የተጋለጠው የፅንፈኛው ህወሃት ሴራ 🚨
የትግራይ ህዝብ ህወሃት በሚለኩሰው ጦርነት ከረሃብ፣ ከሞትና ከስደት በስተቀር ያተረፈው አንዳችም ነገር እንደሌለ የሚታወቅ ነው።
ካለፈው ስህተቱ መማር የማይፈልገው ህወሃት ዛሬን እንደለማዱ በንፁኃን ጉያ ተሸሽጎ የፖለቲካ ትርፍ እየፈለገ ይገኛል።
አሁን ላይ እየወጡ ያሉ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ፅንፋኛ ህወሃት በመኖርያ ቤቶች አካባቢና ሰዎች የሚበዙባት ቦታ ላይ የጦር መሰርያ ክምችትና እንቅስቀሴ እየደረገ ነው።
ቡድኑ ከትግራይ ህዝብ ለመጨረሻ ጊዜ እስካልተነጠለ ድረስ ህዝቡ ሰላም እንደማያገኝ ይህ በቂ ማሳያ ነው።
የትግራይ ህዝብ ህወሃት በሚለኩሰው ጦርነት ከረሃብ፣ ከሞትና ከስደት በስተቀር ያተረፈው አንዳችም ነገር እንደሌለ የሚታወቅ ነው።
ካለፈው ስህተቱ መማር የማይፈልገው ህወሃት ዛሬን እንደለማዱ በንፁኃን ጉያ ተሸሽጎ የፖለቲካ ትርፍ እየፈለገ ይገኛል።
አሁን ላይ እየወጡ ያሉ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ፅንፋኛ ህወሃት በመኖርያ ቤቶች አካባቢና ሰዎች የሚበዙባት ቦታ ላይ የጦር መሰርያ ክምችትና እንቅስቀሴ እየደረገ ነው።
ቡድኑ ከትግራይ ህዝብ ለመጨረሻ ጊዜ እስካልተነጠለ ድረስ ህዝቡ ሰላም እንደማያገኝ ይህ በቂ ማሳያ ነው።
👍1
ህወሃት አደራድሩኝ እያለ እየለመነ ነው📌
ፅንፈኛው ህወሃት ከጽምዶ አጋሮቹ ጋር ሳይመክር ብቻውን “ድርድር እፈልጋላው ድረሱልኝ” እየለ ይገኛል።
ይህ ተመፅኖውን ያቀረበው የፕርቶርያ ስምምነት አዳራደርዎች በኢትዮጵያ ሀጋራዊ ምክክር መዝግያ ስነ-ስርዓት ላይ ለመገኛት አዲስ አባበ በመጡበት ወቅት ነው።
ከዚህ የምንረደው ጽምዶና አባላቱ ቅርቃር ውስጡ መግባተቸውና ህወሃት ተስፋ መቁራጡን ነው።
የእነዚህ አካላት ሀገርን የማፍራስ ፍላጎት በመጨረሻም እራሳቸው እየፈራሳቸው እና እርስበርስ ጠላት እያደረጋቸው ይገኛል።
ፅንፈኛው ህወሃት ከጽምዶ አጋሮቹ ጋር ሳይመክር ብቻውን “ድርድር እፈልጋላው ድረሱልኝ” እየለ ይገኛል።
ይህ ተመፅኖውን ያቀረበው የፕርቶርያ ስምምነት አዳራደርዎች በኢትዮጵያ ሀጋራዊ ምክክር መዝግያ ስነ-ስርዓት ላይ ለመገኛት አዲስ አባበ በመጡበት ወቅት ነው።
ከዚህ የምንረደው ጽምዶና አባላቱ ቅርቃር ውስጡ መግባተቸውና ህወሃት ተስፋ መቁራጡን ነው።
የእነዚህ አካላት ሀገርን የማፍራስ ፍላጎት በመጨረሻም እራሳቸው እየፈራሳቸው እና እርስበርስ ጠላት እያደረጋቸው ይገኛል።
❤2
ይናገራል ፎቶ 📸
ትግራይ ወጣቶች በየቀኑ የሚታፈሱባት፣ እናቶች የሚያለቅሱበት፣ ሴቶች የሚጠቁበት፣ የጦርነት ስጋት የሚያዣብባት ስርዓት አልባ ክልል ሆናለች 🥲 ለዚህ ሁሉ ደሞ ተጠያቂው ስልጣንን በጉልበት ካልያዝኩ የሚለው ፅንፈኛው የህወሃት ቡድን ነው።
