Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ለጉራ ከሚውል እውቀት ይልቅ መሀይምነት ሺህ ጊዜ ይሻላል።
•
ተውሒድ ቀራህ፤
ፊቅህ ቀራህ፤
ኡሱል ቀራህ፤
ነሕውና ሶርፍ ቀራህ፤
ቁርኣን በተጅዊድ ሐፈዝክ፤
•
•
•
አካዳሚ ተማርክ፤
መማርህ ትህትና ካላላበሰህ፣ አላህን መፍራትን ካላወረሰህ አንተ የሰው ትንሽ ነህ! ከንቱ ፍጡር!!
።
http://t.me/IbnuMunewor
•
ተውሒድ ቀራህ፤
ፊቅህ ቀራህ፤
ኡሱል ቀራህ፤
ነሕውና ሶርፍ ቀራህ፤
ቁርኣን በተጅዊድ ሐፈዝክ፤
•
•
•
አካዳሚ ተማርክ፤
መማርህ ትህትና ካላላበሰህ፣ አላህን መፍራትን ካላወረሰህ አንተ የሰው ትንሽ ነህ! ከንቱ ፍጡር!!
።
http://t.me/IbnuMunewor
🕋 Asaaki Islaaminnâ diinih addal kaxxam naba ayo kinni !!
🕋 Yalli SW Asaakih ayrot aban dooqa oggolaamih taagah away qafar baaxoo kee baadal yanih yan taqabitteetah dooqa abnam faxximta.
🕋 Asaaku soomuh aseh yan marak soom Ylli raabitay.
🕋Muslimiin nasrii kee maysole qarfa neh abay.
Aamiin
@httpsDiiniKeeAnaakara
🕋 Yalli SW Asaakih ayrot aban dooqa oggolaamih taagah away qafar baaxoo kee baadal yanih yan taqabitteetah dooqa abnam faxximta.
🕋 Asaaku soomuh aseh yan marak soom Ylli raabitay.
🕋Muslimiin nasrii kee maysole qarfa neh abay.
Aamiin
@httpsDiiniKeeAnaakara
“ الله أكبر، الله أكبر، الله أكبر
لا إله إلا الله
والله أكبر، الله أكبر، ولله الحمد “
لا إله إلا الله
والله أكبر، الله أكبر، ولله الحمد “
🕋 Cajji mari asaaku # Ardul_qarfal assa iyyeenih, orba muzdalifa fan abelon.
ken cajji Yalli raabitay, neh kaaduk saami yacaay.
Aamiin.
t.me/httpsDiiniKeeAnaakara
ken cajji Yalli raabitay, neh kaaduk saami yacaay.
Aamiin.
t.me/httpsDiiniKeeAnaakara
Telegram
Diinii kee Anaakara (Md Ali)
دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية
★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat
Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol
★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat
Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol
عيدكم مبارك!
تقبلﷲ منا ومنكم صالح الأعمال!
ኢዳችሁ የተባረከ ይሁን!
አላህ ከኛም ከናንተም መልካም ስራችንን ይቀበለን!
☪ Qiid Mubaarak☂
☂ Meqe taamoomik abitneeh, abiteenim, Yallih neh oggolay !
t.me/httpsDiiniKeeAnaakara
تقبلﷲ منا ومنكم صالح الأعمال!
ኢዳችሁ የተባረከ ይሁን!
አላህ ከኛም ከናንተም መልካም ስራችንን ይቀበለን!
☪ Qiid Mubaarak☂
☂ Meqe taamoomik abitneeh, abiteenim, Yallih neh oggolay !
t.me/httpsDiiniKeeAnaakara
Telegram
Diinii kee Anaakara (Md Ali)
دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية
★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat
Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol
★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat
Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol
☪ Qiid Mubaarak
☂ A chanalih addal yan massakaxxle qunxaaneytaw, Qiddi diyaara sin Taafay !
“ Lebbeyka Allaahumma Labbeeyk, Labbeyka Laa Shariika laka Labbeyk, Innal-camda, wanniqmata, laka walmulk, Laa Shariika laka, Labbeyka ....”
🕋 Unkaq 1440 H.L qiidul adhcal-mubarak salaamah sin gufseeh, nee gufsem !!
🕋 ለበይክ አላሁመ ለበይክ
ለበይከ ላሸሪከ ለከ ለበይክ
ኢነልሐምደ
ወንኒዕመተ
ለከ ወልሙልክ
ላሸሪከ ለክ!!
ለ1440ኛው የኢድ አል~አድሃ {አረፋ}በዓል በሰላም አደረሳችሁ 🌙🌙
t.me/httpsDiiniKeeAnaakara
☂ A chanalih addal yan massakaxxle qunxaaneytaw, Qiddi diyaara sin Taafay !
“ Lebbeyka Allaahumma Labbeeyk, Labbeyka Laa Shariika laka Labbeyk, Innal-camda, wanniqmata, laka walmulk, Laa Shariika laka, Labbeyka ....”
🕋 Unkaq 1440 H.L qiidul adhcal-mubarak salaamah sin gufseeh, nee gufsem !!
🕋 ለበይክ አላሁመ ለበይክ
ለበይከ ላሸሪከ ለከ ለበይክ
ኢነልሐምደ
ወንኒዕመተ
ለከ ወልሙልክ
ላሸሪከ ለክ!!
ለ1440ኛው የኢድ አል~አድሃ {አረፋ}በዓል በሰላም አደረሳችሁ 🌙🌙
t.me/httpsDiiniKeeAnaakara
Telegram
Diinii kee Anaakara (Md Ali)
دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية
★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat
Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol
★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat
Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol
Forwarded from قناة بنت الشيخ مقبل بن هادي الوادعي رحمه الله
👇Qarfah Masgaada abaanamak tû xiiq....!!
➡️ Qarfah yasguuden lac xagaral leh yan xagoorih gide maqaanek/ajrik edde geyan !!
➡️ Qarfah yasguuden lacak qabali baaxol caxitaamak, naharal Yalla gufa !!
Wohuk kalah mangoh....!!
🔀 Cado kaaduk 3kkel hayya heenih cuggaanee qarfa abittam xiqe wayta masaakiinah kuraanam faxximta👌
“ الله أكبر، الله أكبر، الله أكبر
لا إله إلا الله
والله أكبر، الله أكبر، ولله الحمد “
t.me/httpsDiiniKeeAnaakara
➡️ Qarfah yasguuden lac xagaral leh yan xagoorih gide maqaanek/ajrik edde geyan !!
➡️ Qarfah yasguuden lacak qabali baaxol caxitaamak, naharal Yalla gufa !!
Wohuk kalah mangoh....!!
🔀 Cado kaaduk 3kkel hayya heenih cuggaanee qarfa abittam xiqe wayta masaakiinah kuraanam faxximta👌
“ الله أكبر، الله أكبر، الله أكبر
لا إله إلا الله
والله أكبر، الله أكبر، ولله الحمد “
t.me/httpsDiiniKeeAnaakara
Telegram
Diinii kee Anaakara (Md Ali)
دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية
★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat
Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol
★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat
Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
"ዛሬ የፈተና ውጤት ይፋ አይሆንም።" ግን?
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዛሬ ነሀሴ 5 እንደሚለቀቅ በቅርቡ ሲገለፅ ነበር። አሁን ግን የፈተናዎች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር አቶ አርአያ ገ/እግዚአብሔር ከደቂቃዎች በፊት እንዳሳውቁኝ ግን "ውጤቱን ለማውጣት ትንሽ ተጨማሪ ስራ መስራት አስፈልጎናል። ዛሬ ሳይሆን ከሁለት ቀን በሁዋላ አካባቢ ይለቀቃል። ይህ መራዘም ያስፈለገው ከዛሬው በአል ጋር በተገናኘ ሳይሆን ትንሽ ሌላ የምንሰራው ስራ ስላጋጠመን ነው" ብለዋል።
ምንጭ: ኤሊያስ መሰረት
•
እነሱ ያቅዳሉ። አላህም ያቅዳል። አላህ ያለው ብቻም ይሆናል።
(وَإِذۡ یَمۡكُرُ بِكَ ٱلَّذِینَ كَفَرُوا۟ لِیُثۡبِتُوكَ أَوۡ یَقۡتُلُوكَ أَوۡ یُخۡرِجُوكَۚ وَیَمۡكُرُونَ وَیَمۡكُرُ ٱللَّهُۖ وَٱللَّهُ خَیۡرُ ٱلۡمَـٰكِرِینَ)
[سورة الأنفال 30]
።
ክፋታቸውን ግን ተመልከቱ። ዋሽተው እንኳ "ለበአሉ ብለን ነው" በማለት እንደ ውለታ እንዲታሰብላቸው አይፈልጉም። መቼም ውሸትን ተፀይፈው ነው የሚል የዋህ አይኖርም።
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዛሬ ነሀሴ 5 እንደሚለቀቅ በቅርቡ ሲገለፅ ነበር። አሁን ግን የፈተናዎች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር አቶ አርአያ ገ/እግዚአብሔር ከደቂቃዎች በፊት እንዳሳውቁኝ ግን "ውጤቱን ለማውጣት ትንሽ ተጨማሪ ስራ መስራት አስፈልጎናል። ዛሬ ሳይሆን ከሁለት ቀን በሁዋላ አካባቢ ይለቀቃል። ይህ መራዘም ያስፈለገው ከዛሬው በአል ጋር በተገናኘ ሳይሆን ትንሽ ሌላ የምንሰራው ስራ ስላጋጠመን ነው" ብለዋል።
ምንጭ: ኤሊያስ መሰረት
•
እነሱ ያቅዳሉ። አላህም ያቅዳል። አላህ ያለው ብቻም ይሆናል።
(وَإِذۡ یَمۡكُرُ بِكَ ٱلَّذِینَ كَفَرُوا۟ لِیُثۡبِتُوكَ أَوۡ یَقۡتُلُوكَ أَوۡ یُخۡرِجُوكَۚ وَیَمۡكُرُونَ وَیَمۡكُرُ ٱللَّهُۖ وَٱللَّهُ خَیۡرُ ٱلۡمَـٰكِرِینَ)
[سورة الأنفال 30]
።
ክፋታቸውን ግን ተመልከቱ። ዋሽተው እንኳ "ለበአሉ ብለን ነው" በማለት እንደ ውለታ እንዲታሰብላቸው አይፈልጉም። መቼም ውሸትን ተፀይፈው ነው የሚል የዋህ አይኖርም።
Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
እንደግመዋለን ዉጤት ማየት በጣም ቀላል ነው!!‼️
በኤጀንሲው ድረ-ገጽ app.neaea.gov.et በመግባት Admission በሚለው ሳጥን ውስጥ የመፈተኛ ቁጥራቸውን (Registration Number) በማስገባትና go የሚለውን አንዴ click በማድረግ መመልከት ትችላላችሁ።
#ሼር_ያድርጉ
@Esat_tv1
@Esat_tv1
በኤጀንሲው ድረ-ገጽ app.neaea.gov.et በመግባት Admission በሚለው ሳጥን ውስጥ የመፈተኛ ቁጥራቸውን (Registration Number) በማስገባትና go የሚለውን አንዴ click በማድረግ መመልከት ትችላላችሁ።
#ሼር_ያድርጉ
@Esat_tv1
@Esat_tv1
Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
12haytô footimah inticaan beeh suge qunxaaneytaw, meqe saami siinih qaagitna !!
Mango mari weeqa xayyoosaam naabbeh immay, faxe qaynatih ximmo tamaate way, tasbireenim faxximta.
Ximmo isin qambaalak sugteenim siinil daggowtek kaaduk #ejensi fan weeqa xayyosaanam xiqtaanah !
Meqe saami
Mango mari weeqa xayyoosaam naabbeh immay, faxe qaynatih ximmo tamaate way, tasbireenim faxximta.
Ximmo isin qambaalak sugteenim siinil daggowtek kaaduk #ejensi fan weeqa xayyosaanam xiqtaanah !
Meqe saami
ﻗﺎﻝ ﺍﻟﺸﻴﺦ ﺍﻷﻟﺒﺎﻧﻲ ﺭﺣﻤﻪ ﺍﻟﻠﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ :
( ﺻﺎﺣﺐ ﺍﻟﺤﻖ ﻳﻜﻔﻴﻪ ﺩﻟﻴﻞ
ﻭﺻﺎﺣﺐ ﺍﻟﻬﻮﻯ ﻻ ﻳﻜﻔﻴﻪ ﻭﻟﻮ ﺃﻟﻒ ﺩﻟﻴﻞ (!
( ﺻﺎﺣﺐ ﺍﻟﺤﻖ ﻳﻜﻔﻴﻪ ﺩﻟﻴﻞ
ﻭﺻﺎﺣﺐ ﺍﻟﻬﻮﻯ ﻻ ﻳﻜﻔﻴﻪ ﻭﻟﻮ ﺃﻟﻒ ﺩﻟﻴﻞ (!
❤️ Maxxa salfaleeh, muxxole qangooruuy xongolisak bacuurusnem 👌
“ الله أكبر، الله أكبر، الله أكبر
لا إله إلا الله
والله أكبر، الله أكبر، ولله الحمد “
Ciggilta qarfa fan muquk nee sugusay,👏
t.me/httpsDiiniKeeAnaakara
“ الله أكبر، الله أكبر، الله أكبر
لا إله إلا الله
والله أكبر، الله أكبر، ولله الحمد “
Ciggilta qarfa fan muquk nee sugusay,👏
t.me/httpsDiiniKeeAnaakara
Telegram
Diinii kee Anaakara (Md Ali)
دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية
★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat
Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol
★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat
Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol
Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
⚠️ማስጠንቀቂያ‼️
እባካችሁ በየትኛውም የክፍል ደረጃ ብትገኙም ይህንን መልዕክት ካያችሁት ለምታውቋቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችም ሆነ ወዳጆችዎ
#share በማድረግ መልዕክቱ እንዲደርሳቸው ላልሰሙት አድርሱ!!!
ዛሬ በሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ አካባቢ የቅሬታ ማስገቢያ ፎርም ወረቀቱን ኮፒ እያደረጉ የሚሸጡ ልጆች እንዳሉ ታዝበናል? ዛሬ ብዙ ተማሪ ባለማወቅ ይህንን አጋጣሚ ተጠቅመው በሚያተርፉ ነጋዴዎች መሸወዳቸውን ነግረውናል። ዋናው printed form ከኤጀንሲው በነጻ ያለምንም ክፍያ የሚሰጥ ስለሆነ....
@Esat_tv1
@Esat_tv1
እባካችሁ በየትኛውም የክፍል ደረጃ ብትገኙም ይህንን መልዕክት ካያችሁት ለምታውቋቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችም ሆነ ወዳጆችዎ
#share በማድረግ መልዕክቱ እንዲደርሳቸው ላልሰሙት አድርሱ!!!
ዛሬ በሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ አካባቢ የቅሬታ ማስገቢያ ፎርም ወረቀቱን ኮፒ እያደረጉ የሚሸጡ ልጆች እንዳሉ ታዝበናል? ዛሬ ብዙ ተማሪ ባለማወቅ ይህንን አጋጣሚ ተጠቅመው በሚያተርፉ ነጋዴዎች መሸወዳቸውን ነግረውናል። ዋናው printed form ከኤጀንሲው በነጻ ያለምንም ክፍያ የሚሰጥ ስለሆነ....
@Esat_tv1
@Esat_tv1
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
የዶ/ር ጥላዬ ጌቴ ማብራሪያ!
አፕቲትዩድን በሚመለከት፦
"...የሁለቱ ቡክሌቴች የመልስ መፍቻ ችግር እንዳለበት ዛሬ ተረጋግጧል። በተሻሻለውና በተስተካከለው የመልስ ቁልፍ እርማቱ እየተካሄደ ነው።"
"...329,000 ተማሪዎች ተፈትነዋል፤ ከነሱ ውስጥ ከ100 እስከ 150 ሺህ ተማሪዎች ውጤት ለውጥ ያመጣል ብለን እንገምታለን። ለውጥ ብቻ ሳይሆን በተለይም በጣም ጎበዝ ተማሪዎች ከ600 በላይ የሚያመጡ ሊኖሩ ይችላሉ። ተማሪዎችና ወላጆች በተፈጠረው ችግር ይቅርታ እየጠየቅን በትዕግስት እንዲጠብቁን እንጠይቃለን! በተወሰኑ ቀናት ውስጥ ታርሞ ትክክለኛው ውጤት ለተማሪዎቹ ይገለፃል"
ከአፕቲትዩድ ውጪ፦
"...የሌሎችን ችግሮች በተመለከተ ዛሬ ባለን መረጃ ከኤጀንሲው 3 ሺ የሚሆኑ ተማሪዎች ኦንላይን ቅሬታቸውን አቅርበዋል፤ 6 ሺ የሚሆኑ በአካል በፅሁፍ አቅርበዋል። በአጠቃላይ ወደ 9 ሺ ተማሪዎች ቅሬታቸውን አቅርበዋል የነሱም በደንብ ይታያል።"
"...ተማሪዎችና ወላጆች እዚህ ከሚመጡ ኦንላይ በተዘረጋው ስርዓት ቅሬታቸውን ቢያቀርቡ በእርግጠኝነት መልስ ይሰጣቸዋል።"
የታገደባቸውን ተማሪዎች በሚመለከት፦
"...በአጠቃላይ ፈተናው ምን ላይ ነው ችግሩ፤ ከፈተናው ነው? ከተማሪዎች ነው? ከአፈታተኑ ነው? ምን ላይ ነው ችግሩ? የሚለውን ለማጥናት አንድ ሀገራዊ ግብረ ኃይል አቋቁመን እያጣራው ይገኛል በቅርቡ የሚገለፅ ይሆናል።"
#TIKVAH_ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አፕቲትዩድን በሚመለከት፦
"...የሁለቱ ቡክሌቴች የመልስ መፍቻ ችግር እንዳለበት ዛሬ ተረጋግጧል። በተሻሻለውና በተስተካከለው የመልስ ቁልፍ እርማቱ እየተካሄደ ነው።"
"...329,000 ተማሪዎች ተፈትነዋል፤ ከነሱ ውስጥ ከ100 እስከ 150 ሺህ ተማሪዎች ውጤት ለውጥ ያመጣል ብለን እንገምታለን። ለውጥ ብቻ ሳይሆን በተለይም በጣም ጎበዝ ተማሪዎች ከ600 በላይ የሚያመጡ ሊኖሩ ይችላሉ። ተማሪዎችና ወላጆች በተፈጠረው ችግር ይቅርታ እየጠየቅን በትዕግስት እንዲጠብቁን እንጠይቃለን! በተወሰኑ ቀናት ውስጥ ታርሞ ትክክለኛው ውጤት ለተማሪዎቹ ይገለፃል"
ከአፕቲትዩድ ውጪ፦
"...የሌሎችን ችግሮች በተመለከተ ዛሬ ባለን መረጃ ከኤጀንሲው 3 ሺ የሚሆኑ ተማሪዎች ኦንላይን ቅሬታቸውን አቅርበዋል፤ 6 ሺ የሚሆኑ በአካል በፅሁፍ አቅርበዋል። በአጠቃላይ ወደ 9 ሺ ተማሪዎች ቅሬታቸውን አቅርበዋል የነሱም በደንብ ይታያል።"
"...ተማሪዎችና ወላጆች እዚህ ከሚመጡ ኦንላይ በተዘረጋው ስርዓት ቅሬታቸውን ቢያቀርቡ በእርግጠኝነት መልስ ይሰጣቸዋል።"
የታገደባቸውን ተማሪዎች በሚመለከት፦
"...በአጠቃላይ ፈተናው ምን ላይ ነው ችግሩ፤ ከፈተናው ነው? ከተማሪዎች ነው? ከአፈታተኑ ነው? ምን ላይ ነው ችግሩ? የሚለውን ለማጥናት አንድ ሀገራዊ ግብረ ኃይል አቋቁመን እያጣራው ይገኛል በቅርቡ የሚገለፅ ይሆናል።"
#TIKVAH_ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Forwarded from DW Amharic (DW Amharic)
👆በዩኒቨርሲቲ መግቢያ የፈተና ውጤት ላይ የቀረቡ ቅሬታዎች
የቪዲዮ ዘገባ፦ የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ይፋ ያደረገው የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ቅሬታ ማስነሳቱን ተከትሎ ኤጀንሲው ካለፈው ሰኞ ጀምሮ የቅሬታ መቀበያ ቅጽ በመስጠት ቅሬታዎችን እየተቀበለ ይገኛል። በኤጀንሲው ዋና መስሪያ ቤት በአካል መገኘት ቅሬታቸውን ሲያቀርቡ ያገኘናቸው ተማሪዎች ውጤቱ ዳግም እንዲመረመር ጠይቀዋል። ከተለያየ የሃገሪቱ አካባቢዎች የመጡት ወላጆች “የተጠበቀው ቀርቶ ያልተጠበቀው መከሰቱ እንዳሳዘናቸው” ገልጸዋል። መንግስት ትውልድ የደከመበትን ይህንን ጉዳይ በጥሞና እንዲያጤነውም ጠይቀዋል።
የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ አርአያ ግብረእግዚአብሄር ችግር የተስተዋለበት የስኮላስቲክ አፕቲትዩድ የትምህርት አይነት ብቻ መሆኑን ተናግረዋል። ይህም የፈተና ኮድ 21 እና 22 ላይ ብቻ የተከሰተ በመሆኑ እንደገና ታይቶ እና ታርሞ መጠናቀቁን ገልጸዋል። አዲሱ ውጤት ዛሬ አልያም ነገ ይፋ እንደሚደረግ የጠቆሙት ዋና ዳይሬክተሩ ይህን ተከትሎም “ቢያንስ ከተፈታኞች መካከል በግማሽ ያህሉ የተማሪዎች ውጤት ላይ ለውጥ ይኖራል” ብለዋል።
ይሁንና በሁሉም ትምህርቶች ውጤት ላይ እየቀረበ ያለው ቅሬታ ተገቢ ያልሆነ በመሆኑ ተቀባይነት የለውም ብለዋል። “አሁን ተማሪዎች በአካል እየመጡም ይሁን በድረ ገጽ እያቀረቡት ያለው ቅሬታ ኤጀንሲው ችግር አለበት ካለው አይነት በላይ በመሆኑ ቅሬታ ማቅረባቸው ትርጉም አይኖረውም ማለት ነው ወይ?” ስንል አቶ አርአያን ጠይቀናቸዋል። “አዎ! ከንቱ ድካም ነው። በሌሎች ትምህርቶች ላይ የተስተዋለ ችግር የለም። የሚስተካከልም ነገር አይኖርም” ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
(ቪዲዮ እና ዘገባ፦ ሰለሞን ሙጬ - ከአዲስ አበባ)
👉🏾 @dwamharicbot
የቪዲዮ ዘገባ፦ የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ይፋ ያደረገው የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ቅሬታ ማስነሳቱን ተከትሎ ኤጀንሲው ካለፈው ሰኞ ጀምሮ የቅሬታ መቀበያ ቅጽ በመስጠት ቅሬታዎችን እየተቀበለ ይገኛል። በኤጀንሲው ዋና መስሪያ ቤት በአካል መገኘት ቅሬታቸውን ሲያቀርቡ ያገኘናቸው ተማሪዎች ውጤቱ ዳግም እንዲመረመር ጠይቀዋል። ከተለያየ የሃገሪቱ አካባቢዎች የመጡት ወላጆች “የተጠበቀው ቀርቶ ያልተጠበቀው መከሰቱ እንዳሳዘናቸው” ገልጸዋል። መንግስት ትውልድ የደከመበትን ይህንን ጉዳይ በጥሞና እንዲያጤነውም ጠይቀዋል።
የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ አርአያ ግብረእግዚአብሄር ችግር የተስተዋለበት የስኮላስቲክ አፕቲትዩድ የትምህርት አይነት ብቻ መሆኑን ተናግረዋል። ይህም የፈተና ኮድ 21 እና 22 ላይ ብቻ የተከሰተ በመሆኑ እንደገና ታይቶ እና ታርሞ መጠናቀቁን ገልጸዋል። አዲሱ ውጤት ዛሬ አልያም ነገ ይፋ እንደሚደረግ የጠቆሙት ዋና ዳይሬክተሩ ይህን ተከትሎም “ቢያንስ ከተፈታኞች መካከል በግማሽ ያህሉ የተማሪዎች ውጤት ላይ ለውጥ ይኖራል” ብለዋል።
ይሁንና በሁሉም ትምህርቶች ውጤት ላይ እየቀረበ ያለው ቅሬታ ተገቢ ያልሆነ በመሆኑ ተቀባይነት የለውም ብለዋል። “አሁን ተማሪዎች በአካል እየመጡም ይሁን በድረ ገጽ እያቀረቡት ያለው ቅሬታ ኤጀንሲው ችግር አለበት ካለው አይነት በላይ በመሆኑ ቅሬታ ማቅረባቸው ትርጉም አይኖረውም ማለት ነው ወይ?” ስንል አቶ አርአያን ጠይቀናቸዋል። “አዎ! ከንቱ ድካም ነው። በሌሎች ትምህርቶች ላይ የተስተዋለ ችግር የለም። የሚስተካከልም ነገር አይኖርም” ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
(ቪዲዮ እና ዘገባ፦ ሰለሞን ሙጬ - ከአዲስ አበባ)
👉🏾 @dwamharicbot
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
የተስተካከለው ውጤት ይፋ ሆኗል!
app.neaea.gov.et
የተስተካከለውን የአፕቲትዩድ ውጤት #ከዛሬ ጀምሮ መመልከት እደምትችሉ የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ አስታውቋል።
ተማሪዎች ውጤታችሁን በሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ድረ-ገጽ app.neaea.gov.et በመግባት Admission በሚለው ሳጥን ውስጥ የመፈተኛ ቁጥራቸውን (Registration Number) በማስገባትና go የሚለውን አንዴ click በማድረግ መመልከት ትችላላችሁ።
#ሼር #share
@tsegabwolde @tikvahethiopia
app.neaea.gov.et
የተስተካከለውን የአፕቲትዩድ ውጤት #ከዛሬ ጀምሮ መመልከት እደምትችሉ የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ አስታውቋል።
ተማሪዎች ውጤታችሁን በሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ድረ-ገጽ app.neaea.gov.et በመግባት Admission በሚለው ሳጥን ውስጥ የመፈተኛ ቁጥራቸውን (Registration Number) በማስገባትና go የሚለውን አንዴ click በማድረግ መመልከት ትችላላችሁ።
#ሼር #share
@tsegabwolde @tikvahethiopia
