ውቢቷ ከሚሴ እንኳን ደስ አለሽ
የሱና ኡስታዞች ይሐው መጡልሽ
ማሻ አላህ ደምቀው ሊያደምቁት ነው
ዳዕዋው በከሚሴ አብቦ ሊውል ነው
አልሃምዱሊላሂ ደስ ብሎኛል በጣም
ተሳክቶልኝ ችዬ በአካል ባልመጣም
የሱና ኡስታዞች አንድነት ያስቀናል
እኛን ደስ ቢለንም ጠላት አንጀቱ ያራል
ተባብረው ባንድ ላይ ብዙ ይሰራሉ
ተውሒድ ጥሪያቸው ሁሌ ይለፋሉ
ቢድዓን ከነ አባቱ ይሰባብራሉ
ተተኪ ጀግኖችን ብዙ ያፈራሉ
ይኀው በከሚሴ ሊገኙ ነው ደሞ
ይታያል በሰፊው ተውሒዱ ለምልሞ
አላህ ይጠብቃቹ ብዙ እንጠብቃለን
የሀቅ ባንዲራን የበላይ አርጉልን 🇸🇦
↷⇣🌹⇣↶
https://t.me/+Umf-MWEl9SHYNVPO
የሱና ኡስታዞች ይሐው መጡልሽ
ማሻ አላህ ደምቀው ሊያደምቁት ነው
ዳዕዋው በከሚሴ አብቦ ሊውል ነው
አልሃምዱሊላሂ ደስ ብሎኛል በጣም
ተሳክቶልኝ ችዬ በአካል ባልመጣም
የሱና ኡስታዞች አንድነት ያስቀናል
እኛን ደስ ቢለንም ጠላት አንጀቱ ያራል
ተባብረው ባንድ ላይ ብዙ ይሰራሉ
ተውሒድ ጥሪያቸው ሁሌ ይለፋሉ
ቢድዓን ከነ አባቱ ይሰባብራሉ
ተተኪ ጀግኖችን ብዙ ያፈራሉ
ይኀው በከሚሴ ሊገኙ ነው ደሞ
ይታያል በሰፊው ተውሒዱ ለምልሞ
አላህ ይጠብቃቹ ብዙ እንጠብቃለን
የሀቅ ባንዲራን የበላይ አርጉልን 🇸🇦
↷⇣🌹⇣↶
https://t.me/+Umf-MWEl9SHYNVPO
تَنَزَّلُ ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ وَٱلرُّوحُ فِيهَا بِإِذْنِ رَبِّهِم مِّن كُلِّ أَمْرٍۢ
በርሷ ውስጥ መላእክትና መንፈሱ በጌታቸው ፈቃድ በነገሩ ሁሉ ይወርዳሉ፡፡
በርሷ ውስጥ መላእክትና መንፈሱ በጌታቸው ፈቃድ በነገሩ ሁሉ ይወርዳሉ፡፡
◾️እንጠንቀቅ!
የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم እንዲህ ብለዋል፦
"إن شر الناس عند الله منزلة يوم القيامة من تركه الناس اتقاء فحشه!
"የቂያማ ቀን ከአላህ ዘንድ መጥፎ ሰው ማለት ብልግናውን (ፀያፍነቱን) ለመራቅ ብለው ሰዎች የተውት ነው።" [ቡኻሪና ሙስሊም]
https://t.me/IbnuMunewor
የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم እንዲህ ብለዋል፦
"إن شر الناس عند الله منزلة يوم القيامة من تركه الناس اتقاء فحشه!
"የቂያማ ቀን ከአላህ ዘንድ መጥፎ ሰው ማለት ብልግናውን (ፀያፍነቱን) ለመራቅ ብለው ሰዎች የተውት ነው።" [ቡኻሪና ሙስሊም]
https://t.me/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
📢 የሙሐደራ #ግብዣ 🔈
💎 ርዕስ ⤵️
💈 #ቢድዓ_በሠለፎች_ዘንድ
👤 አቅራቢ
🎙 ሸይኽ #ሙሐመድ_ወሌ ረሂመሁሏህ
🕰 1:00 ●━━━───── 1:00:57 ⇆ㅤㅤ ◁ㅤㅤ❚❚ㅤㅤ▷ㅤㅤ↻
💎 ርዕስ ⤵️
💈 #ቢድዓ_በሠለፎች_ዘንድ
👤 አቅራቢ
🎙 ሸይኽ #ሙሐመድ_ወሌ ረሂመሁሏህ
🕰 1:00 ●━━━───── 1:00:57 ⇆ㅤㅤ ◁ㅤㅤ❚❚ㅤㅤ▷ㅤㅤ↻
✍️እሳት የሚለው ቃል በቁርኣን ውስጥ ስንት ቦታ ተጠቅሷል⁉️
Anonymous Quiz
0%
ሀ) 115,ጊዜ ተጠቅሷል
0%
ለ) 120,ጊዜ ተጠቅሷል
100%
ሐ) 126,ጊዜ ተጠቅሷል
0%
መ) 129,ጊዜ ተጠቅሷል
«የቲምን አደራ»
የቲምን አደራ አሉን የኛ አወራ፣
ስለዚህም ጉዳይ በጥቂቱ እናውራ፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧
አባት የሞተበት ገና በልጅነት፣
እናቲቱም ብትሆን አቅሟ የከዳት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
እጅግ ተቸገሩ ማንም በሌለበት፣
በጣሙን ተራቡ የለም ሚጠይቁት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
በቀን አንድ ግዜ እሱንም ካገኙት፣
አንድ ልጅ ነበረ አባት የሞተበት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ከእናቱ የሚኖር እሷ አቅም የሌላት፣
ነበር በረመዳን በተራዊህ ሰአት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
እናቱን ጠራና እንደዚህም አላት፣
ሰዎች ተመለሱ ከተራዊህ ሰላት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
እኛ ሳናፈጥር ይሄሁሉ ሰአት፣
እናቱ ምን ትበል ምን ጉድጓድ ይዋጣት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ለነፍስያ ሳይሆን ለልጇ አሳስቧት፣
ሚበላም ሚጠጣ ምንም ቁራሽ የላት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
የዚ አይነትም አለ እይ አንተ ባለሀብት፣
አንተ የምትበላው በቀን 9አይነት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ሌላው ይሰቃያል ቁራሽ ዳቦ ጠፍቶት፣
የቲምን በመርዳት አኼራን ገንባበት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ነቢ ተናገሩ በዛ ውድ አንደበት፣
የቲምን የረዳ ከሀተይን✌️ያሉት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ካልቻልክም በእጅህ ፀጉሩን እሽለት፣
የነብዩን ትዛዝ ምትተገብርበት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ሀብትህንም ቢሆን በረካ ሚያደርጋት፣
ለቸገረው የቲም እጅን በመዘርጋት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
የአኼራ ቤትን የምታድስበት፣
አላህ ይመድበን የቲም ከሚረዱት።
💦💦💦💦💦💦💦💦
✍✍ኑርአህመድ
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
ያ ጀማ ይሄ ቻናል የተከፈተበት ምክንያት እናት አባቶቻችን የቲሞችን ለመርዳት እና ለመማማር ነው እና አህባቢ እረመዳን በጣት የሚቆጠሩ ቀኖች ነው የቀሩት ይሄ ወር ደርሳ ከሚፃሙና ከሚጠቀሙበት አላህ ያድርገን
እህባቢ በዚ በረመዳን ብዙ ስራ ይጠበቅብናል በረመዳን አንድ ስራ በእጥፍ በሚቆጠርበት ወር መረዳዳት አለብን '' መልካም ተግባራት ምንንም አሳንሰህ አተመልከት
ወንድምህን በብሩ ፈገግታ መገናኘት አንኳ ''
ነቢዩ (ሶ,ዐ,ወ)
