Forwarded from Deleted Account
وَتَرَىٰ كُلَّ أُمَّةٍ جَاثِيَةً ۚ
ሕዝብንም ሁሉ ተንበርካኪ ኾና ታያታለህ፡፡
((ሱረቱ አል-ጃሢያህ - 28))
ቃሪእ፦ ናስር
https://t.me/httpsLatahzenhttps://t.me/httpsLatahzen
ሕዝብንም ሁሉ ተንበርካኪ ኾና ታያታለህ፡፡
((ሱረቱ አል-ጃሢያህ - 28))
ቃሪእ፦ ናስር
https://t.me/httpsLatahzenhttps://t.me/httpsLatahzen
La tehzen
ወለቴ አከባቢ የቤት ሰራተኛ የ4አመት ልጅ እና 11ወር ልጅ ይዛ ጠፍታለች።እናም የሚያጠራጥር ነገር ያየ ሰው ይተባበረን ።ሰራተኛዋ አንድ እግሯ ያነክሣል ልጆቹ ትልቋ ሴት ትንሹ ወንድ ነዉ።0913329208 እና0975298575 በዚህ ቁጥር ይደውሉልን ለአላህ ብለችሁ ሺር አድርጉት ወለቴ አከባቢ የቤት ሰራተኛ የ4አመት ልጅ እና 11ወር ልጅ ይዛ ጠፍታለች።እናም የሚያጠራጥር ነገር ያየ ሰው ይተባበረን…
ተገኝተዋል‼️
==========
✍️ እነዚህ ተምኪና (እድሜ: 4 አመት) እና ኢብራሂም (እድሜ: 11 ወር) የተባሉ በቤት ሠራተኛ የተሰረቁ ሁለት ህጻናት መገኘታቸውን አሁን ወላጅ አባታቸው ደውሎ ነግርኖኛል። የሚገርመው ነገር 1.5 ሚሊዮን ብር አምጡና እንመልስላችሁ ስላሉ ቤተሰብ ተስፋ ቆርጦ ንብረታቸውን ለመሸጥ በዝግጅት ላይ ሳሉ ነው የአላህ ውሳኔ ሆኖ እናንተ ደጋግ ሰዎች ባደረጋችሁት ርብርብ ዘነበ ወርቅ አካባቢ በጥቆማ የተገኙት።
አል-ሐምዱ ሊላህ! ወላጅ አባታቸው አላህ ይስጥልኝ ብሎ አመስግኗችኋል። አስቡት በአላህ ፈቃድ ከትልቅ ወጪ ነው የታደጋችሁት!
ወላጆች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እንዲህ አይነት የህጻናት ስርቆት እየተበራከቱ ስለመጡ፤ ስለምትቀጥሯቸው የቤት ሠራተኞችና ጥበቃዎች በቂና አስተማማኝ መረጃና ተያዥ ይኑራችሁ። የሚጠፉ ሰዎችም እየበዙ ስለሆነ፤ በተለይ የጤና እክል ያለባቸው የቤተሰብ አባላት የቅርብ ጊዜ ፎቶ ቢኖራችሁ መልካም ነው።
.
የዕለቱ መልዕክት፦ ማኅበራዊ ሚዲያን ለክፋት ሳይሆን ለበጎ አላማ እንጠቀምበት።
==========
✍️ እነዚህ ተምኪና (እድሜ: 4 አመት) እና ኢብራሂም (እድሜ: 11 ወር) የተባሉ በቤት ሠራተኛ የተሰረቁ ሁለት ህጻናት መገኘታቸውን አሁን ወላጅ አባታቸው ደውሎ ነግርኖኛል። የሚገርመው ነገር 1.5 ሚሊዮን ብር አምጡና እንመልስላችሁ ስላሉ ቤተሰብ ተስፋ ቆርጦ ንብረታቸውን ለመሸጥ በዝግጅት ላይ ሳሉ ነው የአላህ ውሳኔ ሆኖ እናንተ ደጋግ ሰዎች ባደረጋችሁት ርብርብ ዘነበ ወርቅ አካባቢ በጥቆማ የተገኙት።
አል-ሐምዱ ሊላህ! ወላጅ አባታቸው አላህ ይስጥልኝ ብሎ አመስግኗችኋል። አስቡት በአላህ ፈቃድ ከትልቅ ወጪ ነው የታደጋችሁት!
ወላጆች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እንዲህ አይነት የህጻናት ስርቆት እየተበራከቱ ስለመጡ፤ ስለምትቀጥሯቸው የቤት ሠራተኞችና ጥበቃዎች በቂና አስተማማኝ መረጃና ተያዥ ይኑራችሁ። የሚጠፉ ሰዎችም እየበዙ ስለሆነ፤ በተለይ የጤና እክል ያለባቸው የቤተሰብ አባላት የቅርብ ጊዜ ፎቶ ቢኖራችሁ መልካም ነው።
.
