😡 Qajaban.....!!
Inki inki qunxaaneyti, Ramadhaan uddur meqe profile taswiiriy diini astle haysitan,
Ramadaan gaba kaleksa, sinni faxxa heen profile pic yantifiqen, ken wadaayay woh yable kaaduk ken elle katya.
Cubbussa hayteeniik, a waktil Diini astale profile taswiir dagoo mari luk sugele !!
🔀 Laakin nanu, Yalli (S.W) profile tasaawir nek yableemih xaagu linoo?
👌 Cubbusnam faxximta
Yi toobokoytaw/maqanxay, profile taswiirih diini farmo tatrussa pic haytaamat Yallih garil galto litom mahabbaalin !!
@httpsDiiniKeeAnaakara
➡️
Inki inki qunxaaneyti, Ramadhaan uddur meqe profile taswiiriy diini astle haysitan,
Ramadaan gaba kaleksa, sinni faxxa heen profile pic yantifiqen, ken wadaayay woh yable kaaduk ken elle katya.
Cubbussa hayteeniik, a waktil Diini astale profile taswiir dagoo mari luk sugele !!
🔀 Laakin nanu, Yalli (S.W) profile tasaawir nek yableemih xaagu linoo?
👌 Cubbusnam faxximta
Yi toobokoytaw/maqanxay, profile taswiirih diini farmo tatrussa pic haytaamat Yallih garil galto litom mahabbaalin !!
@httpsDiiniKeeAnaakara
➡️
Forwarded from ፍቅር እስከጀነት
°•☆♡✍ወንድሜ #ፂምህን #አሳድግ!!
ጺምን (ጢም ) ማሳደግ የነብያት የሶሃቦችና የቀደምት የኢስላም አባቶች የዲናቸው (የእምነታቸው) አንዱ አካል ነው፡፡ ፂም ማሳደግ ዋጂብ ለመሆኑ መረጃ ከቁርአን ከሐዲስ እና የዑለማዎች ስምምነት (ኢጅማዕ) አለ፡፡
1) ቁራናዊ መረጃ
قال الله تعالى (( قال يبنؤم لا تأخذ بلحيتي ولا برأسي ))
قال العلامة الشنقيطي في أضواء البيان ( ج 4 ص 506 ) عند تفسير هذه الآية
(( فهي دليل قرآني على إعفاء اللحية وعدم حلقها ) اهـ .
"የእናቴ ልጅ ሆይ ጢሜንም ራሴንም አትያዝ" ኢማም ሙሐመድ አሚን አሽ-ሺንቂጢ በዚህ አያ ማብራሪያቸው ከሱረቱ-ጣሃ ‹አድዋዑል በያን› ላይ እንዲህ ይላል:-
"ይህ አያ ጺምን ማሳደግ ባለበት መተውና አለመላጨት ዋጂብ ለመሆኑ ቁራናዊ መረጃ ነው አለ"
2) ከሐዲስ መረጃ
"عن نافع عن ابن عمر عن النبي صلى الله عليه وسلم قال «خالفوا المشركين وفروا اللحى وأحفوا الشوارب » متفق عليه
“ አጋሪዎችን ተቃረኗቸው፤ ጺማችሁን አወፍሩት (ባለመላጨት አብዙት)፣ ከአፍንጫ ስር ያለውን (ቀድሞቀመስ) ደግሞ አሳጥሩት፡፡
عن زيد بن أرقم رضي الله عنه قال: قال رسول الله صلى الله عليه وسلم: «من لم يأخذ من شاربه فليس منا» خرجه الترمذي في سننه وصححه الشيخ الألباني
ኢማም ቲርሚዚ በዘገቡት ሀዲስ ደግሞ የአላህ መልክተኛ እንዲህ ይላሉ፡
“ ከአፍንጫው ስር ያለውን ጸጉር ያላሳጠረ ከእኛ አይደለም፡፡ ”
👇👇👇👇👇👇👇👇
@fegegetasunanwe
ጺምን (ጢም ) ማሳደግ የነብያት የሶሃቦችና የቀደምት የኢስላም አባቶች የዲናቸው (የእምነታቸው) አንዱ አካል ነው፡፡ ፂም ማሳደግ ዋጂብ ለመሆኑ መረጃ ከቁርአን ከሐዲስ እና የዑለማዎች ስምምነት (ኢጅማዕ) አለ፡፡
1) ቁራናዊ መረጃ
قال الله تعالى (( قال يبنؤم لا تأخذ بلحيتي ولا برأسي ))
قال العلامة الشنقيطي في أضواء البيان ( ج 4 ص 506 ) عند تفسير هذه الآية
(( فهي دليل قرآني على إعفاء اللحية وعدم حلقها ) اهـ .
"የእናቴ ልጅ ሆይ ጢሜንም ራሴንም አትያዝ" ኢማም ሙሐመድ አሚን አሽ-ሺንቂጢ በዚህ አያ ማብራሪያቸው ከሱረቱ-ጣሃ ‹አድዋዑል በያን› ላይ እንዲህ ይላል:-
"ይህ አያ ጺምን ማሳደግ ባለበት መተውና አለመላጨት ዋጂብ ለመሆኑ ቁራናዊ መረጃ ነው አለ"
2) ከሐዲስ መረጃ
"عن نافع عن ابن عمر عن النبي صلى الله عليه وسلم قال «خالفوا المشركين وفروا اللحى وأحفوا الشوارب » متفق عليه
“ አጋሪዎችን ተቃረኗቸው፤ ጺማችሁን አወፍሩት (ባለመላጨት አብዙት)፣ ከአፍንጫ ስር ያለውን (ቀድሞቀመስ) ደግሞ አሳጥሩት፡፡
عن زيد بن أرقم رضي الله عنه قال: قال رسول الله صلى الله عليه وسلم: «من لم يأخذ من شاربه فليس منا» خرجه الترمذي في سننه وصححه الشيخ الألباني
ኢማም ቲርሚዚ በዘገቡት ሀዲስ ደግሞ የአላህ መልክተኛ እንዲህ ይላሉ፡
“ ከአፍንጫው ስር ያለውን ጸጉር ያላሳጠረ ከእኛ አይደለም፡፡ ”
👇👇👇👇👇👇👇👇
@fegegetasunanwe
Forwarded from NESIHA TV | ነሲሓ ቲቪ
Nesiha Tv Live.apk
6.4 MB
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ና ሬሳህን አንሳ!!