ላታህዘን በሚል ስም የተጀመረ ጀማ አለ
ይሄን ጀመዐ በተለያየ ነገር መርዳት ወይም እንደ አባል ሆኖ መስራት የሚፈልግ ከስር ሚገኘዉ ስልክ ቁጥር ያናግሩን @jafu412
0965187213
ጀዛ ከላህ
(ነ,ሰ,ዐ) የቲሞችን አደራ ብለውናል እና ይሄን ጀማ ትልቅ ደረጃ እንድርሰው በአላህ ፍቃድ እንሯሯጥ
የቴሌግራም የግሩፕ ሊንካችን👇👇👇
https://t.me/resulinn
https://t.me/resulinn
የቲምን አደራ አሉን የኛ አወራ፣
ስለዚህም ጉዳይ በጥቂቱ እናውራ፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧
አባት የሞተበት ገና በልጅነት፣
እናቲቱም ብትሆን አቅሟ የከዳት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
እጅግ ተቸገሩ ማንም በሌለበት፣
በጣሙን ተራቡ የለም ሚጠይቁት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
በቀን አንድ ግዜ እሱንም ካገኙት፣
አንድ ልጅ ነበረ አባት የሞተበት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ከእናቱ የሚኖር እሷ አቅም የሌላት፣
ነበር በረመዳን በተራዊህ ሰአት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
እናቱን ጠራና እንደዚህም አላት፣
ሰዎች ተመለሱ ከተራዊህ ሰላት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
እኛ ሳናፈጥር ይሄሁሉ ሰአት፣
እናቱ ምን ትበል ምን ጉድጓድ ይዋጣት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ለነፍስያ ሳይሆን ለልጇ አሳስቧት፣
ሚበላም ሚጠጣ ምንም ቁራሽ የላት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
የዚ አይነትም አለ እይ አንተ ባለሀብት፣
አንተ የምትበላው በቀን 9አይነት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ሌላው ይሰቃያል ቁራሽ ዳቦ ጠፍቶት፣
የቲምን በመርዳት አኼራን ገንባበት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ነቢ ተናገሩ በዛ ውድ አንደበት፣
የቲምን የረዳ ከሀተይን✌️ያሉት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ካልቻልክም በእጅህ ፀጉሩን እሽለት፣
የነብዩን ትዛዝ ምትተገብርበት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧
ሀብትህንም ቢሆን በረካ ሚያደርጋት፣
ለቸገረው የቲም እጅን በመዘርጋት፣
💧💧💧💧💧💧💧💧💧💧
የአኼራ ቤትን የምታድስበት፣
አላህ ይመድበን የቲም ከሚረዱት።
💦💦💦💦💦💦💦💦
✍✍ኑርአህመድ
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
ያ ጀማ ይሄ ቻናል የተከፈተበት ምክንያት እናት አባቶቻችን የቲሞችን ለመርዳት እና ለመማማር ነው እና አህባቢ እረመዳን በጣት የሚቆጠሩ ቀኖች ነው የቀሩት ይሄ ወር ደርሳ ከሚፃሙና ከሚጠቀሙበት አላህ ያድርገን
እህባቢ በዚ በረመዳን ብዙ ስራ ይጠበቅብናል በረመዳን አንድ ስራ በእጥፍ በሚቆጠርበት ወር መረዳዳት አለብን '' መልካም ተግባራት ምንንም አሳንሰህ አተመልከት
ወንድምህን በብሩ ፈገግታ መገናኘት አንኳ ''
ነቢዩ (ሶ,ዐ,ወ)
ላታህዘን በሚል ስም የተጀመረ ጀማ አለ
ይሄን ጀመዐ በተለያየ ነገር መርዳት ወይም እንደ አባል ሆኖ መስራት የሚፈልግ ከስር ሚገኘዉ ስልክ ቁጥር ያናግሩን @jafu412
0965187213
ጀዛ ከላህ
(ነ,ሰ,ዐ) የቲሞችን አደራ ብለውናል እና ይሄን ጀማ ትልቅ ደረጃ እንድርሰው በአላህ ፍቃድ እንሯሯጥ
የቴሌግራም የግሩፕ ሊንካችን👇👇👇
https://t.me/resulinn
https://t.me/resulinn
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
💢💢ጁሙዓህ 💢💢
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
62፥9 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በጁሙዓህ ቀን ለሶላት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ፡፡ መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነወ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا نُودِيَ لِلصَّلَاةِ مِن يَوْمِ الْجُمُعَةِ فَاسْعَوْا إِلَىٰ ذِكْرِ اللَّهِ وَذَرُوا الْبَيْعَ ۚ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
"ጁሙዓህ" جُمُعَة የሚለው ቃል "ጀመዐ" جَمَعَ ማለትም "ሰበሰበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስብስብ" ማለት ነው፥ ይህ ቀን አደም የተፈጠረበት፣ ወደ ጀናህ የገባበት፣ ከጀናህ የወጣበት፣ የሞተበት እና በተጨማሪም ትንሣኤ የሚቆምበት ቀን ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 7, ሐዲስ 26
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "መልካም ቀን ፀሐይ ከወጣችበት የጁሙዓህ ቀን ነው፥ በዚያ ቀን አደም ተፈጠረ። በዚያ ቀን ወደ ጀናህ ገብቷል፥ ከእርሷም በዚያ ቀን ወጥቷል"። أَنَّهُ سَمِعَ أَبَا هُرَيْرَةَ، يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " خَيْرُ يَوْمٍ طَلَعَتْ عَلَيْهِ الشَّمْسُ يَوْمُ الْجُمُعَةِ فِيهِ خُلِقَ آدَمُ وَفِيهِ أُدْخِلَ الْجَنَّةَ وَفِيهِ أُخْرِجَ مِنْهَا
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 4, ሐዲስ 1
