ በአጅነቢይ ሴት ፎቶ ላይ ስያፈጥና ከሷ ጋር ሲቸካቸክ ጊዜውን ያቃጥላል፣ ዲን አለው ትንሽ ሻል ይላል የሚባለውም ሳይቀር ለትዳር ነው የማናግራት ምን ችግር አለው? በማለት ራሱን እያታለለ በዚያው ቀልጦ ይቀራል! ወንድሜ ሆይ! ያየሃትን ሁሉ ሴት አታገባትም/ የአንተ ልትሆን አትችልም፣ ትዳር አካሄዱ በማህበራዊ ሚዲያም አይደለም! ማህበራዊ ሚዲያ ከመምጣቱ በፊት በስርዓቱ እንደሚፈለገው አላህ በፈቀደው መንገድ ብቻ ለትዳር የምትሆነዋን ሷሊህ የሆነችዋን የልጆችህ እናት፣ ልጆችህን ሸሪዓ በሚፈልገው መልካም አስተዳደግ የምታሳድግልህን፣ አንተንም በዲንህ ላይ የምታበረታህን ሴት ፈልግ፣ "ቤቱን በበሩ በኩል ግቡት" ነው የተባለውና ትዳርን በትክክለኛ መንገድ ፈልጉት፣ በእየ ማህበራዊ ሚዲያው ሁሉ ጥሩ መልእክት ያላቸው የደዕዋ ፅሁፎችና ድምፆችን ሼር ያደረገ ወይም ያደረገች ሁሉ ጥሩ ሷሊህ ናቸው ማለት አይደለም!።
ምናልባትም ሌሎች ነገሮች ላይ ጥሩ ሆኖ ትዳር ላይ ባለው ነገር ስለ ትዳር ካለው የእውቀት ማነስ አንፃርም ይሁን ሌላ… ጥሩ ላይሆን/ላትሆን ይችላሉ።
"ቤቱን በበሩ በኩል ግቡት" ነው የተባለውና ትዳርን በትክክለኛው መንገድ ያውም ለማግባት ሙሉ በሙሉ በተዘጋጁበት ጊዜ መፈለግ ነው። በየ መንገዱ ያየሃት ሴት ሁሉ የአንተ ሚስት አትሆንምና ያየሃት ሴት ላይ ሁሉ አታፍጥ፣ ይህ አንዱ የዝሙት አካል ሲሆን ለቀጣዩና ለዋናው ዝሙት ራስህን እያዘጋጀህ መሆኑን አትዘንጋ! በዚህ መልኩ በዝሙት የወደቁት በርካቶች ናቸው፣ ዝሙትን የቀመሰ አላህ ያዘነለት ካልሆነ በስተቀር ለመመለስ እጅግ በጣም ይከብደዋል!!
አላህ ይጠብቀንና! በዚህ ወንጀል የተፈተኑ ወንዶች አግብተው እንኳን የማይተዋቸውና ሚስታቸውን እቤት አስቀምጠው ለብልግና ራሳቸውን አዘጋጅተው የሚወጡ ሴቶችን የሚያድኑ ወንዶች በርካቶች ናቸው።
አዑዙ ቢላህ! ሚስቱ በምታረግዝበት ጊዜና በምትወልድበት ጊዜ ከሰራተኛው ጋር የሚያማግጥ ስንቱ ነው?? ስንቱ ነው ቤተሰቤን እረዳለሁ ኑሮዬን አሻሽላለሁ ብላ ቤቱ ውስጥ ተቀጥራ የምትሰራዋን ሰራተኛ የሚያባልገው?? ከተሳካለት በጥቅማጥቅም አታሎ ካልተሳካለትም በጉልበት አስገድዶ የሙስሊም እህቱን ህይወት ምስቅልቅ የሚያደርጉት ስንትና ስንት ወንዶች ናቸው??
