La tehzen
94 subscribers
175 photos
111 videos
32 files
480 links
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1

"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)


ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
Download Telegram
➲ሶላት ላይ ስትሆን ልብህን ፈልገው
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫

▪️قال ابن قدامة رحمه الله:【"فمتى رأيت قلبك لا يحضر فى الصلاة،
فاعلم أن سببه ضعف الإيمان، فاجتهد فى تقويته "】

➧ኢብኑ ቁዳማ አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።

ሶላት ላይ ቆመህ ልብህ የማይሰበሰብና የትም የትም የሚወላውል ከሆነ፦ የዚህ ነገር ምክንያቱ የኢማን ድክመት መሆኑን እወቅ። ስለዚህ ልብህ እስኪረጋጋና ወደ ሶላቱ እስኪመለስ ድረስ ልትታገለው ይገባል።

📚 مختصر منهاج القاصدين (ص30)
السلام عليكم
ዛሬ ጁሁማ ነው እንተዋወስ
አቡ ሁሬይራ (ረ.ዐ)
እንዳስተላለፉት
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ
ብሏል ‹‹ጥፍጥና ቆራጩን (ሞትን) በብዛት አስታውሱ፡፡›>

ሐዲሱን ቲርሚዚይ ዘግበውታል

ለአላህ ስል ከልቤ እወዳቹዋለሁ
በዱሃ አንረሳሳ ወንድም ህህቶቼ
➲ በአንድ ሰለዋት ብቻ‼️
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭

▪️ሸኽ ሱለይማን አሩሀይልይ ትዊተር ላይ በፃፋት ፅሁፋቸው ላይ እንዲህ አሉ።

በማንኛውም ሰአትና ቀን አንድ ሰለዋት በመልእክተኛው ላይ በማውረድህ ብቻ፦
➧አላህ ባንተ ላይ አስር ጊዜ ያወርዳል
➧አስር መልካም ምንዳ ይፃፍልሀል
➧አስር መጥሮ ስራዎች ይታበሱልሀል
➧አስር ደረጃ ከፍ ትደረጋለህ

➤ሰለዋት ባበዛህ ቁጥር ይህ ምንዳ እጥፍ ድርብ እያለ ይሄዳል።

➲በጅሙአ ቀንና ሌሊት ሲሆን ደሞ የሰለዋቱ ብልጫ ከሌላው ቀን ከፍ ይላል። ምክንያቱም በጅሙአ ቀን የምትለው ሰላትና ሰለዋት ወደ ነብዩ እንዲቀርብ ይደረጋልና።

اللهم صل وسلم على نبينا محمد
اللهم صل وسلم على نبينا محمد
➧ለዲንሽ ➴ለአኽላቅሽና ➴ለትዳርሽ የማይበጁ ጓደኞችን ራቂያቸው!!

➧ ችልተኛ ➴ብታጠፊ እማይጨንቃቸው ➴ስትሳሳች እያዩሽ ባላየ እሚያልፉ ላች ይጎዱሻል እጅ አይጠቅሙሽም ራቂያቸው ።።።

➷ጎደኛ ከባድ የሆነ ተፅኖ እንዳለው አትዘንጊ።።
➪ነሲሀ የለለው ጎደኝነት ጉዳቱ ብዙነው።
➦ውዷ እህቴ ሆይ አደራ በወንድ ልጅ ውበት ተማርከሽ ኢኽዋኒ ፣ሶፊይ ፣ አህባሽ .. .ወዘተ እንዳትዘውጅ ወላሂ የሁለት አገር ክስረት ነው ።

➧እህት የትዳር አጋርሽን ስትመርጭ ንጹህ የሆነውን አቂዳው የተስተካከለ መንሀጅ ሰለፍ አቋም ያልው ከምንም በላይ ጌታውን የሚፈራ መልካም የሚያስብ ሰለፊይ የሆነ ነገሮችን በቀጥታ የሚረዳ ውስጡ በሸር ያልተሞላ ቅን ልብ ያል ወላጅ ቤተሰቦችሽን ጧሪ የሆነ አላህ ይወፍቅሽ ዘንድ ዱዓ አርጊ አደራ ውበት ብላሽ ነው የሱ ውበት እንዳያታልሽ !!