የዕለቱ መልዕክት፦ ማኅበራዊ ሚዲያን ለክፋት ሳይሆን ለበጎ አላማ እንጠቀምበት።
ምርጥ ትውልዶች
============
በዑመር (ረድየሏሁ አንሁ) ዘመን ሶስት ወጣቶች አንድ ስውዬን ጎትተው
በማምጣት ያዐሚረል ሙእሚኒን ይህ ሰው አባታችንን ገድሏል ሀድ/
ቅጣት/ እንደትወስንበት እንሻለን በማለት ተናገሩ።
ለምን ገደልክ ? ሲሉ ዑመር ጠየቀ
‹‹ እኔ የግመል እረኛ ነኝ አንደኛው ግመሌ የአባታቸው መሬት ላይ ካለ
ዛፍቅጠል ቀንጥሶ ሲበላ አባታቸው ድነጋይ ወርውሮ ሲመታው ግመሌ
ሞተ እኔም እሱ የወረወረውን ድንጋይ አነስቼ ስወረውር መታሁትና ሞተ…
ሲል ተናገረ።
‹‹እንደዛ ከሆነ ቅጣት እወስንብሃለሁ! አሉ ዑመር ።
‹‹እሺ ሦስት ቀናትን አቆየኝ …… አባቴ ሲሞት ለኔና ለወንድሞቼ የተወው
ከንዝ/የተደበቀ ሃብት/አለ እኔ አሁን እዚሁ ከሞትኩ ከንዙም ይጠፋል
ወንድሞቼም ይጠፋሉ (ይቸገራሉ) ስለዚህ
ፍቀድልኝና ሄጄ ልምጣ አለ።
ታዲያ እሰክትመለስ ዋስ የሚሆንሀ ማነው? በማለት ዑመር (ረድየሏሁ
አንሁ) ጠየቁ።
ሰውዬው የተሰበሰቡትን ሰዎች ተመለከተ የሚያውቀው የለም……
የእያንዳንዱን ፊት ተመለከተ እና ያ ሰውዬ ሲል ጠቆመ።
ያ አባ ዘር ለዚህ ሰው ዋስ ትሆናለህ? በማለት ዑመር (ረድየሏሁ አንሁ)
ጠየቁ
አዎን ያ አሚረል ሙእሚኒን በማለት መለሰ።
ይህ ሰው ካመለጠ ቅጣቱ አንተ ላይ ተፈፃሚ እንደሚሆን አታውቅም
እንዴ? ሲል ዑመር ተገርሞ ጠየቁ ግድ የለም ያአሚረል ሙእሚኒን እኔ
ዋስ እሆነዋለሁ …. ሲል አቡዘር መለሰ። ሰውየው ሄደ።
አንድ ቀን አለፈ….ሁለተኛው ቀን ተከተለ…በሦስተኛው ቀን ሰውየው
ካልመጣ ቅጣቱ አቡዘር ላይ ስለሚፈፀም ሰዎች ተጨነቁ ……… ሆኖም
የዛን ቀን ከመግሪብ በፊት ያሰው እያለከለከ መጣ እንደደከመው
ገፅታው መስካሪ ነበር። ከዑመር (ረድየሏሁ አንሁ) ፊት ለፊት መጥቶ
በመቆም
‹‹ከንዙን ለወንድሞቼ እና ለእናቴ ወንድሞች አስረክቤ መጣሁ አሁን
በቁጥጥርህ ስር ሆኛለሁ ቅጣቱን ፈፅምብኝ በማለት ተናገረ።
ዑመር (ረድየሏሁ አንሁ) ተገረመ በዚያው ማምለጥ የምትችል ሆነህ
እንዴት ተመለስክ? ሲል ጠየቀው።
‹‹ ሰዎች ዘንድ ቃል አክባሪነት/ጠባቂነት/ጠፋ እንዳይባል ፈርቼ ነው››
በማለት መለሰ።
ዑመር ወደ አቡዘር ዞሮ ይህን ሰው እንዴት ዋስ ሆነከው? በማለት ጠየቀ
‹‹እኔማ ዋስ የሆነኩት በሰዎች ዘንድ ኸይር (መልካም ስራ) ጠፋ
እንዳይባል ፈርቼ ነው›› ሲል አቡ ዘር መለሰ። በሁኔታው
የሟች ልጆች ልብ ተነካ በቃ አፉ ብለነዋል ቅጣቱ እንዳይፈፀምበት ሲሉ
ተናገሩ
ዑመር (ረድየሏሁ አንሁ) ለምን? ሲል ጠየቃቸው…..‹‹እኛ ደግሞ
በሰዎች መሃል ይቅር መባባል ጠፋ እንዳይባል እንፈራለን›› አሉ
ሱብሃነላህ
እኔ ደግሞ ሰዎች የሰሙትን አያደርሱም እንዳይባል ሰጋሁ እና
ነገርኳችሁ፡፡
እናንተስ❔
============
በዑመር (ረድየሏሁ አንሁ) ዘመን ሶስት ወጣቶች አንድ ስውዬን ጎትተው
በማምጣት ያዐሚረል ሙእሚኒን ይህ ሰው አባታችንን ገድሏል ሀድ/
ቅጣት/ እንደትወስንበት እንሻለን በማለት ተናገሩ።
ለምን ገደልክ ? ሲሉ ዑመር ጠየቀ
‹‹ እኔ የግመል እረኛ ነኝ አንደኛው ግመሌ የአባታቸው መሬት ላይ ካለ
ዛፍቅጠል ቀንጥሶ ሲበላ አባታቸው ድነጋይ ወርውሮ ሲመታው ግመሌ
ሞተ እኔም እሱ የወረወረውን ድንጋይ አነስቼ ስወረውር መታሁትና ሞተ…
ሲል ተናገረ።
‹‹እንደዛ ከሆነ ቅጣት እወስንብሃለሁ! አሉ ዑመር ።
‹‹እሺ ሦስት ቀናትን አቆየኝ …… አባቴ ሲሞት ለኔና ለወንድሞቼ የተወው
ከንዝ/የተደበቀ ሃብት/አለ እኔ አሁን እዚሁ ከሞትኩ ከንዙም ይጠፋል
ወንድሞቼም ይጠፋሉ (ይቸገራሉ) ስለዚህ
ፍቀድልኝና ሄጄ ልምጣ አለ።
ታዲያ እሰክትመለስ ዋስ የሚሆንሀ ማነው? በማለት ዑመር (ረድየሏሁ
አንሁ) ጠየቁ።
ሰውዬው የተሰበሰቡትን ሰዎች ተመለከተ የሚያውቀው የለም……
የእያንዳንዱን ፊት ተመለከተ እና ያ ሰውዬ ሲል ጠቆመ።
ያ አባ ዘር ለዚህ ሰው ዋስ ትሆናለህ? በማለት ዑመር (ረድየሏሁ አንሁ)
ጠየቁ
አዎን ያ አሚረል ሙእሚኒን በማለት መለሰ።
ይህ ሰው ካመለጠ ቅጣቱ አንተ ላይ ተፈፃሚ እንደሚሆን አታውቅም
እንዴ? ሲል ዑመር ተገርሞ ጠየቁ ግድ የለም ያአሚረል ሙእሚኒን እኔ
ዋስ እሆነዋለሁ …. ሲል አቡዘር መለሰ። ሰውየው ሄደ።
አንድ ቀን አለፈ….ሁለተኛው ቀን ተከተለ…በሦስተኛው ቀን ሰውየው