ሴቷም እንዲሁ አግብታም የማታርፍ ከሌላ ወንድ ጋር ስታማግጥ ትዳሯን ልጆችዋን እስከመበት የምትደርስ አለች፣ በተለይ ባሏ ለስራና ለተለያዩ ጉዳዮች ወጣ በሚልበት ጊዜ ከጎረቤት ወንዶች አልያም የሆነ ጊዜ ላይ በምላሱ ካታለላት የመንደር ቦዘኔ ወንዶች ጋር፣ ከራሱ ከባል ወንድም ጋር እንኳን ሳይቀር ይህን እጅግ በጣም ከባድ የሆነን ወንጀል ላይ የሚወድቁ ሴቶች አሉ።
«ልብ በሉ ባሳለፍኩት ክፍል ሴቶች ላይ ይበልጥ ትኩረት አድርጌ በዚህ ክፍል ደግሞ ይበልጥ ወንዶች ላይ ትኩረት አድርጌ የፃፍኩትና በፅሁፌም ላይ የጠቀስኩዋቸው ነገሮች ልበ ወለድና ግምት እንዳይመስላችሁ በተጨባጭ እየተከሰተና እየባሰበት ያለ ነሀር ነው።»
እናንተ ሙስሊሞች ሆይ! አላህን (ተባረከወተዓላ) እንፍራ!! ከሰዎች ተደብቀን የምንፈፅመውን ወንጀል ሁሉ ከአላህ አይሸሸግምና ወደ አላህ ከልባችን ተፀፅተን ሞት በድንገት መጥቶ ሳይወስደን አልያም አላህ በዚህች ዓለም እያለን ቅጣቱን ሳያከናንበንና ሳያዋርደን እንመለስ!!!
የወጣትነት እድሜም ያልቃል፣ ዛሬ ላይ እህቶችህን የምታባልግበት ሀብት ንብረትህም እንዳልነበራ ይሆናል! አንዳንድ ትልልቅ ለትዳር የሚበቁ ልጆችን አድርሰው፣ የደረሱ ሴት ልጆቻቸውን የሚያክሉ ሴቶችን ስራዬ ብለው እያደኑ የሚያባልጉ የሽማግሌ ዝሙተኞች አሉ፣ ልጆቻቸው እንኳን አውቀው ይህን የአባቶቻቸውን ተግባር ላለ ማየት የራሳቸውን ህይወት ማጥፋት የሚመኙበት ደረጃ "አባቴ የሚሰራውን ከማየት ራሴን ላጥፋ" እስከማለት ደርሰዋል፣ ይህ እጅግ በጣም ከባድ የሆነ ወንጀል ሲሆን ቅጣቱም የተለየ ነው፣ «በአላህ ፈቃድ በሌላ ፅሁፌ እመለስበታለሁ»
ዝሙት ከዱኒያዊ ቅጣቱ በተጨማሪ አኼራዊ ቅጣቱ የከፋ ነው!! አላህ (ተባረከወተዓላ) በተከበረው ቃሉ የአማኞችን ባህሪ ከገለፀ በኋላ አማኞች በጭራሽ የማይፈፅሟቸውንና በጣም የሚጠነቀቁዋቸውን ነገሮችን ደግሞ በዝርዝር ስያስቀምጥ እንዲህ ብሏል:–
﴿وَالَّذينَ لا يَدعونَ مَعَ اللَّهِ إِلهًا آخَرَ وَلا يَقتُلونَ النَّفسَ الَّتي حَرَّمَ اللَّهُ إِلّا بِالحَقِّ وَلا يَزنونَ وَمَن يَفعَل ذلِكَ يَلقَ أَثامًا★يُضاعَف لَهُ العَذابُ يَومَ القِيامَةِ وَيَخلُد فيهِ مُهانًا★إِلّا مَن تابَ وَآمَنَ وَعَمِلَ عَمَلًا صالِحًا﴾ الفرقان ٦٨-٧٠