ሀያት🖊
ጁመዓ ሙባረክ ማለት ቢድዓ ነው።


⁉️ ጥያቄ

➽ በየ ጁሙዓው በማህበራዊ ገፆችና በተለያዩ አጋጣሚዎች ሰዎች ሲገናኙ #ጁሙዓ_ሙባረክ መባባላቸውና እንደዚህ አይነት መልእክት መላላካቸው እንዴት ይታያል⁉️

መልስ

ይህ "#ጁሙዓ_ሙባረክ" የሚለው ቃል በሸሪዓችን መሰረት የሌለው ቢድዓ ነው። ይህንን ማለትም ሆነ ማሰራጨት የተከለከለ ነው። ምክንያቱም ነብዩ(ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም) በሀዲሳቸው እንዲህ ብለዋልና:—

🔵"ያለ እኛ ትእዛዝ አንዲትንም ስራ የሰራ ስራው ተመላሽ ነው‼️"
⚫️ ቡኻለሪና ሙስሊም ዘግበውታል

ይህ ተግባር ተቀባይነት የሌለው መሆኑ ብቻ ሳይሆን ሁሊም ቢድዓ በሸሪዓችን ጥመት መሆኑም ጭምር ወንጀለኛ ያረገዋል። ለዚህም ረሱላችን በሀዲሳቸው ይህን ብለዋል:—

🔵 "አደራችሁን አዳዲስ መጤ ነገራቶችን ተጠንቀቁ ፣ ምክንያቱም ሁሉም (ዲን ላይ) መጤ ነገር ቢድዓ ነው፣ ሁሉም ቢድዓ ደግሞ ጥመት ነው።"
⚫️አቡ ዳውድ ፣ 4067


ምንጭ : 📚 ሸይኽ ኢብኑ ባዝ፣
ሸይኽ ኢብኑ ዑሰይሚን፣
ሸይኽ ሷሊህ አል ፈውዛን
መጅሙዑል ፈታዋ
በነብዩ ﷺ ላይ ሰለዋት ማውረድን እናብዛ!

🌹 .............................🌹
ﷺ ﷺ🌹 ..................🌹 ﷺ ﷺ
ﷺ ﷺ ﷺ🌹.......🌹 ﷺ ﷺ ﷺ
ﷺ ﷺ ﷺ ﷺ🌹 ﷺ ﷺ ﷺ ﷺ

በነብዩ ﷺ ላይ ሰለዋት ማውረድን እናብዛ!

🌹 .............................🌹
ﷺ ﷺ🌹 ..................🌹 ﷺ ﷺ
ﷺ ﷺ ﷺ🌹.......🌹 ﷺ ﷺ ﷺ
ﷺ ﷺ ﷺ ﷺ🌹 ﷺ ﷺ ﷺ ﷺ


በነብዩ ﷺ ላይ ሰለዋት ማውረድን እናብዛ!

🌹 .............................🌹
ﷺ ﷺ🌹 ..................🌹 ﷺ ﷺ
ﷺ ﷺ ﷺ🌹.......🌹 ﷺ ﷺ ﷺ
ﷺ ﷺ ﷺ ﷺ🌹 ﷺ ﷺ ﷺ
በነብዩ ﷺ ላይ ሰለዋት ማውረድን እናብዛ!

🌹 .............................🌹
ﷺ ﷺ🌹 ..................🌹 ﷺ ﷺ
ﷺ ﷺ ﷺ🌹.......🌹 ﷺ ﷺ ﷺ
ﷺ ﷺ ﷺ ﷺ🌹 ﷺ ﷺ ﷺ ﷺ
በነብዩ ﷺ ላይ ሰለዋት ማውረድን እናብዛ!

🌹 .............................🌹
ﷺ ﷺ🌹 ..................🌹 ﷺ ﷺ
ﷺ ﷺ 🌹.......🌹 ﷺ ﷺ ﷺ
ﷺ ﷺ ﷺ ﷺ🌹 ﷺ ﷺ ﷺ
በነብዩ ﷺ ላይ ሰለዋት ማውረድን እናብዛ!

.ﷺ 🌹.............................🌹
ﷺ ﷺ🥀 ..................🥀 ﷺ ﷺ
ﷺ ﷺ ﷺ......🥀 ﷺ ﷺ ﷺ ﷺ
ﷺ ﷺ ﷺ🥀.... ﷺ ﷺ ﷺ ﷺ
.ﷺ ﷺ ﷺ ﷺ ﷺ ﷺ ﷺ ﷺ

መልካም ጁመአ ውዶች🌺
➧የሚስትህ ፍቅር አላህ ባንተ ላይ የዋለልህ ትልቅ ፀጋ ነው!!!