አክቲቪስት አሉላ ሰሎሞን እጅግ በደበዘዘ መልኩ ያለፈውን የአሸንዳ አከባበር አስመልክቶ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ባጋራው አንድ ልጥፉ ላይ “ድሮ ትግራይ ስትጣራ አቤት ብሎ የሚወጣው” ብሎ በርካታ የአሸንዳ ተሳታፊ ሴቶች ያለበትን ምስል አጋርቷል።
በተቃራኒው ደሞ “አሁን ህውሃት ሲጠራ የወጣው ደግሞ” በሚል ጥቂት ሴቶች ብቻ የተገኙበትን ምስል በማጋራት ህውሃት በትግራይ ህዝብ ዘንድ ምን ያህል ተሰሚነት ያጣ ቡድን መሆኑን የሚያጋልጥ ሃሳቡን አሰራጭቷል።
ትግራይ ወጣቶች በየቀኑ የሚታፈሱባት፣ እናቶች የሚያለቅሱበት፣ ሴቶች የሚጠቁበት፣ የጦርነት ስጋት የሚያዣብባት ስርዓት አልባ ክልል ሆናለች 🥲 ለዚህ ሁሉ ደሞ ተጠያቂው ስልጣንን በጉልበት ካልያዝኩ የሚለው ፅንፈኛው የህወሃት ቡድን ነው።
አክቲቪስት አሉላ ሰሎሞን እጅግ በደበዘዘ መልኩ ያለፈውን የአሸንዳ አከባበር አስመልክቶ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ባጋራው አንድ ልጥፉ ላይ “ድሮ ትግራይ ስትጣራ አቤት ብሎ የሚወጣው” ብሎ በርካታ የአሸንዳ ተሳታፊ ሴቶች ያለበትን ምስል አጋርቷል።
በተቃራኒው ደሞ “አሁን ህውሃት ሲጠራ የወጣው ደግሞ” በሚል ጥቂት ሴቶች ብቻ የተገኙበትን ምስል በማጋራት ህውሃት በትግራይ ህዝብ ዘንድ ምን ያህል ተሰሚነት ያጣ ቡድን መሆኑን የሚያጋልጥ ሃሳቡን አሰራጭቷል።
❤2
ጃዋር ከብዙ ጊዜ በኃላ እውነት ተናግሯል❗️
ጃዋር መሃመድ በሻዕቢያና በግብፅ የሚደገፈውን ሀገር አፍራሽ ጥምረት ዙሪያ አንከር ሚዲያ ላይ የተደረገውን ቃለ መጠይቅ ተከትሎ የተናገረው ንግግር ተቀባይነት ያለው እውነት ነው።
የነ አስረስ ማረ ቡድን “የወለጋ ቢዛሞ” የኔ አደረጃጀት ነው ካለ ቡድኑ ለተከታታይ ዓመታት እንዲሁም ከሰሞኑ ብቻ በምስራቅ ወለጋ ንጹሃን ላይ ለፈፀመው ተደጋጋሚ ጥቃት እሱም ሃላፊነቱን ሊወስድ ይገባል።
ለኦሮሞ እንታገላለን የሚሉት ሸኔና ራሱ ጃዋርን ጨምሮ ከዚህ ህዝባቸውን ከሚጨፈጭፍ ቡድን ጋር ያላቸውን ጥምረት ሰከን ብለው ሊያጤኑትም ይገባቸዋል።
ጃዋር መሃመድ በሻዕቢያና በግብፅ የሚደገፈውን ሀገር አፍራሽ ጥምረት ዙሪያ አንከር ሚዲያ ላይ የተደረገውን ቃለ መጠይቅ ተከትሎ የተናገረው ንግግር ተቀባይነት ያለው እውነት ነው።
የነ አስረስ ማረ ቡድን “የወለጋ ቢዛሞ” የኔ አደረጃጀት ነው ካለ ቡድኑ ለተከታታይ ዓመታት እንዲሁም ከሰሞኑ ብቻ በምስራቅ ወለጋ ንጹሃን ላይ ለፈፀመው ተደጋጋሚ ጥቃት እሱም ሃላፊነቱን ሊወስድ ይገባል።
ለኦሮሞ እንታገላለን የሚሉት ሸኔና ራሱ ጃዋርን ጨምሮ ከዚህ ህዝባቸውን ከሚጨፈጭፍ ቡድን ጋር ያላቸውን ጥምረት ሰከን ብለው ሊያጤኑትም ይገባቸዋል።
❤2
የሱዳን ተፋላሚዎችን ሰላማዊ ውይይትን መርጧል🕊
