#ጎንደር_እንደት_አደርሽ_!!
--------------------------------
እንደትስ አደሩ እነዚያ ጭቁኖች፡
በአሏህ ያመኑት ቆፍጣና ሙዕሚኖች፡
በእምነት የሞቱት የፅንስሽ ላይ ጀግኖች፡
➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽
ፍትህ የሌለብሽ በግፍ የተሞላሽ፡
የገዛ ልጂሽን በእምነቱ የጠላሽ፡
መስጂዱን አቃጥለሽ ስጋውን የበላሽ፡
ደሙን ጠጥተሽው በምቾት የደላሽ፡
➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽
ይህን ጉድ ፈፅመሽ እስካሁን ያላፈርሽ፡
በአንባ ገነን ቁና በግፍ የተሰፈርሽ፡
የጨቋኞች ምድር ጎንደር እንደት አደርሽ፡
➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽
#ኑር
--------------------------------
እንደትስ አደሩ እነዚያ ጭቁኖች፡
በአሏህ ያመኑት ቆፍጣና ሙዕሚኖች፡
በእምነት የሞቱት የፅንስሽ ላይ ጀግኖች፡
➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽
ፍትህ የሌለብሽ በግፍ የተሞላሽ፡
የገዛ ልጂሽን በእምነቱ የጠላሽ፡
መስጂዱን አቃጥለሽ ስጋውን የበላሽ፡
ደሙን ጠጥተሽው በምቾት የደላሽ፡
➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽
ይህን ጉድ ፈፅመሽ እስካሁን ያላፈርሽ፡
በአንባ ገነን ቁና በግፍ የተሰፈርሽ፡
የጨቋኞች ምድር ጎንደር እንደት አደርሽ፡
➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽➽
#ኑር
√ አሸባሪዎቹ፦ ከስልጤ ዕቃ አንገዛም!
√ የባድ ወልድ፦ ሲጀመር ስልጤ አረቄና ጠላ መች ይሸጣልና! ሲቀጥል ሪዝቃችን በአላህ እጅ እንጂ በሰካራም እጅ አይደለም!👌
√ የባድ ወልድ፦ ሲጀመር ስልጤ አረቄና ጠላ መች ይሸጣልና! ሲቀጥል ሪዝቃችን በአላህ እጅ እንጂ በሰካራም እጅ አይደለም!👌
ዛሬ በጁሙዓህ ሶላት ላይና ኋላ በሚካሄደው የአብዮት አደባባይ የጎዳና ላይ ኢፍጣር ተመሳስለው በመግባት ሁከት የሚፈጥሩ ጽንፈኞች ሊኖሩ ስለሚችሉ፤ በሁሉም የሃገሪቱ ክፍሎች ዙሪያችሁን በጥንቃቄ ተመልከቱ።
አላህ ከከሀዲያን ተንኮል የምንፀዳበት ለሸሂዶቻችን ያማረ ጀነትን፣ለታመሙት ፈጣን አፍያን፣ ለተበደሉት ድልን የምንጎናፀፍበት ጁምዓ አላህ ያድርግልን
┈┈•••✿❒🌹❒✿•••┈┈
❤️اللهم صلى وسلم على سيدنا محمد💚
የፍቅር እና የእዝነት ተምሳሌት በሆኑት አሽረፈል ኸልቅ ላይ ሰለዋት ማውረድ፣ ጁምዓችሁን በካህፍ እና በዱዓ ወንድሞቻችንን አትርሷቸው
የተዋበ ጁምዓ ይሁንልን
┈┈•••✿❒🌹❒✿•••┈┈
❤️اللهم صلى وسلم على سيدنا محمد💚
የፍቅር እና የእዝነት ተምሳሌት በሆኑት አሽረፈል ኸልቅ ላይ ሰለዋት ማውረድ፣ ጁምዓችሁን በካህፍ እና በዱዓ ወንድሞቻችንን አትርሷቸው
የተዋበ ጁምዓ ይሁንልን
ይህች በምስሉ ላይ የምትመለከቷት እህታችን ትላንት ማታ (21/08/2014) በኮልፌ ቁባ መስጂድ ለተራዊሕ ገብታ ከዛም ተሃጁድ ሰግዳ ሱብሒ እየተሰገደ እያለ ከመስጂድ ወጥታ መንገድ ላይ ስትጮህ ሰጋጆች ይዘዋት ወደ መስጂድ አስገቧት።
ከሱብሒ በኋላ እስካሁኑ ሰዓት ድረስ እየተቀራባት ነው።
አስቸጋሪው ነገር ልጅቷ ራሷን አታውቅም፣ ስልክም አልያዘችም፣ መታወቂያም የላትም፣ የሚያውቃትም ሰው የለም።
ስለዚህ የምታውቋት ካላችሁ ቤተሰቦቿን ወይም የሚያውቋት ጓደኞቿን በማሳወቅ ተባበሩን።
ከታች ባለው ስልክ ደውላችሁ ማግኘት ትችላላችሁ።
መቅሱድ 0913721341
ሙሳ 0946940163
ዓቲቅ 0973649365
ሼር ሼር ሼር
ከሱብሒ በኋላ እስካሁኑ ሰዓት ድረስ እየተቀራባት ነው።
አስቸጋሪው ነገር ልጅቷ ራሷን አታውቅም፣ ስልክም አልያዘችም፣ መታወቂያም የላትም፣ የሚያውቃትም ሰው የለም።
ስለዚህ የምታውቋት ካላችሁ ቤተሰቦቿን ወይም የሚያውቋት ጓደኞቿን በማሳወቅ ተባበሩን።
ከታች ባለው ስልክ ደውላችሁ ማግኘት ትችላላችሁ።
መቅሱድ 0913721341
ሙሳ 0946940163
ዓቲቅ 0973649365
ሼር ሼር ሼር
የሁለት "መጤዎች" ወግ
.
እውነቱ ከምንጩ፣
ነገርም ከእንጭጩ፣
በልቦናህ ይደር፣ከውስጥህ እንዳይወጣ፤
እንግዳ ቤት አይወርስም፣
ቀድሞ ስለመጣ።
ደግሞስ. . .
ምነው እንደ አናጢ፣ጣሪያውን መታኸው?
ተጠለልክበት እንጂ. . .
አንተስ መች ሠራኸው?
.
.
እውነቱ ከምንጩ፣
ነገርም ከእንጭጩ፣
በልቦናህ ይደር፣ከውስጥህ እንዳይወጣ፤
እንግዳ ቤት አይወርስም፣
ቀድሞ ስለመጣ።
ደግሞስ. . .
ምነው እንደ አናጢ፣ጣሪያውን መታኸው?
ተጠለልክበት እንጂ. . .
አንተስ መች ሠራኸው?
.
Foolishness at its peak!
የዝናብ እጥረት አጋጥሞን ቁኑት እየተደረገባት ባለች ሃገር ዝናብ መጣሉ ያስደስታል ወይንስ ያስከፋል?
ከጠዋት በጸሐይ ሐረሩ ስትቃጠል ያተፈደች ከተማ ከሰዓት ገና ውዹእ አድርገን ስንሄድባት ዝናብ ማዝነቧ ታዕምርነቱ ለኛ ነው ወይንስ በኛ ላይ ነው?
ዝናቡ በዛው ቀጥሎ አላሰግድ ቢል እንኳ ትንሽ ለመዋሸት እንኳ ይመቻቸው ነበር።
ይልቅ እነርሱ የነጀሱትን አጸዳልንና በንጹሕ መሬት ላይ ሰገድን፤ አፈጠርን፤ ሳናፈጥ ተበተንን! ኸላስ! ቀጣይም ይደገማል!
የዝናብ እጥረት አጋጥሞን ቁኑት እየተደረገባት ባለች ሃገር ዝናብ መጣሉ ያስደስታል ወይንስ ያስከፋል?
ከጠዋት በጸሐይ ሐረሩ ስትቃጠል ያተፈደች ከተማ ከሰዓት ገና ውዹእ አድርገን ስንሄድባት ዝናብ ማዝነቧ ታዕምርነቱ ለኛ ነው ወይንስ በኛ ላይ ነው?
ዝናቡ በዛው ቀጥሎ አላሰግድ ቢል እንኳ ትንሽ ለመዋሸት እንኳ ይመቻቸው ነበር።
ይልቅ እነርሱ የነጀሱትን አጸዳልንና በንጹሕ መሬት ላይ ሰገድን፤ አፈጠርን፤ ሳናፈጥ ተበተንን! ኸላስ! ቀጣይም ይደገማል!
ስድስቱ የሸዋል ቀን ፆም!
ረሱል ﷺ እንዲህ ይላሉ:- "ረመዳንን ፆሞ የሸዋልን ስድስት ቀናት ፆምን
ያስከተለ አመቱን ሙሉ እንደፆመ ይቆጠራል።"
ሙስሊም ዘግበውታል!
ረሱል ﷺ እንዲህ ይላሉ:- "ረመዳንን ፆሞ የሸዋልን ስድስት ቀናት ፆምን
ያስከተለ አመቱን ሙሉ እንደፆመ ይቆጠራል።"
ሙስሊም ዘግበውታል!
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ይድረስ፦
~
1- ሚስትህን ለፈታኸው፡
ልጆችህን ለዒድ አስበሃቸዋል? ወይስ እነሱንም ከናታቸው ጋር ፈተሃቸዋል?
2- የየቲሞች አጎት ለሆንከው፡
የሟች ወንድምህን ልጆች ትጠይቃለህ? ወይስ ከቀበርከው ወንድምህ ጋር ረስተሃቸዋል?
3- ባሏ የሞተባት እህት ያለችህ :
እህትህን ትኑር ትሙት ጠይቀሀል? በልታለች ወይስ ተርባለች? ወይስ እህትነቷ ቁጥር ብቻ ነው?
ይድረስ ለሁላችን እጃችንን የሚጠብቁ፣ ከኛ የቀረብ ሰው የሌላቸው ቤተሰቦቻችን በምን ላይ ናቸው? በዒድ በምን መልኩ እንዲያስታውሱን እንፈልጋለን? ያቅማችንን ያክል ከልባቸው ውስጥ ደስታ ማስገባት ያሳስበናል? ወይስ ሀዘን ትካዜያቸው ምንም አይመስለንም !
-
ተነካክቶ ከዐረብኛ የተመለሰ
=
https://t.me/IbnuMunewor
~
1- ሚስትህን ለፈታኸው፡
ልጆችህን ለዒድ አስበሃቸዋል? ወይስ እነሱንም ከናታቸው ጋር ፈተሃቸዋል?
2- የየቲሞች አጎት ለሆንከው፡
የሟች ወንድምህን ልጆች ትጠይቃለህ? ወይስ ከቀበርከው ወንድምህ ጋር ረስተሃቸዋል?
3- ባሏ የሞተባት እህት ያለችህ :
እህትህን ትኑር ትሙት ጠይቀሀል? በልታለች ወይስ ተርባለች? ወይስ እህትነቷ ቁጥር ብቻ ነው?
ይድረስ ለሁላችን እጃችንን የሚጠብቁ፣ ከኛ የቀረብ ሰው የሌላቸው ቤተሰቦቻችን በምን ላይ ናቸው? በዒድ በምን መልኩ እንዲያስታውሱን እንፈልጋለን? ያቅማችንን ያክል ከልባቸው ውስጥ ደስታ ማስገባት ያሳስበናል? ወይስ ሀዘን ትካዜያቸው ምንም አይመስለንም !
-
ተነካክቶ ከዐረብኛ የተመለሰ
=
https://t.me/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
Forwarded from Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹
ሰበር‼
======
✍ በዛሬው ዕለት በሃገረ ሳዑዲ ዓረቢያ የሸዋልን ጨረቃ ለመመልከት ጥረት ቢደረግም ልትታይ ስላልቻለች፤ ነገ ዕለተ እሁድ ሚያዚያ 23, 2014 E.C. የወርሃ ረመዿን 30ኛ ቀን ሲሆን ሰኞ ሚያዚያ 24, 2014 E.C./ ሸዋል 01, 1443 H.C. የዒደ-ል-ፊጥር በዓል ይሆናል።
እንኳን አደረሰን! አላህ ወንጀላችንን ሁሉ ምሮ መልካም ሥራችንን ይቀበለን!
BREAKING NEWS | The Crescent for the month of Shawwal 1443 was NOT SEEN today, subsequently:
Monday, 2nd May 2022 will be the day of Eid Al Fitr
The month of Ramadan 1443 will complete 30 days tomorrow
||
t.me/MuradTadesse
======
✍ በዛሬው ዕለት በሃገረ ሳዑዲ ዓረቢያ የሸዋልን ጨረቃ ለመመልከት ጥረት ቢደረግም ልትታይ ስላልቻለች፤ ነገ ዕለተ እሁድ ሚያዚያ 23, 2014 E.C. የወርሃ ረመዿን 30ኛ ቀን ሲሆን ሰኞ ሚያዚያ 24, 2014 E.C./ ሸዋል 01, 1443 H.C. የዒደ-ል-ፊጥር በዓል ይሆናል።
እንኳን አደረሰን! አላህ ወንጀላችንን ሁሉ ምሮ መልካም ሥራችንን ይቀበለን!
BREAKING NEWS | The Crescent for the month of Shawwal 1443 was NOT SEEN today, subsequently:
Monday, 2nd May 2022 will be the day of Eid Al Fitr
The month of Ramadan 1443 will complete 30 days tomorrow
||
t.me/MuradTadesse
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይሄው ሙስሊሙ እንደ እብድ ውሻ መነገድ ላይ እየተጠበቅ በድንጋ ጣጣውን ይፈጅ ይዟል።
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
"እንኳን ፆመ ልጓሙን ፈታላችሁ"
~
ኡኡቴ! የእንኳን አደረሳችሁ መግለጫ መሆኑ ነው። አይ አለማወቅ። ኧረ እኛ አልተለጎምንም። በረመዳን ማለቅም እናዝናለን እንጂ አንደሰትም። ረመዳን እኮ የስንት ኸይር ወር ነው። ብቻ አልሐምዱ ሊላህ። አንድ የፆም ቀን ተጨምሮልናል። ዒዳችን ሰኞ ነው። በኸይር ከደመቀው የረመዳን ቀን ውስጥ አንዲት ተርፋልናለች ይላሉ ሙስሊሞች።
~
https://t.me/IbnuMunewor
~
ኡኡቴ! የእንኳን አደረሳችሁ መግለጫ መሆኑ ነው። አይ አለማወቅ። ኧረ እኛ አልተለጎምንም። በረመዳን ማለቅም እናዝናለን እንጂ አንደሰትም። ረመዳን እኮ የስንት ኸይር ወር ነው። ብቻ አልሐምዱ ሊላህ። አንድ የፆም ቀን ተጨምሮልናል። ዒዳችን ሰኞ ነው። በኸይር ከደመቀው የረመዳን ቀን ውስጥ አንዲት ተርፋልናለች ይላሉ ሙስሊሞች።
~
https://t.me/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
◾️የሰለፎቻችን የረመዷን አጨራረስ
💦ሸኽ ፈውዛን አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ አሉ።
✅ የረመዷን መጨረሻ ላይ ሰለፎች (ቀደምቶች) እስቲግፋርና ወደ አላህ መመለስን ያበዙ ነበር። በስራቸው ላይ አላህን ይፈሩ ነበር። ረመዷንም ሆነ ከረመዷን ውጪ በኢባዳ ላይ በጣም ይጠነክሩ ነበር። እንዲ ከመታገላቸውም ጋር ረመዷን ላይ የሰሩትን ስራ አይቀበለንም ይሆን? በማለት አላህ ይፈሩ ነበር። ከዚህም ፍራቻ የተነሳ ወደ አላህ በመመለስ እስቲግፋርን ይጠይቁ ነበር።
📚መጃሊሱ ሸህር ረመዷን
👉እኛስ ከነሱ አንፃር የት ነን? ምንስ እየሰራን ነው? አጨራረሳችንን በመልካም ለማሳመር ምን ያክል እየጣርን ነው? መልሱ ለሁላችንም ግልፅ ነው።
💦ሸኽ ፈውዛን አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ አሉ።
✅ የረመዷን መጨረሻ ላይ ሰለፎች (ቀደምቶች) እስቲግፋርና ወደ አላህ መመለስን ያበዙ ነበር። በስራቸው ላይ አላህን ይፈሩ ነበር። ረመዷንም ሆነ ከረመዷን ውጪ በኢባዳ ላይ በጣም ይጠነክሩ ነበር። እንዲ ከመታገላቸውም ጋር ረመዷን ላይ የሰሩትን ስራ አይቀበለንም ይሆን? በማለት አላህ ይፈሩ ነበር። ከዚህም ፍራቻ የተነሳ ወደ አላህ በመመለስ እስቲግፋርን ይጠይቁ ነበር።
📚መጃሊሱ ሸህር ረመዷን
👉እኛስ ከነሱ አንፃር የት ነን? ምንስ እየሰራን ነው? አጨራረሳችንን በመልካም ለማሳመር ምን ያክል እየጣርን ነው? መልሱ ለሁላችንም ግልፅ ነው።