~~~~~~~~~~
"ኸሊፋው" ኤርዶጋን እንዲህ ይላል:–
"ሴኩላሪዝም ቱርክ የምትተገብረው ምድር ላይ በላጭና የከበረ ስርኣት ነው። ስለ ሰው የሚያሳስበንን ያክል ስለ ሱና፞ ወይም ሺዐ አያሳስበንም።"
።
* ሴኩላሪዝም የኩፍር ስርአት እንደሆነ ይታወቅ።
~~~~~~~~~~
"ኸሊፋው" ኤርዶጋን እንዲህ ይላል:–
"ሴኩላሪዝም ቱርክ የምትተገብረው ምድር ላይ በላጭና የከበረ ስርኣት ነው። ስለ ሰው የሚያሳስበንን ያክል ስለ ሱና፞ ወይም ሺዐ አያሳስበንም።"
።
* ሴኩላሪዝም የኩፍር ስርአት እንደሆነ ይታወቅ።
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዛሬ ወይም ነገ ከሰዓት ይለቀቃል!‼️
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ወይም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ፈተና ውጤት ዛሬ ወይም ነገ ከሰዓት በኋላ ይፋ እንደሚሆን ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ አስታውቋል።
የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ አርአያ ገብረእግዚያብሄር ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንዳሉት ፈተናዎቹ ዓለም አቀፍ ተወዳሪነታቸው በተመሰከረላቸው ዘመናዊ አዳዲስ የማረሚያ ማሽኖችን በመጠቀም በጥራት የታረሙ መሆናቸውም ተነግሯል።
ይሁንና በማህበራዊ ብዙሃን መገናኛዎች የ12ኛ ከፍል ውጤት ተለቋል ተብሎ የሚናፈሰው መረጃ ሃሰት ነው ብለዋል። የእርማቱ ስራ የተጠነቀቀቀ በመሆኑ ኤጀንሲው ዛሬ ወይም ነገ በኤጀንሲው ድረ-ገጽ በመግባት ተማሪዎች ውጤቶቻቸውን ማየት እንደሚችሉ ተገልጿል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ወይም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ፈተና ውጤት ዛሬ ወይም ነገ ከሰዓት በኋላ ይፋ እንደሚሆን ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ አስታውቋል።
የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ አርአያ ገብረእግዚያብሄር ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንዳሉት ፈተናዎቹ ዓለም አቀፍ ተወዳሪነታቸው በተመሰከረላቸው ዘመናዊ አዳዲስ የማረሚያ ማሽኖችን በመጠቀም በጥራት የታረሙ መሆናቸውም ተነግሯል።
ይሁንና በማህበራዊ ብዙሃን መገናኛዎች የ12ኛ ከፍል ውጤት ተለቋል ተብሎ የሚናፈሰው መረጃ ሃሰት ነው ብለዋል። የእርማቱ ስራ የተጠነቀቀቀ በመሆኑ ኤጀንሲው ዛሬ ወይም ነገ በኤጀንሲው ድረ-ገጽ በመግባት ተማሪዎች ውጤቶቻቸውን ማየት እንደሚችሉ ተገልጿል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
Forwarded from ESAT (ኢሳት🇪🇹)®
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ነሃሴ 5 ይወጣል!‼️
በሰኔ 6፣7፣10 እና 11/2011 ዓ.ም የተሰጠው የዩንቨርስቲ መግቢያ (የ12ኛ ክፍል) ፈተና ነሐሴ 5/2011 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ ይፋ እንደሚደረግ ኤጀንሲያችን ያሳውቃል፡፡ ይህንን ፈተና ለመውሰድ ከተመዘገቡት 322,717 ተማሪዎች መካከል 319,264 የሚሆኑት ፈተናውን የወሰዱ ሲሆን እነዚህ ተማሪዎች ውጤታቸውን በኤጀንሲው ድረ-ገጽ app.neaea.gov.et በመግባት Admission በሚለው ሳጥን ውስጥ የመፈተኛ ቁጥራቸውን (Registration Number) በማስገባትና go የሚለውን አንዴ click በማድረግ መመልከት የሚችሉ መሆኑን ኤጀንሲው ያስገነዝባል፡፡
The Agency would like to announce that the 2019 Ethiopian University Entrance Examinations (grade 12) result will be released starting from 8:00 O’clock (local time) on Sunday 14/08/2019. As our data indicates from the registered 322,717 students 319,264 have taken these exams.
Those of you who have taken the exams can go through the agency’s website app.neaea.gov.et→ click on the admission box→ write your registration number then click on the go button and see your results.