➧የምትወድህና የምታፈቅርህ ሚስት ካለችህ! ጌታህን ልታመሰግነው ይገባል ይሄ ከአላህ የተሰጠህ #ትልቅ ሶጦታ ነው!!

#ምንም ያህል የዱንያ ጥቅም ሞልቷ ቢተርፋችሁ በመካከላችሁ መዋደድ፣መፈቃቃር፣መተዛዘን ........ ከሌለ የዱንያ ጥቅማጥቅም ፍቅርን አይገዛላችሁም።

➧ ፍቅርና ውዴታን በመካከላቸው ያጡ ስንት ባለ ትዳሮች አሉ! ቤት ይቁጠራቸው።
አንተ ይሄን ፀጋ ካገኘህው የጌታህ ፀጋ አመስግን!

💎ሷሊህ ሚስት💎 ሁሌም ባሏ ጀነቷም እሳቷም እደሆነ ስለምታቅ ተንከባከቢ አክባሪ ...............ናት

➧ሚስትህንም በደብ ተንከባከባት💎 ሴት ልጅ ከህፃን የበለጠ እክብካቤ ያስፈልጋታል እና
ዛሬ 3:30 ላይ በቀጥታ ስርጭት የሂዳየቱል ሙስተፊድ የተጅዊድ ቂረአት ይኖረናል።

ቂረአቱን ለመከታተል ከፈለጉ ይቀላቀሉ
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
“የተባረከው የረመዳን ወር መጣላችሁ።”

#ተናፋቂዉ ወር እየመጣልን ነዉ
#አላህ በሰላም ደርሰዉ ከሚፆሙት ባሮቹ ያድርገን::
Audio
#የነብዩላህ_ዩሱፍ_#የህይወት_ታሪክ_ክፍል_2
ማሻ አላህ የነብያችን ታሪክ ማንም ማስማት የማይፈልግ ሰው የለም ቻናላችን join አርጉት እናም ሼር አርጉት ዉድ ye_Le tahzen ቤተሰቦቼ ለአላህ እወዳቹዋለው። ነገ በተመሳሳይ ሰዓት ላይ ይጠብቁን https://t.me/httpsLatahzen


https://t.me/httpsLatahzen
🎁ብርሃናዊ ምልከታዎች
🎈🎈 የወላጆች መቃም በእስልምና

۞ وَقَضَىٰ رَبُّكَ أَلَّا تَعْبُدُوٓا۟ إِلَّآ إِيَّاهُ وَبِٱلْوَٰلِدَيْنِ إِحْسَٰنًا ۚ إِمَّا يَبْلُغَنَّ عِندَكَ ٱلْكِبَرَ أَحَدُهُمَآ أَوْ كِلَاهُمَا فَلَا تَقُل لَّهُمَآ أُفٍّۢ وَلَا تَنْهَرْهُمَا وَقُل لَّهُمَا قَوْلًۭا كَرِيمًۭا
ጌታህም (እንዲህ ሲል) አዘዘ፡- እርሱን እንጂ ሌላን አትገዙ፡፡ በወላጆቻችሁም መልካምን ሥሩ፡፡ በአንተ ዘንድ ኾነው አንዳቸው ወይም ሁለታቸው እርጅናን ቢደርሱ ፎህ አትበላቸው፡፡ አትገላምጣቸውም፡፡ ለእነርሱም መልካምን ቃል ተናገራቸው፡፡(ኢስራእ 23)
ღ¸.✻´✻.¸¸ღ
አንተ ውድ ሰው ተገሰፅ አሏህ ይውደድህና
የወላጆችህን ሐቅ አደራ
የዐለማቱ ጌታ ከራሱ ሀቅ በኋላ የወላጆችህን ሀቅ አደራ ብሎሃልና ይህም መለኮታዊ አቀማመጥ የነገሩን አንገብጋቢነት ያስገነዝባል

🎈 ኡለማኦች ይናገራሉ አሏህ" ኡፍ" የምትለዋን የስልችት እና የማመናጨቅ ቃል የመረጣት ከሁሏም የብስጭት ቃላቶች ታናሽየዋ ስለሆነች ነው ፡ከርሷ ያነሰ ቃል ቢኖር እርሷን ይጠቀም ነበር፡

አንተ ለወላጆችህ ምንም ላይ ታች ብትዳክርላቸው
ቀን ከሌት ብትለፋላቸው ውለታቸውን ከፍለህ አትጨርሰውም ፡ እነርሱ ማለት ከአሏህ በኋላ የመገኘትህ ሰበብ አባትህ የኑሮ ዋስትናህ ጋሻና መከታህ እናትህስ ብዙ ጉድ አላት ያ አሳማሚ ምጥ ብቻውን ምስክር ይሁናት!