ካልመጣ ቅጣቱ አቡዘር ላይ ስለሚፈፀም ሰዎች ተጨነቁ ……… ሆኖም
የዛን ቀን ከመግሪብ በፊት ያሰው እያለከለከ መጣ እንደደከመው
ገፅታው መስካሪ ነበር። ከዑመር (ረድየሏሁ አንሁ) ፊት ለፊት መጥቶ
በመቆም
‹‹ከንዙን ለወንድሞቼ እና ለእናቴ ወንድሞች አስረክቤ መጣሁ አሁን
በቁጥጥርህ ስር ሆኛለሁ ቅጣቱን ፈፅምብኝ በማለት ተናገረ።
ዑመር (ረድየሏሁ አንሁ) ተገረመ በዚያው ማምለጥ የምትችል ሆነህ
እንዴት ተመለስክ? ሲል ጠየቀው።
‹‹ ሰዎች ዘንድ ቃል አክባሪነት/ጠባቂነት/ጠፋ እንዳይባል ፈርቼ ነው››
በማለት መለሰ።
ዑመር ወደ አቡዘር ዞሮ ይህን ሰው እንዴት ዋስ ሆነከው? በማለት ጠየቀ
‹‹እኔማ ዋስ የሆነኩት በሰዎች ዘንድ ኸይር (መልካም ስራ) ጠፋ
እንዳይባል ፈርቼ ነው›› ሲል አቡ ዘር መለሰ። በሁኔታው
የሟች ልጆች ልብ ተነካ በቃ አፉ ብለነዋል ቅጣቱ እንዳይፈፀምበት ሲሉ
ተናገሩ
ዑመር (ረድየሏሁ አንሁ) ለምን? ሲል ጠየቃቸው…..‹‹እኛ ደግሞ
በሰዎች መሃል ይቅር መባባል ጠፋ እንዳይባል እንፈራለን›› አሉ
ሱብሃነላህ
እኔ ደግሞ ሰዎች የሰሙትን አያደርሱም እንዳይባል ሰጋሁ እና
ነገርኳችሁ፡፡
እናንተስ❔
➧ከአሊሞች አንደበት
➧ኢማሙ ማሊክ ኢብኑ አነስ ረሂመሁሏሁ ተአላ እንዲህ ይላሉ:-
༄"ይህ(ኢስላማውይ) እውቀት ደምህ እና ስጋህ ነው የወመልቂያማ ስለሱ ትጠየቃለህ (ስለሱ መጠየቅህን ካወቅክ) ከማን እንደምትይዘው ተመልከት"
[አል-ካፊያህ(21)]
➧ኢማሙ ማሊክ ኢብኑ አነስ ረሂመሁሏሁ ተአላ እንዲህ ይላሉ:-
༄"ይህ(ኢስላማውይ) እውቀት ደምህ እና ስጋህ ነው የወመልቂያማ ስለሱ ትጠየቃለህ (ስለሱ መጠየቅህን ካወቅክ) ከማን እንደምትይዘው ተመልከት"
[አል-ካፊያህ(21)]
Forwarded from 🎀ሚፍታሁል ቀልብ🎀 (رب زدنى علما !!!!)
ኢስላማዊ አለባበስ ለሴት
ልጅ ያለው ክብር
በኢስላም ሂጃብ የለበሰች ሴት በህብረተሰቡ ዘንድ ክብር ይሰጣታል።ስርዓት ባለው አለባበሷም የወንድ ልጅ ስሜት ማራገፍያ ከመሆን ትድናለች።
ኢስላማዊው የአለባበስ ስርአትን የምትከተል ሴት ለህብረተሰቡ የምታስተላልፈው መልእክት "በእኔነቴ ልታከብሩኝ ይገባል፤ እኔ የስሜት ማራገፊያ አይደለሁም" የሚል ነው።
ኢስላም ሴትና ወንድ መቀላቀልን፣አንዱ የሌላውን ስሜት ለመቀስቀስ መፎካከርና ልቅ የአለባበስ ሥርዓት እንዲከተሉ መፍቀድ የሚያስከትለው ችግር በግለሰቡ ላይ ብቻ የሚቀር ሳይሆን መላው ማህበረሰቡን የሚያዳርሱ መሆኑን ያስተምራል።
ጉዳቱም ከባድ እና ችላ ሊባል የማይቻል ነው። ሴትን ልጅ ለወንድ ልጅ ደስታ ብሎ የስሜቱ ማራገፊያ እንድትሆን ማድረግ ነፃነት እና እኩልነት አይደለም።
እንዳውም በኢስላም የተከለከለ ኢ-ሰብአዊ ተግባር ነው።
የሙስሊም ሴት ነፃነት የሚገለፀው በውጫዊ ቅርጿ ሳይሆን በባህሪዋ እና በማንነቷ ስትለካ ነው።
ሁሌም ሌላውን ለማስደሰት ለመልካቸው፣ ለቅርፃቸው እና ለወጣትነታቸው እንዲጨነቁ የተገደዱት የምዕራቡ "ነፃ " ሴቶች ከኢስላም እይታ በባርነት ወጥመድ ውስጥ ያሉ ናቸው።
https://t.me/Miftahul_Kelb
ልጅ ያለው ክብር
በኢስላም ሂጃብ የለበሰች ሴት በህብረተሰቡ ዘንድ ክብር ይሰጣታል።ስርዓት ባለው አለባበሷም የወንድ ልጅ ስሜት ማራገፍያ ከመሆን ትድናለች።
ኢስላማዊው የአለባበስ ስርአትን የምትከተል ሴት ለህብረተሰቡ የምታስተላልፈው መልእክት "በእኔነቴ ልታከብሩኝ ይገባል፤ እኔ የስሜት ማራገፊያ አይደለሁም" የሚል ነው።
ኢስላም ሴትና ወንድ መቀላቀልን፣አንዱ የሌላውን ስሜት ለመቀስቀስ መፎካከርና ልቅ የአለባበስ ሥርዓት እንዲከተሉ መፍቀድ የሚያስከትለው ችግር በግለሰቡ ላይ ብቻ የሚቀር ሳይሆን መላው ማህበረሰቡን የሚያዳርሱ መሆኑን ያስተምራል።
ጉዳቱም ከባድ እና ችላ ሊባል የማይቻል ነው። ሴትን ልጅ ለወንድ ልጅ ደስታ ብሎ የስሜቱ ማራገፊያ እንድትሆን ማድረግ ነፃነት እና እኩልነት አይደለም።
እንዳውም በኢስላም የተከለከለ ኢ-ሰብአዊ ተግባር ነው።
የሙስሊም ሴት ነፃነት የሚገለፀው በውጫዊ ቅርጿ ሳይሆን በባህሪዋ እና በማንነቷ ስትለካ ነው።
ሁሌም ሌላውን ለማስደሰት ለመልካቸው፣ ለቅርፃቸው እና ለወጣትነታቸው እንዲጨነቁ የተገደዱት የምዕራቡ "ነፃ " ሴቶች ከኢስላም እይታ በባርነት ወጥመድ ውስጥ ያሉ ናቸው።
https://t.me/Miftahul_Kelb
Audio
