ጋዜጠኞች በዚህ መልኩ እየተናገሩ ነው።
ዘመቻችን ፍሬው መታየት ጀምሯል ማለት ነው።
➽የፋናው ጋዜጠኛ ዶክመንተሪውን በዚህ አገላለፅ እጄ የለበትም ብሏል።
እኛ ተግባራዊ ስራችንን ስንሰራ ብቻ ነው ገለውን መልሰው እኛኑ የሚከሱ ጠላቶቻችንን እንዲህ ማርበትበት የምንችለው እላለሁ።
እናም ዘመቻችን ጠላቶቻችንን እስክናውቃቸው ድረስ ይቀጥላል...ሸር አድርጉ ሸር
https://t.me/httpsLatahzen
ዘመቻችን ፍሬው መታየት ጀምሯል ማለት ነው።
➽የፋናው ጋዜጠኛ ዶክመንተሪውን በዚህ አገላለፅ እጄ የለበትም ብሏል።
እኛ ተግባራዊ ስራችንን ስንሰራ ብቻ ነው ገለውን መልሰው እኛኑ የሚከሱ ጠላቶቻችንን እንዲህ ማርበትበት የምንችለው እላለሁ።
እናም ዘመቻችን ጠላቶቻችንን እስክናውቃቸው ድረስ ይቀጥላል...ሸር አድርጉ ሸር
https://t.me/httpsLatahzen
#የሙስሊሟ ሴት ሒጃብ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿ونِساءٌ كاسِياتٌ عارِياتٌ مُمِيلاتٌ مائِلاتٌ، رُؤُوسُهُنَّ كَأَسْنِمَةِ البُخْتِ المائِلَةِ، لا يَدْخُلْنَ الجَنَّةَ، ولا يَجِدْنَ رِيحَها، وإنَّ رِيحَها لَيُوجَدُ مِن مَسِيرَةِ كَذا وكَذا.، ﴾
“ሁለት ዓይነት ሰዎች የእሳት ናቸው፡፡ ከዚህ ቀደም የነርሱ ዐይነት ፈጽሞ አላየሁም… ሴቶች ናቸው የለበሱ ግን እርቃን የሆኑ። የሚወለጋገዱ፣ ራሳቸው እንደግመል ሻኛ የተቆለለና የተዘነበለ ጀነትን አይገቡም! ሽታዋንም አያገኙም፡፡ ሽታዋ በዚህና በዚህ ያህል ርቀት የሚያውድ ሲሆን፡፡”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2128
ሸሪዓዊ የሒጃብ መስፈርቶች
⒈ ሁሉንም የሰውነት ክፍል የሚሸፍን መሆን አለበት።
⒉ ከካህዲያንና ከወንድ ጋር የሚመሳሰል መሆን የለበትም።
⒊ ሰፋ ያለ መሆን አለበት። ጠባብ መሆን የለበትም።
⒋ ሽቶ የተቀባ መሆን የለበትም።
⒌ ስስ ሆኖ የሰውነት ከለርን ማሳየት የለበትም።
⒍ ዋጋው በጣም የተወደደ ዝናን ለማትረፍ የሚለበስ መሆን የለበትም።
⒎ ያሸበረቀና ዕይታን የሚስብ መሆን የለበትም።
ጆይን፡➖https://t.me/httpsLatahzen
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿ونِساءٌ كاسِياتٌ عارِياتٌ مُمِيلاتٌ مائِلاتٌ، رُؤُوسُهُنَّ كَأَسْنِمَةِ البُخْتِ المائِلَةِ، لا يَدْخُلْنَ الجَنَّةَ، ولا يَجِدْنَ رِيحَها، وإنَّ رِيحَها لَيُوجَدُ مِن مَسِيرَةِ كَذا وكَذا.، ﴾