@Esat_tv1
@Esat_tv1
በሰኔ 6፣7፣10 እና 11/2011 ዓ.ም የተሰጠው የዩንቨርስቲ መግቢያ (የ12ኛ ክፍል) ፈተና ነሐሴ 5/2011 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ ይፋ እንደሚደረግ ኤጀንሲያችን ያሳውቃል፡፡ ይህንን ፈተና ለመውሰድ ከተመዘገቡት 322,717 ተማሪዎች መካከል 319,264 የሚሆኑት ፈተናውን የወሰዱ ሲሆን እነዚህ ተማሪዎች ውጤታቸውን በኤጀንሲው ድረ-ገጽ app.neaea.gov.et በመግባት Admission በሚለው ሳጥን ውስጥ የመፈተኛ ቁጥራቸውን (Registration Number) በማስገባትና go የሚለውን አንዴ click በማድረግ መመልከት የሚችሉ መሆኑን ኤጀንሲው ያስገነዝባል፡፡
The Agency would like to announce that the 2019 Ethiopian University Entrance Examinations (grade 12) result will be released starting from 8:00 O’clock (local time) on Sunday 14/08/2019. As our data indicates from the registered 322,717 students 319,264 have taken these exams.
Those of you who have taken the exams can go through the agency’s website app.neaea.gov.et→ click on the admission box→ write your registration number then click on the go button and see your results.
@Esat_tv1
@Esat_tv1
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ገንዘብ በወለድ ባንክ ማስቀመጥ
~~~~~~~~~~~~~~~
① አስገዳጅ ወይም ተጨባጭ ምክንያት ሳይኖረን በወለድ ባንኮች ገንዘብ ልናስቀምጥ አይገባም።
•
② አስገዳጅ ወይም ተጨባጭ ምክንያት ካለ ግን ማስቀመጥ እንደሚፈቀድ ዑለማዎች ይገልፃሉ።
•
③ ባይሆን የምናስቀምጠው ከወለድ ነፃ በሆነ አካውንት ነው። "ብሩ መውለዱ ስለማይቀር በወለድ አካውንት አስቀምጦ ማውጣት ነው…" የሚሉ ማመካኛዎች እንዳይሸውዱን። እያወቅን በወለድ አካውንት ፈፅሞ ልናስቀምጥ አይገባም። ባንክ የምናስቀምጠው ስለተገደድን ነው። ከወለድ ነፃ አካውንት አማራጭ ባለበት በወለድ አካውንት ማስቀመጡ ግን ያለ አስገዳጅ ምክንያት ስለሆነ ፈፅሞ ልንርቅ ይገባል።
•
④ ቀድሞ የተከፈተ የወለድ አካውንት ካለ ብራችንን አውጥተን ባስቸኳይ ሂሳቡን ልንዘጋው ይገባል። ቀድሞ የወለደውን ብር በማውጣት በጣም ለተቸገሩ ሰዎች፣ ህዝባዊ ግልጋሎት ለሚሰጡ ጉዳዮች መዋል ይቻላል። ይህን የኢብኑ ባዝን ፈትዋ ይመልከቱ።
•
https://binbaz.org.sa/fatwas/18556/%D8%A7%D9%84%D9%88%D8%A7%D8%AC%D8%A8-%D8%A7%D9%84%D8%AA%D8%AE%D9%84%D8%B5-%D9%85%D9%86-%D8%A7%D9%84%D9%85%D8%A7%D9%84%C2%A0%D8%A7%D9%84%D8%B1%D8%A8%D9%88%D9%8A-%D9%84%D8%B5%D8%A7%D9%84%D8%AD-%D8%A7%D9%84%D9%81%D9%82%D8%B1%D8%A7%D8%A1-%D9%88%D8%A7%D9%84%D9%85%D8%AD%D8%AA%D8%A7%D8%AC%D9%8A%D9%86
*
t.me/IbnuMunewor
~~~~~~~~~~~~~~~
① አስገዳጅ ወይም ተጨባጭ ምክንያት ሳይኖረን በወለድ ባንኮች ገንዘብ ልናስቀምጥ አይገባም።
•
② አስገዳጅ ወይም ተጨባጭ ምክንያት ካለ ግን ማስቀመጥ እንደሚፈቀድ ዑለማዎች ይገልፃሉ።
•
③ ባይሆን የምናስቀምጠው ከወለድ ነፃ በሆነ አካውንት ነው። "ብሩ መውለዱ ስለማይቀር በወለድ አካውንት አስቀምጦ ማውጣት ነው…" የሚሉ ማመካኛዎች እንዳይሸውዱን። እያወቅን በወለድ አካውንት ፈፅሞ ልናስቀምጥ አይገባም። ባንክ የምናስቀምጠው ስለተገደድን ነው። ከወለድ ነፃ አካውንት አማራጭ ባለበት በወለድ አካውንት ማስቀመጡ ግን ያለ አስገዳጅ ምክንያት ስለሆነ ፈፅሞ ልንርቅ ይገባል።
•
④ ቀድሞ የተከፈተ የወለድ አካውንት ካለ ብራችንን አውጥተን ባስቸኳይ ሂሳቡን ልንዘጋው ይገባል። ቀድሞ የወለደውን ብር በማውጣት በጣም ለተቸገሩ ሰዎች፣ ህዝባዊ ግልጋሎት ለሚሰጡ ጉዳዮች መዋል ይቻላል። ይህን የኢብኑ ባዝን ፈትዋ ይመልከቱ።
•
https://binbaz.org.sa/fatwas/18556/%D8%A7%D9%84%D9%88%D8%A7%D8%AC%D8%A8-%D8%A7%D9%84%D8%AA%D8%AE%D9%84%D8%B5-%D9%85%D9%86-%D8%A7%D9%84%D9%85%D8%A7%D9%84%C2%A0%D8%A7%D9%84%D8%B1%D8%A8%D9%88%D9%8A-%D9%84%D8%B5%D8%A7%D9%84%D8%AD-%D8%A7%D9%84%D9%81%D9%82%D8%B1%D8%A7%D8%A1-%D9%88%D8%A7%D9%84%D9%85%D8%AD%D8%AA%D8%A7%D8%AC%D9%8A%D9%86
*
t.me/IbnuMunewor
👆Ustaaz Idriis Md darsah darsik raqteh sugte illacaboh exxal (12) qafuutaluk sin arcibisna.
