በሙስሊም ጠልነት የሰከሩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፖሊሶች በፈጸሙት ሽብር ከግማሽ በላይ የሚሆነው ሙስሊም ማኅበረሰብ የዒድ ሶላትን አላጠናቀቀም። በርካታ ወላጆችና ህፃናት ተጠፋፍተዋል።
አዲስ አበባም የሽብርተኞች ካምፕ እየሆነች ይመስላል!
አዲስ አበባም የሽብርተኞች ካምፕ እየሆነች ይመስላል!
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
ስታድዮም ለሶላት ወጥታችሁ ህፃናት ልጆች የጠፉባችሁ ሜክሲኮ ጀርመን መስጂድ ስላሉ እዛ ሂዱ። የጠፉ ልጆች ያገኛችሁም ወደዛ ውሰዷቸው።
አላህ ይዘንልን።
አላህ ይዘንልን።
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
....አብዱልመሊክ አማን የ11 አመት ህፃን እና ሀሊብ አማን የ17አመት ልጅ አቅራቢያችሁ ያሉ ዳሽን ባንክ ስቴዲየም ቅርንጫፍ ጋር እናታቸው እየጠበቀቻቸው ነው ወይም በ0913060882 ደውሉልን
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ህፃን ኢማን አብዱልፈታ ትባላለች ጥቁር አንበሳ አኮ ካፌ አካባቢ ከወላጆቿ ጋር ተለያይታለች እና ወላጆቿን የምታውቁ ተባበሩን
..
0922349904/ 0938946961
..
0922349904/ 0938946961
ከረመዳን ቀዷእ በፊት የሸዋልን ሱና ፆም መፆም ይቻላል ወይ የሚለውን ጥያቄ የተጠየቁት ኢብኑ ባዝ የማይቻል መሆኑን ግልፅ አድርገዋል
ዑሰይሚን ተመሳሳይ አቋም ነበራቸው ። በርግጥ ፃሙን ( ከረመዳን ቀዷእ በፊት መፆም ) የፈቀዱ ዑለማእም አሉ ።
ዑሰይሚን ተመሳሳይ አቋም ነበራቸው ። በርግጥ ፃሙን ( ከረመዳን ቀዷእ በፊት መፆም ) የፈቀዱ ዑለማእም አሉ ።
ዛሬ ፖሊሶች ሆን ብለው በፈጠሩት ግርግር ምክንያት አይኑን በጥይት የተመታ
ወንድማችን ነው ጳውሎስ ሆስፒታል ይገኛል አላህ ከደረሰበት ጉዳት በቶሎ
እንዲያድነው በዱአ እናስታውሰው ።
የበላይ ሰዎች ጉዳዩ በህግ ታይቶ ተገቢውን ካሳ ያገኝ ዘንድ የበኩላችሁን
ተወጡ
ወንድማችን ነው ጳውሎስ ሆስፒታል ይገኛል አላህ ከደረሰበት ጉዳት በቶሎ
እንዲያድነው በዱአ እናስታውሰው ።
የበላይ ሰዎች ጉዳዩ በህግ ታይቶ ተገቢውን ካሳ ያገኝ ዘንድ የበኩላችሁን
ተወጡ
ዘንድሮ ሸይጧን አልተፈታሁም እያለ ነው አሉ፡፡ ምክንያት - ሰዎች ከኔ የተሻለ ሥራ እየሠሩ ነዉና የኔ መኖር አስፈላጊ አይደለም ብሏል፡፡
እንዲህ ዓይነት ዘመን ነው የገጠመን ወዳጆች።
ሸዋል - 2
እየፆማችሁ
እንዲህ ዓይነት ዘመን ነው የገጠመን ወዳጆች።
ሸዋል - 2
እየፆማችሁ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ምን እየተደገሰልን ነው?
~
ጨፋሪዎቹ ኦርቶዶክሳውያን ናቸው፤ ልደታ ቤተክርስቲያን አካባቢ። ከፊት ለፊታቸው ሙስሊሞች ከዒድ ሶላት የሚመለሱ ሙስሊሞች ይታያሉ። የተፈለገው ሙስሊሞችን ተንኩሶ ለግጭት መጋበዝ ነው። ትላንት በዒድ ሰጋጆች ላይ ከደረሰው ጋር ስንደምረው ብዙ የተዘጋጀልን ሴራ እንዳለ ነው የሚያሳየን። ተበሳጭተን እንድንጋጭ፣ ወደ ትርምስ እንድንገባ የሚፈልግ ኃይል አለ። ጉዳዩ እዚያ ላይ አይቆምም። ከትርምሱ በኋላ የሆነ የታቀደ ነገር አለ። ምን? አርቀን እንመልከት።
=
https://t.me/IbnuMunewor
~
ጨፋሪዎቹ ኦርቶዶክሳውያን ናቸው፤ ልደታ ቤተክርስቲያን አካባቢ። ከፊት ለፊታቸው ሙስሊሞች ከዒድ ሶላት የሚመለሱ ሙስሊሞች ይታያሉ። የተፈለገው ሙስሊሞችን ተንኩሶ ለግጭት መጋበዝ ነው። ትላንት በዒድ ሰጋጆች ላይ ከደረሰው ጋር ስንደምረው ብዙ የተዘጋጀልን ሴራ እንዳለ ነው የሚያሳየን። ተበሳጭተን እንድንጋጭ፣ ወደ ትርምስ እንድንገባ የሚፈልግ ኃይል አለ። ጉዳዩ እዚያ ላይ አይቆምም። ከትርምሱ በኋላ የሆነ የታቀደ ነገር አለ። ምን? አርቀን እንመልከት።
=
https://t.me/IbnuMunewor
✍️ዒድ አይደል?