“ሁለት ዓይነት ሰዎች የእሳት ናቸው፡፡ ከዚህ ቀደም የነርሱ ዐይነት ፈጽሞ አላየሁም… ሴቶች ናቸው የለበሱ ግን እርቃን የሆኑ። የሚወለጋገዱ፣ ራሳቸው እንደግመል ሻኛ የተቆለለና የተዘነበለ ጀነትን አይገቡም! ሽታዋንም አያገኙም፡፡ ሽታዋ በዚህና በዚህ ያህል ርቀት የሚያውድ ሲሆን፡፡”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2128
ሸሪዓዊ የሒጃብ መስፈርቶች
⒈ ሁሉንም የሰውነት ክፍል የሚሸፍን መሆን አለበት።
⒉ ከካህዲያንና ከወንድ ጋር የሚመሳሰል መሆን የለበትም።
⒊ ሰፋ ያለ መሆን አለበት። ጠባብ መሆን የለበትም።
⒋ ሽቶ የተቀባ መሆን የለበትም።
⒌ ስስ ሆኖ የሰውነት ከለርን ማሳየት የለበትም።
⒍ ዋጋው በጣም የተወደደ ዝናን ለማትረፍ የሚለበስ መሆን የለበትም።
⒎ ያሸበረቀና ዕይታን የሚስብ መሆን የለበትም።
ጆይን፡➖https://t.me/httpsLatahzen
ጠባይህ ከፍ ካላረገህ ሥልጣንህ ከፍ አያረግህም፣
ሥራህ ካላሳመረህ ልብስህ አያሳምርህም፣
ሕይወት ዲን ብቻ አይደለም። ሥነምግባርም አቋምም ናት።
ጥሩ ፀባይ ከሌለህ የለህም።
አቋም ከሌለህ ማንም አያከብርህም ።
ሥራህ ካላሳመረህ ልብስህ አያሳምርህም፣
ሕይወት ዲን ብቻ አይደለም። ሥነምግባርም አቋምም ናት።
ጥሩ ፀባይ ከሌለህ የለህም።
አቋም ከሌለህ ማንም አያከብርህም ።
ሕይወት እንዲህ ናት!
የአዚም ሰንሰለት፣የድባቴ ጉዝጓዝ፤
ቢንዱት አያልቅም፣የሸክሟ ሕብረ-ጓዝ፤
አንዱን ጭንቅ አልፎ. . .
ወደ አዲስ ጭንቅ መጓዝ!
የአዚም ሰንሰለት፣የድባቴ ጉዝጓዝ፤
ቢንዱት አያልቅም፣የሸክሟ ሕብረ-ጓዝ፤
አንዱን ጭንቅ አልፎ. . .
ወደ አዲስ ጭንቅ መጓዝ!
#ጀነት_አትገኝም!
፡
ረመዳን ወጣ፤
ሸይጧንም ተፈታ፣
ወሩን ሙሉ ሰገድኩ፤
ከእንግዲህስ ይብቃ!
ትንሽ ፈታ ልበል፤
ቀጣዩ እስኪመጣ፣
አለች ነብስያዬ፤
አሁኑኑ እንውጣ፡፡
ባንድ ወር ኢባዳ፣
ባንድ ወር ሁካታ፣
ይገኛል መስሏታል፤
የዘላለም ደስታ፡፡
✧
ነብሴ ሆይ! ልንገርሽ፤
መሸንገልሽ ይብቃ፣
ሰው ጀነት አይገባም፣
በኼይር ስራው ብቻ፡፡
እንዲያውም ልንገርሽ፤
ስለ አንድ ደግ ሰው፣
አላህን መቶ አመት፣
ሳያርፍ ያመለከው፣
እናልሽ ይሄ ሰው፤
ሞት አይቀር ሞተልሽ፣
ስራውን ሊያስመዝን፤
አላህ ፊት ቆመልሽ፣
ከዛማ ይሄን ሰው፣
አላህ በእዝነቱ፤
ጀነት ግባ ቢለው፣
የሰራሁት ስራ፤
እጅጉን ብዙ ነው፣
ጀነትን ለመግባት፤
ስራዬ በቂ ነው፡፡
እዝነትህ ይቅርብኝ፤
አልፈልግም አለው፡፡
✧
እናማ አምላኩ፤
እዝነቱን ሊያሳየው፣
‹‹እንደዛስ ከሆነ፤
ና ጠጋበል!›› አለው፣
‹‹ስራህን እንመዝን፤
ከበቃህ እንየው!››
✧
መልካም ስራው ሁሉ፤
ባንድ ላይ ሆነና፣
የጌታውም ፀጋ፤
ባንድ ጎን ቆመና፣
ይነፃፀር ቢባል፤
የሰውዬው ስራ፣
እንኳንስ ለጀነት፤
ለአይኑ ምስጋና፣
ሳያደርስ አለቀች፤
አልበቃ አለችና!