#የነብዩላህ_ዩሱፍ (ዐ.ሰ) #የህይወት_ታሪክ_ክፍል_(1)
ማሻ አላህ የነብያችን ታሪክ ማንም ማስማት የማይፈልግ ሰው የለም ቻናላችን join አርጉት እናም ሼር አርጉት ዉድ ye_Le tahzen ቤተሰቦቼ ለአላህ ብዬ እወዳቹዋለው። ቀጣይ ክፍል 🙏#ነገ በተመሳሳይ ሳዓት ላይ ይጠብቁን
👇Join 👇
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
ማሻ አላህ የነብያችን ታሪክ ማንም ማስማት የማይፈልግ ሰው የለም ቻናላችን join አርጉት እናም ሼር አርጉት ዉድ ye_Le tahzen ቤተሰቦቼ ለአላህ ብዬ እወዳቹዋለው። ቀጣይ ክፍል 🙏#ነገ በተመሳሳይ ሳዓት ላይ ይጠብቁን
👇Join 👇
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
«አላህ ሆይ! በምሥጋናዬ ማነስ ምክንያት መልካም ፀጋህን አትከልክለኝ! በትዕግሥት አልባነቴ ምክንያት አታሳፍረኝ! በኢስቲግፋሬ ማነስ ምክንያት ሂሳቤን አታብዛብኝ! አንተ ያ እዝነትህ ከሁሉ የሰፋ ጌታ ነህና!»
አሚን🤲🏻🤲🏻
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
አሚን🤲🏻🤲🏻
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ኢብኑል ቀዩም ረሂመሁላህ እንዲህ
ብለዋል፦
የአላህን ትዕዛዝ የሚፈፅሙ ሰዎች አፈር ቢንተራሱም፤አሸዋ ቢያላምጡም እንኳ ወደርየሌለው የተድላና የደስታ ባለቤቶች እነርሱ ናቸው።
[ፍታሑ ዳሪ ሰዐዳህ(1/293]
ብለዋል፦
የአላህን ትዕዛዝ የሚፈፅሙ ሰዎች አፈር ቢንተራሱም፤አሸዋ ቢያላምጡም እንኳ ወደርየሌለው የተድላና የደስታ ባለቤቶች እነርሱ ናቸው።
[ፍታሑ ዳሪ ሰዐዳህ(1/293]
ለተቸገሩ ሰዎች መፍትሄ ይሆናሉ ወይስ ተደራቢ ችግር?
ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም በተከበረው ሀዲሳቸው ከመከሩን ምክሮች ውስጥ የተቸገረን ሰው መርዳት፣ ነገሮችን ለርሱ ማቅለል መፍትሄ መሆን እንዳለብን መክረውናል። ይህንንም ስናደርግ ጀሊሉ በዱንያም በአኺራም እንደሚያቀልልን ነግወረውናል።
የአላህ መልእክተኛ [ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም]:
"በተቸገረ ሰው ላይ ያቀለለ አላህ በዱንያም በአኺራም ያቀልለታል" ይላሉ። (ሙስሊም ዘግበውታል)
ታዲያ!
ይህን የመሰለ ትልቅ ብስራት እየሰሙ ለተቸገሩ ሰዎች መፍትሄ ይሆናሉ ወይስ ተደራቢ ችግር?
ሁላችንም ራሳችንን እንጠይቅ!
አቅማችን በቻለው መጠን ለሰዎች እናግራ፣ እናቅልል:
☞ ምክር ፣ ሀሳብ በመለገስ ሊሆን ይችላል
☞ በጉልበታችን ማገዝ ሊሆን ይችላል
☞ ካለን ገንዘብ በመስጠት ሊሆን ይችላል ወዘተ
በጥቅሉ ለተቸገሩ ሰዎች እናቅልል፣ አላህ በዱንያም በአኺራም ያቀልልናል! ኢንሻአላህ።
ወሏሁ አዕለም
አላህ ያግራልን!
https://t.me/resulinn
ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም በተከበረው ሀዲሳቸው ከመከሩን ምክሮች ውስጥ የተቸገረን ሰው መርዳት፣ ነገሮችን ለርሱ ማቅለል መፍትሄ መሆን እንዳለብን መክረውናል። ይህንንም ስናደርግ ጀሊሉ በዱንያም በአኺራም እንደሚያቀልልን ነግወረውናል።
የአላህ መልእክተኛ [ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም]:
"በተቸገረ ሰው ላይ ያቀለለ አላህ በዱንያም በአኺራም ያቀልለታል" ይላሉ። (ሙስሊም ዘግበውታል)
ታዲያ!
ይህን የመሰለ ትልቅ ብስራት እየሰሙ ለተቸገሩ ሰዎች መፍትሄ ይሆናሉ ወይስ ተደራቢ ችግር?
ሁላችንም ራሳችንን እንጠይቅ!
አቅማችን በቻለው መጠን ለሰዎች እናግራ፣ እናቅልል:
☞ ምክር ፣ ሀሳብ በመለገስ ሊሆን ይችላል
☞ በጉልበታችን ማገዝ ሊሆን ይችላል
☞ ካለን ገንዘብ በመስጠት ሊሆን ይችላል ወዘተ
በጥቅሉ ለተቸገሩ ሰዎች እናቅልል፣ አላህ በዱንያም በአኺራም ያቀልልናል! ኢንሻአላህ።
ወሏሁ አዕለም
አላህ ያግራልን!
https://t.me/resulinn
Forwarded from "زاد المعاد" ዛዱልመዓድ- የነገው ስንቅ
የጁሙዓህ በዕዲያህ
"አንዳችሁ ጁሙዓህ እንደሰገደ ከኋላ አራት ረክዓህ ይስገድ" ያሉት ነቢይ ላይ ሰለዋት አብዙ።
اللهم صل على نبينا محمد وعلى آله وصحبه وسلم تسليما كثيرا.