አቡ ሁራይራህ እንደተረከው፦ “ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ”መልካም ቀን ፀሐይ ከወጣችበት የጁሙዓህ ቀን ነው፥ በዚያ ቀን አደም ተፈጠረ፣ በዚያ ቀን ወደ ጀነት ገብቷል፥ ከጀነት በዚያ ቀን ወጥቷል፣ ሰዓቲቱ በጁሙዓህ ቀን እንጂ አትቆምም”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ خَيْرُ يَوْمٍ طَلَعَتْ فِيهِ الشَّمْسُ يَوْمُ الْجُمُعَةِ فِيهِ خُلِقَ آدَمُ وَفِيهِ أُدْخِلَ الْجَنَّةَ وَفِيهِ أُخْرِجَ مِنْهَا وَلاَ تَقُومُ السَّاعَةُ إِلاَّ فِي يَوْمِ الْجُمُعَةِ ”
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 658
አውሥ ኢብኑ አውሥ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ከቀናችሁ በላጩ ቀን የጁሙዓህ ቀን ነው፥ በዚያ ቀን አደም ተፈጠረ፥ በዚያ ቀን ሞተ። በዚያ ቀንም መለከት ይነፋል፥ ሁሉ በድንጋጤ ይሞታል"። عَنْ أَوْسِ بْنِ أَوْسٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ مِنْ أَفْضَلِ أَيَّامِكُمْ يَوْمَ الْجُمُعَةِ فِيهِ خُلِقَ آدَمُ وَفِيهِ قُبِضَ وَفِيهِ النَّفْخَةُ وَفِيهِ الصَّعْقَةُ
"አዛን" أَذَان የሚለው ቃል "አዚነ" أَذِنَ ማለትም “ጠራ” ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጥሪ" ማለት ነው፥ ለሶላት ወደ አሏህ የሚጣራው ተጣሪ “ሙአዚን” مُؤَذِّن ይባላል። አምላካችን አላህ፦ “በጁሙዓህ ቀን ለስግደት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ” ብሎናል፦
62፥9 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በጁሙዓህ ቀን ለሶላት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ፡፡ መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነወ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا نُودِيَ لِلصَّلَاةِ مِن يَوْمِ الْجُمُعَةِ فَاسْعَوْا إِلَىٰ ذِكْرِ اللَّهِ وَذَرُوا الْبَيْعَ ۚ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
"ኹጥባህ" خُطْبَة የሚለው ቃል "ኸጦበ" خَطَبَ ማለትም "ሰበከ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስብከት"sermon" ማለት ነው፥ በጁሙዓህ ኹጥባህ የሚያረገው ሰው "ኻጢብ" خَاطِب ይባላል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 7, ሐዲስ 44
አቡ ዑመር እንደተረከው፦ የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" በቆሙበት ኹጥባህ በጁሙዓህ ቀን ያረጉ ነበር፣ ከዚያ ይቀመጣሉ፣ ከዚያ ይቆሙና ያረጋሉ። ልክ በአሁኑ ጊዜ ሙሥሊሞች እንደሚያደርጉት ማለት ነው"። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، قَالَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَخْطُبُ يَوْمَ الْجُمُعَةِ قَائِمًا ثُمَّ يَجْلِسُ ثُمَّ يَقُومُ . قَالَ كَمَا يَفْعَلُونَ الْيَوْمَ .
"ዙሁር" ظُهْر ማለት "ቀትር" ማለት ሲሆን ሶላቱ አዝ-ዝሁር ባለ አራት ረክዓት ሲሆን የጁሙዓህ ቀን ግን ሁለት ረከዓህ ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 261
ዑመር እንደተረከው፥ እንዲህ አለ፦ "ሶላቱ አሥ-ሠፈር ሁለት ረክዓህ ነው፣ የጁሙዓህ ሶላት ሁለት ረክዓህ ነው፣ የዒድ ሶላት ሁለት ረከዓህ ነው"። عَنْ عُمَرَ، قَالَ صَلاَةُ السَّفَرِ رَكْعَتَانِ وَالْجُمُعَةُ رَكْعَتَانِ وَالْعِيدُ رَكْعَتَانِ .
የጁሙዓህ ቀን የእረፍት ቀን አይደለም። "ዓርብ" የሚለው ቃል እራሱ "ረበዐ" ማለትም "ሰበሰበ" "አጠናቀቀ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መሰብሰቢያ" "ማጠናቀቂያ" ማለት ነው፥ ይህም ቀን ስድስተኛ ቀን ነው። "ቅዳሜ" ማለት "ቀዳሚት" ማለት ሲሆን የጥንቷና የቀደመችው ሰንበት ናት፥ "ሠብት" سَّبْت ማለት "ዕረፍት" ማለት ነው። "ሰንበት" የሚለው የግዕዙ ቃል በራሱ "እረፍት" ማለት ነው፥ ስለዚህ ይህቺ ሰንበት ሰባተኛዋ ቀን ናት። "ሠብዓህ" سَبْعَة ማለት እራሱ "ሰባት" ማለት ነው፥ በዚህ በሰባተኛው ቀን ሰንበት የተደረገው በእስራኤል ልጆች ብቻ ነው፦
16፥124 ሰንበት የተደረገው በእነዚያ በእርሱ በተለያዩበት ሰዎች ላይ ብቻ ነው፡፡ ጌታህም በትንሣኤ ቀን ይለያዩበት በነበሩት ነገር በመካከላቸው በእርግጥ ይፈርዳል፡፡ إِنَّمَا جُعِلَ السَّبْتُ عَلَى الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ ۚ وَإِنَّ رَبَّكَ لَيَحْكُمُ بَيْنَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ فِيمَا كَانُوا فِيهِ يَخْتَلِفُونَ
ሰንበት የተደረገው በእስራኤል ልጆች ብቻ ከሆነ "ጁሙዓህ የሙሥሊም ሰንበት ነው" የሚል ዲስኩር ቅጥፈት ነው፥ ምክንያቱም የጁሙዓህ ሶላት ተሰግዶ ሲያልቅ ሁሉም ሰው ወደ ሥራ ይበተናል እንጂ እንደ ሰንበት አያርፍም፦
62፥10 ሶላቲቱም በተፈጸመች ጊዜ በምድር ላይ ተበተኑ፡፡ ከአላህም ችሮታ ፈልጉ፡፡ አላህንም በብዙ አውሱ፡፡ ልትድኑ ይከጀላልና፡፡ فَإِذَا قُضِيَتِ الصَّلَاةُ فَانتَشِرُوا فِي الْأَرْضِ وَابْتَغُوا مِن فَضْلِ اللَّهِ وَاذْكُرُوا اللَّهَ كَثِيرًا لَّعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
"አምላካችን አሏህ ለሶላት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ እርሱ ማውሳት የምንሄድ ያድርገን! አሚን።
ሌሎችም...
🍦ሼር ይደረግ
📣ጆ ይ ን
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
✍ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
62፥9 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በጁሙዓህ ቀን ለሶላት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ፡፡ መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነወ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا نُودِيَ لِلصَّلَاةِ مِن يَوْمِ الْجُمُعَةِ فَاسْعَوْا إِلَىٰ ذِكْرِ اللَّهِ وَذَرُوا الْبَيْعَ ۚ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
"ጁሙዓህ" جُمُعَة የሚለው ቃል "ጀመዐ" جَمَعَ ማለትም "ሰበሰበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስብስብ" ማለት ነው፥ ይህ ቀን አደም የተፈጠረበት፣ ወደ ጀናህ የገባበት፣ ከጀናህ የወጣበት፣ የሞተበት እና በተጨማሪም ትንሣኤ የሚቆምበት ቀን ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 7, ሐዲስ 26
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "መልካም ቀን ፀሐይ ከወጣችበት የጁሙዓህ ቀን ነው፥ በዚያ ቀን አደም ተፈጠረ። በዚያ ቀን ወደ ጀናህ ገብቷል፥ ከእርሷም በዚያ ቀን ወጥቷል"። أَنَّهُ سَمِعَ أَبَا هُرَيْرَةَ، يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " خَيْرُ يَوْمٍ طَلَعَتْ عَلَيْهِ الشَّمْسُ يَوْمُ الْجُمُعَةِ فِيهِ خُلِقَ آدَمُ وَفِيهِ أُدْخِلَ الْجَنَّةَ وَفِيهِ أُخْرِجَ مِنْهَا
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 4, ሐዲስ 1
አቡ ሁራይራህ እንደተረከው፦ “ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ”መልካም ቀን ፀሐይ ከወጣችበት የጁሙዓህ ቀን ነው፥ በዚያ ቀን አደም ተፈጠረ፣ በዚያ ቀን ወደ ጀነት ገብቷል፥ ከጀነት በዚያ ቀን ወጥቷል፣ ሰዓቲቱ በጁሙዓህ ቀን እንጂ አትቆምም”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ خَيْرُ يَوْمٍ طَلَعَتْ فِيهِ الشَّمْسُ يَوْمُ الْجُمُعَةِ فِيهِ خُلِقَ آدَمُ وَفِيهِ أُدْخِلَ الْجَنَّةَ وَفِيهِ أُخْرِجَ مِنْهَا وَلاَ تَقُومُ السَّاعَةُ إِلاَّ فِي يَوْمِ الْجُمُعَةِ ”
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 658
አውሥ ኢብኑ አውሥ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ከቀናችሁ በላጩ ቀን የጁሙዓህ ቀን ነው፥ በዚያ ቀን አደም ተፈጠረ፥ በዚያ ቀን ሞተ። በዚያ ቀንም መለከት ይነፋል፥ ሁሉ በድንጋጤ ይሞታል"። عَنْ أَوْسِ بْنِ أَوْسٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ مِنْ أَفْضَلِ أَيَّامِكُمْ يَوْمَ الْجُمُعَةِ فِيهِ خُلِقَ آدَمُ وَفِيهِ قُبِضَ وَفِيهِ النَّفْخَةُ وَفِيهِ الصَّعْقَةُ
"አዛን" أَذَان የሚለው ቃል "አዚነ" أَذِنَ ማለትም “ጠራ” ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጥሪ" ማለት ነው፥ ለሶላት ወደ አሏህ የሚጣራው ተጣሪ “ሙአዚን” مُؤَذِّن ይባላል። አምላካችን አላህ፦ “በጁሙዓህ ቀን ለስግደት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ” ብሎናል፦
62፥9 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በጁሙዓህ ቀን ለሶላት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ፡፡ መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነወ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا نُودِيَ لِلصَّلَاةِ مِن يَوْمِ الْجُمُعَةِ فَاسْعَوْا إِلَىٰ ذِكْرِ اللَّهِ وَذَرُوا الْبَيْعَ ۚ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
"ኹጥባህ" خُطْبَة የሚለው ቃል "ኸጦበ" خَطَبَ ማለትም "ሰበከ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስብከት"sermon" ማለት ነው፥ በጁሙዓህ ኹጥባህ የሚያረገው ሰው "ኻጢብ" خَاطِب ይባላል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 7, ሐዲስ 44
አቡ ዑመር እንደተረከው፦ የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" በቆሙበት ኹጥባህ በጁሙዓህ ቀን ያረጉ ነበር፣ ከዚያ ይቀመጣሉ፣ ከዚያ ይቆሙና ያረጋሉ። ልክ በአሁኑ ጊዜ ሙሥሊሞች እንደሚያደርጉት ማለት ነው"። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، قَالَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَخْطُبُ يَوْمَ الْجُمُعَةِ قَائِمًا ثُمَّ يَجْلِسُ ثُمَّ يَقُومُ . قَالَ كَمَا يَفْعَلُونَ الْيَوْمَ .
"ዙሁር" ظُهْر ማለት "ቀትር" ማለት ሲሆን ሶላቱ አዝ-ዝሁር ባለ አራት ረክዓት ሲሆን የጁሙዓህ ቀን ግን ሁለት ረከዓህ ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 261
ዑመር እንደተረከው፥ እንዲህ አለ፦ "ሶላቱ አሥ-ሠፈር ሁለት ረክዓህ ነው፣ የጁሙዓህ ሶላት ሁለት ረክዓህ ነው፣ የዒድ ሶላት ሁለት ረከዓህ ነው"። عَنْ عُمَرَ، قَالَ صَلاَةُ السَّفَرِ رَكْعَتَانِ وَالْجُمُعَةُ رَكْعَتَانِ وَالْعِيدُ رَكْعَتَانِ .
የጁሙዓህ ቀን የእረፍት ቀን አይደለም። "ዓርብ" የሚለው ቃል እራሱ "ረበዐ" ማለትም "ሰበሰበ" "አጠናቀቀ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መሰብሰቢያ" "ማጠናቀቂያ" ማለት ነው፥ ይህም ቀን ስድስተኛ ቀን ነው። "ቅዳሜ" ማለት "ቀዳሚት" ማለት ሲሆን የጥንቷና የቀደመችው ሰንበት ናት፥ "ሠብት" سَّبْت ማለት "ዕረፍት" ማለት ነው። "ሰንበት" የሚለው የግዕዙ ቃል በራሱ "እረፍት" ማለት ነው፥ ስለዚህ ይህቺ ሰንበት ሰባተኛዋ ቀን ናት። "ሠብዓህ" سَبْعَة ማለት እራሱ "ሰባት" ማለት ነው፥ በዚህ በሰባተኛው ቀን ሰንበት የተደረገው በእስራኤል ልጆች ብቻ ነው፦
16፥124 ሰንበት የተደረገው በእነዚያ በእርሱ በተለያዩበት ሰዎች ላይ ብቻ ነው፡፡ ጌታህም በትንሣኤ ቀን ይለያዩበት በነበሩት ነገር በመካከላቸው በእርግጥ ይፈርዳል፡፡ إِنَّمَا جُعِلَ السَّبْتُ عَلَى الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ ۚ وَإِنَّ رَبَّكَ لَيَحْكُمُ بَيْنَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ فِيمَا كَانُوا فِيهِ يَخْتَلِفُونَ
ሰንበት የተደረገው በእስራኤል ልጆች ብቻ ከሆነ "ጁሙዓህ የሙሥሊም ሰንበት ነው" የሚል ዲስኩር ቅጥፈት ነው፥ ምክንያቱም የጁሙዓህ ሶላት ተሰግዶ ሲያልቅ ሁሉም ሰው ወደ ሥራ ይበተናል እንጂ እንደ ሰንበት አያርፍም፦
62፥10 ሶላቲቱም በተፈጸመች ጊዜ በምድር ላይ ተበተኑ፡፡ ከአላህም ችሮታ ፈልጉ፡፡ አላህንም በብዙ አውሱ፡፡ ልትድኑ ይከጀላልና፡፡ فَإِذَا قُضِيَتِ الصَّلَاةُ فَانتَشِرُوا فِي الْأَرْضِ وَابْتَغُوا مِن فَضْلِ اللَّهِ وَاذْكُرُوا اللَّهَ كَثِيرًا لَّعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
"አምላካችን አሏህ ለሶላት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ እርሱ ማውሳት የምንሄድ ያድርገን! አሚን።
ሌሎችም...
🍦ሼር ይደረግ
📣ጆ ይ ን
https://t.me/httpsLatahzen
https://t.me/httpsLatahzen
✍ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
La tehzen
🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀 🌹ሑረል ዓይን🌹 ~ ክፍል ሶስት (3) የጀነቱ ሙሽራ የልቡ በር ተከፍቶ በሰፊ ደረቱ ላይ አስተኝቶት ንግግሯና ጨዋታዋ አስደስቶት ይስማታል። ከሑረል ዐይኗ ጋር በመሆኑ እርካታ ተሰምቶታል። አንድ ለሊት በጀነት ውስጥ በአላህ የእዝነት ስረገላ ላይ እየጋለብን ጉዞአችንን ቀጥለናል። የጀነቱ ሙሽራ ከወርቅ የተሰሩ ደረጃዎችን እየረገጠ ወደተዘጋጀለት ፎቅ አመራ። በፎቁም ውስጥ ከውጪ…
🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀🌸🥀
🌹ሑረል • ዓይን 🌹
~ ክፍል አራት(4)
~ ሉዕባ ሆይ!…
ዓብደላህ ኢብኑ መስኡድ (ረ ዐ) እንዲህ ብለዋል…
በጀነት ውስጥ ሉዕባ የምትባል የጀነት ሴቶች ሁሉ በቁንጅናዋ የሚገረሙባት እንስት አለች ፤ ትካሻዋን በእጃቸው መታ እያደረጉ እንዲህ ይሏታል «ሉዕባ ሆይ! ምነኛ እድለኛ ነሽ ፈላጊዎችሽ ቢያዩሽ ኖሮ አንቺን ለማግኘት ምነኛ በለፉ ነበር። በዓይኖቿ መሀልም ‹‹እኔ የሚፈልግ ጌታዮን በኢባዳ ያስደስት ›› የሚል ጥቅስ ተፅፏል።
እርቃን የሆኑ ሴቶችን ከመመልክት ዓይንህን የሰበርክ ከጭቃ የተሰራችውን እንስት ችላ ብለህ ከሉል የተሰራችውን ያስበለጥክ ፤ አብሽር የሉእባ ዓይነት ውድ እንስትን ታገኛለህ…።
የሑረል ዐይኗን ጉንጮች
እንደመስታወት ይጠቅማል ፤
ልብሶ አያረጅም
ወጣትነቷ አይለወጥም ፤
ጡባ ሊዘውጂሃ…›››
~ የጀነቷ አበባ
ዓይን ዓይኑን በስስት እየተመለከተችው አጠገቡ ተቀምጣ ትፍለቀልቃለች። ከማር ወንዝ ቀድታ በወርቅ ዋንጫ ታጠጣዋለች። በፈገግታዋ ላይ ሌላ ፈገግታ ደርባበት የትናንቱን የትዝታ ድልድይ ተሻግረው ስላሳለፉት ህይወት እያስታወሱ ይሳሳቃሉ። በሚማርክ የድምፅ ቅላፄ እያወጋችው በቆነጃጅት ከንፈሮቿ እየሳመቺው እንዲህ ትለዋለች።
‹‹‹የአላህ ወዳጅ ባሌ ሆይ! በጌታዮ ይሁንብኝ በጀነት ውስጥ ካንተ ያማረ ምንም ነገር አይታየኝም›››
የሁረል ዓይኗ የብብት ሽታ ከአየሩ ጋር ተደበላልቀው በጋራ የሚሰጡት ልዩ የጀነቱ ጠረን ልበን ይሰርቃል ።
ሁረል ዓይኗ መዳፏን ከሰማይ በታች ብታወጣ ምድርን በብርሃኗ ባንፀባረቀቺው ነበር። ፀሀይም ትጋረዳለች ፤ የምታደርገው የፀጉር መሸፈኛ ከዱኒያና ከውስጦ ካሉት ሁሉ ይበልጣል። አላህ በጀነት ሰዎች ላይ ሞትን ስላስወገደ እንጂ እሷን አይተው በቁንጅናዋ በሞቱ ነበር።
ማራኪ ዘፈኖቻቸው…
የጀነት ሰዎች በጀነት ውስጥ ባለው ረጅም ዛፍ ቅርንጫፍ ላይ ተደርድረው ተቀምጠዋል። ዱኒያ ላይ ስላለፉት ታሪክ እየተጨዋወቱና እየተሳሳቁ አላህ ሱብሃነሁ ወታኣላ ደስ የምትል ንፋስ ያነፍሳል። ዛፊቱም ትነቃቀላለች። ንፋሱን ተከትለው ይሄዳሉ። ከወተት የነጣ ውድ የሆነ የወንዝ ዳርቻ ያደርሳቸዋል። ዳርና ዳር ሑረል ዓይኖች በሰልፍ ተደርድረው ልብን በሚማርክ አንደበት ይዘፍናሉ። ዘፈኖቻቸውንም ቆመው ያዳምጣሉ። ከዘፈኖቻቸው ጥቅስ መካከል።
ለክብራን ውድ ባሎቻችን የተዘጋጀን
የዓይን ማረፊያዎች እኛ ነን
ቆንጆዎች አቻም የሌለን
ሁሌም እያው ነን አንሞትም
ባላችንን ጥለን አንሄድም
ከእርሱ ሌላ አናፈቅርም
አቡ ኡማመል ባህሊ እንዳስተላለፉት ረሱል (ሰ ዐ ወ) እንዲህ ብለዋል…
የአላህ ባሪያ ጀነት ሁለት ሁረል ዐይኖች በእግሩና በጭንቅላቱ በኩል ተቀምጠው በሚያምር ድምፃቸው ይዘፍናሉ ፤ የሸይጧን መዝሙር አይደለም። አላህን እያላቁና እያመሰገኑ ያቀነቅናሉ።
ጦብራኒ = ሐዲሱ ሀሰን ብለውታል።
ይቀጥላል የኢስላም ሸባቦች ኢንሻ አላህ
የአምስት ጣቶች አሻራ
==============
ሁሉም ሰው ከስሩ እንዲጠፋ አይፈለግም። ከአጠገቡ እንዲርቅም አይሻም ስነ ምግባሩ ያማረ ትሁት ሰው።
ከእኛ ጋር መጫወት ይወደል። ባህሪው ለስላሳና ገራገር ነው። ሁላችንም እንወደዋለን። ለእኛ ያለው ቦታ ከፍተኛ ቢሆንም የሰውነት አካሉ ተገልጦ አይተነው አናውቅም። ከቀናቶች በአንድኛው ቀን ራሱን ስቶ ወደቀ ሰውነቱም ተገለጠ ለምፅ የመሳሰሉ ነጫጭ ምልክቶችን በቀኝ እጁ ክንድ ላይ ተመለከትን። ከህመሙ ወደ ሙሉ ጤንነቱ እንተመለሰ…
በምን ምክብያት ነው ይህ ምልክት በእጅህ ላይ ያረፈው? በአላህ ስም እንጠይቀሃለን ንገረን›› በማለት ጠየቅነው። ጥያቄአችንን እንደሰማ
ሁኔታው ተቀያየረ። በጣም ያለቅስ ጀመር። እንደምንም ነፍሱን ለመቆጣጠር እየሞከረ ‹‹የጠየቃችሁኝ ነገር ከባድ ነው። ለጓደኝነታችሁ ክብር ስል እነግራችኋለሁኝ።
ሀገሬ መግሪብ ይባላል። ከጠላቶቻችን ብዙም አይርቅም። ተራ በተራ እየተፈራረቅን አንዴ እነሱ አንዴ እኛ። እየዘመትን እንዋጋለን። አንድ ቀን እንደልምዳችን ሀያ ወንዶች ሆነን በማታ ወደ ጠላቶቻችን አመራን። ግማሽ መንገድ እንደተጓዝን ነጋብን። የብርሃን ጭላጭል መታየት ጀመረ። በአቅራቢያችን ወዳገኘነው ዋሻ ለመደበቅ ተጠጋን። ቁጥራቸው መቶ የሚደርስ የጦር መሳሪያን ያነገቡ ጠላቶቻችን ውስጥ መሽገው ነበር።
ልንዋጋቸው ሞከርን ብዛት ስለነበራቸው ማረኩን። ጓደኞቼንም ጠፍረው አሰሯቸው። እኔ ግን ከቁስለኞቹ ጋር ወድቄ ስለ ነበር የሞትኩኝ መስሏቸው ሳያስሩኝ ቀሩ። አንድ ዐይኔን ጨፍኜ የሚያደርጉትን እከታተል ጀመር። ጓደኞቼን ተራ በተራ ገደሏቸውና ጥለው ሄዱ።
•
ድካም ስለተጫጫነኝ እንቅልፍ አሸለበኝ። በህልሜም ውብ እንስቶች በሰማይ በር በኩል ወረዱ። እንደነሱ ዓይነት ቁንጅና ያለው ፈጽሞ አይቼ አላውቅም። ይህ የኔ ድርሻ ነው እየተባባሉ በጠላት እጅ በአላህ መንገድ የተሰው ጓደኞቼን እየዳበሱ ተመልሰው በወጡበት በር ይገባሉ። የኔ ተራ ደረሰና ክንዴን ስትጨብጥ እንዳልሞትኩ አወቀች እስከ አሁን ምን ትጠብቃለህ? ብላ ትታኝ ሄደች»›
ይህንን ታሪክ ከነገረን ቡሃላ ልብሱን ዝቅ አድርጎ ጡንቻውን ገለጠልን ከወተት የነፁ የአምስት ጣቶች አሻራን በክርኑ ላይ ተመለከትን።
ኢንሻአላህ
ይቀጥላል ....
https://t.me/httpsLatahzen
🌹ሑረል • ዓይን 🌹
~ ክፍል አራት(4)
~ ሉዕባ ሆይ!…
ዓብደላህ ኢብኑ መስኡድ (ረ ዐ) እንዲህ ብለዋል…
በጀነት ውስጥ ሉዕባ የምትባል የጀነት ሴቶች ሁሉ በቁንጅናዋ የሚገረሙባት እንስት አለች ፤ ትካሻዋን በእጃቸው መታ እያደረጉ እንዲህ ይሏታል «ሉዕባ ሆይ! ምነኛ እድለኛ ነሽ ፈላጊዎችሽ ቢያዩሽ ኖሮ አንቺን ለማግኘት ምነኛ በለፉ ነበር። በዓይኖቿ መሀልም ‹‹እኔ የሚፈልግ ጌታዮን በኢባዳ ያስደስት ›› የሚል ጥቅስ ተፅፏል።
እርቃን የሆኑ ሴቶችን ከመመልክት ዓይንህን የሰበርክ ከጭቃ የተሰራችውን እንስት ችላ ብለህ ከሉል የተሰራችውን ያስበለጥክ ፤ አብሽር የሉእባ ዓይነት ውድ እንስትን ታገኛለህ…።
የሑረል ዐይኗን ጉንጮች
እንደመስታወት ይጠቅማል ፤
ልብሶ አያረጅም
ወጣትነቷ አይለወጥም ፤
ጡባ ሊዘውጂሃ…›››
~ የጀነቷ አበባ
ዓይን ዓይኑን በስስት እየተመለከተችው አጠገቡ ተቀምጣ ትፍለቀልቃለች። ከማር ወንዝ ቀድታ በወርቅ ዋንጫ ታጠጣዋለች። በፈገግታዋ ላይ ሌላ ፈገግታ ደርባበት የትናንቱን የትዝታ ድልድይ ተሻግረው ስላሳለፉት ህይወት እያስታወሱ ይሳሳቃሉ። በሚማርክ የድምፅ ቅላፄ እያወጋችው በቆነጃጅት ከንፈሮቿ እየሳመቺው እንዲህ ትለዋለች።
‹‹‹የአላህ ወዳጅ ባሌ ሆይ! በጌታዮ ይሁንብኝ በጀነት ውስጥ ካንተ ያማረ ምንም ነገር አይታየኝም›››
የሁረል ዓይኗ የብብት ሽታ ከአየሩ ጋር ተደበላልቀው በጋራ የሚሰጡት ልዩ የጀነቱ ጠረን ልበን ይሰርቃል ።
ሁረል ዓይኗ መዳፏን ከሰማይ በታች ብታወጣ ምድርን በብርሃኗ ባንፀባረቀቺው ነበር። ፀሀይም ትጋረዳለች ፤ የምታደርገው የፀጉር መሸፈኛ ከዱኒያና ከውስጦ ካሉት ሁሉ ይበልጣል። አላህ በጀነት ሰዎች ላይ ሞትን ስላስወገደ እንጂ እሷን አይተው በቁንጅናዋ በሞቱ ነበር።
ማራኪ ዘፈኖቻቸው…
የጀነት ሰዎች በጀነት ውስጥ ባለው ረጅም ዛፍ ቅርንጫፍ ላይ ተደርድረው ተቀምጠዋል። ዱኒያ ላይ ስላለፉት ታሪክ እየተጨዋወቱና እየተሳሳቁ አላህ ሱብሃነሁ ወታኣላ ደስ የምትል ንፋስ ያነፍሳል። ዛፊቱም ትነቃቀላለች። ንፋሱን ተከትለው ይሄዳሉ። ከወተት የነጣ ውድ የሆነ የወንዝ ዳርቻ ያደርሳቸዋል። ዳርና ዳር ሑረል ዓይኖች በሰልፍ ተደርድረው ልብን በሚማርክ አንደበት ይዘፍናሉ። ዘፈኖቻቸውንም ቆመው ያዳምጣሉ። ከዘፈኖቻቸው ጥቅስ መካከል።
ለክብራን ውድ ባሎቻችን የተዘጋጀን
የዓይን ማረፊያዎች እኛ ነን
ቆንጆዎች አቻም የሌለን
ሁሌም እያው ነን አንሞትም
ባላችንን ጥለን አንሄድም
ከእርሱ ሌላ አናፈቅርም
አቡ ኡማመል ባህሊ እንዳስተላለፉት ረሱል (ሰ ዐ ወ) እንዲህ ብለዋል…
የአላህ ባሪያ ጀነት ሁለት ሁረል ዐይኖች በእግሩና በጭንቅላቱ በኩል ተቀምጠው በሚያምር ድምፃቸው ይዘፍናሉ ፤ የሸይጧን መዝሙር አይደለም። አላህን እያላቁና እያመሰገኑ ያቀነቅናሉ።
ጦብራኒ = ሐዲሱ ሀሰን ብለውታል።
ይቀጥላል የኢስላም ሸባቦች ኢንሻ አላህ
የአምስት ጣቶች አሻራ
==============
ሁሉም ሰው ከስሩ እንዲጠፋ አይፈለግም። ከአጠገቡ እንዲርቅም አይሻም ስነ ምግባሩ ያማረ ትሁት ሰው።
ከእኛ ጋር መጫወት ይወደል። ባህሪው ለስላሳና ገራገር ነው። ሁላችንም እንወደዋለን። ለእኛ ያለው ቦታ ከፍተኛ ቢሆንም የሰውነት አካሉ ተገልጦ አይተነው አናውቅም። ከቀናቶች በአንድኛው ቀን ራሱን ስቶ ወደቀ ሰውነቱም ተገለጠ ለምፅ የመሳሰሉ ነጫጭ ምልክቶችን በቀኝ እጁ ክንድ ላይ ተመለከትን። ከህመሙ ወደ ሙሉ ጤንነቱ እንተመለሰ…
በምን ምክብያት ነው ይህ ምልክት በእጅህ ላይ ያረፈው? በአላህ ስም እንጠይቀሃለን ንገረን›› በማለት ጠየቅነው። ጥያቄአችንን እንደሰማ
ሁኔታው ተቀያየረ። በጣም ያለቅስ ጀመር። እንደምንም ነፍሱን ለመቆጣጠር እየሞከረ ‹‹የጠየቃችሁኝ ነገር ከባድ ነው። ለጓደኝነታችሁ ክብር ስል እነግራችኋለሁኝ።
ሀገሬ መግሪብ ይባላል። ከጠላቶቻችን ብዙም አይርቅም። ተራ በተራ እየተፈራረቅን አንዴ እነሱ አንዴ እኛ። እየዘመትን እንዋጋለን። አንድ ቀን እንደልምዳችን ሀያ ወንዶች ሆነን በማታ ወደ ጠላቶቻችን አመራን። ግማሽ መንገድ እንደተጓዝን ነጋብን። የብርሃን ጭላጭል መታየት ጀመረ። በአቅራቢያችን ወዳገኘነው ዋሻ ለመደበቅ ተጠጋን። ቁጥራቸው መቶ የሚደርስ የጦር መሳሪያን ያነገቡ ጠላቶቻችን ውስጥ መሽገው ነበር።
ልንዋጋቸው ሞከርን ብዛት ስለነበራቸው ማረኩን። ጓደኞቼንም ጠፍረው አሰሯቸው። እኔ ግን ከቁስለኞቹ ጋር ወድቄ ስለ ነበር የሞትኩኝ መስሏቸው ሳያስሩኝ ቀሩ። አንድ ዐይኔን ጨፍኜ የሚያደርጉትን እከታተል ጀመር። ጓደኞቼን ተራ በተራ ገደሏቸውና ጥለው ሄዱ።
•
ድካም ስለተጫጫነኝ እንቅልፍ አሸለበኝ። በህልሜም ውብ እንስቶች በሰማይ በር በኩል ወረዱ። እንደነሱ ዓይነት ቁንጅና ያለው ፈጽሞ አይቼ አላውቅም። ይህ የኔ ድርሻ ነው እየተባባሉ በጠላት እጅ በአላህ መንገድ የተሰው ጓደኞቼን እየዳበሱ ተመልሰው በወጡበት በር ይገባሉ። የኔ ተራ ደረሰና ክንዴን ስትጨብጥ እንዳልሞትኩ አወቀች እስከ አሁን ምን ትጠብቃለህ? ብላ ትታኝ ሄደች»›
ይህንን ታሪክ ከነገረን ቡሃላ ልብሱን ዝቅ አድርጎ ጡንቻውን ገለጠልን ከወተት የነፁ የአምስት ጣቶች አሻራን በክርኑ ላይ ተመለከትን።
ኢንሻአላህ
ይቀጥላል ....
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
መልካም ጁመዓ!!!
ﻳَﺎ ﺃَﻳُّﻬَﺎ ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﺁﻣَﻨُﻮﺍ ﺇِﺫَﺍ ﻧُﻮﺩِﻱَ ﻟِﻠﺼَّﻠَﺎﺓِ ﻣِﻦ ﻳَﻮْﻡِ ﺍﻟْﺠُﻤُﻌَﺔِ ﻓَﺎﺳْﻌَﻮْﺍ ﺇِﻟَﻰٰ ﺫِﻛْﺮِ ﺍﻟﻠَّﻪِ ﻭَﺫَﺭُﻭﺍ ﺍﻟْﺒَﻴْﻊَ ۚ ﺫَٰﻟِﻜُﻢْ ﺧَﻴْﺮٌ ﻟَّﻜُﻢْ ﺇِﻥ ﻛُﻨﺘُﻢْ ﺗَﻌْﻠَﻤُﻮﻥَ
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በዐርብ ቀን ለስግደት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ፡፡ መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነወ፡፡
ﻓَﺈِﺫَﺍ ﻗُﻀِﻴَﺖِ ﺍﻟﺼَّﻠَﺎﺓُ ﻓَﺎﻧﺘَﺸِﺮُﻭﺍ ﻓِﻲ ﺍﻟْﺄَﺭْﺽِ ﻭَﺍﺑْﺘَﻐُﻮﺍ ﻣِﻦ ﻓَﻀْﻞِ ﺍﻟﻠَّﻪِ ﻭَﺍﺫْﻛُﺮُﻭﺍ ﺍﻟﻠَّﻪَ ﻛَﺜِﻴﺮًﺍ ﻟَّﻌَﻠَّﻜُﻢْ ﺗُﻔْﻠِﺤُﻮﻥَ
ሶለቲቱም በተፈጸመች ጊዜ በምድር ላይ ተበተኑ፡፡ ከአላህም ችሮታ ፈልጉ፡፡ አላህንም በብዙ አውሱ፡፡ ልትድኑ ይከጀላልና፡፡
የዐርብ ምዕራፍ ﺍﻟﺠﻤﻌﺎ –10 62:9
════•••🍃🌺🍃•••════•
┄┄┉┉✽̶»̶̥✿»̶̥✽̶┉┉┄┄
https://t.me/httpsLatahzen
ﻳَﺎ ﺃَﻳُّﻬَﺎ ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﺁﻣَﻨُﻮﺍ ﺇِﺫَﺍ ﻧُﻮﺩِﻱَ ﻟِﻠﺼَّﻠَﺎﺓِ ﻣِﻦ ﻳَﻮْﻡِ ﺍﻟْﺠُﻤُﻌَﺔِ ﻓَﺎﺳْﻌَﻮْﺍ ﺇِﻟَﻰٰ ﺫِﻛْﺮِ ﺍﻟﻠَّﻪِ ﻭَﺫَﺭُﻭﺍ ﺍﻟْﺒَﻴْﻊَ ۚ ﺫَٰﻟِﻜُﻢْ ﺧَﻴْﺮٌ ﻟَّﻜُﻢْ ﺇِﻥ ﻛُﻨﺘُﻢْ ﺗَﻌْﻠَﻤُﻮﻥَ
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በዐርብ ቀን ለስግደት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ፡፡ መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነወ፡፡