እናም ውዷ ነብሴ፤
ልልሽ የፈለኩት፣
ካልታከለ በቀር፤
የአምላክሽ እዝነት፣
እንኳንስ ባንድ ወር፤
ልትገቢ ጀነት፣
ሽታዋ አይገኝም፤
ብትፆሚ ሽህ አመት፡፡
እናማ ቀጥ በይ፤
ከአመት እስከ አመት፣
ከመስጂድ አትራቂ፤
እስኪመጣብሽ ሞት፡፡
በረመዳን ብቻ፤
አላህን በማምለክ ፣
ጀነት አትገኝም፤
አንድ ወር በማሸቅ፡፡
#ሼር #share
#join
https://t.me/httpsLatahzen
፡
ረመዳን ወጣ፤
ሸይጧንም ተፈታ፣
ወሩን ሙሉ ሰገድኩ፤
ከእንግዲህስ ይብቃ!
ትንሽ ፈታ ልበል፤
ቀጣዩ እስኪመጣ፣
አለች ነብስያዬ፤
አሁኑኑ እንውጣ፡፡
ባንድ ወር ኢባዳ፣
ባንድ ወር ሁካታ፣
ይገኛል መስሏታል፤
የዘላለም ደስታ፡፡
✧
ነብሴ ሆይ! ልንገርሽ፤
መሸንገልሽ ይብቃ፣
ሰው ጀነት አይገባም፣
በኼይር ስራው ብቻ፡፡
እንዲያውም ልንገርሽ፤
ስለ አንድ ደግ ሰው፣
አላህን መቶ አመት፣
ሳያርፍ ያመለከው፣
እናልሽ ይሄ ሰው፤
ሞት አይቀር ሞተልሽ፣
ስራውን ሊያስመዝን፤
አላህ ፊት ቆመልሽ፣
ከዛማ ይሄን ሰው፣
አላህ በእዝነቱ፤
ጀነት ግባ ቢለው፣
የሰራሁት ስራ፤
እጅጉን ብዙ ነው፣
ጀነትን ለመግባት፤
ስራዬ በቂ ነው፡፡
እዝነትህ ይቅርብኝ፤
አልፈልግም አለው፡፡
✧
እናማ አምላኩ፤
እዝነቱን ሊያሳየው፣
‹‹እንደዛስ ከሆነ፤
ና ጠጋበል!›› አለው፣
‹‹ስራህን እንመዝን፤
ከበቃህ እንየው!››
✧
መልካም ስራው ሁሉ፤
ባንድ ላይ ሆነና፣
የጌታውም ፀጋ፤
ባንድ ጎን ቆመና፣
ይነፃፀር ቢባል፤
የሰውዬው ስራ፣
እንኳንስ ለጀነት፤
ለአይኑ ምስጋና፣
ሳያደርስ አለቀች፤
አልበቃ አለችና!