ከላይ በተጠቀሰውና አል-ኢማሙ ሙስሊም በዘገቡት ሐዲሥ ያዘዙትን በመተግበርም ዘውትር ከጁሙዓህ ሰላት በኋላ በየ 2 ረክዓህ እያሰላመታችሁ አራት ረክዓህ ሰገዱ።
በሌላ ሐዲሥ የጁሙዓህ በዕዲያህ ሁለት ረክዓህ ብቻ እንደሆነ ተነግሯል።
ሁለቱን ለማስማማት ሱንናውን ቤት የሚሰግድ ሰው ሁለት ረክዓህ፣ እዛው መስጂድ የሚሰግድ ሰው ደግሞ 4 ረክዓህ ይሰግዳል ተብሏል።
ዛዱል-መዓድ
https://telegram.me/ahmedadem
"አንዳችሁ ጁሙዓህ እንደሰገደ ከኋላ አራት ረክዓህ ይስገድ" ያሉት ነቢይ ላይ ሰለዋት አብዙ።
اللهم صل على نبينا محمد وعلى آله وصحبه وسلم تسليما كثيرا.
ከላይ በተጠቀሰውና አል-ኢማሙ ሙስሊም በዘገቡት ሐዲሥ ያዘዙትን በመተግበርም ዘውትር ከጁሙዓህ ሰላት በኋላ በየ 2 ረክዓህ እያሰላመታችሁ አራት ረክዓህ ሰገዱ።
በሌላ ሐዲሥ የጁሙዓህ በዕዲያህ ሁለት ረክዓህ ብቻ እንደሆነ ተነግሯል።
ሁለቱን ለማስማማት ሱንናውን ቤት የሚሰግድ ሰው ሁለት ረክዓህ፣ እዛው መስጂድ የሚሰግድ ሰው ደግሞ 4 ረክዓህ ይሰግዳል ተብሏል።
ዛዱል-መዓድ
https://telegram.me/ahmedadem
Telegram
"زاد المعاد" ዛዱልመዓድ- የነገው ስንቅ
በኡስታዝ አሕመድ ሸይኽ ኣደም የሚዘጋጁ ተከታታይ ትምህርቶች፣ ፈትዋዎች፣ ኹጥባዎች: ሙሓደራዎችና አጫጭር ምክሮች የሚቀርቡበት ቻናል
القناة التعليمية الرسمية لأبي عبد الله أحمد بن آدم الشراري
دروس في القرآن والعقيدة والفقه وفتاوى وخُطب ومقالات متنوعة باللغة الأمهرية
http://www.youtube.com/c/ZadulMaad
القناة التعليمية الرسمية لأبي عبد الله أحمد بن آدم الشراري
دروس في القرآن والعقيدة والفقه وفتاوى وخُطب ومقالات متنوعة باللغة الأمهرية
http://www.youtube.com/c/ZadulMaad
Forwarded from Deleted Account
ጌታዬ ሆይ! ወንጀሌ ምን ቢበዛም ይቅር ባይነትህ እንደሚበልጥ አውቂያለሁ...
((የግጥሙ ትርጉም(ሃሳብ)
ጌታ ሆይ! ወንጀሌ አይሎ ምን ቢበዛብኝ፤ ይቅር ባይነትህ እንደሚበልጠው አውቂያለሁኝ፤ አንተን የሚከጅልህ መልካም ሰው ብቻ ቢሆን፤ እሱ ብቻ ወደ አንተ ቢጠጋ፤ ወንጀለኛውስ ካንተ ውጪ ወደማን ይሽሽ? ወደ ማን ይጠጋ?
ጌታ ሆይ! ልክ እንደ አዘዝከው ላንተ በመተናነስ በመዋረድ እማፀንሀለው እዘንልኝ፤ የፀሎት እጆቼን ከመለስክብኝ ሌላ ማን ሊሰማኝ ማንስ ሊያዝንለኝ?
ጥልቅ የሆነ ተስፋና ክጃሎቴ ውብ የሆነው ይቅር ባይነትህ እና ሙስሊም መሆኔ እንጂ! ወደ አንተ የሚያቀርብኝ፤ "ሌላ ምንም ሥራ የለኝ እዘንልኝ።"
"ታኢብ አቡ ኑዋሥ"
መህዲ
https://t.me/httpsLatahzenhttps://t.me/httpsLatahzen
((የግጥሙ ትርጉም(ሃሳብ)
ጌታ ሆይ! ወንጀሌ አይሎ ምን ቢበዛብኝ፤ ይቅር ባይነትህ እንደሚበልጠው አውቂያለሁኝ፤ አንተን የሚከጅልህ መልካም ሰው ብቻ ቢሆን፤ እሱ ብቻ ወደ አንተ ቢጠጋ፤ ወንጀለኛውስ ካንተ ውጪ ወደማን ይሽሽ? ወደ ማን ይጠጋ?
ጌታ ሆይ! ልክ እንደ አዘዝከው ላንተ በመተናነስ በመዋረድ እማፀንሀለው እዘንልኝ፤ የፀሎት እጆቼን ከመለስክብኝ ሌላ ማን ሊሰማኝ ማንስ ሊያዝንለኝ?