@httpsDiiniKeeAnaakara
@httpsDiiniKeeAnaakara
🌈Assalaamu qaleykum waracmatullaahi wabarakaatuh.
🌍 Zul-cijjak 9HEELE AYROH MUXXOOXA.
1, Yalli SW Isi Qhur-aanih addal elle xiibiteh yan ayro kinni.
2, Ardul-qarafal baadal tanih tan muslimiin inkih qidiiy, ditii kee qisil baxsimel kal, reedaay, gaddaay, baaxoo kee rakaakayal siitak baxsime kal inki numih weeloluk, inki booxal namma qado kafan saro saritta heenih Yallih inkittiinoo kee nabna edde xiggoosaanaah, baadah (Qaalamah) inkittiinoo edde yayballeenih yanin ayro kinni.
3, Yalli SW ta gide yakke mari inki weeloluk inki booxal gaabowwa iyyeenih "Allaahu-Akbar" axcuk kaa yaynaben waqdi Malaaikak "yi naqoosa yi qibaadah elle gaabowtenna ubula" axcuk malaaikal edde #TIRTIRISAH yan ayro kinni.
4, Yalli SW isi naqoosak mango marah zambi edde cabah yan ayro kinni.
5, Yalli SW Ardul qarfah ayro soomah yan marah namma sanatih zambi edde cabah yan ayro kinni.
6, Yalli SW kaa xaaqitah yan marah dooqa edde oggolah yan ayro kinni.
7, Zul-cijjak 9 heele ayro Qarafa^booxal soolaanam cajji rukni aw assenta kinnim kee soole weenik cajji kak orbe waah yan ayro kinni.
8, Zul-cijjak 9heele ayro Ardul -qarafal cajji mari aba soolo Qhiyaamah ayro sinam kassissa.
~~~~~~~\\~~~~~~~
☝️Allaahu waqlam
♻️Asaaku Ardul-qarafal sooleh yan cajjj marah abiten cajji Yalli keenih oggolay.
♻️Soomeh yan marah kaaduk SOOM Yalli oggolay.
Aamiin
📝 By
@httpsDiiniKeeAnaakara
↗️ G.geya;
🔀Share
🔀share
🌍 Zul-cijjak 9HEELE AYROH MUXXOOXA.
1, Yalli SW Isi Qhur-aanih addal elle xiibiteh yan ayro kinni.
2, Ardul-qarafal baadal tanih tan muslimiin inkih qidiiy, ditii kee qisil baxsimel kal, reedaay, gaddaay, baaxoo kee rakaakayal siitak baxsime kal inki numih weeloluk, inki booxal namma qado kafan saro saritta heenih Yallih inkittiinoo kee nabna edde xiggoosaanaah, baadah (Qaalamah) inkittiinoo edde yayballeenih yanin ayro kinni.
3, Yalli SW ta gide yakke mari inki weeloluk inki booxal gaabowwa iyyeenih "Allaahu-Akbar" axcuk kaa yaynaben waqdi Malaaikak "yi naqoosa yi qibaadah elle gaabowtenna ubula" axcuk malaaikal edde #TIRTIRISAH yan ayro kinni.
4, Yalli SW isi naqoosak mango marah zambi edde cabah yan ayro kinni.
5, Yalli SW Ardul qarfah ayro soomah yan marah namma sanatih zambi edde cabah yan ayro kinni.
6, Yalli SW kaa xaaqitah yan marah dooqa edde oggolah yan ayro kinni.
7, Zul-cijjak 9 heele ayro Qarafa^booxal soolaanam cajji rukni aw assenta kinnim kee soole weenik cajji kak orbe waah yan ayro kinni.
8, Zul-cijjak 9heele ayro Ardul -qarafal cajji mari aba soolo Qhiyaamah ayro sinam kassissa.
~~~~~~~\\~~~~~~~
☝️Allaahu waqlam
♻️Asaaku Ardul-qarafal sooleh yan cajjj marah abiten cajji Yalli keenih oggolay.
♻️Soomeh yan marah kaaduk SOOM Yalli oggolay.
Aamiin
📝 By
@httpsDiiniKeeAnaakara
↗️ G.geya;
🔀Share
🔀share
👆Asaaku Addis Abbak addal doolat tiggile masjiidi ‼️
😭😭
😭😭
Forwarded from 🇪🇹 ኮሮና ሰበር ዜና 🇪🇹 Corona Update🇪🇹
Watch "በዛሬው እለት ለአመታት የአከባቢው ሙስሊሞች ሲገለገሉበት የነበረው አሊፍ መስጂድ ፈርሷል፤ video ን ይመልከቱ" on YouTube
https://youtu.be/103Q8Ykv7Hg
https://youtu.be/103Q8Ykv7Hg
Share✔
https://youtu.be/103Q8Ykv7Hg
https://youtu.be/103Q8Ykv7Hg
Share✔
Essero.
Inkih kah naaxigennah, addat akak nan qarfah alsak 9heele ayro soomaanam kaxxa galtoleeh, 2sanatih zambi cabsuleh yan soom kinni.
Tonnah kaaduk, Yallih fatmoyti QSW " fardi soom akke waytek, sabti ayro soomina" iyye.
Away alsak 9heele ayro kaaduk sabti ayro kinni.
Tohih taagah, a soom mannal abnam xiqnaah?
Gacsa
Qimboh naaxagu faxximtam, gersi ayroorak baxsaluk, sabti ayro dibuh soomaanam waasole,
Tonnah kaaduk, Meqe NABI QSW “ sin inkitti, Jumqatti saaku soomewaay, naharat kak tan ayroo soomee kee lakat kak tan ayro soomeh akke week ” iyye
A cadiisik baritnam, sabti saaku soomaanam xiqtaama..