የሱዳን የፖለቲካ ሃይሎች ተወካዮች ትናንት ቅዳሜ በአዲስ አበባ ወደ ሰላም ለመምጣት ውይይት መጀመራቸው ታውቋል።
ምስራቅ አፍሪካን የማተራመስ ዕቅድ ያላቸው አካለት በዚህ የሰላም ብስራት ቅስማቸው እንደሚሰበር ግልፅ ነው። በተለይ ግብፅና ኤርትራ ይህን የሰላም ውይይት እንደ ጦርነት ነጋሪት እንደሚመለከቱት ግልፅ ነው።
ምክንያቱም ግብጽ ፣ ኤርትራ እንዲሁም የህውሃት ሃይል የሱዳንን አለመረጋጋት ውስጥ በማስገባት ቀጠናውን አውኮ ኢትዮጵያ ላይ ጫናን ለማሳደር ሲታትሩ እና ያለ የሌለ አቅማቸውን ሲጠቀሙ የቆዩ ናቸው።
የሱዳን የፖለቲካ ሃይሎች ተወካዮች ትናንት ቅዳሜ በአዲስ አበባ ወደ ሰላም ለመምጣት ውይይት መጀመራቸው ታውቋል።
ምስራቅ አፍሪካን የማተራመስ ዕቅድ ያላቸው አካለት በዚህ የሰላም ብስራት ቅስማቸው እንደሚሰበር ግልፅ ነው። በተለይ ግብፅና ኤርትራ ይህን የሰላም ውይይት እንደ ጦርነት ነጋሪት እንደሚመለከቱት ግልፅ ነው።
ምክንያቱም ግብጽ ፣ ኤርትራ እንዲሁም የህውሃት ሃይል የሱዳንን አለመረጋጋት ውስጥ በማስገባት ቀጠናውን አውኮ ኢትዮጵያ ላይ ጫናን ለማሳደር ሲታትሩ እና ያለ የሌለ አቅማቸውን ሲጠቀሙ የቆዩ ናቸው።
❤2
የአፋብን አመራሮች የአማራን ህዝብ ለህወሃት ሽጠዉታል📌
የአፋብን ስብሰባ የአማራን ህዝብ እና እርስትን ለህወሃት አሳልፎ መሸጡን የሚያረጋግጡ ማሳያዎች እየወጡ ነው።
የህወሃት ቡድን የትግራይ የዝናብ መጠንን ለመግለጽ በሚል በድምጸ ወያኔ ባጋራው የትግራይ ክልል ካርታ ወልቃይትን የራሱ ዕርስት አድርጎ አስቀምጦታል።
ይህም ህወሃት፣ ፅንፈኛውን ፋኖ መጠቀሚያ ለማድረግ ለፈጠረው ጥምረት ሲል ወልቃይትና ራያ ከዚህ በኋላ እኛን የመለያያ ካርድ አይሆንም የጋራ ጥያቄያችን ከዛ ያለፈነው ብሎ እንዳታለለው እና ወልቃይትን ከአማራ ለመንጠቅ ቡድኑ የማይተኛ ሃይል መሆኑን ያረጋግጣል።
የአፋብን ስብሰባ የአማራን ህዝብ እና እርስትን ለህወሃት አሳልፎ መሸጡን የሚያረጋግጡ ማሳያዎች እየወጡ ነው።
የህወሃት ቡድን የትግራይ የዝናብ መጠንን ለመግለጽ በሚል በድምጸ ወያኔ ባጋራው የትግራይ ክልል ካርታ ወልቃይትን የራሱ ዕርስት አድርጎ አስቀምጦታል።
ይህም ህወሃት፣ ፅንፈኛውን ፋኖ መጠቀሚያ ለማድረግ ለፈጠረው ጥምረት ሲል ወልቃይትና ራያ ከዚህ በኋላ እኛን የመለያያ ካርድ አይሆንም የጋራ ጥያቄያችን ከዛ ያለፈነው ብሎ እንዳታለለው እና ወልቃይትን ከአማራ ለመንጠቅ ቡድኑ የማይተኛ ሃይል መሆኑን ያረጋግጣል።
❤2
የጎንደር አፋብን መግለጫ✍️
የፋኖ አመራሮች በምስጢር ኤርትራ ማቅናታቸው በጎንደር ፋኖ ዘንድ ከፍተኛ ቅያሜን ፈጥሯል።
በዚህም የጎንደር አፋብን የአደረጃጀቱ ከፍተኛ አመራሮች ወደ አስመራ ለምን እንዳቀኑ አስቸኳይ ማብራሪያ እንደሚፈልግ የሚገልፅ መግለጫን አውጥቷል።