ጥልቅ የሆነ ተስፋና ክጃሎቴ ውብ የሆነው ይቅር ባይነትህ እና ሙስሊም መሆኔ እንጂ! ወደ አንተ የሚያቀርብኝ፤ "ሌላ ምንም ሥራ የለኝ እዘንልኝ።"
"ታኢብ አቡ ኑዋሥ"
መህዲ
https://t.me/httpsLatahzenhttps://t.me/httpsLatahzen
Audio
ለእነዚያ ለአመኑትም የፈርኦንን ሴት አላህ ምሳሌ አደረገ፡፡ «ጌታዬ ሆይ! አንተ ዘንድ በገነት ውስጥ ለእኔ ቤትን ገንባልኝ፡፡ ከፈርዖንና ከሥራውም አድነኝ፡፡ ከበደለኞቹ ሕዝቦችም አድነኝ» ባለች
ጊዜ፡፡
የዒምራንን ልጅ መርየምንም ያችን ብልቷን የጠበቀችውን (ምሳሌ አደረገ)፡፡ በእርሱም ውስጥ ከመንፈሳችን ነፍፋን፡፡ በጌታዋ ቃላትና በመጻሕፍቱም አረጋገጠች፡፡ ከታዛዦቹም ነበረች፡፡
((ሱረቱል_ ተሕሪም))
🍃ቃሪዕ~ ሳዓድ አል-ጋምዲ🍃
https://t.me/httpsLatahzenhttps://t.me/httpsLatahzen
ጊዜ፡፡
የዒምራንን ልጅ መርየምንም ያችን ብልቷን የጠበቀችውን (ምሳሌ አደረገ)፡፡ በእርሱም ውስጥ ከመንፈሳችን ነፍፋን፡፡ በጌታዋ ቃላትና በመጻሕፍቱም አረጋገጠች፡፡ ከታዛዦቹም ነበረች፡፡
((ሱረቱል_ ተሕሪም))
🍃ቃሪዕ~ ሳዓድ አል-ጋምዲ🍃
https://t.me/httpsLatahzenhttps://t.me/httpsLatahzen
▪️"ዓነስ (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ)
'▪️ባሪያው ምግቡን ተመግቦ ወይም መጠጡን ጠጥቶ ስለሷ ቢያመሰግነው አላህ ምስጋናውን ይቀበላል፡፡ ምንዳም ይለግሰዋል" ብለዋል፡፡
(ሙስሊም ዘግበውታል)
- ሙስሊም ዘግቦታ"
'▪️ባሪያው ምግቡን ተመግቦ ወይም መጠጡን ጠጥቶ ስለሷ ቢያመሰግነው አላህ ምስጋናውን ይቀበላል፡፡ ምንዳም ይለግሰዋል" ብለዋል፡፡
(ሙስሊም ዘግበውታል)
- ሙስሊም ዘግቦታ"
Forwarded from ጌታዬ ሆይ ልቤን አስፋልኝ (ጌታዬ ከእኔ ጋር ነው مدينا بنت بابا🌹🇦🇪🇪🇹)
🔖ለሴት ልጅ የባሏን ሀቅ ብትፈፅም ነው የተሻለው ወይስ 📚እውቀት ብትፈልግ ይሻላል⚠️
▣አልሼይኽ ሳልህ አልፈውዛን ••ሀፊዘሁላህ••▣
♻️ #ጥያቄ ♻️
➞°✮አንዲት ሴት ➷የባሏን ሀቅ ማሟላት ➷ይሻላል ወይንስ ➷እውቀትን ለመፈለግ ➷ትግል ብታደርግ ➷ይሻላል~°✮
✅ #መልስ
.➞°✮በአንዲት ➷ሙስሊም ሴት ➷በቻለችው መጠን ➷ሸሪአዊ እውቀቷን ➷መማር ግዴታ ➷ነው ነገር ግን ➷ባሏን ለመኻደም ➷እሱንም ባሏን ➷በመታዘዝ እንዲሁም ➷ልጆቿንም በማሳደግ ➷ይህ በሷላይ ➷ትልቅ የሆነ ➷ግዴታ ነው~°✮
➞°✮ሸሪአዊ ➷እውቀት ለመፈለግ ➷በቀን ጊዜ ማመቻቸት ➷ይኖርባታል በቀን ላይ ➷የተወሰነ ሰአታት ➷ቁጭ ብላ በመቅራት~°✮
➞°✮ወይም ➷ለመቅራት ሰአት ጊዜ ➷አውጥታ አመቻችታ ➷በየቀኑ የተወሰኑ ➷ሰአታት እየወሰደች ➷በምታገኛቸው እረፍት ➷ሰአት ሁሌ ➷ጊዜ ሰጥታ ➷በመቅራት~°✮
➞°✮የተቀረው ➷ሰአት ደግሞ ➷የቤት ስራዎን ➷በመስራት ታሳልፍ ➷ሸሪአዊ እውቀት ➷ከመማር ልትዘናጋ እና ➷መተው የለባትም ➷እንዲሁም የቤት ➷ስራዋም መተው ➷የለባትም~°✮
➞°✮ልጆቿንም ➷ለአሳዳጊ መተው ➷የለባትም በዚህ ላይ ➷የተወሰኑ ሰአታትም ➷ቢሆን እንኳን ዲኗን ➷በመማር እንዲሁም ➷ጊዜዋን በማመቻቸት ➷የቤት ስራዎቿን ➷በማከናወን ጊዜ ማመቻቸት ➷አለባት~°✮
#ምንጭ
📚{{المنتقى من فتاوى الشيخ الفوزان - حفظه الله - : 4/179}}
▣አልሼይኽ ሳልህ አልፈውዛን ••ሀፊዘሁላህ••▣
♻️ #ጥያቄ ♻️
➞°✮አንዲት ሴት ➷የባሏን ሀቅ ማሟላት ➷ይሻላል ወይንስ ➷እውቀትን ለመፈለግ ➷ትግል ብታደርግ ➷ይሻላል~°✮
✅ #መልስ
.➞°✮በአንዲት ➷ሙስሊም ሴት ➷በቻለችው መጠን ➷ሸሪአዊ እውቀቷን ➷መማር ግዴታ ➷ነው ነገር ግን ➷ባሏን ለመኻደም ➷እሱንም ባሏን ➷በመታዘዝ እንዲሁም ➷ልጆቿንም በማሳደግ ➷ይህ በሷላይ ➷ትልቅ የሆነ ➷ግዴታ ነው~°✮
➞°✮ሸሪአዊ ➷እውቀት ለመፈለግ ➷በቀን ጊዜ ማመቻቸት ➷ይኖርባታል በቀን ላይ ➷የተወሰነ ሰአታት ➷ቁጭ ብላ በመቅራት~°✮
➞°✮ወይም ➷ለመቅራት ሰአት ጊዜ ➷አውጥታ አመቻችታ ➷በየቀኑ የተወሰኑ ➷ሰአታት እየወሰደች ➷በምታገኛቸው እረፍት ➷ሰአት ሁሌ ➷ጊዜ ሰጥታ ➷በመቅራት~°✮
➞°✮የተቀረው ➷ሰአት ደግሞ ➷የቤት ስራዎን ➷በመስራት ታሳልፍ ➷ሸሪአዊ እውቀት ➷ከመማር ልትዘናጋ እና ➷መተው የለባትም ➷እንዲሁም የቤት ➷ስራዋም መተው ➷የለባትም~°✮
➞°✮ልጆቿንም ➷ለአሳዳጊ መተው ➷የለባትም በዚህ ላይ ➷የተወሰኑ ሰአታትም ➷ቢሆን እንኳን ዲኗን ➷በመማር እንዲሁም ➷ጊዜዋን በማመቻቸት ➷የቤት ስራዎቿን ➷በማከናወን ጊዜ ማመቻቸት ➷አለባት~°✮
#ምንጭ
📚{{المنتقى من فتاوى الشيخ الفوزان - حفظه الله - : 4/179}}
ጁምአ
የነፍስ ቀለብ፣ የአንድነት ሰበብ! ጁሙዓ!
በስነ ምግባር በእርሶ በ"ዛቱ"፣ ይውረድ ሰላምታ፣
ለሰማይ እንኑር ይመር አኼራ ፣ ዱኒያ ትረታ።
ከመረጋጋት የተጣላች ነፍስ፣ ካንተው ትጠጋ፣
በአዛኝነትህ በማርታህ ትረፍ፣ ከጭንቅ ትፋታ።
በትዳር ያሉ የጀነት ጨፌ ይሁን ጎጇቸው፣
ጎድለን ያልሞላን፣ ይሁን በልና ሞልተን እንየው።
ጤና የተነሱ፣ ከአልጋ የተረሱ፣ በደስታ ይቁሙ፣
በችግር ብዛት የጠወለጉ፣ ፊቶች ያብቡ።
ከወንጀል ቆመው ልባቸው ያየ በር በርህን፣
ፍቀድላቸው ይመለሱ ዘንድ አውቀው ልክህን።
ምህረትህን!!!
አላሁመሶሊ...
የነፍስ ቀለብ፣ የአንድነት ሰበብ! ጁሙዓ!
በስነ ምግባር በእርሶ በ"ዛቱ"፣ ይውረድ ሰላምታ፣
ለሰማይ እንኑር ይመር አኼራ ፣ ዱኒያ ትረታ።
ከመረጋጋት የተጣላች ነፍስ፣ ካንተው ትጠጋ፣
በአዛኝነትህ በማርታህ ትረፍ፣ ከጭንቅ ትፋታ።
በትዳር ያሉ የጀነት ጨፌ ይሁን ጎጇቸው፣
ጎድለን ያልሞላን፣ ይሁን በልና ሞልተን እንየው።
ጤና የተነሱ፣ ከአልጋ የተረሱ፣ በደስታ ይቁሙ፣
በችግር ብዛት የጠወለጉ፣ ፊቶች ያብቡ።
ከወንጀል ቆመው ልባቸው ያየ በር በርህን፣
ፍቀድላቸው ይመለሱ ዘንድ አውቀው ልክህን።
ምህረትህን!!!
አላሁመሶሊ...
🏠የጁሙዐን ቀን አስመልክቶ ከመጡት ትሩፋቶች እና ልንፈፅማቸው ከሚገቡ ተግባራቶች መካከል፦
✅የጁሙአ ቀን በላጭነት
ነቢዩ ﷺ የሚከተለውን ብለዋል፦
"ፀሀይ ከወጣችበት በላጩ ቀን የጁሙአ ቀን ነው በዛች ቀን ነቢዩላህ አደም ተፈጠረ፣ጀነትንም ገባ፣ከጀነትም ወጣ፣ የቂያማ ቀንም በጁሙአ ቀን እንጂ አትቆምም"
📙ሙስሊም ዘግቦታል
✅በጊዜ ወደ መስጊድ መሄድ
ነቢዩ ﷺ የሚከተለውን ብለዋል፦
የጁሙአ ቀን ላይ በእያንዳንዱ መስጊዶች በር ላይ መጀመሪያ የመጣውን መጀመሪያ ላይ ቀጣይ የመጣውን በተርታ የሚመዘግቡ መላኢካዎች አሉ ልክ ኢማሙ ሚንበር ላይ በተቀመጠ ጊዜ መዝገባቸውን ዘግተው ኹጥባ ለማዳመጥ ይመጣሉ። መጀመሪያ ሰአት ላይ የመጣ ሰው ምሳሌው ልክ ግመል ሰደቃ እንዳወጣ ነው፤ከዛ ከብት እንደሰደቀ ነው፤ከዛ ሙክት በግ እንደሰደቀ ነው፣ከዛ ዶሮ እንደሰደቀ ነው፣ ከዛ እንቁላል እንደሰደቀ ነው።"
📙ቡኻሪ ዘግቦታል
✅ሰለዋት ማውረድ
ነቢዩ ﷺ የሚከተለውን ብለዋል ፦
"ከበላጭ ቀናቶቻችሁ መካከል የጁሙአ ቀን ነው፤በኔ ላይ ሰለዋት ማውረድን አብዙ፤የምታወርዱት ሰለዋት በቀጥታ ትቀረብልኛለች።"
📙ሰሂህ አቢዳውድ፡1531
✅የሰለዋት ትሩፋት
ነቢዩ ﷺ የሚከተለውን ብለዋል ፦
"በኔ ላይ አንድ ሰለዋት ያወረደ አላህ (ሱብሀነሁ ወተአላ) በሱ ላይ አስር ሰለዋት ያወርድለታል፤አስር ወንጀልን ይሰርዝለታል፤አስር ደረጃንም ከፍ ያደርግለታል"
📙ኢማሙ አህመድ ዘግበውታል፣አልባኒም በሰሂሀልጃሚእ 6359 ላይ ሰሂህት ብለውታል።
✅ሱረቱል ከህፍን መቅራት
ነቢዩ ﷺ የሚከተለውን ብለዋል፦
"በጁሙአ ቀን ሱረቱል ከህፍን የቀራ በሁለት ጁሙአዎች መካከል ብርሀን ያደርግለታል።"
📙ሀኪምና በይሀቂ ዘግበውታል አልባኒም ሰሂህ ብለውታል።
✅በጁሙአ ቀን ሱብሂ ላይ በጀመአ መስገድ አስመልክቶ የመጡ ሰሂህ ሀዲሶች ስላሉ በጀመአ ለመስገድ ጥረት እናድርግ።
🔴ሌሎች በጁሙአ ቀን የሚተገበሩ ስራዎች
✔ጥፍር መቁረጥ
✔አላስፈላጊ የሆኑ ፀጉሮችን መቀነስ
✔ሻወር መውሰድ
✔ንፁህና ጥሩ ልብስ መልበስ
✔ሽቶ መቀባት(ለወንዶች ብቻ)
✔በጊዜ ወደ መስጊድ መሄድ(ብዙዎቻችን በጊዜ መሄድን እንደ ፋራነት እየቆጠርነው ነው!)
✔አርፍደው ከገቡ የሰዎችን ትከሻ ሳይረጋግጡ የደረሱበት ቦታ ሆነው ሁለት ረከአ መስገድ
✔ኹጥባውን ኢማሙን እያዩ በጥሞና ማዳመጥ(በመልካም ማዘዝና ከመጥፎ መከልከል ራሱ በዚህ ሰአት እንደተከለከለ ልብ እንበል)
✔ዱአ ተቀባይነት የሚያገኝበትን ሰአት መጠባበቅ በተለይም ከአሱር በኋላ
✔ለነጋዴዎች ሁለተኛ አዛን ከተደረገ በኋላ አለመሸጥ( መሸጡ ክልክል ነው)
አላህ ይወፍቀን
📝ኢብን ያህያ አህመድ
✅የጁሙአ ቀን በላጭነት
ነቢዩ ﷺ የሚከተለውን ብለዋል፦
"ፀሀይ ከወጣችበት በላጩ ቀን የጁሙአ ቀን ነው በዛች ቀን ነቢዩላህ አደም ተፈጠረ፣ጀነትንም ገባ፣ከጀነትም ወጣ፣ የቂያማ ቀንም በጁሙአ ቀን እንጂ አትቆምም"
📙ሙስሊም ዘግቦታል
✅በጊዜ ወደ መስጊድ መሄድ
ነቢዩ ﷺ የሚከተለውን ብለዋል፦
የጁሙአ ቀን ላይ በእያንዳንዱ መስጊዶች በር ላይ መጀመሪያ የመጣውን መጀመሪያ ላይ ቀጣይ የመጣውን በተርታ የሚመዘግቡ መላኢካዎች አሉ ልክ ኢማሙ ሚንበር ላይ በተቀመጠ ጊዜ መዝገባቸውን ዘግተው ኹጥባ ለማዳመጥ ይመጣሉ። መጀመሪያ ሰአት ላይ የመጣ ሰው ምሳሌው ልክ ግመል ሰደቃ እንዳወጣ ነው፤ከዛ ከብት እንደሰደቀ ነው፤ከዛ ሙክት በግ እንደሰደቀ ነው፣ከዛ ዶሮ እንደሰደቀ ነው፣ ከዛ እንቁላል እንደሰደቀ ነው።"
📙ቡኻሪ ዘግቦታል
✅ሰለዋት ማውረድ
ነቢዩ ﷺ የሚከተለውን ብለዋል ፦
"ከበላጭ ቀናቶቻችሁ መካከል የጁሙአ ቀን ነው፤በኔ ላይ ሰለዋት ማውረድን አብዙ፤የምታወርዱት ሰለዋት በቀጥታ ትቀረብልኛለች።"
📙ሰሂህ አቢዳውድ፡1531
✅የሰለዋት ትሩፋት
ነቢዩ ﷺ የሚከተለውን ብለዋል ፦
"በኔ ላይ አንድ ሰለዋት ያወረደ አላህ (ሱብሀነሁ ወተአላ) በሱ ላይ አስር ሰለዋት ያወርድለታል፤አስር ወንጀልን ይሰርዝለታል፤አስር ደረጃንም ከፍ ያደርግለታል"
📙ኢማሙ አህመድ ዘግበውታል፣አልባኒም በሰሂሀልጃሚእ 6359 ላይ ሰሂህት ብለውታል።
✅ሱረቱል ከህፍን መቅራት
ነቢዩ ﷺ የሚከተለውን ብለዋል፦
"በጁሙአ ቀን ሱረቱል ከህፍን የቀራ በሁለት ጁሙአዎች መካከል ብርሀን ያደርግለታል።"
📙ሀኪምና በይሀቂ ዘግበውታል አልባኒም ሰሂህ ብለውታል።
✅በጁሙአ ቀን ሱብሂ ላይ በጀመአ መስገድ አስመልክቶ የመጡ ሰሂህ ሀዲሶች ስላሉ በጀመአ ለመስገድ ጥረት እናድርግ።
🔴ሌሎች በጁሙአ ቀን የሚተገበሩ ስራዎች
✔ጥፍር መቁረጥ
✔አላስፈላጊ የሆኑ ፀጉሮችን መቀነስ
✔ሻወር መውሰድ
✔ንፁህና ጥሩ ልብስ መልበስ
✔ሽቶ መቀባት(ለወንዶች ብቻ)
✔በጊዜ ወደ መስጊድ መሄድ(ብዙዎቻችን በጊዜ መሄድን እንደ ፋራነት እየቆጠርነው ነው!)
✔አርፍደው ከገቡ የሰዎችን ትከሻ ሳይረጋግጡ የደረሱበት ቦታ ሆነው ሁለት ረከአ መስገድ
✔ኹጥባውን ኢማሙን እያዩ በጥሞና ማዳመጥ(በመልካም ማዘዝና ከመጥፎ መከልከል ራሱ በዚህ ሰአት እንደተከለከለ ልብ እንበል)
✔ዱአ ተቀባይነት የሚያገኝበትን ሰአት መጠባበቅ በተለይም ከአሱር በኋላ
✔ለነጋዴዎች ሁለተኛ አዛን ከተደረገ በኋላ አለመሸጥ( መሸጡ ክልክል ነው)
አላህ ይወፍቀን
📝ኢብን ያህያ አህመድ