Kalah kaaduk, sabti ayrot waasolem, sabti soomih migaaqal wali sabab sinnim aban soomukkal, annah yan soomuy, Yallih FARMOYTI QSW amriseeh, "soome numuh 2sanatih zambi cabsule" kak iyye soomih innah yan soom hinna.
Kalah akkel cubbusnam faxximtam, a soom sabti ayro kah yekkem, makkook 9hattoh ayro sabtih takkem faxximta iyyeenih abeenim hinnay, alsi loowo isih elle yemeete.
Tohih taagah, Yallih farmoytih QSW sunna kinnim asmatukuuy, tonnah kaaduk 2 sanatih zambi cabsu edde loowitak, soomaanam faxximta.
👆 Mango qolomak gaabosne fataawa.
@httpsDiiniKeeAnaakara
Inkih kah naaxigennah, addat akak nan qarfah alsak 9heele ayro soomaanam kaxxa galtoleeh, 2sanatih zambi cabsuleh yan soom kinni.
Tonnah kaaduk, Yallih fatmoyti QSW " fardi soom akke waytek, sabti ayro soomina" iyye.
Away alsak 9heele ayro kaaduk sabti ayro kinni.
Tohih taagah, a soom mannal abnam xiqnaah?
Gacsa
Qimboh naaxagu faxximtam, gersi ayroorak baxsaluk, sabti ayro dibuh soomaanam waasole,
Tonnah kaaduk, Meqe NABI QSW “ sin inkitti, Jumqatti saaku soomewaay, naharat kak tan ayroo soomee kee lakat kak tan ayro soomeh akke week ” iyye
A cadiisik baritnam, sabti saaku soomaanam xiqtaama..
Kalah kaaduk, sabti ayrot waasolem, sabti soomih migaaqal wali sabab sinnim aban soomukkal, annah yan soomuy, Yallih FARMOYTI QSW amriseeh, "soome numuh 2sanatih zambi cabsule" kak iyye soomih innah yan soom hinna.
Kalah akkel cubbusnam faxximtam, a soom sabti ayro kah yekkem, makkook 9hattoh ayro sabtih takkem faxximta iyyeenih abeenim hinnay, alsi loowo isih elle yemeete.
Tohih taagah, Yallih farmoytih QSW sunna kinnim asmatukuuy, tonnah kaaduk 2 sanatih zambi cabsu edde loowitak, soomaanam faxximta.
👆 Mango qolomak gaabosne fataawa.
@httpsDiiniKeeAnaakara
Forwarded from ነሲሓ መጽሔት / Nesiha Magazine
የስምንተኛው ቀን ውሎና ተግባራት
የዙል ሒጃ ስምንተኛው ቀን "የውም-አትተርዊየህ" የሚባል ሲሆን እርሱም የመጀመሪያው የሐጅ ቀን ነው:: ወደ ሐጅ ተግባራት ውስጥ ከመግባት በፊት ተመቱዕ የሚባለውን የሐጅ ዓይነት የመረጠ ሰው ገላውን መታጠብ፣ ጥፍሩን መቁረጥ፣ ብብትና ሀፍረተ-ገላ አካባቢ ላይ ያሉ ጸጉሮችን ማንሳትና ነጭ የኢሕራም ልብሱን መልበስ ይጠበቅበታል:: ተመቱዕ ያለደረጉ ደግሞ ቀድሞውኑ ባደረጉት ዝግጅት ወደ ሐጅ ተግባራት ይገባሉ:: እንደ ሙተመቲዕ ጸጉርና ጥፍርንም ማንሳት አይፈቀድላቸውም::