“እነዚያም ከአላህ ጋር ሌላን አምላክ የማይገዙት፣ ያችንም አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ህግ የማይገድሉት፣ ዝሙት የማይሰሩትም ናቸው፣ ይህንንም የሚሰራ ሰው ቅጣትን ያገኛል። በትንሳኤ ቀን ቅጣቱ ለርሱ ይደራርባል፣ በርሷ ውስጥ የተዋረደ ሆኖ ይኖራል። ተፀፅቶ (ወደ አላህ) የተመለሰና ያመነ መልካም ስራንም የሰራ ሰው ሲቀር፣” አል ፉርቃን 68–70
እናንተ የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ስሜትና ሸይጧን አይሸነግሉዋችሁ!! የዝሙትን ከባድነት ልብ በሉ! አላህ (ተባረከወተዓላ) ከባእድ አምልኮና ህይወትን ከማጥፋት ጋር ነው አያይዞ ያስቀመጠው፣ ቅጣቱም የተደራረበ ቅጣት እንደሆነ ነው ያስጠነቀቀው!።
የነቢያቶች ህልም ወህይ ነውና ነቢዩ ﷺ በህልማቸው ያዩትን እንዲህ በማለት ተናግረዋል:–
(እንደ ምድጃ ያለ ከላይ ጠባብና ከታች ሰፊ የሆነን ነገር በውስጡም ጫጫታና ድምፅ ያለበት ሲሆን አየሁ፣ በውስጡም እርቃናቸው የሆኑ ሴትና ወንዶችን አየሁ፣ የእሳት ነበልባል ከታቻቸው በኩል ወደ ላይ እየወጣ (ያሰቃያቸዋል) ስለነሱም ጠየኩ፣ እነሱ እኮ ዝሙተኞች ናቸው ተባልኩ…።) አሉ፣ ሀዲሱ ቡኻሪይ ውስጥ ያለ ረዥም ሀዲስ ሲሆን አጠር ባለ መልኩ ነው ያቀረብኩት።
ዝሙት ኢማንን ከልብ ውልቅ ያደርጋልና እምነት የለሽ ከሀዲ ሆነህ እንዳትሞት ፍራ‼
የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል:–
(ዝሙተኛ ዝሙት በሚሰራበት ጊዜ አማኝ ሆኖ ዝሙት አይሰራም!…) ኢማሙ አህመድ 1/276 ቡኻሪይ 24757 ላይ ከአቢ ሁረይራ ዘግበውታል።
===በአላህ ፈቃድ!==ይቀጥላል
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ስለ ረመዿን ተከታታይ አጫጭር የሙሐደራ ግብዣ ከአማርኛ የህዳግ ትርጉም ጋር: ክፍል ⑦
በሸይኽ ዶ/ር ዑሥማን አል-ኸሚስ
በሸይኽ ዶ/ር ዑሥማን አል-ኸሚስ
(1)በአካላቸው ላይ ወይም በሰውነታቸው ላይ በርካታ ጉዳት የደረሰባቸው ፣ ጭንቅና መከራ ተደራርቦባቸዋል አላህ ሱብሀነው ወታአላን ተማፅነውታል ------------አለይ ሰላም18 አመት ነው የአልጋ ቁራኛ ሁነው ያሳለፉት??