➭አንድ ቀን ብቻ ነዉ የሚል የተሸዋረረ አስተሳሰብ
ከአእምሮችን አዉልቀን መጣል አለብን!
➭ሞትም አንድ ቀነዉ!!ዒድ ተመልሶ ይመጣል እኛ ከሞትን ግን መመለስ የለም!!
➭ስለዚህ ወደ ማንመለስበት ጉዞ መዘጋጀት ያለብን!!
➭አላህ የሚወደዉ መስራት የሚጠላዉን መራቅ አለብን!!
➧አንድ ቀነዉ እያልን አላህ የማይወደዉና የሚያስቆጣ ስራ ከመስራት እራሳችንን
እንቆጥብ!!
➛ያለፈዉ አለፈ ወደፊት አራሳችንን እናስተካክል!
➭አንድ ቀን ብቻ ነዉ የሚል የተሸዋረረ አስተሳሰብ
ከአእምሮችን አዉልቀን መጣል አለብን!
➭ሞትም አንድ ቀነዉ!!ዒድ ተመልሶ ይመጣል እኛ ከሞትን ግን መመለስ የለም!!
➭ስለዚህ ወደ ማንመለስበት ጉዞ መዘጋጀት ያለብን!!
➭አላህ የሚወደዉ መስራት የሚጠላዉን መራቅ አለብን!!
➧አንድ ቀነዉ እያልን አላህ የማይወደዉና የሚያስቆጣ ስራ ከመስራት እራሳችንን
እንቆጥብ!!
➛ያለፈዉ አለፈ ወደፊት አራሳችንን እናስተካክል!
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በብዙ አቅጣጫ ነው የተደራጀ ትንኮሳ እየተፈፀመ ያለው። ከዚህ ሁሉ ትንኮሳ ጀርባ ያለው ማነው? ምንስ ነው የታቀደው? የመንግስትስ ዝምታ ሚስጥሩ ምንድነው? እስከ መቼስ ነው ነገሮች በዚህ መልኩ የሚቀጥሉት? ቀጥሎስ ምን ይሆን የሚመጣው?
=
https://t.me/IbnuMunewor
=
https://t.me/IbnuMunewor
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መንግስት ራሱን ይፈትሽ! በራሱ የጸጥታ አካል ስር ያሉ የማኅበሩ ተላላኪዎች ዒዳችንን ረብሸውታል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ታቦትህን ጥለህ ሮጠህ በጫማ ትሳለቃለህ!?
የፈርጣጭነት ታሪክ ከተነሳማ ጫማ ምናላት?
➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽
ታቦት ሳይቀር ጥለህ የፈረጠጥክ ሚስኪን ስለጫማ ስታወራ ሀፍረተህ የት ገባ?
ደግሞ ድንጋይ አንወረውርም ትላለህ? እዚህ ጋ የምትወረወርው ወርቅ ነው ታዲያ?
አጉል በማይረባ ብሽሽቅ ሰውን ለማሸማቀቅ መጋጋጥ ትርፉ መዋረድ ነው።
የፈርጣጭነት ታሪክ ከተነሳማ ጫማ ምናላት?
➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽
ታቦት ሳይቀር ጥለህ የፈረጠጥክ ሚስኪን ስለጫማ ስታወራ ሀፍረተህ የት ገባ?
ደግሞ ድንጋይ አንወረውርም ትላለህ? እዚህ ጋ የምትወረወርው ወርቅ ነው ታዲያ?
አጉል በማይረባ ብሽሽቅ ሰውን ለማሸማቀቅ መጋጋጥ ትርፉ መዋረድ ነው።
ከሸዋል ወር ስድስት ቀናቶችን እንዲሁም ሰኞን እና ሐሙስን መጾም የተወደደ መሆኑን የሚናገሩ ሐዲሶችና ማብራሪያዎቻቸው
(በሸይኽ ብን ባዝ - ረሂመሁሏህ -)
عن أبي أيوب – رضي الله عنه - ، أن رسول الله ﷺ قال: من صام رمضان ثم أتبعه ستا من شوال كان كصيام الدهر " مسلم: ١١٦٤
አቡ አዩብ ከረሡል ﷺ ሰምተው የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡- “ረመዷንን የጾመ ከዚያም ከሸዋል ወር ስድስት ቃናቶችን ያስከተለ ልክ አንድ አመት እንደጾመ ይቆጠርለታል፡፡” ሙስሊም: 1164
عن أبي قتادة – رضي الله عنه - ، أن رسول الله ﷺ سئل عن صوم يوم الإثنين فقال : ذلك يوم ولدت فيه ، ويوم بعثت ، أو أنزل علي فيه" مسلم: ١١٦٢
አቡቀታዳህ እንዲህ ይላሉ፡- ሰኞን ቀን መጾምን በተመለከተ የአላህ መልክተኛ ﷺ ተጠየቁ “ይህ (ቀን) የተወለድኩበት ቀን ነው፤ (መልክተኛ ሆኘ) የተላኩበት ቀን ነው፤ ወይም (ቁርአን) በእኔ ላይ የተወረደበት ቀን ነው፡፡” በማለት ምላሽ ሰጡ፡፡ ሙስሊም: 1162
عن أبي هريرة – رضي الله عنه - عن رسول الله ﷺ قال: تعرض الأعمال يوم الإثنين والخميس ، فأحب أن يعرض عملي وأنا صائم" الترمذي: ٧٤٧، ورواه مسلم: ٢٥٦٥ بغير ذكر الصوم.