ሴቶች ከኒቃብና ከጓንት በስተቀር ሸሪዓውን እስካልተጻረረ ድረስ ማንኛውንም ዓይነት ልብስ መልበስ ይችላሉ:: በዚህ ቀን ረፋድ ላይ የሐጅ ተግባራትን ለማከናወን በሚል ኒያ (እቅድ) ካረፍንበት ቦታ "ለበይከ- አላሁምማ ሐጀን" በማለት ኢሕራም እናደርጋለን:: ምናልባት ሐጄን እንዳላጠናቅቅ ሊያደርገኝ ይችላል የምንለው የሚያሰጋን ነገር ካለ ( ህመምና መሰል ነገሮች ) (ፈኢን ሐበሰኒ ሓቢሱን ፈመሒሊ ሐይሡ ሐበስተኒ) ማለትም፥ "ኢሕራሜን እንዳላጠናቅቅ የሚያደርግ ነገር ከገጥመኝ ከኢሕራሜ የምወጣው (የማፈርሰው) እዛው ቦታ ላይ ነው" ማለት ሲሆን ምንም ዓይነት ስጋት የሌለበት ሰው ይህን ማለት የለበትም:: ስጋት ኖሮበት ይህን ብሎ ስራውን የጀመረ ሰው የሰጋው ነገር ቢከሰት ችግሩ የተከሰተበት ቀንና ቦታ ላይ ከገባበት ኢሕራም (ዑምራም ይሁን ሁሉም የሐጅ ዓይነቶች ) ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ትቶ መውጣት ይችላል:: ቀዷ ማውጣትም ይሁን ካሳ መክፈል ግዴታ አይሆንበትም::
** ኢሕራም ካደረግንና የሐጅ ተግባራትን ለመጀመር ከወሰን በኋላ ኢሕራም ላደረገ ሰው የሚከለከሉ ቀደም ሲል ከላይ የተዘረዘሩ ነገሮችን በሙሉ መራቅ ይጠበቅብናል::
* ከዛም በሚከተለው መልኩ ተልቢያ ማድረግን ማብዛት ይመከራል
لبيك اللهم لبيك, لبيك لا شريك لك لبيك, إن الحمد والنعمة لك والملك لا شريك لك
"አቤት ጌታዬ አቤት (እሺ አሁንም እሺ) አቤት ጌታዬ ለአንተ አጋር የለህም አቤት ጌታዬ ምስጋናና ውዳሴ ላንተ ይገባህ ጸጋዎች በሙሉ ካንተው ናቸው የተሟላው ንግስና ባለቤትም አንተ ነህ አጋርም የለህም"
ከዚህ ሰዓት ጀምሮ አስረኛው ቀን ላይ ጀምረቱል ዓቀባ ጉርጓድ ላይ ጠጠር መወርወር እስኪጀመር ድረስ ከተልቢያ አለመቋረጥ ተገቢ ነው::
* በዚህ መልኩ ከተዘጋጀን በኋላ ተልቢያ እያደረገን ወደ ሚና እንጓዛለን:: እዛም ደርሰን ዙህር፣ ዐስር፣ መግሪብ፣ ዒሻና ፈጅር ሰላቶችን ባለ አራት ረክዓዎችን ሁለት ረክዓ እያደረገን ሁሉንም ሰላቶች በየወቅቶቻቸው በጀማዓ እንሰግዳለን:: ባለ አራት ረክዓዎችን ሁለት ረክዓ አድርጎ አሳጥሮ መስገዱን በተመለከተ የመካ ነዋሪ የሆኑ ሑጃጆችንም ጭምር ያካትታል ወይስ እነሱ ሙሉ መስገድ ይጠበቅባቸዋል? በዲን ሊቃውንት መሀል ኺላፍ ያለበት ጉዳይ ሲሆን (እነሱም ቢሆን ሐጅ ላይ እስከሆኑ ድረስ አሳጥረው መስገድ ይችላሉ ) የሚለው አስተያየት የተሻለ ነው:: እዚህ ጋ ሰላት የሚያሳጥሩት መንገደኛ (ሙሳፊር) በመሆናቸው ብቻ ሳይሆን በሐጅ ስራዎች ምክንያትም ጭምር ነውና ረጅም መንገድ ስላልተጓዙ አያሳጥሩም አይባልም:: "ወላሁ አዕለም"
ነቢዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ሙሳፊር (መንገደኛ) በሚሆኑበት ጊዜ ከፈጅር ሰላት ቀብሊያ ሁለት ረክዓና ከዊትር ሰላት በስተቀር ቋሚ ሱና ሰላቶችን ይሰግዱ እንደነበረ አልተዘገበም (አልተነገረም):: ሰላት አድዱሓ፣ ተሒየተል መስጂድ፣ ለይልና ልቅ የሆኑ በክፍት ሰዓት የሚሰገዱ ተጨማሪ ሱንና ሰላቶችን ግን መስገድ እንደሚቻል የሚያሳዩ መረጃዎች አሉ
* ከሰላቶች በኋላ፣ በእንቅልፍ ሰዓት፣ ምሽትና ማለዳ ላይ የሚደረጉ ዚክርና ውዳሴዎችን መዘንጋትም የለብንም::
* የስምንተኛውን ቀን ሌሊቱን ሚና እናሳልፋለን::
በ8ኛው ቀን የሚታዩ የተወሰኑ ስህተቶች
1: ብዙ የማያውቋቸው ነገሮች እየገጠሟቸው እንዴት ማድረግ እንዳለባቸው እውቀት ያለውን ሰው ፈልገው መጠየቅ ሲገባቸው በመሰላቸው የሚጓዙ ወይም ደግሞ ልክ እንደራሳቸው ጃሂል የሆኑ ሰዎችን አማክረው እርምጃ የሚወስዱ ወይም ደግሞ ተራ ሰው ስላደረገ ብቻ ብለው ያሚያደርጉ ብዙ ሰዎች አሉ:: ይህ ተገቢ አይደለም:: ዲናችን እውቀት ላይ የተመሰረተ ዲን ነውና ያልገባንንና የማናውቀውን ልንጠይቅ ይገባናል::
2: ብዙ ሰዎች የኢሕራም ፎጣቸውን ሲለብሱ ከዚህ ቀን ጀምረው ሐጃቸውን እስክያጠናቅቁ ድረስ የቀኝ ትከሻቸውን ይገልጣሉ ይህም ስህተት ነው:: የቀኝ ትከሻ የሚገለጠው የመጀመሪያው ጠዋፍ ሲደረግ ብቻ ነው::
3: አንዳንድ የውስጥ ልብሶቻቸውን (ትሸርትና ፓንት) የማያወልቁ ወንዶች፣ ኒቃብ የሚያስሩና የእጅ ጓንት የሚጠቀሙ ሴቶች አሉ ይህም ስህተት ነው!::
ሴቶች ካልሲ ቢያደርጉ ምንም ችግር የለውም::
ከዚህ በተቃራኒ ደግሞ በጥንቃቄ ጉድለት በምንም መልኩ መገለጥ የማይገባውን የሰውነት አካላቸውን (ታፋና እምብርት አካባቢ ወዘተ ) የሚገልጡ ወንዶችንና ፊታቸውን በልቅ ጨርቅ መሸፈን ሲገባቸው ገልጠውት የሚሄዱ ሴቶችም አሉ ይህም ስህተት ነው::