🎈አንድ ሶሃባ ወደ ረሱላችን ዘንድ ይመጣና 'ያ ረሱለሏህ እናቴ የደከመች ስትሆን በጀርባዬ አዝዬአት የአሏህ ቤት ዚያራን ወስጄአታለሁ የርሷን ሐቅ ተወጥቼአለሁ ያረሱለሏህ?' ብሎ በጉጉት ይጠይቃል
ረሱልም መለሱለት ' ዋልህ አንተ የአሏህ ባርያ አይደለም ጠቅላይ ሀቋን ልትወጣ ስትወልድህ የተሰቃየችበትን የምጥ ሀቋን አልተወጣህም!'
የጀነት በራፍ ከእግሮቿ ባጥ መቅረቡ ለተጠቀመበት ምንኛ አማረ ምንስ መቃማቸውን እንደዚህ ሰማይ ሰቀለው?!

🎈ሌላኛውም ሶሃባ በተራው ወደ ረሱል ሐድራ ብቅ ይላል ፡እንዲህም ሲል ይጠይቃል " ያ ረሱለሏህ እኔ በሙስሊሙ ክ/ጦር ተርታ ለመዋጋት ዝግጅት ላይ ነኝ አባቴ ደግሞ ከሙሽሪኮች ተርታ ነው፡ ድንገት ጦርሜዳ ላይ ካገኘሁት ልግደለውን?"
ሐቢቡ ነገሩን አፍታ ተከዙበት መልሳቸውም አጭር እና ፍቅር አዘል ነበር " ተወው አባትህንስ አትግደል! በሌላ ተጋዳይ ሰይፍ ስር ይውደቅ!"

🎈ኸበሩን ካስረዘምነው ማለቂያም የለው፡ ሰይድ ኡወይስ አል ቀርኒይ በረሱል ዘመን የነበረ ነገር ግን በእናቱ ኺድማ ሰበብ ሐቢቡን ሳያያቸው የሞተ ታላቅ የመኒይ እረኛ ነበር ፡አሏህ ይባርክህና ረሱል ለሶሃቦቻቸው ስለ ኡወይስ ገድል የተረኩላቸውን አንብብ፡አስተንትነውም"
በመጨረሻም በውዱ ነብይ መልክት እዘዘጋዋለሁ ታላቅ የሆነ ማስፈራርያ ይዟልና 👇

⚠️ "እድለ ቢስ ብሎ ማለት እናት እና አባቱን በገፋ እድሜያቸው ተጎዳኝቷቸው ጀነትን ያላገኛት ሰው ነው"
☝️ሐሰን አል-በስሪይ

☞በጣም ምቹ የሆነ ስፍራ ላይ መጠን ያለፈ ኩራት ወይም ደስታ አይሰማችሁ አደም (ዐለይሂ ሰላም) ካጣጣሙት ጀነት የተሻለ ሥፍራ የለምና !

▪️ብዙ ኢባዳ ስለምታዘወትሩ ትልቅ ኩራት አይሰማችሁ ያን ሁሉ ኢባዳ ያከናወነውን ኢብሊስ መጨረሻ አስታውሱ!

⚡️ከትልልቅ እና ሳሊህ ከሆኑ ሰዎች ጋር ስለተቀራረባችሁ ኩራት አይሰማችሁ ረሡልን (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) አግኝተው ለመስማት ፈቃደኛ ያልሆኑትን ሙናፊቅ አና ካፊሮች ምን እንደደረሠባቸው እና ምን እንደሚደደርስባቸው....
📩::::::::::::::Telegram:::::::::::📩
Audio
ለ "የውመል ቂያማ " መዘጋጀት
ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል:–

☞ሰባት /7 አይነት ሰዎችን አላህ ከሱ ጥላ ውጭ ጥላ በሌለበት ቀን ከጥላው ያስጠልላቸዋል:–

① ☞ፍትሃዊ የሆነ መሪ፣

② ☞አላህን በመገዛት ላይ ያደገ ወጣት፣

③ ☞ልቡ በመስጂዶች ላይ የተንጠለጠለ ሰው፣

④ ⇡በአላህ መንገድ ላይ ተገናኝተው በዚያው ላይ የተለያዩ ሁለት ሰዎች፣

⑤☞ ባለ ደረጃና ባለ ውበት የሆነች ሴት (ለብልግና) ጠርታው "እኔ አላህን እፈራለሁ" ያለ ሰው፣

⑥☞ ቀኙ የሚሰድቀውን ግራው እስከማያውቅ ድረስ ደብቆ የሰደቀ ሰው እና

⑦☞ አላህን ብቻውን ሆኖ አውስቶ ዐይኖቹ እንባ ያፈሰሱ ሰው ናቸው።"⇄
ቡኻሪና ሙስሊም


" سَبْعَةٌ يُظِلُّهُمُ اللَّهُ فِي ظِلِّهِ يَوْمَ لَا ظِلَّ إِلَّا ظِلُّهُ : الْإِمَامُ الْعَادِلُ، وَشَابٌّ نَشَأَ فِي عِبَادَةِ رَبِّهِ، وَرَجُلٌ قَلْبُهُ مُعَلَّقٌ فِي الْمَسَاجِدِ، وَرَجُلَانِ تَحَابَّا فِي اللَّهِ ؛ اجْتَمَعَا عَلَيْهِ وَتَفَرَّقَا عَلَيْهِ، وَرَجُلٌ طَلَبَتْهُ امْرَأَةٌ ذَاتُ مَنْصِبٍ وَجَمَالٍ فَقَالَ : إِنِّي أَخَافُ اللَّهَ، وَرَجُلٌ تَصَدَّقَ أَخْفَى حَتَّى لَا تَعْلَمَ شِمَالُهُ مَا تُنْفِقُ يَمِينُهُ، وَرَجُلٌ ذَكَرَ اللَّهَ خَالِيًا فَفَاضَتْ عَيْنَا
   




https://t.me/httpsLatahzenhttps://t.me/httpsLatahzen
ጉዙ ወደ አብሬት ብለው የሚሄዱ ሰዎች አላህን ሊፈሩ ይገባል።
የአብሬት ሸህ አይደለም ለሌላ ሊደርሱ፣ ሌላን ሊጠቅሙ እራሳቸውን ከደርግ ማስጣል አልቻሉም።
ይመጣሉ ብለው የሚያምኑም አሉ፣ እሳቸው ከነልጃቸውና ተከታዬቻቸው ሞተዋል።
አብሬትን በአላህ ላይ ማጋራት ታላቅ ወንጀል ነው።
ጉራጊኛ የምትናገሩ ዱአቶች በጉራጊኛ የሚባሉ የሺርክ ስንኞችን አደራ በቁርአንና ሱና መልስ ስጡባቸው።
Valentine`s day የፍቅረኛሞች ቀን በሸሪዓ እይታ

ክፍል ➊

የ"ፍቅር ዒድ" (የፍቅረኛሞች ቀን) ተብሎ ሰሞኑን እየተከበረ የሚገኘው በዓል በሚከተሉት ሶስት ምክንያቶች በሸሪዓ የተከለከለ ነው:–
1ኛ– በሸሪዓ መሰረት የሌለው አዲስ ፈጠራ በመሆኑ።(¹)
2ኛ– ወሰን ወዳለፈ የሴቶች ፍቅር የሚቀሰቅስ በመሆኑ።
3ኛ– ለሰለፎች ጎዳና ተቃራኒ ወደሆኑ ውድቅ ተግባራት ልቦና እንዲጠመድ የሚያደርግ በመሆኑ ናቸው።
* እያንዳንዱ ሙስሊም ይህንን ቀን በምግብ፣ በመጠጥ፣ በልብስ፣ በስጦታና በመሳሰሉ አዳዲስ ፈጠራወች ከሌሎች ቀናቶች መለየት አይገባውም።(²)
* እያንዳንዱ ሙስሊም በዲኑ የሚኮራ እንጅ የትም ተነስቶ ለጮኸው ሁሉ ተከታይ ሊሆን አይገባውም።(³)
# ግልፅም ይሁን ስውር ከሆነ ፈተና ሙስሊሙን ህብረተሰብ እንዲጠብቀውና እርሱ ብቻ ረዳታችን ወደሀቅ መሪያችን እንዲሆን አላህን እማፀናለሁ።

ሸይኽ ብን ዑሰይሚን ‐ረሂመሁላህ‐ መጅሙዑል ፈታዋ 16/199

======================
(¹) እንደሚታወቀው ዲናችን ጭማሪን የማይሻ የተሟላ እምነት ነው አላህ እንዲህ ብሏል:–
﴿ٱلْيَوْمَ أَكْمَلْتُ لَكُمْ دِينَكُمْ وَأَتْمَمْتُ عَلَيْكُمْ نِعْمَتِى وَرَضِيتُ لَكُمُ ٱلْإِسْلَٰمَ دِينًاۚ﴾( المائدة\٣)
{ዛሬ ሀይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ ፀጋየንም በናንተ ላይ ፈፀምኩ} (አልማኢዳህ/3)
የአላህ መልእከተኛ ﷺ አዒሻ (ረዲየሏሁዓንሃ) ባስተላለፉት ሐዲስ የሚከተለውን ተናግረዋል "በዚህ ጉዳያችን (በዲናችን) ከእርሱ ያልሆነን ነገር የፈጠረ (ስራው) ተመላሽ ነው።" (ቡኻሪ/2550 ሙስሊም/1718) በሌላ ዘገባ "ትእዛዛችን የሌለበትን ስራ የሰራ (ስራው) ተመላሽ ነው።" (ሙስሊም/1718)
ዓብደላህ ብን ዑመር (ረዲየሏሁዓንሁማ) እንዲህ ይላሉ 'ሁሉም የፈጠራ ተግባር ጥመት ነው! ሰዎች መልካም ነገር አድርገው ቢያዩት እንኳ!' (ኢብን በጠተ ፊል ኢባናህ: 205/ ወልአልካኢ: 126)