እናም ውዷ ነብሴ፤
ልልሽ የፈለኩት፣
ካልታከለ በቀር፤
የአምላክሽ እዝነት፣
እንኳንስ ባንድ ወር፤
ልትገቢ ጀነት፣
ሽታዋ አይገኝም፤
ብትፆሚ ሽህ አመት፡፡
እናማ ቀጥ በይ፤
ከአመት እስከ አመት፣
ከመስጂድ አትራቂ፤
እስኪመጣብሽ ሞት፡፡
በረመዳን ብቻ፤
አላህን በማምለክ ፣
ጀነት አትገኝም፤
አንድ ወር በማሸቅ፡፡
#ሼር #share
#join
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ውዷ እህቴ
👑አማኝ ሴት የተረጋጋች ነች👑
✒️አነጋገሯ በዝግታ
✒️አረማመዷ በቀስታ
✒️አለባበሷ በኒቃብ በጅልባብ የደመቀ
✒️ አቂዳዋ የጠራ ነው።
👇
https://t.me/httpsLatahzen
👑አማኝ ሴት የተረጋጋች ነች👑
✒️አነጋገሯ በዝግታ
✒️አረማመዷ በቀስታ
✒️አለባበሷ በኒቃብ በጅልባብ የደመቀ
✒️ አቂዳዋ የጠራ ነው።
👇
https://t.me/httpsLatahzen
ትንሿ ዒድ
➬➬➬➬
የኢድ ትንሽ የለ ሁለቱም ትልቅ ነው
በእስልምናችን የ ተ ደ ነ ገ ገ ው
በነብዩ ሱና የ ተ ረ ጋ ገ ጠ ው
📏📏📏📏📏📏📏📏📏
ፁሙ የተባለው 6ቀን ከሸዋል
ወይ ከመጀመሪያ ሲፈለግ ከመሀል
ለዘገየ ደግሞ ሊያልቅ ሲል ይፆማል
ታዳ ➴➘➴➷➘
ትንሿ ዒድ መጀመሪያ ላይ ናት
በናንተ ቃዒዳ ባስቀመጣችሁት
ፍልስፍስፍ አርጋችሁ ባፀደቃችሁት
📏📏📏📏📏📏📏📏📏
ያንን ቀን ያልፆመ አጅሩ አምልጦታል
ትርፉ ረሀብ ነው ሲባልም ይሰማል
የቢድዓ ነገር እጅጉን ይደንቃል
📏📏📏📏📏📏📏📏📏
እስኪ መረጃ አምጡ ከነብዩ ሀዲስ
ወይ ከአዒማወች በእውቀት ይዳሰስ
ሀቅ ከባጢሉ እንዳይድበሰበስ። ✅
➝➝➝➝➝➝➝➝➝➝➝➝
ትንሿ ኢድ
አትቀልዱ ፋዘር የምን ትንሽ ኢድ ነው፤
በቁርአን የሌለ ሀዲስ የማያውቀው፤
በወርድ ስፋቱ ወይም በምንድነው፤
ትንሽ ትልቅ ብሎ የማበላለጫው፤
ለኢደል ፊጥሩ ያልታረደው ሙክት፤
ትንሽ ኢድ ተብሎ ያገኛል ትልቅ መብት፤
እረ ፍትህ ይኑር ህሊና ይውቀሰን፤
ቁርአን ይዳኘን ሀዲሱ ይፍረደን፤
ትንሿ ኢድ ብለህ
ትልቅ መብት ስትሰጠው፤
ለዚህ ለቢድአህ ምንድነው ማስረጃው፤
ለዚህ ለድፍረትስ ከቀደምቶች ፋና፤
ይምጣልን ደሊሉ ከኪታብ ከሱና፤
አይ ሸሆቹ አዘዋል ኢዷን ልናከብር፤
ቃላቸው ክቡር ነው ብለህ ብትደሰኩር፤
ፍፁም አይጠቅምህም ውርደቱ
ሳይመጣ ተመለስ በክብር፤
📝 Ibnu muhammed
➬➬➬➬
የኢድ ትንሽ የለ ሁለቱም ትልቅ ነው