4: ለሐጅ ሲነሱና ለኢሕራም ሲዘጋጁ አላህ በከለከለው መልኩ ሲቆነጃጁ የሚታዩ ወንዶች አሉ:: ለምሳሌ ፂምን በመላጨት እንደዚሁ ደግሞ ሴቶች በመቀንደብና የጌጥ ልብሶችን በመልበስ ስህተት ላይ የሚወድቁ አሉ::
እነዚህና መሰል ነገሮች የሐጁን ምንዳ (አጅር) ይቀንሱታል::
5: ስምንተኛውን ቀን ሚና ማደር ትተው ወደ ዓረፋ ሜዳ የሚሄዱ ሰዎችም አሉ:: ይህም ከነቢዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ተግባርና ሱንናቸው ጋር ይጋጫል::
ምንጭ፦ "ዑምራና ሐጅ ከቤት እስከ መካ ከመካ እስከ ደጅ (መፅሐፍ)"
© የሐጅና ዑምራ መማሪያ
አፕልኬሽኑ በ google play የሚገኝበት አድራሻ
https://play.google.com/store/apps/details?id=appinventor.ai_nesiha_org.Hajj
የዙል ሒጃ ስምንተኛው ቀን "የውም-አትተርዊየህ" የሚባል ሲሆን እርሱም የመጀመሪያው የሐጅ ቀን ነው:: ወደ ሐጅ ተግባራት ውስጥ ከመግባት በፊት ተመቱዕ የሚባለውን የሐጅ ዓይነት የመረጠ ሰው ገላውን መታጠብ፣ ጥፍሩን መቁረጥ፣ ብብትና ሀፍረተ-ገላ አካባቢ ላይ ያሉ ጸጉሮችን ማንሳትና ነጭ የኢሕራም ልብሱን መልበስ ይጠበቅበታል:: ተመቱዕ ያለደረጉ ደግሞ ቀድሞውኑ ባደረጉት ዝግጅት ወደ ሐጅ ተግባራት ይገባሉ:: እንደ ሙተመቲዕ ጸጉርና ጥፍርንም ማንሳት አይፈቀድላቸውም::
ሴቶች ከኒቃብና ከጓንት በስተቀር ሸሪዓውን እስካልተጻረረ ድረስ ማንኛውንም ዓይነት ልብስ መልበስ ይችላሉ:: በዚህ ቀን ረፋድ ላይ የሐጅ ተግባራትን ለማከናወን በሚል ኒያ (እቅድ) ካረፍንበት ቦታ "ለበይከ- አላሁምማ ሐጀን" በማለት ኢሕራም እናደርጋለን:: ምናልባት ሐጄን እንዳላጠናቅቅ ሊያደርገኝ ይችላል የምንለው የሚያሰጋን ነገር ካለ ( ህመምና መሰል ነገሮች ) (ፈኢን ሐበሰኒ ሓቢሱን ፈመሒሊ ሐይሡ ሐበስተኒ) ማለትም፥ "ኢሕራሜን እንዳላጠናቅቅ የሚያደርግ ነገር ከገጥመኝ ከኢሕራሜ የምወጣው (የማፈርሰው) እዛው ቦታ ላይ ነው" ማለት ሲሆን ምንም ዓይነት ስጋት የሌለበት ሰው ይህን ማለት የለበትም:: ስጋት ኖሮበት ይህን ብሎ ስራውን የጀመረ ሰው የሰጋው ነገር ቢከሰት ችግሩ የተከሰተበት ቀንና ቦታ ላይ ከገባበት ኢሕራም (ዑምራም ይሁን ሁሉም የሐጅ ዓይነቶች ) ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ትቶ መውጣት ይችላል:: ቀዷ ማውጣትም ይሁን ካሳ መክፈል ግዴታ አይሆንበትም::
** ኢሕራም ካደረግንና የሐጅ ተግባራትን ለመጀመር ከወሰን በኋላ ኢሕራም ላደረገ ሰው የሚከለከሉ ቀደም ሲል ከላይ የተዘረዘሩ ነገሮችን በሙሉ መራቅ ይጠበቅብናል::
* ከዛም በሚከተለው መልኩ ተልቢያ ማድረግን ማብዛት ይመከራል
لبيك اللهم لبيك, لبيك لا شريك لك لبيك, إن الحمد والنعمة لك والملك لا شريك لك
"አቤት ጌታዬ አቤት (እሺ አሁንም እሺ) አቤት ጌታዬ ለአንተ አጋር የለህም አቤት ጌታዬ ምስጋናና ውዳሴ ላንተ ይገባህ ጸጋዎች በሙሉ ካንተው ናቸው የተሟላው ንግስና ባለቤትም አንተ ነህ አጋርም የለህም"
ከዚህ ሰዓት ጀምሮ አስረኛው ቀን ላይ ጀምረቱል ዓቀባ ጉርጓድ ላይ ጠጠር መወርወር እስኪጀመር ድረስ ከተልቢያ አለመቋረጥ ተገቢ ነው::
* በዚህ መልኩ ከተዘጋጀን በኋላ ተልቢያ እያደረገን ወደ ሚና እንጓዛለን:: እዛም ደርሰን ዙህር፣ ዐስር፣ መግሪብ፣ ዒሻና ፈጅር ሰላቶችን ባለ አራት ረክዓዎችን ሁለት ረክዓ እያደረገን ሁሉንም ሰላቶች በየወቅቶቻቸው በጀማዓ እንሰግዳለን:: ባለ አራት ረክዓዎችን ሁለት ረክዓ አድርጎ አሳጥሮ መስገዱን በተመለከተ የመካ ነዋሪ የሆኑ ሑጃጆችንም ጭምር ያካትታል ወይስ እነሱ ሙሉ መስገድ ይጠበቅባቸዋል? በዲን ሊቃውንት መሀል ኺላፍ ያለበት ጉዳይ ሲሆን (እነሱም ቢሆን ሐጅ ላይ እስከሆኑ ድረስ አሳጥረው መስገድ ይችላሉ ) የሚለው አስተያየት የተሻለ ነው:: እዚህ ጋ ሰላት የሚያሳጥሩት መንገደኛ (ሙሳፊር) በመሆናቸው ብቻ ሳይሆን በሐጅ ስራዎች ምክንያትም ጭምር ነውና ረጅም መንገድ ስላልተጓዙ አያሳጥሩም አይባልም:: "ወላሁ አዕለም"
ነቢዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ሙሳፊር (መንገደኛ) በሚሆኑበት ጊዜ ከፈጅር ሰላት ቀብሊያ ሁለት ረክዓና ከዊትር ሰላት በስተቀር ቋሚ ሱና ሰላቶችን ይሰግዱ እንደነበረ አልተዘገበም (አልተነገረም):: ሰላት አድዱሓ፣ ተሒየተል መስጂድ፣ ለይልና ልቅ የሆኑ በክፍት ሰዓት የሚሰገዱ ተጨማሪ ሱንና ሰላቶችን ግን መስገድ እንደሚቻል የሚያሳዩ መረጃዎች አሉ