ጉዞን አንድነት እና ግልፅነት የጎደለው ሲል ወቅሷል፤ ከዚህ ጉዞ ጀርባ ያሉት እውነታዎች ይፋ እንዲደረጉ አሳስቧል።
ከቅርብ ጊዜ ወደህ የጎንደር ፋኖን ያገለለ ውሳኔዎች እየተደረጉ መሆኑን ያነሳው አደረጃጀቱ፣ ቡድኑ ያለሱ እውቅና የሚደረገው ውይትንም ሆነ ማንኛውንም ውሳኔ ተቀብሎ ተፈጻሚ እንደማያደርግ ይፋ አድርጓል።
የፋኖ አመራሮች በምስጢር ኤርትራ ማቅናታቸው በጎንደር ፋኖ ዘንድ ከፍተኛ ቅያሜን ፈጥሯል።
በዚህም የጎንደር አፋብን የአደረጃጀቱ ከፍተኛ አመራሮች ወደ አስመራ ለምን እንዳቀኑ አስቸኳይ ማብራሪያ እንደሚፈልግ የሚገልፅ መግለጫን አውጥቷል።
ጉዞን አንድነት እና ግልፅነት የጎደለው ሲል ወቅሷል፤ ከዚህ ጉዞ ጀርባ ያሉት እውነታዎች ይፋ እንዲደረጉ አሳስቧል።
ከቅርብ ጊዜ ወደህ የጎንደር ፋኖን ያገለለ ውሳኔዎች እየተደረጉ መሆኑን ያነሳው አደረጃጀቱ፣ ቡድኑ ያለሱ እውቅና የሚደረገው ውይትንም ሆነ ማንኛውንም ውሳኔ ተቀብሎ ተፈጻሚ እንደማያደርግ ይፋ አድርጓል።
❤2
👉ሞሳድ በሻዕቢያ ላይ ስምሪት ሊወስድ ነው
ኤርትራ ለየመን የሁቲ ቡድን የጦር መሣሪያና የሎጂስቲክስ ድጋፍ ማስተላለፊያ ኮሪደር መሆኗን ተከትሎ የቀይ ባሕር ቀውስ ከዕለት ወደ ዕለት መልክ እየቀየረና ቀጣናዊ ስጋትነቱ እየጨመረ መጥቷል።
ከዚህም አልፎ ሻዕቢያ ለሁቲ ታጣቂዎች ድጋፍ ማድረጓን እና የሁቲ ታጣቂዎችም በአስመራ ጎዳናዎች መታየታቸውን ታውቋል፤ ይህንንም ተከትሎ ኤርትራ በእስራኤል ጥርስ ውስጥ ልትገባ ችላለች።
ሀገሪቱ ለጸረ-ሰላም ኃይሎች መደበቂያ ዋሻ መሆኗ የደቀነው አደጋ ተከትሎ ሞሳድ በሻዕቢያ ላይ ስምሪት ሊወስድ ዝግጅት መጨረሱ ተሰምቷል።
ይህም ለጽምዶ ሃይሎች ከፍተኛ ድንጋጤን የሚፈጥር ክስተት ሁኗል ።
ኤርትራ ለየመን የሁቲ ቡድን የጦር መሣሪያና የሎጂስቲክስ ድጋፍ ማስተላለፊያ ኮሪደር መሆኗን ተከትሎ የቀይ ባሕር ቀውስ ከዕለት ወደ ዕለት መልክ እየቀየረና ቀጣናዊ ስጋትነቱ እየጨመረ መጥቷል።
ከዚህም አልፎ ሻዕቢያ ለሁቲ ታጣቂዎች ድጋፍ ማድረጓን እና የሁቲ ታጣቂዎችም በአስመራ ጎዳናዎች መታየታቸውን ታውቋል፤ ይህንንም ተከትሎ ኤርትራ በእስራኤል ጥርስ ውስጥ ልትገባ ችላለች።
ሀገሪቱ ለጸረ-ሰላም ኃይሎች መደበቂያ ዋሻ መሆኗ የደቀነው አደጋ ተከትሎ ሞሳድ በሻዕቢያ ላይ ስምሪት ሊወስድ ዝግጅት መጨረሱ ተሰምቷል።
ይህም ለጽምዶ ሃይሎች ከፍተኛ ድንጋጤን የሚፈጥር ክስተት ሁኗል ።
❤2
የህወሃት አመራሮች ኤርትራ እና ሱዳን ሊሸሸጉ ነው📌
የጨነቃቸው የህወሃት አመራሮች እየተባባሰ የመጣውን የሰራዊታችን እርምጃ ሽሽት ከሀገር ለመኮብለል መወሰናቸው አውቋል።
አመራሩ መቀለ ዉስጥ ሁኖ ምንም ያህል የመደበቂያ ቦታ ለውጥ ቢያደርግም በቀላሉ አደራሹን ከሚለየው ከዘመናዊው የድሮን ጥቃቱ ኢላማነት ማምለጥ እንደማይችል እንዲሁም ከውስጡ ጥቆማ ሊሰጥ የሚችል እንደሚኖር በማሰብ ስጋት ውስጥ ገብቷል።
በዚህም በአስቸኳይ ከፊሉ ወደ ኤርትራ ከፊሉ ደግሞ ወደ ሱዳን ሊሄድ እንደሚገባ ዉሳኔ ላይ መድረሱን ከውስጥ ሾልኮ ወጥቷል።
የጨነቃቸው የህወሃት አመራሮች እየተባባሰ የመጣውን የሰራዊታችን እርምጃ ሽሽት ከሀገር ለመኮብለል መወሰናቸው አውቋል።
አመራሩ መቀለ ዉስጥ ሁኖ ምንም ያህል የመደበቂያ ቦታ ለውጥ ቢያደርግም በቀላሉ አደራሹን ከሚለየው ከዘመናዊው የድሮን ጥቃቱ ኢላማነት ማምለጥ እንደማይችል እንዲሁም ከውስጡ ጥቆማ ሊሰጥ የሚችል እንደሚኖር በማሰብ ስጋት ውስጥ ገብቷል።
በዚህም በአስቸኳይ ከፊሉ ወደ ኤርትራ ከፊሉ ደግሞ ወደ ሱዳን ሊሄድ እንደሚገባ ዉሳኔ ላይ መድረሱን ከውስጥ ሾልኮ ወጥቷል።
❤2
እሳትና ጭድ የሆኑ ፅንፈኞች ህብረት✍️
አስረስ ማረ ሰሞኑን ሚድያ ላይ ወጥቶ ከሸኔ ጋር በመረጃም ሆነ በሎጀስትክ አብረን እየሰራን ነው ማለቱ እሳትና ጭድ የሆኑ ጽንፈኛ ቡድኖች እንዴት አብሮ መስራት ይችላሉ የሚል ጥያቄን እንዲነሳ አድርጓል።
ሸኔ የአማራን ህዝብ ከዚህ ቀደም በወለጋ ሲጨፈጭፍ የነበረ ቡድን መሆኑ እየታወቀ ፣ ፋኖም የኦሮሞን ህዝብ እንደ ህዝብ በጥላቻ ሊያጠፋ የሚንቀሳቀስ ቡድን መሆኑ ግልጽ ሆኖ ሳለ ጥምረት መስርተናል የሚል ፕሮፖጋንዳን ማሰራጨታቸው ለህዝቡ ያላቸውን ከፍተኛ ንቀትንም ያመላክታል።
ፍላጎታቸው ሁሉንም ህዝብ በጋራ ለመጨፍጨፍ ካልሆነ በስተቀር ይህን ጥምረታቸውን በይፋ እንደነገሩን በይፋ ሊያፈርሱት ይገባል።
አስረስ ማረ ሰሞኑን ሚድያ ላይ ወጥቶ ከሸኔ ጋር በመረጃም ሆነ በሎጀስትክ አብረን እየሰራን ነው ማለቱ እሳትና ጭድ የሆኑ ጽንፈኛ ቡድኖች እንዴት አብሮ መስራት ይችላሉ የሚል ጥያቄን እንዲነሳ አድርጓል።
ሸኔ የአማራን ህዝብ ከዚህ ቀደም በወለጋ ሲጨፈጭፍ የነበረ ቡድን መሆኑ እየታወቀ ፣ ፋኖም የኦሮሞን ህዝብ እንደ ህዝብ በጥላቻ ሊያጠፋ የሚንቀሳቀስ ቡድን መሆኑ ግልጽ ሆኖ ሳለ ጥምረት መስርተናል የሚል ፕሮፖጋንዳን ማሰራጨታቸው ለህዝቡ ያላቸውን ከፍተኛ ንቀትንም ያመላክታል።
ፍላጎታቸው ሁሉንም ህዝብ በጋራ ለመጨፍጨፍ ካልሆነ በስተቀር ይህን ጥምረታቸውን በይፋ እንደነገሩን በይፋ ሊያፈርሱት ይገባል።
👍1
በህወሃት የጦር መጋዘን ላይ እርምጃ ተወስዷል👏👏👏
የኢትዮጵያ አየር ኃይል የሀገር ሉዓላዊነትን የማያስደፍር የሰማይ ላይ ጋሻ መሆኑን፣ ህወሃት የሰበሰባቸውን የጦር መሳሪያዎችን በማውደም እያሳየ ነው።
በትግራይ ክልል፣ በምስራቅ ዞን አፅቢ ወረዳ፣ ፈለገወይኒ ቀበሌ፣ መብራህቶም በሚባል ቀጠና ልዩ ስሙ «በሊጋ» በተባለ ስፍራ የሱር ኮንስትራክሽን ካምፕ በነበረ የህወሃት የጦር ክምችት ላይ እርምጃ ተወስዷል።
ከሌሊቱ 7፡30 አከባቢ በተወሰደው ዕርምጃ በመጋዘን ውስጥ ተከማችቶ በነበረ የጦር መሳሪያ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰ መድረሱን እና ኦፕሬሽ ስኬታማ ሆኖ መከናወኑ ታውቋል።
የኢትዮጵያ አየር ኃይል የሀገር ሉዓላዊነትን የማያስደፍር የሰማይ ላይ ጋሻ መሆኑን፣ ህወሃት የሰበሰባቸውን የጦር መሳሪያዎችን በማውደም እያሳየ ነው።
በትግራይ ክልል፣ በምስራቅ ዞን አፅቢ ወረዳ፣ ፈለገወይኒ ቀበሌ፣ መብራህቶም በሚባል ቀጠና ልዩ ስሙ «በሊጋ» በተባለ ስፍራ የሱር ኮንስትራክሽን ካምፕ በነበረ የህወሃት የጦር ክምችት ላይ እርምጃ ተወስዷል።
ከሌሊቱ 7፡30 አከባቢ በተወሰደው ዕርምጃ በመጋዘን ውስጥ ተከማችቶ በነበረ የጦር መሳሪያ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰ መድረሱን እና ኦፕሬሽ ስኬታማ ሆኖ መከናወኑ ታውቋል።
👍2
ህወሃት ያለው ብቸኛ አማራጭ ድርድር መሆን አውቋል📌
ስልጣን አምላኪው ህወሃት ሌላ ዙር ጦርነት ለመጀመር ያደረገው ዝግጅት የትም እንደማያደርሰው በሚገባ ተረድቷል።
ቡድኑ በዚህ ክረምት ጦርነት እንከፍታለን በሚል ቢያቅድም ያለፍላጎቱ የታፈሰን አዲስ ታጣቂ እንዲሁም ሞራል የሌለውን ነባር ታጣቂ ይዞ ውግያ ዉስጥ መግባት እንደማይችል ግምገማ አድርጎ ልኩን አውቋል።
በተጨማሪ እያየለ የመጣውን የድሮን ዕርምጃ መግታት የማይችልበት ደረጃ መድረሱን አውቋል፤ ለዚህም የግድ መደራደር እንዳለበት ዉሳኔ ላይ ደርሷል።
በመሆኑም ህወሓት ከፌደራል መንግስቱ ጋር ለሚያደርገው ድርድር በኬንያ ናይሮቢ ተወካዮች መርጦ ልኳል 🙌
ስልጣን አምላኪው ህወሃት ሌላ ዙር ጦርነት ለመጀመር ያደረገው ዝግጅት የትም እንደማያደርሰው በሚገባ ተረድቷል።
ቡድኑ በዚህ ክረምት ጦርነት እንከፍታለን በሚል ቢያቅድም ያለፍላጎቱ የታፈሰን አዲስ ታጣቂ እንዲሁም ሞራል የሌለውን ነባር ታጣቂ ይዞ ውግያ ዉስጥ መግባት እንደማይችል ግምገማ አድርጎ ልኩን አውቋል።
በተጨማሪ እያየለ የመጣውን የድሮን ዕርምጃ መግታት የማይችልበት ደረጃ መድረሱን አውቋል፤ ለዚህም የግድ መደራደር እንዳለበት ዉሳኔ ላይ ደርሷል።
በመሆኑም ህወሓት ከፌደራል መንግስቱ ጋር ለሚያደርገው ድርድር በኬንያ ናይሮቢ ተወካዮች መርጦ ልኳል 🙌
👍1
በጦር ጉዳተኞች እና ህወሃት መሀል ግጭት ተፈጥሯል 📌
በመቀሌ መለስ ካምፓስ እና አዋሽ በተባለ ተቋም ውስጥ የተከማቹ የህወሃት የጦር ጉዳተኞች ለሌላ አዳዲስ በድሮን ለቆሰሉ ጉዳተኞች ቦታ እንዲለቁ በማሰብ ወደ ሽሬ ከተማ ለማጓጓዝ ታስቦ ነበር። ሆኖም በጉዳተኞቹ በኩል በተነሳ ከፍተኛ ተቃውሞ ሳቢያ ወደ ስፍራው ማጓጓዝ ሳይቻል ቀርቷል።
ቁሰለኛ ታጣቂዎቹ ተቋማቱን ለቀን አንወጣም በማለት ያሰሙትን ከፍተኛ ተቃውሞ ተከትሎ በስፍራው ከፍተኛ ውጥረት መፈጠሩን አረጋግጠናል።
ህወሃት ጉዳተኞቹን ከተቋማቱ የማስወጣቱ ዕቅዱን እንዳልተወው እና የሚያደርገውን እንቅስቃሴ በቀጣይም ሊቀጥል እንደሚችል ከታማኝ ምንጫችን የደረሰን መረጃ ያመለክታል።
በመቀሌ መለስ ካምፓስ እና አዋሽ በተባለ ተቋም ውስጥ የተከማቹ የህወሃት የጦር ጉዳተኞች ለሌላ አዳዲስ በድሮን ለቆሰሉ ጉዳተኞች ቦታ እንዲለቁ በማሰብ ወደ ሽሬ ከተማ ለማጓጓዝ ታስቦ ነበር። ሆኖም በጉዳተኞቹ በኩል በተነሳ ከፍተኛ ተቃውሞ ሳቢያ ወደ ስፍራው ማጓጓዝ ሳይቻል ቀርቷል።
ቁሰለኛ ታጣቂዎቹ ተቋማቱን ለቀን አንወጣም በማለት ያሰሙትን ከፍተኛ ተቃውሞ ተከትሎ በስፍራው ከፍተኛ ውጥረት መፈጠሩን አረጋግጠናል።
ህወሃት ጉዳተኞቹን ከተቋማቱ የማስወጣቱ ዕቅዱን እንዳልተወው እና የሚያደርገውን እንቅስቃሴ በቀጣይም ሊቀጥል እንደሚችል ከታማኝ ምንጫችን የደረሰን መረጃ ያመለክታል።
👍1
🚨ሻዕብያ ለህወሃት የሰጠው የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ🚨
መጀመሪም በመርህ ላይ ያልተመሰረተው ጽምዶ ጥምረት፣ አሁን ላይ ከመፈራረስ አልፎ በተጣማሪ ኃይሎች መሀል አዲስ ግጭትን ወደ መፍጠር ተሻግሯል።
ቡድኑ ከፌዴራል መንግስት ጋር ድርድር ለማድረግ የጀመረውን ጉዞ ተከትሎ ጽምዶው ሌላ አደጋ ውስጥ መግባቱም ታውቋል።
የኦሊሴንጎ ኦባሳንጆ ወደ መቀሌ ማቅናትን ተከትሎ ህውሃት “ያለቀጠሮ ድንገት ነው የመጣብኝ” ብሎ አስሬ ማስተባቢያውን ቢያቀርብም፣ ሻዕቢያ ግን ‘’ ድንገት መጣብን የምትሉትን እቃቃ ተዉ፤ ከኛ ጀርባ የምታደርጉት ንግግር መሃላችን ዕምነት ያሳጣናል" በሚል ዛቻ አዘል ማስጠንቀቂያ ለህወሃቶች ሰጥቷል።
መጀመሪም በመርህ ላይ ያልተመሰረተው ጽምዶ ጥምረት፣ አሁን ላይ ከመፈራረስ አልፎ በተጣማሪ ኃይሎች መሀል አዲስ ግጭትን ወደ መፍጠር ተሻግሯል።
ቡድኑ ከፌዴራል መንግስት ጋር ድርድር ለማድረግ የጀመረውን ጉዞ ተከትሎ ጽምዶው ሌላ አደጋ ውስጥ መግባቱም ታውቋል።
የኦሊሴንጎ ኦባሳንጆ ወደ መቀሌ ማቅናትን ተከትሎ ህውሃት “ያለቀጠሮ ድንገት ነው የመጣብኝ” ብሎ አስሬ ማስተባቢያውን ቢያቀርብም፣ ሻዕቢያ ግን ‘’ ድንገት መጣብን የምትሉትን እቃቃ ተዉ፤ ከኛ ጀርባ የምታደርጉት ንግግር መሃላችን ዕምነት ያሳጣናል" በሚል ዛቻ አዘል ማስጠንቀቂያ ለህወሃቶች ሰጥቷል።
👍1
የደብረማርቆስ ከተማ ወጣት ፅንፈኛውን ፋኖ ለመታገል ተዘጋጅቷል✔️
የነ አስረስ ፋኖ በጎጃም ህዝብ ላይ የሚያደርሰውን የከፋ ግፍ በቅርብ ሆኖ ሲመለከት የቆየው ከምስራቅ ጎጃም ዞንና ከደብረማርቆስ ከተማ የተውጣጣ በርካታ ወጣት የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለመቀላቀል ወስኗል።
ወጣቱ በክልሉ ሰርቶ እንዳይለወጥ ጠላት የሆነበትን ኃይል ለመታገል ለመታገል በገፍ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊትን ለመቀላቀል እየተመዘገበም ይገኛል።
የተመዘገቡት ወጣቶች ወደ ተመደቡባቸው የማሰልጠኛ ተቋማት በመጓዝ የሚያስፈልጋቸውን ስልጠና እንደሚወስዱ ታውቋል።
የነ አስረስ ፋኖ በጎጃም ህዝብ ላይ የሚያደርሰውን የከፋ ግፍ በቅርብ ሆኖ ሲመለከት የቆየው ከምስራቅ ጎጃም ዞንና ከደብረማርቆስ ከተማ የተውጣጣ በርካታ ወጣት የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለመቀላቀል ወስኗል።
ወጣቱ በክልሉ ሰርቶ እንዳይለወጥ ጠላት የሆነበትን ኃይል ለመታገል ለመታገል በገፍ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊትን ለመቀላቀል እየተመዘገበም ይገኛል።
የተመዘገቡት ወጣቶች ወደ ተመደቡባቸው የማሰልጠኛ ተቋማት በመጓዝ የሚያስፈልጋቸውን ስልጠና እንደሚወስዱ ታውቋል።
👍1
አቶ ገዱ አንዳርጋቸው እንደ ፓርኪንግ ሰራተኛ✍️
አቶ ገዱ ወደ አሜሪካ ከፈረጠጡ ወዲህ ደግመው ደጋግመው የአማራው ትግል ፊት አውራሪ ለመሆን ቢጥሩም “ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ የልብህን ስትሰራ ኑረህ አሁን የምን ጠጋ ጠጋ ነው” በሚል ኩምሽሽ መደረጋቸው የሚረሳ አይደለም።
የደረሰባቸውን መገፋታት ተከትሎ አንድ ሰሞን ሲወራባቸው የነበረውን የፓርኪንግ ስራ ለምን በትወና መልክ አልሰራውምና ‘’ ለካ ገዱ የህሊናው ሰው ነበር ‘’ ተብዬ ልባቸው ውስጥ አልገባም በሚል መነሻነት አሁን በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የተሰራጨውን ቪዲዩ በድንቅ ብቃት ተውነው፣ ሆነ ብሎ እንዲሰራጭ አድርጓል።
እንዳሰቡትም ይህ ምስኪን ህዝብ የመርከብ ዘራፊዎቹ ጓድ የነበረውን ልጥጥ ሰው አምኖ ከንፈሩን እየመጠጠለት “ጎ ፈንድ ሚ እናሰባስብለት ይሆን እንዴ” እያለ ይገኛል።
አቶ ገዱ ወደ አሜሪካ ከፈረጠጡ ወዲህ ደግመው ደጋግመው የአማራው ትግል ፊት አውራሪ ለመሆን ቢጥሩም “ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ የልብህን ስትሰራ ኑረህ አሁን የምን ጠጋ ጠጋ ነው” በሚል ኩምሽሽ መደረጋቸው የሚረሳ አይደለም።
የደረሰባቸውን መገፋታት ተከትሎ አንድ ሰሞን ሲወራባቸው የነበረውን የፓርኪንግ ስራ ለምን በትወና መልክ አልሰራውምና ‘’ ለካ ገዱ የህሊናው ሰው ነበር ‘’ ተብዬ ልባቸው ውስጥ አልገባም በሚል መነሻነት አሁን በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የተሰራጨውን ቪዲዩ በድንቅ ብቃት ተውነው፣ ሆነ ብሎ እንዲሰራጭ አድርጓል።
እንዳሰቡትም ይህ ምስኪን ህዝብ የመርከብ ዘራፊዎቹ ጓድ የነበረውን ልጥጥ ሰው አምኖ ከንፈሩን እየመጠጠለት “ጎ ፈንድ ሚ እናሰባስብለት ይሆን እንዴ” እያለ ይገኛል።
👍1