በእስልምናችን የ ተ ደ ነ ገ ገ ው
በነብዩ ሱና የ ተ ረ ጋ ገ ጠ ው
📏📏📏📏📏📏📏📏📏
ፁሙ የተባለው 6ቀን ከሸዋል
ወይ ከመጀመሪያ ሲፈለግ ከመሀል
ለዘገየ ደግሞ ሊያልቅ ሲል ይፆማል
ታዳ ➴➘➴➷➘
ትንሿ ዒድ መጀመሪያ ላይ ናት
በናንተ ቃዒዳ ባስቀመጣችሁት
ፍልስፍስፍ አርጋችሁ ባፀደቃችሁት
📏📏📏📏📏📏📏📏📏
ያንን ቀን ያልፆመ አጅሩ አምልጦታል
ትርፉ ረሀብ ነው ሲባልም ይሰማል
የቢድዓ ነገር እጅጉን ይደንቃል
📏📏📏📏📏📏📏📏📏
እስኪ መረጃ አምጡ ከነብዩ ሀዲስ
ወይ ከአዒማወች በእውቀት ይዳሰስ
ሀቅ ከባጢሉ እንዳይድበሰበስ። ✅
➝➝➝➝➝➝➝➝➝➝➝➝
ትንሿ ኢድ
አትቀልዱ ፋዘር የምን ትንሽ ኢድ ነው፤
በቁርአን የሌለ ሀዲስ የማያውቀው፤
በወርድ ስፋቱ ወይም በምንድነው፤
ትንሽ ትልቅ ብሎ የማበላለጫው፤
ለኢደል ፊጥሩ ያልታረደው ሙክት፤
ትንሽ ኢድ ተብሎ ያገኛል ትልቅ መብት፤
እረ ፍትህ ይኑር ህሊና ይውቀሰን፤
ቁርአን ይዳኘን ሀዲሱ ይፍረደን፤
ትንሿ ኢድ ብለህ
ትልቅ መብት ስትሰጠው፤
ለዚህ ለቢድአህ ምንድነው ማስረጃው፤
ለዚህ ለድፍረትስ ከቀደምቶች ፋና፤
ይምጣልን ደሊሉ ከኪታብ ከሱና፤
አይ ሸሆቹ አዘዋል ኢዷን ልናከብር፤
ቃላቸው ክቡር ነው ብለህ ብትደሰኩር፤
ፍፁም አይጠቅምህም ውርደቱ
ሳይመጣ ተመለስ በክብር፤
📝 Ibnu muhammed
።።።።🌹ልውደድክ ከልቤ።።።🌹
🔸በፍቅርህ ታምሜ ወድቄያለሁ ያልኩህ
ምሆነውን አጣሁብየ የነገርኩህ:
ናፍቆቴ በዙነው እያልኩ ያስረዳሁህ
ከልቤነው ሁሉም ውሸት እንዳይ
መስልህ!
🔸በናፍቆት ተከዥ በፍቅር የማብደው
እላይ ታች እያልኩ ለፍቅር ምሰግደው
ላንተ እንዳይመስልህ አይደለም
ሌላነው:
🔸በዝማሬ ቅኔ የምቀዳው ሁላ
በናፍቆት አዝኔ በፍቅር ስሞላ:
ያሁሉ ፍቅር ሁሌም የምነግርህ
ውዳሴው ክብሩ ላንተ
እንዳይመስልህ!
🔸ፍቅር ፍቅርብየ እራሴን የማጣው
ናፍቆት ልቤን ገዝቶት ለፍቅሩ
የማዝነው:
የማንም አይደለም የሩሱል ብቻነው።
🔸ቀንከሌት የሚያስነባኝ በዝቶብኝ
ናፍቆቱ:
ፍቅር ፍቅር ሲያሰኝ ስብዕናው
ውበቱ:
🔸የሁሉ ውደታ ያሁሉ መሀላ
ላንተ እንዳይመስልህ ጠንቶብኝ
ሲጎላ:
ያሁሉ ዝማሬ የፍቅር ሽለላ
ለሀቢቢ እኮነው ለእኛ ረሱለላህ።
Ibnu muhammed
🔸በፍቅርህ ታምሜ ወድቄያለሁ ያልኩህ
ምሆነውን አጣሁብየ የነገርኩህ:
ናፍቆቴ በዙነው እያልኩ ያስረዳሁህ
ከልቤነው ሁሉም ውሸት እንዳይ
መስልህ!
🔸በናፍቆት ተከዥ በፍቅር የማብደው
እላይ ታች እያልኩ ለፍቅር ምሰግደው
ላንተ እንዳይመስልህ አይደለም
ሌላነው:
🔸በዝማሬ ቅኔ የምቀዳው ሁላ
በናፍቆት አዝኔ በፍቅር ስሞላ:
ያሁሉ ፍቅር ሁሌም የምነግርህ
ውዳሴው ክብሩ ላንተ
እንዳይመስልህ!
🔸ፍቅር ፍቅርብየ እራሴን የማጣው
ናፍቆት ልቤን ገዝቶት ለፍቅሩ
የማዝነው:
የማንም አይደለም የሩሱል ብቻነው።
🔸ቀንከሌት የሚያስነባኝ በዝቶብኝ
ናፍቆቱ:
ፍቅር ፍቅር ሲያሰኝ ስብዕናው
ውበቱ:
🔸የሁሉ ውደታ ያሁሉ መሀላ
ላንተ እንዳይመስልህ ጠንቶብኝ
ሲጎላ:
ያሁሉ ዝማሬ የፍቅር ሽለላ
ለሀቢቢ እኮነው ለእኛ ረሱለላህ።
Ibnu muhammed
➧የአላህ መልእክተኛ(ሰለላህ ዐለይሂ ወሰለም)
እንድህ አሉ
➙አመስጋኝ ቀልብ!
➙ አወዳሽ ምላስ!
➙በዱኒያህና በድንህ ጉዳይ አጋዥህ የሆነች መልካም ሚስት!
➙ሰወች ከጠቀጠቁት (ሃብት) በላጭ ናቸው።
እንድህ አሉ
➙አመስጋኝ ቀልብ!
➙ አወዳሽ ምላስ!
➙በዱኒያህና በድንህ ጉዳይ አጋዥህ የሆነች መልካም ሚስት!
➙ሰወች ከጠቀጠቁት (ሃብት) በላጭ ናቸው።
Forwarded from Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹
በቤተ ክህነቷ በትልቅ የስልጣን እርከን ላይ ተቀምጠው፤ እንኳን ከርሳቸው ከሌላ ተራ ሰው የማይጠበቅን አሳፋሪ የጥላቻ ንግግር ሲናገሩ የነበሩት አባ ዮሴፍ (አባ ዩራኒዬም) እኚህ ናቸው።
ከጎንደሩ ጥቃት ጀርባ እጃቸው ረጅም እንደሆነ ይነገራል።
ግቡና ወደ ትዊተር Re-tweet በማድረግ ነውራቸውን እናጋልጥ!
ግቡላቸው!
👇👇👇
https://t.co/uH1utV509z
ከጎንደሩ ጥቃት ጀርባ እጃቸው ረጅም እንደሆነ ይነገራል።
ግቡና ወደ ትዊተር Re-tweet በማድረግ ነውራቸውን እናጋልጥ!
ግቡላቸው!
👇👇👇
https://t.co/uH1utV509z
Twitter
Murad Tadesse
A Church official in #Gondar allegedly having a role in #GondarMassacre went on 'Tewahdo Media' claiming he caught "extremists red handed with Uranium bomb" He tried to gaslight the massacre by fabricating nuclear stories -victim blaming at its best! #Is…
ስግብግብ ሰው ማለት ከአላህ ጋር ሂሳብ የሚተሳሰብ ነው።
6ቱ ሸዋል ቀን ፆም እንደ ሁለት ወር የሚታሰብ ከሆነ 3ቀን ከፆምኩ እንደ አንድ ወር አይታሰብልኝም ይላል አንዱ ፈትዋ ጠያቂ።
ሸዋልን የጀመሩ ዛሬ ይጨርሳሉ። አላህ ይቀበላቸው።
6ቱ ሸዋል ቀን ፆም እንደ ሁለት ወር የሚታሰብ ከሆነ 3ቀን ከፆምኩ እንደ አንድ ወር አይታሰብልኝም ይላል አንዱ ፈትዋ ጠያቂ።
ሸዋልን የጀመሩ ዛሬ ይጨርሳሉ። አላህ ይቀበላቸው።
ሸይኽ ሙቅቢል -ረሒመሁላህ- እንዲህ ብለዋል፦
“ሐቀኛውና ባጢል ያነገበውን ለይተህ እንድታውቅ የሚያስችልህ ጠቃሚ ሸሪዓዊ ዕውቀት ብቻ ነው። ብዙ ሰዎች ከሸሪዓዊ እውቀት ከመራቃቸው እና ችላ ከማለታቸው የተነሳ ሲዘበራርቁ አይተናል። ድምፁን ከፍ አድርጎ ጯሂ ሁሉ ተከታይ ሆነዋል።”
[ቀምዑ አልሙዓኒድ: 2/550]
“ሐቀኛውና ባጢል ያነገበውን ለይተህ እንድታውቅ የሚያስችልህ ጠቃሚ ሸሪዓዊ ዕውቀት ብቻ ነው። ብዙ ሰዎች ከሸሪዓዊ እውቀት ከመራቃቸው እና ችላ ከማለታቸው የተነሳ ሲዘበራርቁ አይተናል። ድምፁን ከፍ አድርጎ ጯሂ ሁሉ ተከታይ ሆነዋል።”
[ቀምዑ አልሙዓኒድ: 2/550]
አዲስ ወደ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባቹ ሙስሊም ተማሪዎች በሙሉ:—
አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ።እደሚታወቀው ዩኒቨርሲቲያችን ግንቦት 03 እና 04 መጥራቱ ይታወቃል ስለዚህ ወደ ግቢ ስትመጡ ያለምንም መንገላታት ለመቀበል ሙስሊም ተማሪዎች ሙሉ ዝግጅቱን አጠናቀው እናንተ በጉጉት እየጠበቁ ነው።
በነዚህ ስልክ ቁጥሮች ወንድሞች ማግኝት ትችላላቹ።
አብድልማሊክ ታጅ
ስልክ:—0925694186
ነጃ ሳይዱ
ስልክ:0979257909
ሰኢድ
ስልክ:—0965202864
ቶፊቅ ሸረፍ
ስልክ:—0967806317
ስለየትኛውም መረጃ ትብብር ለምትፈልጉ ወንድም እህቶች በነዚህ ስልክ ቁጥር ደውሉ።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀምዓ
አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ።እደሚታወቀው ዩኒቨርሲቲያችን ግንቦት 03 እና 04 መጥራቱ ይታወቃል ስለዚህ ወደ ግቢ ስትመጡ ያለምንም መንገላታት ለመቀበል ሙስሊም ተማሪዎች ሙሉ ዝግጅቱን አጠናቀው እናንተ በጉጉት እየጠበቁ ነው።
በነዚህ ስልክ ቁጥሮች ወንድሞች ማግኝት ትችላላቹ።
አብድልማሊክ ታጅ
ስልክ:—0925694186
ነጃ ሳይዱ
ስልክ:0979257909
ሰኢድ
ስልክ:—0965202864
ቶፊቅ ሸረፍ
ስልክ:—0967806317
ስለየትኛውም መረጃ ትብብር ለምትፈልጉ ወንድም እህቶች በነዚህ ስልክ ቁጥር ደውሉ።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀምዓ
ልዩ ናት
በሱና ያጌጠች በኢማን ያበበች
ከሽርክ ከቢዳአ ፈፅሞ የራቀች
በተውሒድ ታንፃ ጌታዋን ያጠራች
ሀያዕን ተላብሳ በሒጃብ፣በኒቃብ ያማረች
ለባሏ መከታ ለወንድሟ አለኝታ
ለአባቷ ክብር ለልጇ ተምሳሌት
ፈርጥ የአማኝ ሴት የዚህች
አይነት እንስት የእንቁዎች እንቁ
የውዶች· ልዩ ናት
https://t.me/httpsLatahzen
በሱና ያጌጠች በኢማን ያበበች
ከሽርክ ከቢዳአ ፈፅሞ የራቀች
በተውሒድ ታንፃ ጌታዋን ያጠራች
ሀያዕን ተላብሳ በሒጃብ፣በኒቃብ ያማረች
ለባሏ መከታ ለወንድሟ አለኝታ
ለአባቷ ክብር ለልጇ ተምሳሌት
ፈርጥ የአማኝ ሴት የዚህች
አይነት እንስት የእንቁዎች እንቁ
የውዶች· ልዩ ናት
https://t.me/httpsLatahzen
አርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲን አድስ ለምትቀላቀሉ እህት ወንድሞች መረጃ ስትፈልጉ ለየካምፓሱ አስተባባሪዎች በመደወል አስፈላጊው ትብብርና ቅበላ ይደረግላችሇል
____
✔ Main ካምፓስ ፦
①) 0938398248 : ኣደም መካሻ
②) 0983368223 : ሙሐመድ ጃቢር
✔ ጫሞ ካምፓስ (Social, FBE, Others)፦
+251902707240 ነቢል
✔ ነጭ ሳር ካምፓስ (Health)፦
0917 79 8377 : ዐብዱ-ር'ረሕማን
0938331616 : ሚዕራጅ
✔ አባያ ካምፓስ (Natural Science & Computational):-
+251908349108 አሊ
✔ ኩልፎ ካምፓስ (Agriculture):-
+251962761683 ሲራጅ
✔ ሰውላ ካምፓስ፦
0934189265: ሰዒድ
https://t.me/daewaselefiyaArbaminch/11855
____
✔ Main ካምፓስ ፦
①) 0938398248 : ኣደም መካሻ
②) 0983368223 : ሙሐመድ ጃቢር
✔ ጫሞ ካምፓስ (Social, FBE, Others)፦
+251902707240 ነቢል
✔ ነጭ ሳር ካምፓስ (Health)፦
0917 79 8377 : ዐብዱ-ር'ረሕማን
0938331616 : ሚዕራጅ
✔ አባያ ካምፓስ (Natural Science & Computational):-
+251908349108 አሊ
✔ ኩልፎ ካምፓስ (Agriculture):-
+251962761683 ሲራጅ
✔ ሰውላ ካምፓስ፦
0934189265: ሰዒድ
https://t.me/daewaselefiyaArbaminch/11855
Telegram
ሀቅን ፍለጋ ከቁርዐንና ከሀዲስ አርባ ምንጭ ዪኒቨርስቲ AMU chamo Campus
አርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲን አድስ ለምትቀላቀሉ እህት ወንድሞች መረጃ ስትፈልጉ ለየካምፓሱ አስተባባሪዎች በመደወል አስፈላጊው ትብብርና ቅበላ ይደረግላችሇል
____
✔ Main ካምፓስ ፦
①) 0938398248 : ኣደም መካሻ
②) 0983368223 : ሙሐመድ ጃቢር
✔ ጫሞ ካምፓስ (Social, FBE, Others)፦
+251902707240 ነቢል
✔ ነጭ ሳር ካምፓስ (Health)፦
0917 79 8377…
____
✔ Main ካምፓስ ፦
①) 0938398248 : ኣደም መካሻ
②) 0983368223 : ሙሐመድ ጃቢር
✔ ጫሞ ካምፓስ (Social, FBE, Others)፦
+251902707240 ነቢል
✔ ነጭ ሳር ካምፓስ (Health)፦
0917 79 8377…