* ከሰላቶች በኋላ፣ በእንቅልፍ ሰዓት፣ ምሽትና ማለዳ ላይ የሚደረጉ ዚክርና ውዳሴዎችን መዘንጋትም የለብንም::
* የስምንተኛውን ቀን ሌሊቱን ሚና እናሳልፋለን::
በ8ኛው ቀን የሚታዩ የተወሰኑ ስህተቶች
1: ብዙ የማያውቋቸው ነገሮች እየገጠሟቸው እንዴት ማድረግ እንዳለባቸው እውቀት ያለውን ሰው ፈልገው መጠየቅ ሲገባቸው በመሰላቸው የሚጓዙ ወይም ደግሞ ልክ እንደራሳቸው ጃሂል የሆኑ ሰዎችን አማክረው እርምጃ የሚወስዱ ወይም ደግሞ ተራ ሰው ስላደረገ ብቻ ብለው ያሚያደርጉ ብዙ ሰዎች አሉ:: ይህ ተገቢ አይደለም:: ዲናችን እውቀት ላይ የተመሰረተ ዲን ነውና ያልገባንንና የማናውቀውን ልንጠይቅ ይገባናል::
2: ብዙ ሰዎች የኢሕራም ፎጣቸውን ሲለብሱ ከዚህ ቀን ጀምረው ሐጃቸውን እስክያጠናቅቁ ድረስ የቀኝ ትከሻቸውን ይገልጣሉ ይህም ስህተት ነው:: የቀኝ ትከሻ የሚገለጠው የመጀመሪያው ጠዋፍ ሲደረግ ብቻ ነው::
3: አንዳንድ የውስጥ ልብሶቻቸውን (ትሸርትና ፓንት) የማያወልቁ ወንዶች፣ ኒቃብ የሚያስሩና የእጅ ጓንት የሚጠቀሙ ሴቶች አሉ ይህም ስህተት ነው!::
ሴቶች ካልሲ ቢያደርጉ ምንም ችግር የለውም::
ከዚህ በተቃራኒ ደግሞ በጥንቃቄ ጉድለት በምንም መልኩ መገለጥ የማይገባውን የሰውነት አካላቸውን (ታፋና እምብርት አካባቢ ወዘተ ) የሚገልጡ ወንዶችንና ፊታቸውን በልቅ ጨርቅ መሸፈን ሲገባቸው ገልጠውት የሚሄዱ ሴቶችም አሉ ይህም ስህተት ነው::
4: ለሐጅ ሲነሱና ለኢሕራም ሲዘጋጁ አላህ በከለከለው መልኩ ሲቆነጃጁ የሚታዩ ወንዶች አሉ:: ለምሳሌ ፂምን በመላጨት እንደዚሁ ደግሞ ሴቶች በመቀንደብና የጌጥ ልብሶችን በመልበስ ስህተት ላይ የሚወድቁ አሉ::
እነዚህና መሰል ነገሮች የሐጁን ምንዳ (አጅር) ይቀንሱታል::
5: ስምንተኛውን ቀን ሚና ማደር ትተው ወደ ዓረፋ ሜዳ የሚሄዱ ሰዎችም አሉ:: ይህም ከነቢዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ተግባርና ሱንናቸው ጋር ይጋጫል::
ምንጭ፦ "ዑምራና ሐጅ ከቤት እስከ መካ ከመካ እስከ ደጅ (መፅሐፍ)"
© የሐጅና ዑምራ መማሪያ
አፕልኬሽኑ በ google play የሚገኝበት አድራሻ
https://play.google.com/store/apps/details?id=appinventor.ai_nesiha_org.Hajj
🕋Cajji gexeh yan marak 13 num rabe
Beera Qhiyaamah ayro
“ Lebbeyka Allaahumma Labbeeyk, Labbeyka Laa Shariika laka Labbeyk..... ” axcuk ugutelon
Inshaa Allaah
Beera Qhiyaamah ayro
“ Lebbeyka Allaahumma Labbeeyk, Labbeyka Laa Shariika laka Labbeyk..... ” axcuk ugutelon
Inshaa Allaah
🕋 Asaaki, axcih 8 hattoh ayro "yawmû tarwiyah " kak iyyan ayro kinni.
🕋 Cajji taamak qimboh ayro kinni.
🚐🚐 Asaaku cajji mari
(( لبيك اللهم لبيك, لبيك لا شريك لك لبيك, إن الحمد والنعمة لك والملك لا شريك لك)) axcuk mina fan oobaanaah, elle asaanaah, elle xiinan.
🕋 Cajji Yalli keenih oggolay, neh kaaduk saami Yalli yacaay ☝️
@httpsDiiniKeeAnaakara
🕋 Cajji taamak qimboh ayro kinni.
🚐🚐 Asaaku cajji mari
(( لبيك اللهم لبيك, لبيك لا شريك لك لبيك, إن الحمد والنعمة لك والملك لا شريك لك)) axcuk mina fan oobaanaah, elle asaanaah, elle xiinan.
🕋 Cajji Yalli keenih oggolay, neh kaaduk saami Yalli yacaay ☝️
@httpsDiiniKeeAnaakara
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM