ታይላንድ ለየኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ድጋፉን ገለፀች🙌
የታይላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢትዮጵያ ለንግድ እና ለኢንቨስትመንት ጥቅም ስትል የቀይ ባህር ወደብን ለማግኘት የምታደርገው ጥረት ተገቢ መሆኑን ገለፁ።
ጥያቄውን ጎረቤት ሀገራት በአግባቡ ሊረዱት የሚገባ መሠረታዊ ጉዳይ መሆኑን እና የኢትዮጵያን እድገት እንደ ስጋት የሚመለከቱ ወገኖች ቀጠናዊ ልማት ያለውን አስፈላጊነት በመረዳት ሰላማዊ እድገትን መደገፍ እንደሚገባቸው አስረድቷል።
የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ በማደግ ላይ ባሉ ሀገራት መካከል ሊኖር ከሚገባው የትብብር ማዕቀፍ ጋር የሚተሳሰር መሆኑንም አንስቷል።
ይሄም የሚኒስትሩ ንግግር ኤርትራ ላይ ያነጣጠረ ማሳሰቢያ አዘል መልዕክት ተደርጎ ተወስዷል።
የታይላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢትዮጵያ ለንግድ እና ለኢንቨስትመንት ጥቅም ስትል የቀይ ባህር ወደብን ለማግኘት የምታደርገው ጥረት ተገቢ መሆኑን ገለፁ።
ጥያቄውን ጎረቤት ሀገራት በአግባቡ ሊረዱት የሚገባ መሠረታዊ ጉዳይ መሆኑን እና የኢትዮጵያን እድገት እንደ ስጋት የሚመለከቱ ወገኖች ቀጠናዊ ልማት ያለውን አስፈላጊነት በመረዳት ሰላማዊ እድገትን መደገፍ እንደሚገባቸው አስረድቷል።
የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ በማደግ ላይ ባሉ ሀገራት መካከል ሊኖር ከሚገባው የትብብር ማዕቀፍ ጋር የሚተሳሰር መሆኑንም አንስቷል።
ይሄም የሚኒስትሩ ንግግር ኤርትራ ላይ ያነጣጠረ ማሳሰቢያ አዘል መልዕክት ተደርጎ ተወስዷል።
👍3
ሃራ መሬት በህወሃት ወታደራዊ አመራሮች እየተጨናነቀ ነው📌
ህወሃት በቀጣይ እከፍታለሁ ላለው ጦርነት እምዲያግዘው አስራ አንድ አባላት ያሉት (ከሲቪል አስተዳደር አምስት፣ ከወታደራዊ አመራሮች ደሞ ስድስት አባላት) የያዘ ሴንትራል ኮማንድ ፖስት ማቋቋሙ ይታወሳል።
በዚህ ኮማንድ ፖስት ውስጥ ያልተካተቱ ከፍተኛ አመራሮች ቅሬታ ውስጥ መግባታቸው ታውቋል።
ይህን መነሻ በመድረግ ወደ ሃራ መሬቱ ሃይል ሊቀላቀሉ እያኮበኮቡ እንደሚገኙ መረጃዎች ከውስጥ ሾልከው ደርሷናል።
ከፅንፈኛው ህወሃት ጋር በአመለካከት፣ በጥቅም እና በስልጣን መስማማት ያልቻሉ በርካታ የአርሚ አመራሮች ነፃ መሬት የወረደውን ኃይል እየተቀላቀሉም እንደሆነ ታውቋል።
ህወሃት በቀጣይ እከፍታለሁ ላለው ጦርነት እምዲያግዘው አስራ አንድ አባላት ያሉት (ከሲቪል አስተዳደር አምስት፣ ከወታደራዊ አመራሮች ደሞ ስድስት አባላት) የያዘ ሴንትራል ኮማንድ ፖስት ማቋቋሙ ይታወሳል።
በዚህ ኮማንድ ፖስት ውስጥ ያልተካተቱ ከፍተኛ አመራሮች ቅሬታ ውስጥ መግባታቸው ታውቋል።
ይህን መነሻ በመድረግ ወደ ሃራ መሬቱ ሃይል ሊቀላቀሉ እያኮበኮቡ እንደሚገኙ መረጃዎች ከውስጥ ሾልከው ደርሷናል።
ከፅንፈኛው ህወሃት ጋር በአመለካከት፣ በጥቅም እና በስልጣን መስማማት ያልቻሉ በርካታ የአርሚ አመራሮች ነፃ መሬት የወረደውን ኃይል እየተቀላቀሉም እንደሆነ ታውቋል።
❤2
200 የራያ ወጣቶች ወደ ሃራ መሬት ኃይል ተቀላቅሏል🫡
ህወሃት መላውን የትግራይ ህዝብ እያሰቃየ ቢሆንም፣ በልዩነት ግን ከሁሉም በከፋ ደረጃ በራያ ህዝብ ላይ ከፍተኛ አፈናና ወንጀል እየፈጸመ ነው።
ሰሞኑን በየቤቱ እየዞሩ ያገውን የራያ ተወላጅ ወጣት በማፈን፣ በፓትሮል መኪና እየጫነ ወደ ኤርትራ ሳዋ የወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፕ እየወሰደም ይገኛል።
ቡድኑ በራያ ህዝብ ላይ እየፈጸመ የሚገኘውን ድርብርብ በደል ተከትሎ በትናንትናው ዕለት (ነሐሴ 24/2018 ዓ/ም ) ከመሆኒ አካባቢ ብቻ ወደ 200 የሚጠጋ ወጣት ግፈኛውን የህውሃት ቡድን ለመታገልና ከራያ መሬት ነቅሎ ለማውጣት ወደ ሃራ መሬቱ ሃይል መቀላቀሉ ተሰምቷል።
ህወሃት መላውን የትግራይ ህዝብ እያሰቃየ ቢሆንም፣ በልዩነት ግን ከሁሉም በከፋ ደረጃ በራያ ህዝብ ላይ ከፍተኛ አፈናና ወንጀል እየፈጸመ ነው።
ሰሞኑን በየቤቱ እየዞሩ ያገውን የራያ ተወላጅ ወጣት በማፈን፣ በፓትሮል መኪና እየጫነ ወደ ኤርትራ ሳዋ የወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፕ እየወሰደም ይገኛል።
ቡድኑ በራያ ህዝብ ላይ እየፈጸመ የሚገኘውን ድርብርብ በደል ተከትሎ በትናንትናው ዕለት (ነሐሴ 24/2018 ዓ/ም ) ከመሆኒ አካባቢ ብቻ ወደ 200 የሚጠጋ ወጣት ግፈኛውን የህውሃት ቡድን ለመታገልና ከራያ መሬት ነቅሎ ለማውጣት ወደ ሃራ መሬቱ ሃይል መቀላቀሉ ተሰምቷል።
👍1
እርምጃው ተጠናክሯል✅
ደጀኑ ሰራዊታችን በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሰው ፅንፈኛ ተከታትሎ በመደምሰስ እና የጦር መሰሪያዎችን በመማረክ አከባቢውን የማፅዳት ተልዕኮን አጠናክሮ እንደቀጠለ ነው።
በዚህም በራያ ቆቦ ወረዳ ሮቢት አካባቢ እንዲሁም በምስራቅ ጎጃም ዝን የተለያዩ አካባቢዎች ሲንቀሳቀስ የነበረው ፅንፈኛ ቡድን ላይ እርምጃ ተወስዷል።
በተወሰደው ዕርምጃ በርካቶችን መደምሰሳቸው እና የጦር መሳሪያና ሌሎች ቁሳቁሶች በሰራዊቱ ቁጥጥር ስር ማዋላቸው ታውቋል።
በተጨማሪ በራያ ቀጠና የፅንፈኛ ቡድኑን የሎጅስቲክስ እና የፋይናንስ አስተባባሪ የነበረ አመራርም በቁጥጥር ስር ውሏል።
ደጀኑ ሰራዊታችን በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሰው ፅንፈኛ ተከታትሎ በመደምሰስ እና የጦር መሰሪያዎችን በመማረክ አከባቢውን የማፅዳት ተልዕኮን አጠናክሮ እንደቀጠለ ነው።
በዚህም በራያ ቆቦ ወረዳ ሮቢት አካባቢ እንዲሁም በምስራቅ ጎጃም ዝን የተለያዩ አካባቢዎች ሲንቀሳቀስ የነበረው ፅንፈኛ ቡድን ላይ እርምጃ ተወስዷል።
በተወሰደው ዕርምጃ በርካቶችን መደምሰሳቸው እና የጦር መሳሪያና ሌሎች ቁሳቁሶች በሰራዊቱ ቁጥጥር ስር ማዋላቸው ታውቋል።
በተጨማሪ በራያ ቀጠና የፅንፈኛ ቡድኑን የሎጅስቲክስ እና የፋይናንስ አስተባባሪ የነበረ አመራርም በቁጥጥር ስር ውሏል።
👍2❤1
የሳይበር ሰራዊቱ የህወሃትን መሸነፍ መዘገብ ጀምሯል📌
ትናንት "ህውሃት ፀረ_ድሮን ታጥቋል" በሚል ሲፎክር የነበረው የህወሃት የሳይበር ሰራዊት፣ አሁን ያለአንዳች አፍረት የድሮን ጥቃቱን ቡድኑ ማቋቋም እንደከበደው እየገለፀ ነው።
ያኔ ሲያወራው የነበረው ፀረ_ድሮን መረጃ የፈጠራ ወሬ እንደሆነ በአደባባይ ሲጋለጥበት፣ ያንን በፎከረበት በዛው አንደበቱ ቁጭ ብሎ ‘’ ፊደራል መንስግቱ ነገ በመላ ትግራይ በሚግ እና በድሮን የታገዘ ጭፍጨፋን ሊፈጽም ማቀዱ ተሰማ’’ ወዘተ አይነት የህወሃትን መሸነፍ የሚያረጋግጡ ዜናዎችን እያሰራጨ ይገኛል።
በአጠቃላይ አሁን ላይ የህወሃት የሳይበር ሰራዊት የድሮን ዕርምጃውን ቆጣሪና ከስር ከስር እየተከተለ ሰበር የዕርምጃ ዜና አዋጅ ሆኖ አርፉታል ።
ትናንት "ህውሃት ፀረ_ድሮን ታጥቋል" በሚል ሲፎክር የነበረው የህወሃት የሳይበር ሰራዊት፣ አሁን ያለአንዳች አፍረት የድሮን ጥቃቱን ቡድኑ ማቋቋም እንደከበደው እየገለፀ ነው።
ያኔ ሲያወራው የነበረው ፀረ_ድሮን መረጃ የፈጠራ ወሬ እንደሆነ በአደባባይ ሲጋለጥበት፣ ያንን በፎከረበት በዛው አንደበቱ ቁጭ ብሎ ‘’ ፊደራል መንስግቱ ነገ በመላ ትግራይ በሚግ እና በድሮን የታገዘ ጭፍጨፋን ሊፈጽም ማቀዱ ተሰማ’’ ወዘተ አይነት የህወሃትን መሸነፍ የሚያረጋግጡ ዜናዎችን እያሰራጨ ይገኛል።
በአጠቃላይ አሁን ላይ የህወሃት የሳይበር ሰራዊት የድሮን ዕርምጃውን ቆጣሪና ከስር ከስር እየተከተለ ሰበር የዕርምጃ ዜና አዋጅ ሆኖ አርፉታል ።
❤2👍2
የማርሸት እጅ መስጠት የፋኖ መዋቅርን አናግቶታል📌
ማርሸት ፀሃዩ ለመከላከያ ሰራዊት እጅ መስጠቱን ተከትሎ የፋኖ አመራሮች ይህ ነው ተብሎ በማይገለፅ ከባድ የፍርሃት ማቅ ውስጥ ገብቷል።
ማርሸት እያንዳንዱን እንቅስቃሴያቸውን ጠንቅቆ ከማወቁ እና በዝናቡ የደረሰበትን ቶርቸር ተከትሎ, በበቀል በመነሳሳት ያለንበትን ለሰራዊቱ ጠቁሞ ያስመታናል የሚል ስጋት በቡድኑ ውስጥ ሰፍኗል።
እንደአጠቃላይ አሁን ላይ ጽንፈኛ ቡድን እና ልሳኑ የእናት ሞት ያህል ክብደት ያለው ድንጋጤ እና የስሜት መዋዥቅ ውስጥ ይገኛለ።
በዚህ ምክንያት የተደበቁበትን ቦታ ሊቀይሩ እንደወሰኑ መረጃው ከውስጥ ሾልኮ ወጥቷል ።
ማርሸት ፀሃዩ ለመከላከያ ሰራዊት እጅ መስጠቱን ተከትሎ የፋኖ አመራሮች ይህ ነው ተብሎ በማይገለፅ ከባድ የፍርሃት ማቅ ውስጥ ገብቷል።
ማርሸት እያንዳንዱን እንቅስቃሴያቸውን ጠንቅቆ ከማወቁ እና በዝናቡ የደረሰበትን ቶርቸር ተከትሎ, በበቀል በመነሳሳት ያለንበትን ለሰራዊቱ ጠቁሞ ያስመታናል የሚል ስጋት በቡድኑ ውስጥ ሰፍኗል።
እንደአጠቃላይ አሁን ላይ ጽንፈኛ ቡድን እና ልሳኑ የእናት ሞት ያህል ክብደት ያለው ድንጋጤ እና የስሜት መዋዥቅ ውስጥ ይገኛለ።
በዚህ ምክንያት የተደበቁበትን ቦታ ሊቀይሩ እንደወሰኑ መረጃው ከውስጥ ሾልኮ ወጥቷል ።
👍2
ሰበር መረጃ🚨
የህወሃት ጀነራሎች የተላለፈ ውሳኔ♨️
በህወሃት የፖለቲካ እና ወታደራዊ ኃይል አመራሮች መከካል የተፈጠረው አለመግባባት ወደ ከፋ ደረጃ መድረሱን የሚያመላክቱ መረጃዎች እየወጡ ነው።
እንደ Conflict zone መረጃ ‘’ጦርነቱ ይቅርብን‘’ በሚል አቋም ይዘዋል በሚል እነ ሞንጆሪኖ የለዩቸውን ጀነራሎች አስሮ ለማስቀመጥ ታቅዷል።
በዚህም እነ ጀነራል ፍስሃ ማንጁስ ፣ ጀነራል ዮሃንስ መዲድ ፣ ወዲ ወለ ፣ ወዲ ባቤ ፣ ጸጋይ ማርክስ ፣ ወዲ ብርሃነ ፣ ነጋሽ ሃይሉፍ ፣ ሃጎስ ደርበው (የኮር አዛዥ )፣ በዛላምበሳ የሚገኝ ምክትል ኮር አዛዥ እና ሰሎሞን የተባለ ምክትል ኮር አዛዥን “ጦርነት ውስጥ ተሳታፊ ብናደርጋቸው ችግር ይፈጥራሉ” በሚል ከፍተኛ ስጋት በቤት እስር ውስጥ ሊያውሏቸው ማሳባቸውን ገልጿል።
ቢሳተፉም ግድ የለም ያሏቸውን ደግሞ የቦታ ልውውጥ አድርገው ሊያሰማሯቸው መወሰናቸውን ዘገባው ያስረዳል።
የህወሃት ጀነራሎች የተላለፈ ውሳኔ♨️
በህወሃት የፖለቲካ እና ወታደራዊ ኃይል አመራሮች መከካል የተፈጠረው አለመግባባት ወደ ከፋ ደረጃ መድረሱን የሚያመላክቱ መረጃዎች እየወጡ ነው።
እንደ Conflict zone መረጃ ‘’ጦርነቱ ይቅርብን‘’ በሚል አቋም ይዘዋል በሚል እነ ሞንጆሪኖ የለዩቸውን ጀነራሎች አስሮ ለማስቀመጥ ታቅዷል።
በዚህም እነ ጀነራል ፍስሃ ማንጁስ ፣ ጀነራል ዮሃንስ መዲድ ፣ ወዲ ወለ ፣ ወዲ ባቤ ፣ ጸጋይ ማርክስ ፣ ወዲ ብርሃነ ፣ ነጋሽ ሃይሉፍ ፣ ሃጎስ ደርበው (የኮር አዛዥ )፣ በዛላምበሳ የሚገኝ ምክትል ኮር አዛዥ እና ሰሎሞን የተባለ ምክትል ኮር አዛዥን “ጦርነት ውስጥ ተሳታፊ ብናደርጋቸው ችግር ይፈጥራሉ” በሚል ከፍተኛ ስጋት በቤት እስር ውስጥ ሊያውሏቸው ማሳባቸውን ገልጿል።
ቢሳተፉም ግድ የለም ያሏቸውን ደግሞ የቦታ ልውውጥ አድርገው ሊያሰማሯቸው መወሰናቸውን ዘገባው ያስረዳል።
❤1👎1
🚨ኤርትራ ለህወሃት የመሳሪያ ድጋፍ ማድረጓን አቁማለች 🚨
የኤርትራ መንግስት ለህወሃት ቡድን መካከለኛ የጦር መሳሪያ እና የታጣቂ ድጋፎችን ሲያደርግ መቆየት የሚታወቅ ነው።
አሁን ግን ቡድኑ ውስጥ ለውስጥ እያደረገ ይገኛል የተባለውን ድርድር ተከትሎ ድጋፉን ለማቆም መወሰኑ ታውቋል።
ሻዕብያ፣ ድርድሩ ከተሳካና ከፌደራል መንግስቱ ጋር ከተሰለፈ ዞሮ ራሴ ላይ ስጋት ሊሆንብኝ ይችላል በሚል ህውሃት የገዛቸው ድሮኖችን ጨምሮ ዘመናዊ መሣሪያዎች በአስመራ በኩል ወደ ትግራይ እንዳይገቡ አግዳለች።
ይህ ድርጊት በህወሃት ሰዎች በኩል ከፍተኛ ቅሬታ እየፈጠረ እንደሚገኝ ማረጋገጥ ችለናል።
የኤርትራ መንግስት ለህወሃት ቡድን መካከለኛ የጦር መሳሪያ እና የታጣቂ ድጋፎችን ሲያደርግ መቆየት የሚታወቅ ነው።
አሁን ግን ቡድኑ ውስጥ ለውስጥ እያደረገ ይገኛል የተባለውን ድርድር ተከትሎ ድጋፉን ለማቆም መወሰኑ ታውቋል።
ሻዕብያ፣ ድርድሩ ከተሳካና ከፌደራል መንግስቱ ጋር ከተሰለፈ ዞሮ ራሴ ላይ ስጋት ሊሆንብኝ ይችላል በሚል ህውሃት የገዛቸው ድሮኖችን ጨምሮ ዘመናዊ መሣሪያዎች በአስመራ በኩል ወደ ትግራይ እንዳይገቡ አግዳለች።
ይህ ድርጊት በህወሃት ሰዎች በኩል ከፍተኛ ቅሬታ እየፈጠረ እንደሚገኝ ማረጋገጥ ችለናል።
👍2
ህዝብ የፋኖ ኃይልን በግልፅ መቃወም ጀምሯል✅
በምስራቅ ጎጃም ዞን የሚገኙ ነዋሪዎች ልጆቻችን ለተከታታይ ሶስት ዓመታት በፅንፈኛው ቡድን የጥፋት እንቅስቃሴ ምክንያት ከትምህርት ገበታቸው ርቀው ቆይቷል።
ህዝብ አደባባይ ወጥቶ ጦርነት እንደሰለቸው እና ሰላም እንደሚፈልግ ቢማፀንም፣ ፅንፈኛው ቡድን ግን ከፀረ ህዝብ ተግባሩ መቆጠብ አልቻለም።
አሁን ግን የአከባቢው ነዋሪ በአንድነት፣ “ከዚህ በኋላ በዚህ መልኩ እንድትቀጥሉ አንፈቅድም ታጣቂዎች በመጠለያነት የያዟቸውን ትምህርት ቤቶች ለቀው ይውጡልን" ሲሉ በፋኖ ሃይሎች ላይ ተቃውሞ ማሰማት ጀምረዋል።
ህብረተሰቡ ይህን በማድረግ በዞኑ ትምህርት እና ሌሎች የልማት ሥራዎች በአስተማማኝ ሰላም እንዲካሄዱ ያላውን ፅኑ ፍላጎት አሳይቷል 🙌
በምስራቅ ጎጃም ዞን የሚገኙ ነዋሪዎች ልጆቻችን ለተከታታይ ሶስት ዓመታት በፅንፈኛው ቡድን የጥፋት እንቅስቃሴ ምክንያት ከትምህርት ገበታቸው ርቀው ቆይቷል።
ህዝብ አደባባይ ወጥቶ ጦርነት እንደሰለቸው እና ሰላም እንደሚፈልግ ቢማፀንም፣ ፅንፈኛው ቡድን ግን ከፀረ ህዝብ ተግባሩ መቆጠብ አልቻለም።
አሁን ግን የአከባቢው ነዋሪ በአንድነት፣ “ከዚህ በኋላ በዚህ መልኩ እንድትቀጥሉ አንፈቅድም ታጣቂዎች በመጠለያነት የያዟቸውን ትምህርት ቤቶች ለቀው ይውጡልን" ሲሉ በፋኖ ሃይሎች ላይ ተቃውሞ ማሰማት ጀምረዋል።
ህብረተሰቡ ይህን በማድረግ በዞኑ ትምህርት እና ሌሎች የልማት ሥራዎች በአስተማማኝ ሰላም እንዲካሄዱ ያላውን ፅኑ ፍላጎት አሳይቷል 🙌
❤4
“ዓባይ የትብብር እንጂ የግጭት ምክንያት ሊሆን አይገባም” የግብፅ ሚዲያ💯
ግብጽ ከኢትዮጵያ ጋር ከግጭት ይልቅ ዲፕሎማሲያዊ አካሄድ ያዋጣኛል የሚል ውሳኔ ላይ የደረሰች ትመስላለች።
Al_haram online የተሰኘ የግብጽ የዜና አውታር የአፍሪካ ሃገራት የናይልን ውሃ የግጭት ሳይሆን አብሮ የመልማልትና የመተባበር ምሳሌ ሊያደርጉት ይገባል ሲል ዘገባ ሰርቷል።
ከሰሞኑ በኢትዮጵያ በኩል የተነሱ መሰረታዊ ጥያቄዎችን ጭምር ተገቢነታቸውን በመዳሰስ ሰፊ ጽሁፉን አስነብቧል።
ይህም የአልሲሲ መንግስት የጀመረው ሀሰተኛ ውንጀላ የትም እንደማያደርሰው ተረድቶ ወደ ሰለማዊ የውይይት መንገድ መምጣቱን የሚያስረዳ ነው።
ግብጽ ከኢትዮጵያ ጋር ከግጭት ይልቅ ዲፕሎማሲያዊ አካሄድ ያዋጣኛል የሚል ውሳኔ ላይ የደረሰች ትመስላለች።
Al_haram online የተሰኘ የግብጽ የዜና አውታር የአፍሪካ ሃገራት የናይልን ውሃ የግጭት ሳይሆን አብሮ የመልማልትና የመተባበር ምሳሌ ሊያደርጉት ይገባል ሲል ዘገባ ሰርቷል።
ከሰሞኑ በኢትዮጵያ በኩል የተነሱ መሰረታዊ ጥያቄዎችን ጭምር ተገቢነታቸውን በመዳሰስ ሰፊ ጽሁፉን አስነብቧል።
ይህም የአልሲሲ መንግስት የጀመረው ሀሰተኛ ውንጀላ የትም እንደማያደርሰው ተረድቶ ወደ ሰለማዊ የውይይት መንገድ መምጣቱን የሚያስረዳ ነው።
👍1
ሰበር መረጃ🚨
ከፍተኛ የህወሃት ወታደራዊ አመራሮች መንፈቅለ መንግስት ሊያካሂዱ ነው
ህወሃት በሁሉም አቅጣጫ ሁለንተናዊ ውድቀትና የፖለቲካ ኪሳራ ውስጥ ወድቋል።
በፖለቲካ ክንፉ አመራሩ መገለልና መዋከብ እየደረሰባቸው የሚገኙ የህወሃት ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች በህገወጡ የትግራይ ክልል አስተዳደር ላይ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ሊፈጽሙ በድብቅ መምከር መጀመራቸው ተሰምቷል።
የህወሃት ባለስልጣናት አሁን ላይ በገዛ ጥላቸዉ እንኳን ሳይቀር እየተሸበሩ ይገኛሉ፤ በዚህ ወቅት ይህ መፈንቅለ መንግስት ዕቅድ ቢካሄድ ቡድኑ ለመጨረሻ ጊዜ ማስወገድ እንደሚቻል ጀነራሎቹ ተስማምቷል።
ከፍተኛ የህወሃት ወታደራዊ አመራሮች መንፈቅለ መንግስት ሊያካሂዱ ነው
ህወሃት በሁሉም አቅጣጫ ሁለንተናዊ ውድቀትና የፖለቲካ ኪሳራ ውስጥ ወድቋል።
በፖለቲካ ክንፉ አመራሩ መገለልና መዋከብ እየደረሰባቸው የሚገኙ የህወሃት ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች በህገወጡ የትግራይ ክልል አስተዳደር ላይ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ሊፈጽሙ በድብቅ መምከር መጀመራቸው ተሰምቷል።
የህወሃት ባለስልጣናት አሁን ላይ በገዛ ጥላቸዉ እንኳን ሳይቀር እየተሸበሩ ይገኛሉ፤ በዚህ ወቅት ይህ መፈንቅለ መንግስት ዕቅድ ቢካሄድ ቡድኑ ለመጨረሻ ጊዜ ማስወገድ እንደሚቻል ጀነራሎቹ ተስማምቷል።
👍1
አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ወደ መቀሌ ሊያቀኑ ነው📌
በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ባለፉት ጥቂት ሳምንታት በአውሮፓ ህብረት፣ በአሜሪካ ተወካዮች እና በሌሎች ሀገራት የተደገፈውን የኦሉሴጉን ኦባሳንጆ ጉዞ የሚያጠናክር ጉዞን ወደ መቀለ ሊያደርጉ መሆኑ ታውቋል።
በፕሪቶሪያው ስምምነት መሰረት የተቋቋመውን ጊዜያዊ አስተዳደር አፍርሰው ሥልጣን የተቆጣሩትን አካላት ለመናጋገር በወራት ልዩነት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ወደ መቀሌ ማቅናታቸው የቡድኑ አሉታዊ እንቅስቃሴ በአለማቀፍ ማህበረሰቡ ዘንድ የተሰጠውን ከፍተኛ ትኩረት ያመላክታል።
ህወሓት ወደ ፕሪቶሪያ ስምምነት ካልተመለስ እና የጦርነት እንቅስቃሴውን ካላቆመ በቀር ተስፋ የለውም 🤷
በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ባለፉት ጥቂት ሳምንታት በአውሮፓ ህብረት፣ በአሜሪካ ተወካዮች እና በሌሎች ሀገራት የተደገፈውን የኦሉሴጉን ኦባሳንጆ ጉዞ የሚያጠናክር ጉዞን ወደ መቀለ ሊያደርጉ መሆኑ ታውቋል።
በፕሪቶሪያው ስምምነት መሰረት የተቋቋመውን ጊዜያዊ አስተዳደር አፍርሰው ሥልጣን የተቆጣሩትን አካላት ለመናጋገር በወራት ልዩነት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ወደ መቀሌ ማቅናታቸው የቡድኑ አሉታዊ እንቅስቃሴ በአለማቀፍ ማህበረሰቡ ዘንድ የተሰጠውን ከፍተኛ ትኩረት ያመላክታል።
ህወሓት ወደ ፕሪቶሪያ ስምምነት ካልተመለስ እና የጦርነት እንቅስቃሴውን ካላቆመ በቀር ተስፋ የለውም 🤷
👍1
ኤርትራ ስለ ውጪ ጣልቃ ገብነት የማውራት ሞራል የላትም‼️❗️
ኤርትራ በአንጎላ እየተካሄደ በሚገኘው 21ኛው የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ ላይ ተገኝታ ’’ በአፍሪካ ለሚከሰቱ ግጭቶች ዋነኛ መንስዔ የውጭ ጣልቃ ገብነት ነው ‘’ ማለቷን ተከትሎ መነጋገሪያ ሆናለች።
በርካታ የፖለቲካ ተንታኞች ኤርትራ ስለ ውጭ ጣልቃ ገብነት ማውራቷን አስቂኝ ቅራኔ ነው ሲሉም በግልፅ እየተቹ ይገኛል።
ተንታኞቹ አክለውም ኤርትራ ራሷ በሱዳን ፣ በሶማሊያ ፣ በኢትዮጵያ እና በየመን ጉዳይ በተደጋጋሚ ጣልቃ በመግባት በቀጠናው እና በአፍሪካ ቀውስና አለመረጋጋትን አባብሳለች ሲሉ ከሰዋታል።
ይህ ጣልቃ ገቡነቷ ለቀጠናው ስጋት በመሆኑ በተደጋጋሚ በአለም አቀፍ ተቋማት ጭምር እንድታቆም ብትጠየቅም ፍቃደኛ እንዳልሆነች ተናግሯል።
ኤርትራ በአንጎላ እየተካሄደ በሚገኘው 21ኛው የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ ላይ ተገኝታ ’’ በአፍሪካ ለሚከሰቱ ግጭቶች ዋነኛ መንስዔ የውጭ ጣልቃ ገብነት ነው ‘’ ማለቷን ተከትሎ መነጋገሪያ ሆናለች።
በርካታ የፖለቲካ ተንታኞች ኤርትራ ስለ ውጭ ጣልቃ ገብነት ማውራቷን አስቂኝ ቅራኔ ነው ሲሉም በግልፅ እየተቹ ይገኛል።
ተንታኞቹ አክለውም ኤርትራ ራሷ በሱዳን ፣ በሶማሊያ ፣ በኢትዮጵያ እና በየመን ጉዳይ በተደጋጋሚ ጣልቃ በመግባት በቀጠናው እና በአፍሪካ ቀውስና አለመረጋጋትን አባብሳለች ሲሉ ከሰዋታል።
ይህ ጣልቃ ገቡነቷ ለቀጠናው ስጋት በመሆኑ በተደጋጋሚ በአለም አቀፍ ተቋማት ጭምር እንድታቆም ብትጠየቅም ፍቃደኛ እንዳልሆነች ተናግሯል።
👍1
ሞንጆሮኖ ሆስፒታል ገብታለች📌
ፈትለወርቅ ገ/እግዚአብሔር (ሞንጆሪኖ) አዲሓውሲ (ቀበሌ 18) አዲሓቂ ክፍለ ከተማ፣ ከትራፊክ መብራቱ 120 ሜትር ወረድ ብሎ በሚገኘው አሉላ የግል ሆስፒታል መግባቷ እየተሰማ ይገኛል።
ሞንጆሪኖ የጤና እክል እንዳጋጠማት ቢነገርም እውነታውና ያለው ግርግር ግን በባለፈው የድሮን ጥቃት ሳትገኝና ሳትቆስል እንዳልቀረች የሚጠቁም ነው።
የትግራይ ወጣት እንዲታፈስ በተጠናከረ መልኩ ሲሰሩ ከነበሩ የህወሃት ሰዎች ሞንጆሪኖ ዋና እንደነበረች የሚታወቅ ነው።
ለትግራይ ህዝብ የተመኘችው ጉዳት እሷ ላይ ደርሶ አሁን ማየቷ ምን ያህል እንደሚያስተምራት የምናየው ይሆናል።
ፈትለወርቅ ገ/እግዚአብሔር (ሞንጆሪኖ) አዲሓውሲ (ቀበሌ 18) አዲሓቂ ክፍለ ከተማ፣ ከትራፊክ መብራቱ 120 ሜትር ወረድ ብሎ በሚገኘው አሉላ የግል ሆስፒታል መግባቷ እየተሰማ ይገኛል።
ሞንጆሪኖ የጤና እክል እንዳጋጠማት ቢነገርም እውነታውና ያለው ግርግር ግን በባለፈው የድሮን ጥቃት ሳትገኝና ሳትቆስል እንዳልቀረች የሚጠቁም ነው።
የትግራይ ወጣት እንዲታፈስ በተጠናከረ መልኩ ሲሰሩ ከነበሩ የህወሃት ሰዎች ሞንጆሪኖ ዋና እንደነበረች የሚታወቅ ነው።
ለትግራይ ህዝብ የተመኘችው ጉዳት እሷ ላይ ደርሶ አሁን ማየቷ ምን ያህል እንደሚያስተምራት የምናየው ይሆናል።
👍1
ልዩነቱ ግልፅ ነው ✍️
አላማው ጥሩም ሆነ መጥፎ አላማ ብሎ ለተነሳበት የፋኖ ትግል ብዙ ዋጋ ሲከፍል የነበረው ማርሸት ጸሃዩ ውለታው ሜዳ ተበትኖ በጓዶቹ በነ ዝናቡ ልንገረው እንዳልሆነ ተደርጎ ለከፍተኛ ጉዳት ተዳርጓል።
በተቃራኒው ማርሸት በፋኖ ቤት ሳለ በከፍተኛ የፕሮፖጋንዳ ስራው ሲቀጠቅጠው የኖረው የፌደራል መንግስቱ ግን በፍቅር ተቀብሎ ከፍተኛ የሆነ የህክምና ዕርዳታ እየሰጠው ይገኛል።
ጽምዶን በመቃወምም ሆነ በሌላ ተቃርኖ በራሱ ጓዶች ከፍተኛ ስጋት አንዣቦበት የሚገኝ የትኛውም አመራር ቢኖር ወደ ሰላም ቢመጣ የሚደረግለት አቀባበል ይህን የመሰል መሆኑን ተረድቶ ሳያመነታ ወደ ሰላም ሊገባ ይገባዋል።
የሰላም መንገድ መከተል እራስን ለመጠበቅ ከማገዙ ጎንለጎን ለህዝብ እና ለሀገር ዘላቂ መፍትሄን ያመጣል 🙌
አላማው ጥሩም ሆነ መጥፎ አላማ ብሎ ለተነሳበት የፋኖ ትግል ብዙ ዋጋ ሲከፍል የነበረው ማርሸት ጸሃዩ ውለታው ሜዳ ተበትኖ በጓዶቹ በነ ዝናቡ ልንገረው እንዳልሆነ ተደርጎ ለከፍተኛ ጉዳት ተዳርጓል።
በተቃራኒው ማርሸት በፋኖ ቤት ሳለ በከፍተኛ የፕሮፖጋንዳ ስራው ሲቀጠቅጠው የኖረው የፌደራል መንግስቱ ግን በፍቅር ተቀብሎ ከፍተኛ የሆነ የህክምና ዕርዳታ እየሰጠው ይገኛል።
ጽምዶን በመቃወምም ሆነ በሌላ ተቃርኖ በራሱ ጓዶች ከፍተኛ ስጋት አንዣቦበት የሚገኝ የትኛውም አመራር ቢኖር ወደ ሰላም ቢመጣ የሚደረግለት አቀባበል ይህን የመሰል መሆኑን ተረድቶ ሳያመነታ ወደ ሰላም ሊገባ ይገባዋል።
የሰላም መንገድ መከተል እራስን ለመጠበቅ ከማገዙ ጎንለጎን ለህዝብ እና ለሀገር ዘላቂ መፍትሄን ያመጣል 🙌
❤1
🚨ህወሃት ለውትድርና የአፈሳቸውን ወጣቶች እያስራበ ነው🚨
ከተለያዩ የትግራይ አከባቢዎች በፅንፈኛው ህወሃት በግዳጅ ታፍሰው ወደ ጦር ካምፕ የተወሰዱ ወጣቶች በከባድ ችግር ውስጥ ይገኛሉ።
ቡድን የትግራይን ወጣት በገፍ እያፈሰ መሆኑን ተከትሎ የሚታፈሰውን ወጣት በአግባቡ ማሰልጠንም ሆነ መመገብ አልቻለም።
በዚህም የታፈሰው ወጣት ለከፍተኛ ርሃብ እየተዳረገ እንደሚገኝ ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያመላክታል።
ወታደራዊ ስልጠናውም ለይስሙላ የ8 ቀን ብቻ መሆኑ ከውስጥ በሚወጡ መረጃዎች ለማወቅ ተችሏል።
ከተለያዩ የትግራይ አከባቢዎች በፅንፈኛው ህወሃት በግዳጅ ታፍሰው ወደ ጦር ካምፕ የተወሰዱ ወጣቶች በከባድ ችግር ውስጥ ይገኛሉ።
ቡድን የትግራይን ወጣት በገፍ እያፈሰ መሆኑን ተከትሎ የሚታፈሰውን ወጣት በአግባቡ ማሰልጠንም ሆነ መመገብ አልቻለም።
በዚህም የታፈሰው ወጣት ለከፍተኛ ርሃብ እየተዳረገ እንደሚገኝ ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያመላክታል።
ወታደራዊ ስልጠናውም ለይስሙላ የ8 ቀን ብቻ መሆኑ ከውስጥ በሚወጡ መረጃዎች ለማወቅ ተችሏል።
❤2