አቡሁረይራ - ረዲዬሏሁ ዓንሁ - ከረሡል ﷺ ሰምተው የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡- “ሰኞ እና ሐሙስ ስራዎች ይቀረባሉ፤ ጾመኛ ሆኘ ስራየ (ከአላህ ዘንድ) እንዲቀረብልኝ እወዳለሁ፡፡” (ቲርሚዝይ: 747, ጾምን ሳያወሱ ሙስሊም: 2565 በሌላ ዘገባ ዘግበውታል፡፡)
وعن عائشة رضي الله عنها ، قالت : كان رسول الله صلى الله عليه وسلم يتحرى صوم الإثنين والخميس" الترمذي: ٧٤٥
አኢሻ - ረዲዬሏሁ ዓንሃ - የሚከተለውን ተናግራለች፡- “የአላህ መልክተኛ የሰኞን እና የሐሙስን ጾም (ለመጾም በጉጉት) ይጠባበቁ ነበር፡፡” (ቲርሚዚይ: 745)
እነዚህን ሐዲሶች አስመልክቶ ሸይኽ ብን ባዝ - ረሂመሁሏህ - የሚከተለውን ትንታኔ ሰጠዋል፡-
ምስጋና ለአላህ ፤ ሶላትና ሰላምታ ደግሞ በአላህ መልክተኛ፣ በቤተሰቦቻቸው፣ በባልደረቦቻቸው እና በእርሳቸው መመሪያ በተመሩት ላይ ሁሉ ይስፈን፡፡
ከዚህ በመቀጠል፡
ከላይ የተጠቀሱት ሐዲሶች ከሸዋል ወር ስድስት ቀናቶችን እንዲሁም ሰኞና ሐሙስን መጾም የተወደደ መሆኑን ይጠቁማሉ፡፡ አላህ - ሱብሃነሁ ወተዓላ - በእኛ ላይ ግዴታ ያደረገው ጾም የረመዷን ጾም ሲሆን እነዚህ ጾሞች ግን የሱና ጾሞች ናቸው፡፡ ከረመዷን ወር ጾም ውጭ ያለው ሁሉ ትርፍ ጾም ነው፡፡ ከትርፍ ጾሞች ሁሉ በላጩ የዳውድ ጾም በመባል የሚጠራው ሲሆን፤ እርሱም አንድ ቀን መጾም አንድ ቀን ማፍጠር ነው፡፡ ሰኞ እና ሐሙስ እንዲሁም በወር ሶስት ቀናቶችን መጾም ሱና ነው፡፡ ይህ ብቻ አይደለም ከሸዋል ስድስት ቀናቶችን መጾምም የተወደደ ነው፡፡ የሸዋል ስድስት ቀናቶችን መጾም የተወደደ ለመሆኑ አቡ አዩብ ከረሡል ﷺ ሰምቶ ያስተላለፈው የሚከተለው ሐዲስ ነው፡-
“ረመዷንን የጾመ ከዚያም ከሸዋል ወር ስድስት ቃናቶችን ያስከተለ ልክ አንድ አመት እንደጾመ ይቆጠርለታል፡፡” (ሙስሊም: 1164)
ይህ ሐዲስ ጥቅል የሆነ መልክት አለው፡፡ አንድ ሰው ረመዷንን ጾሞ ከሸዋል ወር ከመጀመሪያም ይሁን ከመካከል ወይም መጨረሻ አነጣጥሎም ይሁን አከታትሎ ስድስት ቀናቶችን ከጾመ አመቱን እንደጾመ ይቆጠርለታል፡፡
የመጨረሻዎቹ ሐዲሶች ደግሞ ሰኞ እና ሐሙስ ቀናቶችን መጾም ያለውን ደረጃ ይጠቁማል፡፡ በነዚህ ሁለት ቀናቶች ስራዎቻችን ወደአላህ የሚቀርቡበት በመሆኑ ከሌሎች ቀናቶች ለየት ይላሉ፡፡ በመሆኑም በእነዚህ ቀናቶች መልካም ስራን ማብዛት ይገባል፡፡ ከመልካም ስራዎች መካከል ጾም ይገኝበታል፡፡ ረሡል ﷺ በሆነ ስራ ካልተጠመዱ በቀር ጾም ለመጾም (ቀናቶችን) ይጠባበቁ ነበር፡፡ አንዳንድ ጊዜ ተራውን ይጾማሉ ፤ አንዳንድ ጊዜ በሆነ ነገር ከተጠመዱ ተራውን ያፈጥራሉ፡፡
ሙእሚን የሆነ ሰው ተስማሚውን እና ጥቅም ያለውን መርጦ ይሰራል፡፡ ጾም ከገራለት ይጾማል፤ በሌላ ነገር ከተጠመደ ቢያፈጥር ችግር የለውም፡፡ አንዳንድ ጃሂል የሆኑ ሰዎች አንድ አመት ሙሉ ትርፍ ጾሞችን በተከታታይ ከጾሙ በሁለተኛው አመት የግድ በተከታታይ ካልተጾመ ችግር የሚኖረው ይመስላቸዋል፡፡ እነዚህ ትርፍ ጾሞች እንደአመችነታቸው የሚጾሙ እንጅ ግዴታ አይደሉም፡፡ ሰኞን እና ሐሙስን የሚጾም በሆነ ምክንያት አልፎ አልፎ ቢያፈጥር ጉዳት የለውም፡፡ ዋናው ነገር መልካም ስራዎችን እንደአመችነታቸው ተጠባብቆ መፈጸም ነው፡፡
ሙእሚኖች ለመልካም ነገሮች ጉጉቱ ሊኖራቸው ይገባል፡፡ ሰኞ እና ሐሙስን መጾም፤ በየወሩ አስራ ሶስት፣ አስራ አራት እና አስራአምስተኛው ቀን መጾም፤ ከሸዋል ስድስት ቀናቶችን መጾም ፤ ዚክር (ተስቢህ ተህሊል ተህሚድ ማብዛት) ፤ ቁርአን መቅራት ፤ በሽተኛን መጠየቅ ፤ ወደተውሂድ ጥሪ ማድረግ ፤ ሰዎችን መልካም ነገር ማስተማር፤ በመልካም ማዘዝ፤ ከመጥፎ መከልከል የዘወትር ተግባራችን ሊሆን ይገባል፡፡
ሙእሚን አጋጣሚዎችን ይጠቀማል ፤ ጊዜውን ሳያባክን አላህ ለሚወደውና ወደርሱ ለሚያቃርበው ተግባር ይጠቀማል ፤ በቤቱም፤ በመንገዱም፤ በመስጅዱም ፤ በሁሉም ቦታ በሚሰራቸው ስራዎች ሁሉ የአላህን ሰዋብ (ምንዳ) ተስፋ ያደርጋል ፤ የአላህን ቅጣት ይፈራል፡፡
وفق الله الجميع
شرح رياض الصالحين لابن عثيمين بتعلق بن باز المجلد الثالث ص\٣٦٩-٣٧٠
(በሸይኽ ብን ባዝ - ረሂመሁሏህ -)
عن أبي أيوب – رضي الله عنه - ، أن رسول الله ﷺ قال: من صام رمضان ثم أتبعه ستا من شوال كان كصيام الدهر " مسلم: ١١٦٤
አቡ አዩብ ከረሡል ﷺ ሰምተው የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡- “ረመዷንን የጾመ ከዚያም ከሸዋል ወር ስድስት ቃናቶችን ያስከተለ ልክ አንድ አመት እንደጾመ ይቆጠርለታል፡፡” ሙስሊም: 1164
عن أبي قتادة – رضي الله عنه - ، أن رسول الله ﷺ سئل عن صوم يوم الإثنين فقال : ذلك يوم ولدت فيه ، ويوم بعثت ، أو أنزل علي فيه" مسلم: ١١٦٢
አቡቀታዳህ እንዲህ ይላሉ፡- ሰኞን ቀን መጾምን በተመለከተ የአላህ መልክተኛ ﷺ ተጠየቁ “ይህ (ቀን) የተወለድኩበት ቀን ነው፤ (መልክተኛ ሆኘ) የተላኩበት ቀን ነው፤ ወይም (ቁርአን) በእኔ ላይ የተወረደበት ቀን ነው፡፡” በማለት ምላሽ ሰጡ፡፡ ሙስሊም: 1162
عن أبي هريرة – رضي الله عنه - عن رسول الله ﷺ قال: تعرض الأعمال يوم الإثنين والخميس ، فأحب أن يعرض عملي وأنا صائم" الترمذي: ٧٤٧، ورواه مسلم: ٢٥٦٥ بغير ذكر الصوم.
አቡሁረይራ - ረዲዬሏሁ ዓንሁ - ከረሡል ﷺ ሰምተው የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡- “ሰኞ እና ሐሙስ ስራዎች ይቀረባሉ፤ ጾመኛ ሆኘ ስራየ (ከአላህ ዘንድ) እንዲቀረብልኝ እወዳለሁ፡፡” (ቲርሚዝይ: 747, ጾምን ሳያወሱ ሙስሊም: 2565 በሌላ ዘገባ ዘግበውታል፡፡)
وعن عائشة رضي الله عنها ، قالت : كان رسول الله صلى الله عليه وسلم يتحرى صوم الإثنين والخميس" الترمذي: ٧٤٥
አኢሻ - ረዲዬሏሁ ዓንሃ - የሚከተለውን ተናግራለች፡- “የአላህ መልክተኛ የሰኞን እና የሐሙስን ጾም (ለመጾም በጉጉት) ይጠባበቁ ነበር፡፡” (ቲርሚዚይ: 745)
እነዚህን ሐዲሶች አስመልክቶ ሸይኽ ብን ባዝ - ረሂመሁሏህ - የሚከተለውን ትንታኔ ሰጠዋል፡-
ምስጋና ለአላህ ፤ ሶላትና ሰላምታ ደግሞ በአላህ መልክተኛ፣ በቤተሰቦቻቸው፣ በባልደረቦቻቸው እና በእርሳቸው መመሪያ በተመሩት ላይ ሁሉ ይስፈን፡፡
ከዚህ በመቀጠል፡
ከላይ የተጠቀሱት ሐዲሶች ከሸዋል ወር ስድስት ቀናቶችን እንዲሁም ሰኞና ሐሙስን መጾም የተወደደ መሆኑን ይጠቁማሉ፡፡ አላህ - ሱብሃነሁ ወተዓላ - በእኛ ላይ ግዴታ ያደረገው ጾም የረመዷን ጾም ሲሆን እነዚህ ጾሞች ግን የሱና ጾሞች ናቸው፡፡ ከረመዷን ወር ጾም ውጭ ያለው ሁሉ ትርፍ ጾም ነው፡፡ ከትርፍ ጾሞች ሁሉ በላጩ የዳውድ ጾም በመባል የሚጠራው ሲሆን፤ እርሱም አንድ ቀን መጾም አንድ ቀን ማፍጠር ነው፡፡ ሰኞ እና ሐሙስ እንዲሁም በወር ሶስት ቀናቶችን መጾም ሱና ነው፡፡ ይህ ብቻ አይደለም ከሸዋል ስድስት ቀናቶችን መጾምም የተወደደ ነው፡፡ የሸዋል ስድስት ቀናቶችን መጾም የተወደደ ለመሆኑ አቡ አዩብ ከረሡል ﷺ ሰምቶ ያስተላለፈው የሚከተለው ሐዲስ ነው፡-
“ረመዷንን የጾመ ከዚያም ከሸዋል ወር ስድስት ቃናቶችን ያስከተለ ልክ አንድ አመት እንደጾመ ይቆጠርለታል፡፡” (ሙስሊም: 1164)
ይህ ሐዲስ ጥቅል የሆነ መልክት አለው፡፡ አንድ ሰው ረመዷንን ጾሞ ከሸዋል ወር ከመጀመሪያም ይሁን ከመካከል ወይም መጨረሻ አነጣጥሎም ይሁን አከታትሎ ስድስት ቀናቶችን ከጾመ አመቱን እንደጾመ ይቆጠርለታል፡፡
የመጨረሻዎቹ ሐዲሶች ደግሞ ሰኞ እና ሐሙስ ቀናቶችን መጾም ያለውን ደረጃ ይጠቁማል፡፡ በነዚህ ሁለት ቀናቶች ስራዎቻችን ወደአላህ የሚቀርቡበት በመሆኑ ከሌሎች ቀናቶች ለየት ይላሉ፡፡ በመሆኑም በእነዚህ ቀናቶች መልካም ስራን ማብዛት ይገባል፡፡ ከመልካም ስራዎች መካከል ጾም ይገኝበታል፡፡ ረሡል ﷺ በሆነ ስራ ካልተጠመዱ በቀር ጾም ለመጾም (ቀናቶችን) ይጠባበቁ ነበር፡፡ አንዳንድ ጊዜ ተራውን ይጾማሉ ፤ አንዳንድ ጊዜ በሆነ ነገር ከተጠመዱ ተራውን ያፈጥራሉ፡፡
ሙእሚን የሆነ ሰው ተስማሚውን እና ጥቅም ያለውን መርጦ ይሰራል፡፡ ጾም ከገራለት ይጾማል፤ በሌላ ነገር ከተጠመደ ቢያፈጥር ችግር የለውም፡፡ አንዳንድ ጃሂል የሆኑ ሰዎች አንድ አመት ሙሉ ትርፍ ጾሞችን በተከታታይ ከጾሙ በሁለተኛው አመት የግድ በተከታታይ ካልተጾመ ችግር የሚኖረው ይመስላቸዋል፡፡ እነዚህ ትርፍ ጾሞች እንደአመችነታቸው የሚጾሙ እንጅ ግዴታ አይደሉም፡፡ ሰኞን እና ሐሙስን የሚጾም በሆነ ምክንያት አልፎ አልፎ ቢያፈጥር ጉዳት የለውም፡፡ ዋናው ነገር መልካም ስራዎችን እንደአመችነታቸው ተጠባብቆ መፈጸም ነው፡፡
ሙእሚኖች ለመልካም ነገሮች ጉጉቱ ሊኖራቸው ይገባል፡፡ ሰኞ እና ሐሙስን መጾም፤ በየወሩ አስራ ሶስት፣ አስራ አራት እና አስራአምስተኛው ቀን መጾም፤ ከሸዋል ስድስት ቀናቶችን መጾም ፤ ዚክር (ተስቢህ ተህሊል ተህሚድ ማብዛት) ፤ ቁርአን መቅራት ፤ በሽተኛን መጠየቅ ፤ ወደተውሂድ ጥሪ ማድረግ ፤ ሰዎችን መልካም ነገር ማስተማር፤ በመልካም ማዘዝ፤ ከመጥፎ መከልከል የዘወትር ተግባራችን ሊሆን ይገባል፡፡
ሙእሚን አጋጣሚዎችን ይጠቀማል ፤ ጊዜውን ሳያባክን አላህ ለሚወደውና ወደርሱ ለሚያቃርበው ተግባር ይጠቀማል ፤ በቤቱም፤ በመንገዱም፤ በመስጅዱም ፤ በሁሉም ቦታ በሚሰራቸው ስራዎች ሁሉ የአላህን ሰዋብ (ምንዳ) ተስፋ ያደርጋል ፤ የአላህን ቅጣት ይፈራል፡፡
وفق الله الجميع
شرح رياض الصالحين لابن عثيمين بتعلق بن باز المجلد الثالث ص\٣٦٩-٣٧٠
ጎንደር አሁንም የሽብር ምድር ሆናለች‼
===========================
✍ «ጎንደርን ለቀህ ውጣ፤ 3 ቀን አለህ!»
አሁን ደግሞ በየ ሙስሊሙ ቤት ይህቺን ወረቀት መበተን ጀምረዋል።
የከተማዋ የመንግስት መዋቅር ሙስሊም ባለ ሃብቶችንና ከባለፈው ዘመቻ የተመለሱ ሙስሊሞችን እያሰረ ይገኛል።
እስካሁን የታሰሩት ደግሞ «ጥፋተኞቹ እኛው ነን፣ ቦምብ የጣልነው እኛው ነን!…» ብላችሁ ፈርሙ ተብለው እየተገደዱ ነው።
ሱቃቸው ከዘረፋ የተረፈላቸው ሙስሊሞች ከቤት ለመውጣት እስካሁን ድረስ ስጋት ያለባቸው ሲሆን፤ ነገር ግን የማትከፍቱ ከሆነ እናሽገዋለን፣ እሸጋውን ለማስነሳት እስከ 50 ሺህ ትቀጣላችሁ፣ ፈቃዳችሁን እንቀማለን… እየተባሉ ነው።
የክልሉ መንግስት ከሽንር ፈጻሚዎቹ ጭምር ጋር እየተወያዬ ሌላ የትርክት ዘገባ እየሠራ ነው። ሙስሊሞች የሌለቡት ስበሰባ ጠርቶ ሽብሩን ከባረኩት ቄስ ጋር እየተወያዬ፤ በዛሬው ዕለት ከሁሉም ባለ ድርሻ አካላት እየተወያዬ መሆኑን የሚገልፅ ሐሰተኛ ዘገባ እየሠራ ነው።
ጎንደር አሁንም በሽብርና በስጋት ውስጥ ናት። ለሙስሊሞች ሲዖል የሆነች የዓለማችን ከተማ ሆናለች።
የፌዴራሉ መንግስት ዝምታና የሽብር ጥቃቱን በተዘዋዋሪ ሲያስተባብሩ ከነበሩ የክልልሉ አንዳንድ ኃፃፊዎች ጋር አብሮ መሥራት ሚስጥሩ አልገባንም። እስከ መቼ በዚህ ሁኔታ እንቀጥል ይሆን⁉️
ትኩረት ለጎንደር‼
===========================
✍ «ጎንደርን ለቀህ ውጣ፤ 3 ቀን አለህ!»
አሁን ደግሞ በየ ሙስሊሙ ቤት ይህቺን ወረቀት መበተን ጀምረዋል።
የከተማዋ የመንግስት መዋቅር ሙስሊም ባለ ሃብቶችንና ከባለፈው ዘመቻ የተመለሱ ሙስሊሞችን እያሰረ ይገኛል።
እስካሁን የታሰሩት ደግሞ «ጥፋተኞቹ እኛው ነን፣ ቦምብ የጣልነው እኛው ነን!…» ብላችሁ ፈርሙ ተብለው እየተገደዱ ነው።
ሱቃቸው ከዘረፋ የተረፈላቸው ሙስሊሞች ከቤት ለመውጣት እስካሁን ድረስ ስጋት ያለባቸው ሲሆን፤ ነገር ግን የማትከፍቱ ከሆነ እናሽገዋለን፣ እሸጋውን ለማስነሳት እስከ 50 ሺህ ትቀጣላችሁ፣ ፈቃዳችሁን እንቀማለን… እየተባሉ ነው።
የክልሉ መንግስት ከሽንር ፈጻሚዎቹ ጭምር ጋር እየተወያዬ ሌላ የትርክት ዘገባ እየሠራ ነው። ሙስሊሞች የሌለቡት ስበሰባ ጠርቶ ሽብሩን ከባረኩት ቄስ ጋር እየተወያዬ፤ በዛሬው ዕለት ከሁሉም ባለ ድርሻ አካላት እየተወያዬ መሆኑን የሚገልፅ ሐሰተኛ ዘገባ እየሠራ ነው።
ጎንደር አሁንም በሽብርና በስጋት ውስጥ ናት። ለሙስሊሞች ሲዖል የሆነች የዓለማችን ከተማ ሆናለች።
የፌዴራሉ መንግስት ዝምታና የሽብር ጥቃቱን በተዘዋዋሪ ሲያስተባብሩ ከነበሩ የክልልሉ አንዳንድ ኃፃፊዎች ጋር አብሮ መሥራት ሚስጥሩ አልገባንም። እስከ መቼ በዚህ ሁኔታ እንቀጥል ይሆን⁉️
ትኩረት ለጎንደር‼
#ሴት_ደፍሮ_ማቅራራት__!!