(²) ኢስላም በሌላ እምነት ተከታዬች እንዳንመሳሰል በጥብቅ አዞናል የነብዩ ﷺ ተግባርና ንግግራቸው የሚያመላክተው በጭራሽ ከነርሱ ጋር መመሳሰል እንደማይገባ ነው። የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል (ከህዝቦች ጋር የተመሳሰለ እርሱ ከነርሱ ነው) (አቡ ዳውድ 4031)
በተከታዬቻቸው ላይ ያላቸውን ስጋት ነብያችን ﷺ ሲናገሩ እንዲህ ብለዋል:‐ ❝ከእናንተ በፊት የነበሩትን (ህዝቦች) ፈለግ ስንዝር በስንዝር፣ ክንድ በክንድ ትከተላላችሁ። የፍልፈል (ወከሎ) ጉድጓድ ቢገቡ እንኳ (ተከትላችሁ) ትገባላችሁ!❞ ሠሃቦችም (ሪድዋኑሏሂዓለይሂም) አንቱ የአላህ መልእክተኛ:– ‹አይሁዳውያንን እና ክርስቲያኖችን?› ነው አሉ ረሡልም ﷺ ❝(ታዲያ) ማንን?❞ አሏቸው። (ቡኻሪ/3269 ሙስሊም/6952) በጌታየ ይሁንብኝ አላህ የጠበቃቸው ሲቀሩ አብዛኛው በዚህ ፈተና ወድቋል።
እንደሚታወቀው ይህ "የፍቅረኛሞች በዓል" ("የፍቅር ዒድ") ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ክርስቲያኖችና ምዕራባዊያን የሚያከብሩት በአንድ ግለሰብ የተመሰረተ በዓላቸው ነው። እኛ ሙስሊሞች በዚህ ውዳቂ በዓል ተሳታፊዎች ልንሆን አይገባም ይህ ከሌላ እምነት ተከታዬች ጋር የመመሳሰል ጉዳይ አደጋው የከፋ ነው።
አቡል ዓባስ ሸይኹል ኢስላም አህመድ ብን ተይሚያህ [ዓለይሂ ሩሃማቱ ረቢል ዓለሚን] እንዲህ ይላሉ:–
" በዓላቶች ከሸሪዓ ህግጋትና ጎዳና ክፍሎች ናቸው።
አላህ እንዲህ ብሏል:– "{ለየህዝቡ ሁሉ እነሱ የሚሰሩበት የሆነን ስርአተ ሀይማኖት አድርገናል}" (አልሐጅ: 67) በዓላት ከሸሪዓ ህግጋትነት አንፃር ከቂብላ፣ ከሶላት እና ከፆም የሚለይበት ነገር የለም። በሌሎች በዓላት ሁሉ መስማማት በክህደት ሁሉ እንደመስማማት ይቆጠራል። በተወሰኑ የቅርንጫፍ ዘርፎች መስማማት በተወሰኑ ቅርንጫፋዊ የክህደት ዘርፎች እንደመስማማት ይቆጠራል። በዓላቶች ሀይማኖቶች በተለየ ሁኔታ የሚታወቁበትና የሚገለፁበት ነው። ( ሸሪዓው ባላዘዛቸው) ባዓላት መስማማት በክህደት ልዪ መገለጫዎች እንደመስማማት ይቆጠራል። ( ሸሪዓው ባላዘዛቸው) በዓላት መመሳሰል በጥቅሉ (ሸሪዓዊ) መስፈርቶችን ተከትሎ ከክህደት ማድረሱ የሚያጠራጥር አይደለም።"።❜ (ዒቅቲዳኡ ሢራጠል ሙስተቂም/236)
(³) ሙስሊሙ ማህበረሰብ በእምነቱ ሚብቃቃ, የብልጭልጭ አለም ምንም ያክል ቢሸላለምና ቢዋብ ተወጋጅ እንደሆነ መዘንጋት አይገባም። ሌሎች ይህን የመሳሰሉ በዓላቶች ወደ ሙስሊሙ ማህበረሰብ ሰርገው እየገቡ ትእዛዛት የመጣባቸው ይመስል በቋሚነት እየተተገበሩ ይገኛሉ። ለምሳሌ:– ልደት፣ የታጨች ሴት የሰርጓ ቀን ሲቃረብ wedding shawor፣ ጥንዶች የተጋቡበትን እለት በየአመቱ ማክበር anniversary፣ 9ነኛ ወር ላይ የምተገኝ ነፍሰጡር "baby shawor" እየተባለ የሚከበረው ይገኝበታል ይህ በጣም አስነዋሪ ተግባር ነው ይህንን ፀጋ የለገሰው አላህ ሆኖ ሳል ምስጋናን ለአላህና አላህ ባዘዘው መልኩ ማድረስ ሲገባን እርሱን ማመፅ ብሎም በመጥፎ ነገር መተጋገዝ ይህ ከባድ አደጋ ነው። ለዚህ ብቸኛው መፍትሄ ወደ እምነታችን መመለስና ስለ እምነታችን ተጨባጭ ግንዛቤ እንዲኖረን መማር፣ በስራችን የምናኖራቸውን ቤተሰቦች የአላህን ትእዛዛት እንዲተገብሩና ክልክሎችን እንዲርቁ በማድረግ ሐላፊነታችን ልንወጣ ይገባል። ይህ ካልሆነ ግን ዑመር ብን ዓብዱልዓዚዝ (ረሂመሁሏህ) እንዳሉት "አሏህ በግለሰብ ወንጀል ማህበረሰብን አይቀጣም ነገር ግን የተጠላ (ፀያፍ) ተግባር በአደባባይ ሲሰራ ሁሎቹም ለቅጣት የተገቡ ይሆናሉ።" (አልዑቁባት ሊብን አቢ ዱንያ/55)

ክፍል 2 ይቀጥላል


https://t.me/httpsLatahzen
👉⚠️እንጠንቀቅ!!

ዝሙትም ለማስፋፋት እንዲህ የፍቅር ቀን መቁጠሪያ ተዘጋጅቶለታል

የቫላንታይን ካላንደር
🚫🚫🚫🚫🚫🚫
👉February 7-------------የአበባ ቀን
👉February 8------የመተጫጫ ቀን
👉February 9------የቸኮላታ ቀን
👉February 11 -----ቃል የመገባባት ቀን
👉February 12----የመተቃቀፍ ቀን
👉February 13-----የመሳሳም ቀን
👉February 14-----የፍቅር ቀን

👌በዚህ ተግባር የምንሳተፍ ሰለጠን የምትሉ ሙስሊሞች ራሳችሁን ጠብቁ!!

አሏህ ይጠብቀን
👌ግብዣ…!