ﻓَﺈِﺫَﺍ ﻗُﻀِﻴَﺖِ ﺍﻟﺼَّﻠَﺎﺓُ ﻓَﺎﻧﺘَﺸِﺮُﻭﺍ ﻓِﻲ ﺍﻟْﺄَﺭْﺽِ ﻭَﺍﺑْﺘَﻐُﻮﺍ ﻣِﻦ ﻓَﻀْﻞِ ﺍﻟﻠَّﻪِ ﻭَﺍﺫْﻛُﺮُﻭﺍ ﺍﻟﻠَّﻪَ ﻛَﺜِﻴﺮًﺍ ﻟَّﻌَﻠَّﻜُﻢْ ﺗُﻔْﻠِﺤُﻮﻥَ
ሶለቲቱም በተፈጸመች ጊዜ በምድር ላይ ተበተኑ፡፡ ከአላህም ችሮታ ፈልጉ፡፡ አላህንም በብዙ አውሱ፡፡ ልትድኑ ይከጀላልና፡፡
የዐርብ ምዕራፍ ﺍﻟﺠﻤﻌﺎ –10 62:9
════•••🍃🌺🍃•••════•
┄┄┉┉✽̶»̶̥✿»̶̥✽̶┉┉┄┄
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
✅የጁሙዓ ቀን ሱናዎች
〰〰〰〰〰〰〰〰
①) ገላን መታጠብ
②) ሲዋክ መጠቀም
③) ጥሩ ልብስ መልበስ
④) ሱረቱል ከህፍን መቅራት
⑤) ሽቶ መቀባት (ለወንዶች)
⑥) ሑጥባ በጥሞና ማዳመጥ
⑦) በጧት ለጁመዓ ሶላት መሄድ
⑧) በነብዩ ﷺ ላይ ሶላትና ሰለዋት ማብዛት
⑨) ዱአ ተቀባይነት ያለበትን ሰአት ስላለ መጠባበቅ
☞☞በዚች ምድር ላይ እንደ ረሱል ﷺ ያፈቀረ እንደሳቸውም የተፈቀረ የለም።
ወፊትም አይኖርም!🌹
☞ሰሉ አለ ነቢ አላሁመ ሰሊ ወሰሊም አላ ነቢይና ሙሀመድﷺ
اللهم صل وسلم على نبينا محمدﷺ
اللهم صل وسلم على نبينا محمدﷺ
🍃መልካም ጁምዓ🌹
❀::::::::::ይሁንላችሁ ኢንሻ አላህ::::::::❀
https://t.me/httpsLatahzen
〰〰〰〰〰〰〰〰
①) ገላን መታጠብ
②) ሲዋክ መጠቀም
③) ጥሩ ልብስ መልበስ
④) ሱረቱል ከህፍን መቅራት
⑤) ሽቶ መቀባት (ለወንዶች)
⑥) ሑጥባ በጥሞና ማዳመጥ
⑦) በጧት ለጁመዓ ሶላት መሄድ
⑧) በነብዩ ﷺ ላይ ሶላትና ሰለዋት ማብዛት
⑨) ዱአ ተቀባይነት ያለበትን ሰአት ስላለ መጠባበቅ
☞☞በዚች ምድር ላይ እንደ ረሱል ﷺ ያፈቀረ እንደሳቸውም የተፈቀረ የለም።
ወፊትም አይኖርም!🌹
☞ሰሉ አለ ነቢ አላሁመ ሰሊ ወሰሊም አላ ነቢይና ሙሀመድﷺ
اللهم صل وسلم على نبينا محمدﷺ
اللهم صل وسلم على نبينا محمدﷺ
🍃መልካም ጁምዓ🌹
❀::::::::::ይሁንላችሁ ኢንሻ አላህ::::::::❀
https://t.me/httpsLatahzen
🍃ጁምዓ🍃
قال ﷺ :
"أفضل الأيام عند الله يوم الجمعة"
قال المحدث الألباني : صحيح
📚السلسلة الصحيحة - رقم : 1502
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
«አላህ ዘንድ ከቀኖች ሁሉ በላጩ የጁምዓ ቀን ነው
ኢማሙ አልባኒ ሀዲሱን ፦ "ሰሂህ" ብለውታል።
📚 [አል ሲልሲለቱ ሰሂሃ: ቁጥር 1502]
قال ﷺ :
"أكثروا الصلاة علي يوم الجمعة وليلة الجمعة فمن صلى علي صلاة صلى الله عليه عشراً"
قال المحدث الألباني : حسن
📚السلسلة الصحيحة - رقم : 1407
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
በጁምዓ ለሊትና በጁምዓ ቀን ላይ በኔ ላይ ሰላዋት ማውረድ አብዙ፣ በኔ ላይ አንድ ሰላዋት ያወረደ አላህ በእርሱ ላይ አስር ሰላዋት ያወርድበታል።
ኢማሙ አልባኒ ሀዲሱን ፦ " ሀሰን " ብለውታል።
📚[አል ሲልሲለቱ ሰሂሃ: ቁጥር 1407 ]
قال ﷺ :
"أفضل الأيام عند الله يوم الجمعة"
قال المحدث الألباني : صحيح
📚السلسلة الصحيحة - رقم : 1502
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
«አላህ ዘንድ ከቀኖች ሁሉ በላጩ የጁምዓ ቀን ነው
ኢማሙ አልባኒ ሀዲሱን ፦ "ሰሂህ" ብለውታል።
📚 [አል ሲልሲለቱ ሰሂሃ: ቁጥር 1502]
قال ﷺ :
"أكثروا الصلاة علي يوم الجمعة وليلة الجمعة فمن صلى علي صلاة صلى الله عليه عشراً"
قال المحدث الألباني : حسن
📚السلسلة الصحيحة - رقم : 1407
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
በጁምዓ ለሊትና በጁምዓ ቀን ላይ በኔ ላይ ሰላዋት ማውረድ አብዙ፣ በኔ ላይ አንድ ሰላዋት ያወረደ አላህ በእርሱ ላይ አስር ሰላዋት ያወርድበታል።
ኢማሙ አልባኒ ሀዲሱን ፦ " ሀሰን " ብለውታል።
📚[አል ሲልሲለቱ ሰሂሃ: ቁጥር 1407 ]
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ስለ ረመዿን ተከታታይ አጫጭር የሙሐደራ ግብዣ ከአማርኛ የህዳግ ትርጉም ጋር: ክፍል ⑧
በሸይኽ ዶ/ር ዑሥማን አል-ኸሚስ
በሸይኽ ዶ/ር ዑሥማን አል-ኸሚስ