---------------------------------
ለሀገር ለወገኑ ፈፅሞ እማይራራ፡
ወገኑን በመግደል ፎክሮ እሚያቅራራ፡
የጥላቻ ካዝና የተንኮል ጎተራ፡
የርኩሳኖች ቅልብ ፋኖ ነው ደብተራ፡
በሙስሊም ጥላቻ የታጨቀ ልቡ፡
በሰው ደም ፀቅይቶ የቆሸሸ ቀልቡ፡
በደብተራ ትርክት ጥላቻን የጠጣ፡
ቀምቀኝነት ዘውግ ፊቱ ነገረጣ፡
➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽
ውስጡ የጨቀዬ በኢስላም ጥላቻ፡
የአፄው ርዝራዥ የማይኖረው አቻ፡
አስተሳሰበ እውር ሰው መሳይ ጉልቻ፡
ኢስላምን ለማጥቃት ተልኮ ሰልጥኖ፡
መስጂድ የሚያቃጥል ሴት ደፋሪ ፈጥኖ፡
የኢትዮጲያ ሸክም በቃ ይህ ነው ፋኖ፡
ከአፄ አባቶቹ የወረሰውን ጥል፡
ይሔው ይጋጋጣል ዛሬ እሱ ሊቀጥል፡
➽#ፋኖ_
ድንገት አዘናግቶ እህቴን ደፈራት፡
አንች እስላም እያለ በስሟ ሳይጠራት፡
እንደዚህም ሆና አልተበገረችም፡
የጎንደሯ ኮከብ እንደ አንተ አይደለችም፡
ዛሬ ክስተት ገጥሞህ ግፍ ብትሰራባትም፡
የጀግና እምነት ልጂ ነች አትርበተበትም፡
ከማንም በስተፊት አንተ ነህ ጠላቷ፡
ደግሞም ኢንሻ አሏህ ይወጣል ጥቃቷ፡
የጀግና ልብ እምነት ጀግና ነው እምነቷ፡
ዛሬም ሳትበገር በፅናት ላይ ቆማ አለ ቅንነቷ፡
➽#ፋኖ_
አንት የአሏህ ጠላት የካፊር ዘበኛ፡
ቦቅቧቃ ቅዘናም ወኔ ቢስ ምቀኛ፡
ራዕይ የሌለህ ስድ አደግ እረኛ፡
የኦርቶዶክስ እምነት የላከህ ዘረኛ፡
ዛሬ ክስተት ገጥሞህ አማኝን ብትገድልም፡
ፈፅሞ እስልምናን ልታጠፋ አትችልም፡
➽#ፋኖ__
ፋኖ ካልተባለ ፈፅሞ አሸባሪ፡
ሰውን በዕምነቱ ያጠቃ ቀባሪ፡
ከመቃብር ቦታ ሙታንን ያስቀረ፡
ፍትህ የሚፀየፍ ከኋላ የቀረ፡
በአፄ ማንነት ላይ ገብቶ የታሰረ፡
ስኬትን ሳያገኝ ሁሌም የከሰረ፡
የሀገር ፍቅር ሞራል የሌለው ፈፅሞ፡
ሙስሊምን ለማጥቃት የመጣ ፈርሞ፡
መስጁዱን አቃጥሎ በጭፈራ ከርሞ፡
➽#ፋኖ__
በንፁሀኖች ደም እጁ የጨቀዬ፡
አሸባሪነቱን ለአለም ያሳዬ፡
የፋኖን ርክሰት በቃል ለማስረዳት፡
ማስረጃው በቂ ነው ንግግሩን መቅዳት፡
ክብርቷን እህቴን አስገድዶ ደፍሮ፡
እጁን እንደመስጠት ለህግ አካል አፍሮ፡
የበለጠ በደል ለመስራት የሚያስብ፡
የርሱ አይነት መሀይም ሁሌ እሚሰበስብ፡
ሀራም እየበላ ሀራም የሚከስብ፡
በቃ እብድ ነው ፋኖ ፈፅሞ እማያስብ፡
➽#ፋኖ_
ግብስብስ መሀይም የደንቆሮ መንጋ፡
የሰው ደም ካልጠጣ ውስጡ የማይረጋ፡
ባለ እውር አእምሮ የሀገራችን ስጋት፡
የፍትህ ፈላጊ የዘወትር ውጋት፡
ሀገሬን ከሰላም በረብሻ ያናጋት፡
ሰው መሳይ እንስሳ የሚባል ቅዱሳን፡
የእውነት ባህሪው ግን አዕምሮ አልባ እርኩሳን፡
የሰላም ጠላቶች የሀበሻ ሸክም፡
ሁሌ እየነካካ ትዕግስት የሚያደክም፡
የወንድ አልጫ ነው ፋኖ እሚባል እርኩስ፡
በያዘው መሳሪያ ሴት ላይ የሚተኩስ፡
➽#ፋኖ_
እውቀት እንኳን የለው ሰወችን ለመምራት፡
ወይ ወንድነት የለው ለሀገር ለመስራት፡
በቃ ስራው ይህ ነው ሁሌ ሽብር መጥራት፡
ይህ ነው ፋኖ ስራው ሴት ደፍሮ ማቅራራት፡
➽ኑር
---------------------------------
ለሀገር ለወገኑ ፈፅሞ እማይራራ፡
ወገኑን በመግደል ፎክሮ እሚያቅራራ፡
የጥላቻ ካዝና የተንኮል ጎተራ፡
የርኩሳኖች ቅልብ ፋኖ ነው ደብተራ፡
በሙስሊም ጥላቻ የታጨቀ ልቡ፡
በሰው ደም ፀቅይቶ የቆሸሸ ቀልቡ፡
በደብተራ ትርክት ጥላቻን የጠጣ፡
ቀምቀኝነት ዘውግ ፊቱ ነገረጣ፡
➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽
ውስጡ የጨቀዬ በኢስላም ጥላቻ፡
የአፄው ርዝራዥ የማይኖረው አቻ፡
አስተሳሰበ እውር ሰው መሳይ ጉልቻ፡
ኢስላምን ለማጥቃት ተልኮ ሰልጥኖ፡
መስጂድ የሚያቃጥል ሴት ደፋሪ ፈጥኖ፡
የኢትዮጲያ ሸክም በቃ ይህ ነው ፋኖ፡
ከአፄ አባቶቹ የወረሰውን ጥል፡
ይሔው ይጋጋጣል ዛሬ እሱ ሊቀጥል፡
➽#ፋኖ_
ድንገት አዘናግቶ እህቴን ደፈራት፡
አንች እስላም እያለ በስሟ ሳይጠራት፡
እንደዚህም ሆና አልተበገረችም፡
የጎንደሯ ኮከብ እንደ አንተ አይደለችም፡
ዛሬ ክስተት ገጥሞህ ግፍ ብትሰራባትም፡
የጀግና እምነት ልጂ ነች አትርበተበትም፡
ከማንም በስተፊት አንተ ነህ ጠላቷ፡
ደግሞም ኢንሻ አሏህ ይወጣል ጥቃቷ፡
የጀግና ልብ እምነት ጀግና ነው እምነቷ፡
ዛሬም ሳትበገር በፅናት ላይ ቆማ አለ ቅንነቷ፡
➽#ፋኖ_
አንት የአሏህ ጠላት የካፊር ዘበኛ፡
ቦቅቧቃ ቅዘናም ወኔ ቢስ ምቀኛ፡
ራዕይ የሌለህ ስድ አደግ እረኛ፡
የኦርቶዶክስ እምነት የላከህ ዘረኛ፡
ዛሬ ክስተት ገጥሞህ አማኝን ብትገድልም፡
ፈፅሞ እስልምናን ልታጠፋ አትችልም፡
➽#ፋኖ__
ፋኖ ካልተባለ ፈፅሞ አሸባሪ፡
ሰውን በዕምነቱ ያጠቃ ቀባሪ፡
ከመቃብር ቦታ ሙታንን ያስቀረ፡
ፍትህ የሚፀየፍ ከኋላ የቀረ፡
በአፄ ማንነት ላይ ገብቶ የታሰረ፡
ስኬትን ሳያገኝ ሁሌም የከሰረ፡
የሀገር ፍቅር ሞራል የሌለው ፈፅሞ፡
ሙስሊምን ለማጥቃት የመጣ ፈርሞ፡
መስጁዱን አቃጥሎ በጭፈራ ከርሞ፡
➽#ፋኖ__
በንፁሀኖች ደም እጁ የጨቀዬ፡
አሸባሪነቱን ለአለም ያሳዬ፡
የፋኖን ርክሰት በቃል ለማስረዳት፡
ማስረጃው በቂ ነው ንግግሩን መቅዳት፡
ክብርቷን እህቴን አስገድዶ ደፍሮ፡
እጁን እንደመስጠት ለህግ አካል አፍሮ፡
የበለጠ በደል ለመስራት የሚያስብ፡
የርሱ አይነት መሀይም ሁሌ እሚሰበስብ፡
ሀራም እየበላ ሀራም የሚከስብ፡
በቃ እብድ ነው ፋኖ ፈፅሞ እማያስብ፡
➽#ፋኖ_
ግብስብስ መሀይም የደንቆሮ መንጋ፡
የሰው ደም ካልጠጣ ውስጡ የማይረጋ፡
ባለ እውር አእምሮ የሀገራችን ስጋት፡
የፍትህ ፈላጊ የዘወትር ውጋት፡
ሀገሬን ከሰላም በረብሻ ያናጋት፡
ሰው መሳይ እንስሳ የሚባል ቅዱሳን፡
የእውነት ባህሪው ግን አዕምሮ አልባ እርኩሳን፡
የሰላም ጠላቶች የሀበሻ ሸክም፡
ሁሌ እየነካካ ትዕግስት የሚያደክም፡
የወንድ አልጫ ነው ፋኖ እሚባል እርኩስ፡
በያዘው መሳሪያ ሴት ላይ የሚተኩስ፡
➽#ፋኖ_
እውቀት እንኳን የለው ሰወችን ለመምራት፡
ወይ ወንድነት የለው ለሀገር ለመስራት፡
በቃ ስራው ይህ ነው ሁሌ ሽብር መጥራት፡
ይህ ነው ፋኖ ስራው ሴት ደፍሮ ማቅራራት፡
➽ኑር
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ተመልከቱ ህፀናቶቹ ጭምር የሚናገሩትን ሙስሊሞች ነቃ በሉ!!
በህወሃትና በአልሸባብ የሰለጠኑ ልጆችi በሆኑ ቤቶች ውስጥ ምን እየተዶለተ እንደሆነ እነዚህ ሚስጥር የማያውቁ ልጆች እየተናገሩ ነው።
በህወሃትና በአልሸባብ የሰለጠኑ ልጆችi በሆኑ ቤቶች ውስጥ ምን እየተዶለተ እንደሆነ እነዚህ ሚስጥር የማያውቁ ልጆች እየተናገሩ ነው።