Anonymous Quiz
0%
ሀ / የሱፍ አለይሰላም
0%
ለ/ ኑህ አለይሰላም
0%
ሐ/ሙሳ አለይሰላም
100%
መ/አዩብ አለይ ሰላም
0%
ሠ/ ረሱል ሰለላህ አለይ ወሰለም
💚💚የጀነት በራፍ 8 ናቸው💚💚
1. ባቡ ሰላህ:- ሰላትን አዘውትረው ለሚስግዱ ሚገቡበት በር
2. ባቡ ጂሀድ:- ጂሀድ ለሚወጡ ሰዎች ሚገቡበት በር
3. ባቡ ሰደቃህ:- ሰደቃህ ለሚያወጡ ሰዎች ሚገቡበት በር
4. ባቡ ረያን:- የፆመኞች በር
5.ባቡ ሀጅ:- በየአመቱ ሀጅ ለሚያደርጉ ሰዎች
6.ባቡ ቃዲሚን:- ለታጋሾች እና ይቅርታ አድራጊዎች
7.ባቡ ኢማን:- ለደግ ሰዎች እና እምነታቸውን በደግነት ለሚጠብቁ
8.ባቡ ዚክር:- አላህን በብዛት ለሚያወሱ
🖤🖤የጀሀነም በራፍ 7 ናቸው🖤🖤
1.ጀሂም:- በአላህ እና በመልክተኛው አምነው ትእዛዝ ያልጠበቁ ሰዎች ሚገቡበት በር ነው
2.ጀሀነም:- ትልቁ በር ሲሆን ጣኦት አምላኪ ሚገቡበት ነው
3.ሰኢር:- እሳትን ሚያመልኩ ሚገቡበት ነው
4.ሰቀር:- በአላህ የማያምኑ ሚገቡበት ነው
5.ለዛ:- ሙሳን አምላክ ነው ያሉ ሚገቡበት ነው
6.ኸዊያህ:- ኢሳን አምላክ ነው ያሉት ሚገቡበት ነው
7.ኩታማህ:- በአስከፊነቱ ከጀሀነም የላቀ ሲሆን ለአጋሪዎች ተደግሳለች
ጀነት ሲገለፅ የሰው ልጅ ተስፈኝነቱ ሚገልፀው በሚወደው ከለር በልምላሜ በአትክልት በዛፎች በአረንጓዴ ከለር ነው።💚💚💚💚💚💚
ኩፍር እና ጀሀነም እንዲሁ የሰው ልጅ በሚፈራው ተስፋ መቁረጡን ሀዘኑን የአደጋውን ከባድነት ሚገልፀው ጥቁር ከለር ነው።🖤🖤🖤
Join 4 more👇👇👇👇
https://t.me/httpsLatahzen
1. ባቡ ሰላህ:- ሰላትን አዘውትረው ለሚስግዱ ሚገቡበት በር
2. ባቡ ጂሀድ:- ጂሀድ ለሚወጡ ሰዎች ሚገቡበት በር
3. ባቡ ሰደቃህ:- ሰደቃህ ለሚያወጡ ሰዎች ሚገቡበት በር
4. ባቡ ረያን:- የፆመኞች በር
5.ባቡ ሀጅ:- በየአመቱ ሀጅ ለሚያደርጉ ሰዎች
6.ባቡ ቃዲሚን:- ለታጋሾች እና ይቅርታ አድራጊዎች
7.ባቡ ኢማን:- ለደግ ሰዎች እና እምነታቸውን በደግነት ለሚጠብቁ
8.ባቡ ዚክር:- አላህን በብዛት ለሚያወሱ
🖤🖤የጀሀነም በራፍ 7 ናቸው🖤🖤
1.ጀሂም:- በአላህ እና በመልክተኛው አምነው ትእዛዝ ያልጠበቁ ሰዎች ሚገቡበት በር ነው
2.ጀሀነም:- ትልቁ በር ሲሆን ጣኦት አምላኪ ሚገቡበት ነው
3.ሰኢር:- እሳትን ሚያመልኩ ሚገቡበት ነው
4.ሰቀር:- በአላህ የማያምኑ ሚገቡበት ነው
5.ለዛ:- ሙሳን አምላክ ነው ያሉ ሚገቡበት ነው
6.ኸዊያህ:- ኢሳን አምላክ ነው ያሉት ሚገቡበት ነው
7.ኩታማህ:- በአስከፊነቱ ከጀሀነም የላቀ ሲሆን ለአጋሪዎች ተደግሳለች
ጀነት ሲገለፅ የሰው ልጅ ተስፈኝነቱ ሚገልፀው በሚወደው ከለር በልምላሜ በአትክልት በዛፎች በአረንጓዴ ከለር ነው።💚💚💚💚💚💚
ኩፍር እና ጀሀነም እንዲሁ የሰው ልጅ በሚፈራው ተስፋ መቁረጡን ሀዘኑን የአደጋውን ከባድነት ሚገልፀው ጥቁር ከለር ነው።🖤🖤🖤
Join 4 more👇👇👇👇
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
🦋❤️ ግጥሜን ተጋበዙልኝ አህባቢ🦋❤️
🤲❤️🤲 አመስግን•••••••••••🤲❤️🤲
እድሉን ለሰጠህ ይችንቀን ለማየት
ከበሽታ አርቆህ በመልካም ጤንነት
ብዙ ሰው ሲሰቃይ በረሀብ በስደት
የእለት ጉርሱን አጦ ሲኖር በፍርሃት
አንተ ግን ኗሪ ነህ በጤና ና ድሎት
ከቤተሰብ ጋራ ርቆህ ብቸኝነት
ታዲያ እንዴት አንተ አላህን ዘነጋህ
እሱን ማመስገንን ኧረ እንዴትስ ረሳህ
እሱ ትዝ የሚልህ ጤናህ ሲቃወስ ነው
ትዳር እና ልጆች ሪዝቅን ሥታጣ ነው
ልብህ ሲጨናነቅ ዘመድ ሲሞትብህ
ያ አላህ ያ ረቢ አብዝተህ ትላለህ
በድሎት ጊዜ ግን እሡን ትረሣለህ
ያኔእኮ አትልም ረቢ አልሃምዱሊላህ
ድሎት ያስረሳሃል ትልቁን ፈጣሪ
ከዛም ትሆናለህ በውሸት አለም ኗሪ
አላህን ዘንግተህ በውሸት ላይ ዘውታሪ
ምስጋና ቢስ ሆነህ ሁልጊዜ አማራሪ
ወዳጄ አመስግን ጊዜው አልረፈደም
አላህ ይሰማሃል ቀንም ሆነ ማታም
እጅህን አንስተህ በል አልሃምዱሊላህ
ማማረርን ትተህ ማረኝ በል ያ አላህ
አላህ ይምርሃል እሱ መሃሪ ነው
አላህ ያዘነለት ጀነት ዘውታሪ ነው!!
✍✍ኑርአህመድ
Join & give us
Comment👇👇👇👇
https://t.me/httpsLatahzen
🤲❤️🤲 አመስግን•••••••••••🤲❤️🤲
እድሉን ለሰጠህ ይችንቀን ለማየት
ከበሽታ አርቆህ በመልካም ጤንነት
ብዙ ሰው ሲሰቃይ በረሀብ በስደት
የእለት ጉርሱን አጦ ሲኖር በፍርሃት
አንተ ግን ኗሪ ነህ በጤና ና ድሎት
ከቤተሰብ ጋራ ርቆህ ብቸኝነት
ታዲያ እንዴት አንተ አላህን ዘነጋህ
እሱን ማመስገንን ኧረ እንዴትስ ረሳህ
እሱ ትዝ የሚልህ ጤናህ ሲቃወስ ነው
ትዳር እና ልጆች ሪዝቅን ሥታጣ ነው
ልብህ ሲጨናነቅ ዘመድ ሲሞትብህ
ያ አላህ ያ ረቢ አብዝተህ ትላለህ
በድሎት ጊዜ ግን እሡን ትረሣለህ
ያኔእኮ አትልም ረቢ አልሃምዱሊላህ
ድሎት ያስረሳሃል ትልቁን ፈጣሪ
ከዛም ትሆናለህ በውሸት አለም ኗሪ
አላህን ዘንግተህ በውሸት ላይ ዘውታሪ
ምስጋና ቢስ ሆነህ ሁልጊዜ አማራሪ
ወዳጄ አመስግን ጊዜው አልረፈደም
አላህ ይሰማሃል ቀንም ሆነ ማታም
እጅህን አንስተህ በል አልሃምዱሊላህ
ማማረርን ትተህ ማረኝ በል ያ አላህ
አላህ ይምርሃል እሱ መሃሪ ነው
አላህ ያዘነለት ጀነት ዘውታሪ ነው!!
✍✍ኑርአህመድ
Join & give us
Comment👇👇👇👇
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
❥❥⚘⚘........✍🏼
⇨ምክር ለወንድሜ🌹
❥❥እውነት ግን አራዳው ማን ነው?
⇨እውነት ግን እሱ በሴት እንደ አሻንጉሊት የሚጫዋተው አራዳ ነውን?
⇘ወንድሜ አትታለል ረሱል ሱ.ዐ.ወ ምን እንዳሉ ዘነጋህን?
"ሴትን ያከበረ የተከበረ ነው ሴትን ያዋረደ የተዋረደ ነው"
ይሄ የሚያመለክተው አራዳነትን ሳይሆን ተቃራኒውን ነው 👀
⇨ወንድሜ አንዴ ትኩረትህን ትሰጠኝና አራዳ ማን እንደሆነ ልንገርህ?
⇘ኡስማን ረ.ዓ እንዲህ ይላሉ ፦ "ከስልምና በፊትም ሆነ ቡኃላ ዝሙት ሰርቸ አላውቅም"
⇘ኡስማን ረ.ዐ አላህን ያፍሩ ነበር እናም መላዕክትም ሰውም ያፍራቸው ነበር....
አይኖቻቸው ጌታችን የከለከለውን አይመለከትም ነበር...እውነተኛ ተናናሽ አላህን ፈሪ ነበሩ። ዛሬ እኔ እና አንተ የት ነን⁉️
⇨አላህም በቃሉ ሲያስጠነቅቅ፦
قُل لِّلْمُؤْمِنِينَ يَغُضُّوا مِنْ أَبْصَارِهِمْ وَيَحْفَظُوا فُرُوجَهُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَزْكَىٰ لَهُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا يَصْنَعُونَ
ለምእመናን ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን (ያልተፈቀደን ከማየት) ይከልክሉ፤ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ፤ ይህ ለነሱ የተሻለ ነው፤ አላህ በሚሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነው፡፡ (አል-ኑር :30)
❥❥https://t.me/httpsLatahzen ✍🏼
Share and join 👆👆👇👇እንዳይረሱ
❥❥__⚘_❥❥
https://t.me/httpsLatahzen
Share and join 👆👆👆
⇨ምክር ለወንድሜ🌹
❥❥እውነት ግን አራዳው ማን ነው?
⇨እውነት ግን እሱ በሴት እንደ አሻንጉሊት የሚጫዋተው አራዳ ነውን?
⇘ወንድሜ አትታለል ረሱል ሱ.ዐ.ወ ምን እንዳሉ ዘነጋህን?
"ሴትን ያከበረ የተከበረ ነው ሴትን ያዋረደ የተዋረደ ነው"
ይሄ የሚያመለክተው አራዳነትን ሳይሆን ተቃራኒውን ነው 👀
⇨ወንድሜ አንዴ ትኩረትህን ትሰጠኝና አራዳ ማን እንደሆነ ልንገርህ?
⇘ኡስማን ረ.ዓ እንዲህ ይላሉ ፦ "ከስልምና በፊትም ሆነ ቡኃላ ዝሙት ሰርቸ አላውቅም"
⇘ኡስማን ረ.ዐ አላህን ያፍሩ ነበር እናም መላዕክትም ሰውም ያፍራቸው ነበር....
አይኖቻቸው ጌታችን የከለከለውን አይመለከትም ነበር...እውነተኛ ተናናሽ አላህን ፈሪ ነበሩ። ዛሬ እኔ እና አንተ የት ነን⁉️
⇨አላህም በቃሉ ሲያስጠነቅቅ፦
قُل لِّلْمُؤْمِنِينَ يَغُضُّوا مِنْ أَبْصَارِهِمْ وَيَحْفَظُوا فُرُوجَهُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَزْكَىٰ لَهُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا يَصْنَعُونَ
ለምእመናን ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን (ያልተፈቀደን ከማየት) ይከልክሉ፤ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ፤ ይህ ለነሱ የተሻለ ነው፤ አላህ በሚሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነው፡፡ (አል-ኑር :30)
❥❥https://t.me/httpsLatahzen ✍🏼
Share and join 👆👆👇👇እንዳይረሱ
❥❥__⚘_❥❥
https://t.me/httpsLatahzen
Share and join 👆👆👆
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret