“መስማማቱ”)። በእነዚህ
ሁለት ታሪኮች መካከል ያለው መመሳሰል እግዚአብሔር በዚህ እርምጃ አለመስማማቱን ያሳያል። ሐዋርያው ጳውሎስ በሥራ እና በጸጋ መካከል ያለውን ልዩነት ለማሳየት ይህን ታሪክ ይጠቅሳል (ገላ. 4፡23-26)። በሁለቱም ዘገባዎች ውጤቱ ተመሳሳይ ነው፡ ከአምላካዊው ፈቃድ ውጪ ያለው ሰብዓዊ ሥራ ሊያስገኝ የሚችለው ሽልማት መጨረሻው አጓጉል ነው። ይህ ድርጊት ገቢራዊ በሆነበት አጠቃላይ ሂደት ውስጥ እግዚአብሔር እንዳልነበረ ልብ ይሏል። ሦራ ስለ እግዚአብሔር ብትናገርም፣ ፈጽሞ እርሱን አታናግረውም። እግዚአብሔርም ቢሆን ሁለቱንም አያናግራቸውም። ይህ የእግዚአብሔር አለመገኘት ያልተለመደ ነበር--በተለይ ከቀደመው ምዕራፍ ብርቱ አምላካዊ መገኘት አኳያ። ከዚያም እግዚአብሔር ለአጋር የተገለጠላት ቢሆንም፤ ይህ የሆነው ከአብራም ቤት ከኮበለለች በኋላ ነበር። ይህ ያልተጠበቀ ሁኔታ ሰው ከእርሱ ውጪ ለመሥራት ቢጥርም እንኳ፣ አምላካዊውን አብሮነት ይፋ ያደረገ ነበር። “የእግዚአብሔር መልአክ” (ዘፍ. 16፡7) የሚለው መግለጫ ብዙውን ጊዜ ጌታ ማለትም ያሕዌ (ዘፍ. 18፡1፣ 13፣22) የሚታወቅበት ነው (ዘፍ. 18፡ 1፣ 13፣ 22)። በዚህ ወቅት እግዚአብሔር ተነሳሽነቱን ወስዶ አጋር ወንድ ልጅ እንደምትወልድና ስሙንም እስማኤል እንደምትለው ነገራት። የስሙ ትርጓሜ እግዚአብሔር ሰምቶአልና (ዘፍ. 16፡11 [1962 ትርጉም]) ማለት ነው። የሚገርመው ይህ “ሰምቶአልና” በሚል ጽንሰ ሀሳብ የሚያበቃው ታሪክ፣ በታሪኩ መጀመሪያ ላይ አብራም የሦራን ቃል “ሰማ” (ዘፍ. 16፡3 [1962 ትርጉም]) በሚል ቀርቦ የነበረውን ያስተጋባል። በዚህ ቦታ በአብራም የተስተዋለው ዓይነት እምነት ማጣት ለእኛ በጣም ቀላል የሆነው ለምንድን ነው?
@AddiseFeiso
👉Tiwuld Hoy
👉YeEgziabherin kel
👉Temelketu
@ሰንበት ትምህርት
ማክሰኞ
ግንቦት 2
May 10
የአብራማዊው ኪዳን ምልክት
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 17፡1-19 አና ሮሜ 4፡11። የግርዘት ሥርዓት መንፈሳዊና ትንቢታዊ ትርጉም ምንድን ነው?
ቀደም ባለው ታሪክ እንደ ተመለከተው (ዘፍ. 16) የአብራም እምነት ማጣት ከእግዚአብሔር ጋር የነበረውን የእምነት ጉዞ እንዲቋረጥ አድርጓል። በዚያን ወቅት እግዚአብሔር ዝም ነበር ያለው። አሁን ለመጀመሪያ ጊዜ እግዚአብሔር አብራምን በድጋሚ ሲያናግረው እንመለከታለን። እግዚአብሔር እንደገና ከአብራም ጋር ግንኙነት በመፍጠር ከእርሱ ጋር ገብቶት ወደ ነበረው የቀደመ ኪዳን ይመልሰዋል። አሁን ግን፣ የዚያን ቃል ኪዳን ምልክት ሰጠው። የመጽሐፍ ቅዱስ ምሑራን በግርዛት ትርጉም ዙሪያ ለረጅም ጊዜ ሲወያዩ፣ ሲነጋገሩና ሲከራከሩ ኖረዋል። ነገር ግን የግርዛት ሥርዓት የደምን መፍሰስ የሚያካትት እንደመሆኑ (ዘፀ. 4፡ 25)፣ ለእርሱ ጽድቅ እንደተቆጠረለት በማመልከት፣ ይህ በመሥዋዕት ዐውድ መስተዋል ይችላል (ሮሜ 4፡11)። እዚህ ላይ፣ ይህ በግርዘት የተመለከተ ቃል ኪዳን የመጀመሪያውን መሲሃዊ ትንቢት በሚያመለክት መልኩ መገለጹን መረዳት በጣም አስፈላጊ ነው (ያስተያዩ፡ ዘፍ. 17፡7 እና ዘፍ 3፡15)። በሁለቱ ጥቅሶች መካከል ያለው መመሳሰል እግዚአብሔር ለአብራም የገባው ኪዳን ከአካላዊው የሰዎች መወለድ በላቀ፣ ለምድር ሕዝቦች ሁሉ የደኅንነት መንፈሳዊ ተስፋ መያዙን ይጠቁማል። እንዲሁም “የዘላለም ኪዳን” (ዘፍ. 17፡7) ተስፋ ቃል የመሲሐዊውን ዘር ሥራ የሚያመለክት ሲሆን፣ ይኸውም የክርስቶስን መሥዋዕትነት በእምነት የራሳቸው አድርገው ለሚቀበሉ ሁሉ የዘላምን ሕይወት የሚያረጋግጥ ነው (ጥቅሶቹን ያስተያዩ፡ ሮሜ 6፡23 እና ቲቶ 1፡2)። የሚገርመው ይህ የዘላለማዊ ኪዳን ተስፋ ቃል የአብራም እና ሦራ ስም መቀየርንም አካቷል። የአብራም እና ሦራ ስሞች የሚያመለክቱት በወቅቱ ይገኙ የነበሩበትን ሁኔታ ብቻ ሲሆን፣ አብራም “ስመ ጥር አባት” እንዲሁም ሦራ “የኔ ልዕልት” (የአብራም ልዕልት) የሚሉ ትርጉሞችን ይዘዋል። ስማቸው ወደ “አብርሃም” እና “ሣራ” መለወጡ የወደፊቱን ሁናቴ ያመላከተ ነበር፡ አብርሃም “የብዙ ሕዝቦች አባት” የሚል ፍቺ ያለው ሲሆን “ሣራ” ደግሞ “ልዕልቲቱ” (የሁሉም ልዕልት) የሚል ትርጉም ይዟል። ከዚህ በተጓዳኝ ይስሐቅ (ይሳቅ [እዚህ ላይ ዕብራይስጥኛው እና አማርኛው ተመሳሳይ ቃልና ፍቺ እንደሚጋሩ ልብ ይሏል]) የሚለው ስም የአብርሃምን ሳቅ የሚያስታውስ ሲሆን (በቅዱሳት መጻሕፍት የሰፈረው የመጀመሪያው ሳቅ፡ ዘፍ. 17፡17)፣ ይህ ሳቅ ጥርጣሬን ወይም ምናልባት፣ መገረምን ያመለክታል። ያም ሆነ ይህ፣ ምንም እንኳ ጌታ በግልጽ የሰጠውን የተስፋ ቃል ቢያምንም፣ አብርሃም በእምነት እና በመታመን ይኖር ዘንድ መታገል ነበረበት። እንደ አብርሃም ሁሉ እኛም አንዳንዴ ከእንደዚያ ዓይነቱ አለማመን ጋር ትግል ውስጥ ብንገባም፣ በእምነታችን ጸንተን መቀጠል የምንችለው እንዴት ነው?
@AddiseFeiso
👉Tiwuld Hoy
👉YeEgziabherin kel
👉Temelketu
@ሰንበት ትምህርት
ረቡዕ
ግንቦት 3
May 11
የተስፋው ልጅ
የመጨረሻ ትዕይንት የሆነው ግርዘት ሁሉንም ያካተተ ነበር፡ እስማኤል ብቻ ሳይሆን በቅጥሩ የሚገኙ ሁሉ ተገረዙ (ዘፍ. 17፡23-27)። “በሙሉ” ወይም ኮል የተሰኘው ግስ አራት ጊዜ ተደጋግሞ ቀርቧል (ዘፍ. 17፡23፣27)። እንግዲህ ቃል ስለ ተገባለት ወንድ ልጅ ማለትም ስለ “ይስሐቅ” ማረጋገጫ ለመስጠት እግዚአብሔር ለአብርሃም የተገለጠው ከዚህ ሁሉን አካታች ታሪካዊ ዳራ አኳያ ነው። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 18፡1-15 እና ሮሜ 9፡9። አብርሃም እንግዶችን በመቀበሉ (በእንግዳ ተቀባይነቱ) ዙሪያ ምን ትምህርት እናገኛለን? እግዚአብሔር ስለ አብርሃም እንግዳ ተቀባይነት የሰጠውን ምላሽ እንዴት ያብራሩታል?
ምንም እንኳ ለእንግዶቹ ባደረገው አቀባበል የታየበት አኳኋን፣ እግዚአብሔር ራሱ አብሯቸው እንደነበር የሚመስል ክስተት የተስተዋለበት ቢሆንም፣ ነገር ግን የእንግዶቹን ማንነት ይወቅ፣ አይወቅ በግልጽ የተቀመጠ ነገር የለም (ዕብ. 13፡2)። “ቀትር ላይ አብርሃም… ድንኳኑ ደጃፍ ተቀምጦ ሳለ” (ዘፍ. 18፡1) በዚያ ጭው ያለ ምድረ በዳ ዕንግዳ የመምጣቱ ጉዳይ እምብዛም ያልተለመደ ከመሆኑ አኳያ፣ ምናልባትም እነዚህን ሰዎች ለመገናኘት ሳይጓጓ እንዳልቀረ ይታመናል። ምንም አንኳ አብርሃም በወቅቱ የ99 ዓመት አረጋዊ ቢሆንም ነገር ግን ወደ ሰዎቹ ተነስቶ እንደ ሮጠ መጽሐፍ ቅዱስ (ዘፍ. 18፡2 [1962 ትርጉም]) ይነግረናል። ከእነዚህ ሰዎች አንደኛውን አዶናይ “ጌታዬ” (ዘፍ. 18፡3) ብሎ የጠራው ሲሆን፣ ይህ የመጠሪያ ማዕረግ እጅግ አልፎ አልፎ ለእግዚአብሔር ይውላል (ዘፍ. 20፡4፣ ዘፀ. 15፡17)። የሚበሉት ምግብ በፍጥነት እንዲዘጋጅላቸው አደረገ (ዘፍ. 18፡6-7)። ከዚያም የሚያስፈልጋቸውን ሁሉ በትኩረት እየተከታተለ ሊያገለግላቸው አጠገባቸው ቆመ (ዘፍ. 18፡8)። አብርሃም ለእነዚያ ሰማያዊ እንግዶች ያሳየው ባህሪ አነቃቂ ዕንግዳ የመቀበል ተምሳሌት ሆኖ ይኖራል (ዕብ.
ሁለት ታሪኮች መካከል ያለው መመሳሰል እግዚአብሔር በዚህ እርምጃ አለመስማማቱን ያሳያል። ሐዋርያው ጳውሎስ በሥራ እና በጸጋ መካከል ያለውን ልዩነት ለማሳየት ይህን ታሪክ ይጠቅሳል (ገላ. 4፡23-26)። በሁለቱም ዘገባዎች ውጤቱ ተመሳሳይ ነው፡ ከአምላካዊው ፈቃድ ውጪ ያለው ሰብዓዊ ሥራ ሊያስገኝ የሚችለው ሽልማት መጨረሻው አጓጉል ነው። ይህ ድርጊት ገቢራዊ በሆነበት አጠቃላይ ሂደት ውስጥ እግዚአብሔር እንዳልነበረ ልብ ይሏል። ሦራ ስለ እግዚአብሔር ብትናገርም፣ ፈጽሞ እርሱን አታናግረውም። እግዚአብሔርም ቢሆን ሁለቱንም አያናግራቸውም። ይህ የእግዚአብሔር አለመገኘት ያልተለመደ ነበር--በተለይ ከቀደመው ምዕራፍ ብርቱ አምላካዊ መገኘት አኳያ። ከዚያም እግዚአብሔር ለአጋር የተገለጠላት ቢሆንም፤ ይህ የሆነው ከአብራም ቤት ከኮበለለች በኋላ ነበር። ይህ ያልተጠበቀ ሁኔታ ሰው ከእርሱ ውጪ ለመሥራት ቢጥርም እንኳ፣ አምላካዊውን አብሮነት ይፋ ያደረገ ነበር። “የእግዚአብሔር መልአክ” (ዘፍ. 16፡7) የሚለው መግለጫ ብዙውን ጊዜ ጌታ ማለትም ያሕዌ (ዘፍ. 18፡1፣ 13፣22) የሚታወቅበት ነው (ዘፍ. 18፡ 1፣ 13፣ 22)። በዚህ ወቅት እግዚአብሔር ተነሳሽነቱን ወስዶ አጋር ወንድ ልጅ እንደምትወልድና ስሙንም እስማኤል እንደምትለው ነገራት። የስሙ ትርጓሜ እግዚአብሔር ሰምቶአልና (ዘፍ. 16፡11 [1962 ትርጉም]) ማለት ነው። የሚገርመው ይህ “ሰምቶአልና” በሚል ጽንሰ ሀሳብ የሚያበቃው ታሪክ፣ በታሪኩ መጀመሪያ ላይ አብራም የሦራን ቃል “ሰማ” (ዘፍ. 16፡3 [1962 ትርጉም]) በሚል ቀርቦ የነበረውን ያስተጋባል። በዚህ ቦታ በአብራም የተስተዋለው ዓይነት እምነት ማጣት ለእኛ በጣም ቀላል የሆነው ለምንድን ነው?
@AddiseFeiso
👉Tiwuld Hoy
👉YeEgziabherin kel
👉Temelketu
@ሰንበት ትምህርት
ማክሰኞ
ግንቦት 2
May 10
የአብራማዊው ኪዳን ምልክት
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 17፡1-19 አና ሮሜ 4፡11። የግርዘት ሥርዓት መንፈሳዊና ትንቢታዊ ትርጉም ምንድን ነው?
ቀደም ባለው ታሪክ እንደ ተመለከተው (ዘፍ. 16) የአብራም እምነት ማጣት ከእግዚአብሔር ጋር የነበረውን የእምነት ጉዞ እንዲቋረጥ አድርጓል። በዚያን ወቅት እግዚአብሔር ዝም ነበር ያለው። አሁን ለመጀመሪያ ጊዜ እግዚአብሔር አብራምን በድጋሚ ሲያናግረው እንመለከታለን። እግዚአብሔር እንደገና ከአብራም ጋር ግንኙነት በመፍጠር ከእርሱ ጋር ገብቶት ወደ ነበረው የቀደመ ኪዳን ይመልሰዋል። አሁን ግን፣ የዚያን ቃል ኪዳን ምልክት ሰጠው። የመጽሐፍ ቅዱስ ምሑራን በግርዛት ትርጉም ዙሪያ ለረጅም ጊዜ ሲወያዩ፣ ሲነጋገሩና ሲከራከሩ ኖረዋል። ነገር ግን የግርዛት ሥርዓት የደምን መፍሰስ የሚያካትት እንደመሆኑ (ዘፀ. 4፡ 25)፣ ለእርሱ ጽድቅ እንደተቆጠረለት በማመልከት፣ ይህ በመሥዋዕት ዐውድ መስተዋል ይችላል (ሮሜ 4፡11)። እዚህ ላይ፣ ይህ በግርዘት የተመለከተ ቃል ኪዳን የመጀመሪያውን መሲሃዊ ትንቢት በሚያመለክት መልኩ መገለጹን መረዳት በጣም አስፈላጊ ነው (ያስተያዩ፡ ዘፍ. 17፡7 እና ዘፍ 3፡15)። በሁለቱ ጥቅሶች መካከል ያለው መመሳሰል እግዚአብሔር ለአብራም የገባው ኪዳን ከአካላዊው የሰዎች መወለድ በላቀ፣ ለምድር ሕዝቦች ሁሉ የደኅንነት መንፈሳዊ ተስፋ መያዙን ይጠቁማል። እንዲሁም “የዘላለም ኪዳን” (ዘፍ. 17፡7) ተስፋ ቃል የመሲሐዊውን ዘር ሥራ የሚያመለክት ሲሆን፣ ይኸውም የክርስቶስን መሥዋዕትነት በእምነት የራሳቸው አድርገው ለሚቀበሉ ሁሉ የዘላምን ሕይወት የሚያረጋግጥ ነው (ጥቅሶቹን ያስተያዩ፡ ሮሜ 6፡23 እና ቲቶ 1፡2)። የሚገርመው ይህ የዘላለማዊ ኪዳን ተስፋ ቃል የአብራም እና ሦራ ስም መቀየርንም አካቷል። የአብራም እና ሦራ ስሞች የሚያመለክቱት በወቅቱ ይገኙ የነበሩበትን ሁኔታ ብቻ ሲሆን፣ አብራም “ስመ ጥር አባት” እንዲሁም ሦራ “የኔ ልዕልት” (የአብራም ልዕልት) የሚሉ ትርጉሞችን ይዘዋል። ስማቸው ወደ “አብርሃም” እና “ሣራ” መለወጡ የወደፊቱን ሁናቴ ያመላከተ ነበር፡ አብርሃም “የብዙ ሕዝቦች አባት” የሚል ፍቺ ያለው ሲሆን “ሣራ” ደግሞ “ልዕልቲቱ” (የሁሉም ልዕልት) የሚል ትርጉም ይዟል። ከዚህ በተጓዳኝ ይስሐቅ (ይሳቅ [እዚህ ላይ ዕብራይስጥኛው እና አማርኛው ተመሳሳይ ቃልና ፍቺ እንደሚጋሩ ልብ ይሏል]) የሚለው ስም የአብርሃምን ሳቅ የሚያስታውስ ሲሆን (በቅዱሳት መጻሕፍት የሰፈረው የመጀመሪያው ሳቅ፡ ዘፍ. 17፡17)፣ ይህ ሳቅ ጥርጣሬን ወይም ምናልባት፣ መገረምን ያመለክታል። ያም ሆነ ይህ፣ ምንም እንኳ ጌታ በግልጽ የሰጠውን የተስፋ ቃል ቢያምንም፣ አብርሃም በእምነት እና በመታመን ይኖር ዘንድ መታገል ነበረበት። እንደ አብርሃም ሁሉ እኛም አንዳንዴ ከእንደዚያ ዓይነቱ አለማመን ጋር ትግል ውስጥ ብንገባም፣ በእምነታችን ጸንተን መቀጠል የምንችለው እንዴት ነው?
@AddiseFeiso
👉Tiwuld Hoy
👉YeEgziabherin kel
👉Temelketu
@ሰንበት ትምህርት
ረቡዕ
ግንቦት 3
May 11
የተስፋው ልጅ
የመጨረሻ ትዕይንት የሆነው ግርዘት ሁሉንም ያካተተ ነበር፡ እስማኤል ብቻ ሳይሆን በቅጥሩ የሚገኙ ሁሉ ተገረዙ (ዘፍ. 17፡23-27)። “በሙሉ” ወይም ኮል የተሰኘው ግስ አራት ጊዜ ተደጋግሞ ቀርቧል (ዘፍ. 17፡23፣27)። እንግዲህ ቃል ስለ ተገባለት ወንድ ልጅ ማለትም ስለ “ይስሐቅ” ማረጋገጫ ለመስጠት እግዚአብሔር ለአብርሃም የተገለጠው ከዚህ ሁሉን አካታች ታሪካዊ ዳራ አኳያ ነው። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 18፡1-15 እና ሮሜ 9፡9። አብርሃም እንግዶችን በመቀበሉ (በእንግዳ ተቀባይነቱ) ዙሪያ ምን ትምህርት እናገኛለን? እግዚአብሔር ስለ አብርሃም እንግዳ ተቀባይነት የሰጠውን ምላሽ እንዴት ያብራሩታል?
ምንም እንኳ ለእንግዶቹ ባደረገው አቀባበል የታየበት አኳኋን፣ እግዚአብሔር ራሱ አብሯቸው እንደነበር የሚመስል ክስተት የተስተዋለበት ቢሆንም፣ ነገር ግን የእንግዶቹን ማንነት ይወቅ፣ አይወቅ በግልጽ የተቀመጠ ነገር የለም (ዕብ. 13፡2)። “ቀትር ላይ አብርሃም… ድንኳኑ ደጃፍ ተቀምጦ ሳለ” (ዘፍ. 18፡1) በዚያ ጭው ያለ ምድረ በዳ ዕንግዳ የመምጣቱ ጉዳይ እምብዛም ያልተለመደ ከመሆኑ አኳያ፣ ምናልባትም እነዚህን ሰዎች ለመገናኘት ሳይጓጓ እንዳልቀረ ይታመናል። ምንም አንኳ አብርሃም በወቅቱ የ99 ዓመት አረጋዊ ቢሆንም ነገር ግን ወደ ሰዎቹ ተነስቶ እንደ ሮጠ መጽሐፍ ቅዱስ (ዘፍ. 18፡2 [1962 ትርጉም]) ይነግረናል። ከእነዚህ ሰዎች አንደኛውን አዶናይ “ጌታዬ” (ዘፍ. 18፡3) ብሎ የጠራው ሲሆን፣ ይህ የመጠሪያ ማዕረግ እጅግ አልፎ አልፎ ለእግዚአብሔር ይውላል (ዘፍ. 20፡4፣ ዘፀ. 15፡17)። የሚበሉት ምግብ በፍጥነት እንዲዘጋጅላቸው አደረገ (ዘፍ. 18፡6-7)። ከዚያም የሚያስፈልጋቸውን ሁሉ በትኩረት እየተከታተለ ሊያገለግላቸው አጠገባቸው ቆመ (ዘፍ. 18፡8)። አብርሃም ለእነዚያ ሰማያዊ እንግዶች ያሳየው ባህሪ አነቃቂ ዕንግዳ የመቀበል ተምሳሌት ሆኖ ይኖራል (ዕብ.
13፡2)። እንዲያውም ለእንግዶቹ ያሳየው አክብሮት የእንግዳ ተቀባይነትን ፍልስፍና ይዟል። ለሌሎች አክብሮት ማሳየትና ጥንቃቄ ማድረግ ከመልካም ሥነ ምግባር እና ባህሪ ያለፈ ነው። መጽሐፍ ቅዱስ ዕንግዳ ተቀባይነት ኃይማኖታዊ ግዴታ ስለ መሆኑ አጽንኦት ይሰጣል (ማቴ. 25፡35-40)። የሚገርመው ነገር እግዚአብሔር አበክሮ የሚታወቀው በለጋስነት እንግዶችን በሚቀበለው ሳይሆን፣ ለተራበው እና ለተቸገረው መጻተኛ በሚቸረው ወገን ነው። በሌላ በኩል የመለኮታዊው ማንነት በሰብዓዊው ግዛት ጣልቃ መግባት፣ እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ያለውን ጸጋ እና ፍቅር ያመለክታል። ይህ አምላካዊ መገለጥ ሰማያዊ ቤቱን ትቶ የሰው አገልጋይ ለመሆን የሚመጣውን ክርስቶስ አስቀድሞ የገለጠ ነበር (ፈልጵ. 2፡7-8)። የእግዚአብሔር በዚህ ስፍራ መገለጥ ለተስፋ ቃሉ እርግጠኝነት ማስረጃ ነው (ዘፍ. 18፡10)። “ከበስተ ጀርባው” (ዘፍ. 18፡10) ራሷን የሸሸገችውን ሣራ እየተመለከተ የነበረው ጌታ በልቧ ውስጥ የነበረውን ሀሳብ ያውቅ ነበር (ዘፍ. 18፡12)። እርሷ እንደ ሣቀች ያውቅ የነበረ ሲሆን፣ “ሣቅሽ” የመጨረሻ ቃሉ ነው። የእርሷ ጥርጣሬ ቃሉን የሚፈጽምበት ስፍራ ይሆናል። “እግዚአብሔር አበክሮ የሚታወቀው በለጋስነት እንግዶችን በሚቀበለው ሳይሆን፣ ለተራበው እና ለተቸገረው መጻተኛ በሚቸረው ወገን ነው።” በሚል በቀረበው ጽንሰ ሀሳብ ላይ በቂ ጊዜ ይውሰዱ። ይህን ጽንሰ ሐሳብ ማስታወስ ለእኛ በጣም አስፈላጊ የሆነው ለምንድን ነዉ?
@AddiseFeiso
👉Tiwuld Hoy
👉YeEgziabherin kel
👉Temelketu
@ሰንበት ትምህርት
@AddiseFeiso
👉Tiwuld Hoy
👉YeEgziabherin kel
👉Temelketu
@ሰንበት ትምህርት
Addise Feiso:
SABBATH SCHOOL(ሰንበት ትምህርት ):
ከግንቦት 6 – 12
8ኛ ትምህርት
የውይይት መምሪያ
May 14 - May 20
ቃል ኪዳኑ
ሰንበት ከሰዓት
ለዚህ ሣምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የሚከተሉትን ጥቅሶች ያንብቡ፡ ዘፍ. 22፣ ዕብ. 11:17፣ ዘሌዋ. 18:21፣ ዮሐ. 1:1–3፣ ሮሜ 5:6–8፣ ዘፍ. 23–25፣ ሮሜ 4:1–12።
የሣምንቱ ጥናት መሪ ጥቅስ “በዚህ ጊዜ አብርሃም ሸመገለ፤ ዕድሜውም ገፋ፤ እግዚአብሔርም አብርሃምን በሁሉም ነገር ባረከው” (ዘፍ. 24፡1)።
በ መጨረሻ እግዚአብሔር ቃል በገባው መሠረት ሣራ ለአብርሃም “በሽምግልናው” (ዘፍ. 21፡2) ወንድ ልጅ ወለደችለት፤ ሕፃኑንም ይስሐቅ ብሎ ሰየመው (ዘፍ. 21፡1–5)። ይሁን እንጂ የአብርሃም ታሪክ ገና ያልተጠናቀቀ እንደመሆኑ፣ ወሳኝ ነጥብ ላይ የሚደርሰው ልጁን መሥዋዕት ለማድረግ ወደ ሞሪያ ተራራ በሚወጣ ጊዜ ይሆናል። የሆነ ሆኖ፣ ይስሐቅ “በዘሩ” (ዘፍ. 22፡17-18) አማካይነት ሕዝቦችን ለመባረክ ቃል መግባቱን በሚያመለክተው አውራ በግ ተተካ (ዘፍ. 22፡13)። እርግጥ ነው-- ያ ዘር የሱስ ነበር (ሐዋ. 13፡23)። በመሆኑም በዚህ አስገራሚ (በአንድ መልኩ አስጨናቂ) ታሪክ አብዛኛው የደኅንነት ታሪክ ተገልጦአል።
በዚህ ስፍራ የቱንም ዓይነት ጥልቅ መንፈሳዊ ትምህርቶች ቢቀርቡም፣ የአብርሃም ቤተሰብ በጉዳዩ ሳይናወጥ እንዳልቀረና የእርሱ የወደፊት ሁናቴ ብዥታ ውስጥ ሳይገባ እንዳልቀረ ይታመናል። ሣራ የሞሪያው መሥዋዕት ከቀረበ በኋላ የሞተች ሲሆን (ዘፍ. 23) ይስሐቅም ያለ ትዳር አጋር ብቻውን ቀርቶ ነበር።
ከዚያም ይስሐቅ ቀና የወደፊት ሁናቴ ይከተለው ዘንድ አብርሃም ተነሳሽነቱን ወሰደ። የልጁን ጋብቻ ከርብቃ (ዘፍ. 24) ጋር ያቀናጀ ሲሆን፤ ርብቃ ሁለት ወንዶች ልጆች ወልዳለታለች (ዘፍ. 25፡21-23)። እንዲሁም አብርሃም ራሱ ብዙ ልጆች የወለደችለትን ኬጡራ አገባ (ዘፍ. 25፡1-6)። በዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናታችን አብርሃምን እስከ ህይወቱ ፍጻሜ እንከተለዋለን (ዘፍ. 25፡7-11)።
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
እሁድ
ግንቦት 7
May 15
የሞሪያ ተራራ
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 22፡1-12፣ ዕብ. 11፡17። የዚህ ፈተና ትርጉም ምን ነበር? ከዚህ አስደናቂ ክንውን ምን ዓይነት መንፈሳዊ ትምህርቶች ማግኘት እንችላለን?
ዘፍ. 22 የሥነ መለኮት ምሑራንን ብቻ ሳይሆን ፈላስፎችንና አርቲስቶችን ጭምር ያስደመመ፣ በዓለም አቀፉ ሥነ ጽሑፍ በከፍተኛ ደረጃ የሚመደብ ነው። ይሁን እንጂ የአምላካዊውን ፈተና ፍቺ ለመረዳት አስቸጋሪ ነው። ይህ መለኮታዊ ትእዛዝ ኋላ ላይ የተሰጠውን ሰው መሥዋዕት አድርጎ የማቅረብ ክልከላ የሚቃረን (ዘሌዋ. 18፡21) ከመሆኑም በላይ፣ እግዚአብሔር በይስሐቅ በኩል ከሰጠው አምላካዊ ዘላለማዊ ቃል ኪዳን በተጻራሪ የሚሠራ ይመስላል (ዘፍ. 15፡5)። ታዲያ እግዚአብሔር ይህን እንዲያደርግ የጠራበት ዓላማ ምን ነበር? እንዲህ በሆነ ኃይለኛ መንገድ ለምን ፈተነው? “ፈተና” (በዕብራይስጥ ኒሳህ) የተሰኘው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ጽንሰ ሀሳብ ሁለት ተቃራኒ ሀሳቦችን ያካትታል። አንደኛው የፍርድን ጽንሰ ሀሳብ የሚጠቅስ ሲሆን፣ ይኸውም በሚፈተነው ሰው ልብ ውስጥ ያለውን ነገር ለማወቅ ነው (ጥቅሶቹን ያስተያዩ፡ ዘዳ. 8፡2 እና ዘፍ. 22፡12)። ሁለተኛው የአምላካዊውን ጸጋ ዋስትና ለሚፈተነው ሰው ያመጣል (ዘፀ. 20፡18-20)። በዚህ ጉዳይ፣ አብርሃም በእግዚአብሔር ላይ ያለው እምነት “የወደፊት” ትውልዱን አደጋ ላይ እስከ መጣል ያደርሰዋል። ይህም ሆኖ በእግዚአብሔር ላይ እምነት ስላለው፣ ለማስተዋል የቱንም ያህል አስቸጋሪ ቢሆንም እርሱ የጠየቀውን ሁሉ ያደርጋል። ደግሞስ በማናየው ወይም ሙሉ በሙሉ ባልገባን ነገር ላይ እምነት ካልጣልን--እምነት ምንድን ነው? እንዲሁም መጸሐፍ ቅዱሳዊው እምነት አቅማችንን ሁሉ ለእግዚአብሔር ስለ መስጠትና ለእርሱ መሥዋዕት አድርጎ ስለ ማቅረብ ብቻ አይደለም። በእርግጥ ይህ የራሱ ሚና አለው (ሮሜ 12፡1)። ነገር ግን በጎነቱ ለእኛ የማይገባ መሆናችንን በማስተዋል፣ ባለን አቅም እርሱን ማመንና ጸጋውን መቀበል ይኖርብናል። ይህ እውነት ተከትሎ በመጣው ነገር በድጋሚ ተረጋገጠ። ሁሉም የአብርሃም ሥራዎች፣ በርካታ በቅንአት የተሞሉ ተግባሮቹ፣ ከልጁ ጋር ያደረገው በህመም የተሞላ ጉዞ፣ ሌላው ቀርቶ ለመታዘዝና የገዛ አካሉን ክፋይ መሥዋዕት አድርጎ ለእግዚአብሔር ለማቅረብ የነበረው ዝግጁነት የቱንም ያህል አስተማሪ ቢሆንም፣ ሊያድነው ግን አልቻለም። ለምን? ምክንያቱም ጌታ ራሱ ለእርሱ ብቸኛ የመዳን ተስፋ ወደሆነው የሱስ የሚያመላክተውን የአውራ በግ መሥዋዕት አቅርቦ ነበር። በዚህ ወቅት አብርሃም የአምላካዊውን ጸጋ ምንነት ሳያስተውል እንዳልቀረ ይታመናል። ምንም እንኳ የአብርሃም ተግባራት ብርቱ ምሳሌ እንደሆኑበት፣ እንደ እርሱ ለእግዚአብሔር አብልጠን እንድንሠራ ብንጠራም፣ ነገር ግን የሚያድነን የገዛ ሥራችን ሳይሆን ይልቁንም እግዚአብሔር ስለ እኛ የሠራው ሥራ ነው (ያስተያዩ፡ ኤፌ. 3፡8 እና ሮሜ 11፡33)። በሞሪያ ተራራ ላይ የተስተዋለው የአብርሃምና የይስሐቅ ታሪክ፣ ስለ እምነትዎና እምነትዎን እንዴት እንደሚገልጹ አስመልክቶ በግል ምን ይነግሮታል?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ሰኞ
ግንቦት 8
May 16
እግዚአብሔር ያዘጋጃል
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 22፡8፣ 14፣ 18። እግዚአብሔር እንደሚያዘጋጅ የገባውን ቃል የፈጸመው እንዴት ነበር? ምን አዘጋጀ?
ይስሐቅ ስለ መሥዋዕቱ እንስሳ አባቱን ሲጠይቀው አብርሃም “ ‘ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚሆነውን በግ እግዚአብሔር ራሱ ያዘጋጃል’ ” (ዘፍ. 22፡8) የሚል አስደናቂ መልስ ሰጠው። ሆኖም የዕብራይስጡ ግስ “እግዚአብሔር እራሱን እንደ መሥዋዕቱ በግ ያቀርባል” የሚል አንደምታ ሊኖረው ይችላል። “ያዘጋጃል” (ይርኤሎ) የሚለው ግስ “ራሱን ያቀርባል” (ወይም ቃል በቃል “ራሱን ያያል”) የሚል ፍቺ ሊኖረው ይችላል። በዚህ ስፍራ እያየን ያለነው ጌታ ራሱ እየተሠቃየና የኃጢአታችንን ቅጣት በራሱ እየከፈለ እንደነበረ የሚያሳየውን የደኅንነትን ዕቅድ መሠረታዊ ነጥብ ነው። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዮሐ. 1፡1-3 እና ሮሜ 5፡6-8። በዚህ ስፍራ ማለትም በሞሪያ ተራራ በምሳሌነት የተተነበየው መሥዋዕት በመስቀል ላይ የሆነውን ነገር እንድንገነዘብ የሚረዳን እንዴት ነው?
ከመስቀሉ ትዕይንት አያሌ ዘመናት ቀደም ብሎ “በቁጥቋጦው መካከል ቀንዶቹ የተጠላለፉበት” የመሥዋዕት በግ (ዘፍ. 22፡13) በቀጥታ የሱስን የሚያመላክት ነበር። እርሱ በዚህ ስፍራ “የታየ” ሲሆን፣ አብርሃም ቆየት ብሎ “በእግዚአብሔር ተራራ ይታያል” ሲል ክስተቱን ገልጾአል። ዘፍ. 22፡ 14 [1962 ትርጉም])። የሱስ ራሱ “አባታችሁ አብርሃም ቀኔን ለማየት ተስፋ በማድረግ ተደሰተ፤ አየም፤ ሐሴትም አደረገ” (ዮሐ.
SABBATH SCHOOL(ሰንበት ትምህርት ):
ከግንቦት 6 – 12
8ኛ ትምህርት
የውይይት መምሪያ
May 14 - May 20
ቃል ኪዳኑ
ሰንበት ከሰዓት
ለዚህ ሣምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የሚከተሉትን ጥቅሶች ያንብቡ፡ ዘፍ. 22፣ ዕብ. 11:17፣ ዘሌዋ. 18:21፣ ዮሐ. 1:1–3፣ ሮሜ 5:6–8፣ ዘፍ. 23–25፣ ሮሜ 4:1–12።
የሣምንቱ ጥናት መሪ ጥቅስ “በዚህ ጊዜ አብርሃም ሸመገለ፤ ዕድሜውም ገፋ፤ እግዚአብሔርም አብርሃምን በሁሉም ነገር ባረከው” (ዘፍ. 24፡1)።
በ መጨረሻ እግዚአብሔር ቃል በገባው መሠረት ሣራ ለአብርሃም “በሽምግልናው” (ዘፍ. 21፡2) ወንድ ልጅ ወለደችለት፤ ሕፃኑንም ይስሐቅ ብሎ ሰየመው (ዘፍ. 21፡1–5)። ይሁን እንጂ የአብርሃም ታሪክ ገና ያልተጠናቀቀ እንደመሆኑ፣ ወሳኝ ነጥብ ላይ የሚደርሰው ልጁን መሥዋዕት ለማድረግ ወደ ሞሪያ ተራራ በሚወጣ ጊዜ ይሆናል። የሆነ ሆኖ፣ ይስሐቅ “በዘሩ” (ዘፍ. 22፡17-18) አማካይነት ሕዝቦችን ለመባረክ ቃል መግባቱን በሚያመለክተው አውራ በግ ተተካ (ዘፍ. 22፡13)። እርግጥ ነው-- ያ ዘር የሱስ ነበር (ሐዋ. 13፡23)። በመሆኑም በዚህ አስገራሚ (በአንድ መልኩ አስጨናቂ) ታሪክ አብዛኛው የደኅንነት ታሪክ ተገልጦአል።
በዚህ ስፍራ የቱንም ዓይነት ጥልቅ መንፈሳዊ ትምህርቶች ቢቀርቡም፣ የአብርሃም ቤተሰብ በጉዳዩ ሳይናወጥ እንዳልቀረና የእርሱ የወደፊት ሁናቴ ብዥታ ውስጥ ሳይገባ እንዳልቀረ ይታመናል። ሣራ የሞሪያው መሥዋዕት ከቀረበ በኋላ የሞተች ሲሆን (ዘፍ. 23) ይስሐቅም ያለ ትዳር አጋር ብቻውን ቀርቶ ነበር።
ከዚያም ይስሐቅ ቀና የወደፊት ሁናቴ ይከተለው ዘንድ አብርሃም ተነሳሽነቱን ወሰደ። የልጁን ጋብቻ ከርብቃ (ዘፍ. 24) ጋር ያቀናጀ ሲሆን፤ ርብቃ ሁለት ወንዶች ልጆች ወልዳለታለች (ዘፍ. 25፡21-23)። እንዲሁም አብርሃም ራሱ ብዙ ልጆች የወለደችለትን ኬጡራ አገባ (ዘፍ. 25፡1-6)። በዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናታችን አብርሃምን እስከ ህይወቱ ፍጻሜ እንከተለዋለን (ዘፍ. 25፡7-11)።
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
እሁድ
ግንቦት 7
May 15
የሞሪያ ተራራ
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 22፡1-12፣ ዕብ. 11፡17። የዚህ ፈተና ትርጉም ምን ነበር? ከዚህ አስደናቂ ክንውን ምን ዓይነት መንፈሳዊ ትምህርቶች ማግኘት እንችላለን?
ዘፍ. 22 የሥነ መለኮት ምሑራንን ብቻ ሳይሆን ፈላስፎችንና አርቲስቶችን ጭምር ያስደመመ፣ በዓለም አቀፉ ሥነ ጽሑፍ በከፍተኛ ደረጃ የሚመደብ ነው። ይሁን እንጂ የአምላካዊውን ፈተና ፍቺ ለመረዳት አስቸጋሪ ነው። ይህ መለኮታዊ ትእዛዝ ኋላ ላይ የተሰጠውን ሰው መሥዋዕት አድርጎ የማቅረብ ክልከላ የሚቃረን (ዘሌዋ. 18፡21) ከመሆኑም በላይ፣ እግዚአብሔር በይስሐቅ በኩል ከሰጠው አምላካዊ ዘላለማዊ ቃል ኪዳን በተጻራሪ የሚሠራ ይመስላል (ዘፍ. 15፡5)። ታዲያ እግዚአብሔር ይህን እንዲያደርግ የጠራበት ዓላማ ምን ነበር? እንዲህ በሆነ ኃይለኛ መንገድ ለምን ፈተነው? “ፈተና” (በዕብራይስጥ ኒሳህ) የተሰኘው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ጽንሰ ሀሳብ ሁለት ተቃራኒ ሀሳቦችን ያካትታል። አንደኛው የፍርድን ጽንሰ ሀሳብ የሚጠቅስ ሲሆን፣ ይኸውም በሚፈተነው ሰው ልብ ውስጥ ያለውን ነገር ለማወቅ ነው (ጥቅሶቹን ያስተያዩ፡ ዘዳ. 8፡2 እና ዘፍ. 22፡12)። ሁለተኛው የአምላካዊውን ጸጋ ዋስትና ለሚፈተነው ሰው ያመጣል (ዘፀ. 20፡18-20)። በዚህ ጉዳይ፣ አብርሃም በእግዚአብሔር ላይ ያለው እምነት “የወደፊት” ትውልዱን አደጋ ላይ እስከ መጣል ያደርሰዋል። ይህም ሆኖ በእግዚአብሔር ላይ እምነት ስላለው፣ ለማስተዋል የቱንም ያህል አስቸጋሪ ቢሆንም እርሱ የጠየቀውን ሁሉ ያደርጋል። ደግሞስ በማናየው ወይም ሙሉ በሙሉ ባልገባን ነገር ላይ እምነት ካልጣልን--እምነት ምንድን ነው? እንዲሁም መጸሐፍ ቅዱሳዊው እምነት አቅማችንን ሁሉ ለእግዚአብሔር ስለ መስጠትና ለእርሱ መሥዋዕት አድርጎ ስለ ማቅረብ ብቻ አይደለም። በእርግጥ ይህ የራሱ ሚና አለው (ሮሜ 12፡1)። ነገር ግን በጎነቱ ለእኛ የማይገባ መሆናችንን በማስተዋል፣ ባለን አቅም እርሱን ማመንና ጸጋውን መቀበል ይኖርብናል። ይህ እውነት ተከትሎ በመጣው ነገር በድጋሚ ተረጋገጠ። ሁሉም የአብርሃም ሥራዎች፣ በርካታ በቅንአት የተሞሉ ተግባሮቹ፣ ከልጁ ጋር ያደረገው በህመም የተሞላ ጉዞ፣ ሌላው ቀርቶ ለመታዘዝና የገዛ አካሉን ክፋይ መሥዋዕት አድርጎ ለእግዚአብሔር ለማቅረብ የነበረው ዝግጁነት የቱንም ያህል አስተማሪ ቢሆንም፣ ሊያድነው ግን አልቻለም። ለምን? ምክንያቱም ጌታ ራሱ ለእርሱ ብቸኛ የመዳን ተስፋ ወደሆነው የሱስ የሚያመላክተውን የአውራ በግ መሥዋዕት አቅርቦ ነበር። በዚህ ወቅት አብርሃም የአምላካዊውን ጸጋ ምንነት ሳያስተውል እንዳልቀረ ይታመናል። ምንም እንኳ የአብርሃም ተግባራት ብርቱ ምሳሌ እንደሆኑበት፣ እንደ እርሱ ለእግዚአብሔር አብልጠን እንድንሠራ ብንጠራም፣ ነገር ግን የሚያድነን የገዛ ሥራችን ሳይሆን ይልቁንም እግዚአብሔር ስለ እኛ የሠራው ሥራ ነው (ያስተያዩ፡ ኤፌ. 3፡8 እና ሮሜ 11፡33)። በሞሪያ ተራራ ላይ የተስተዋለው የአብርሃምና የይስሐቅ ታሪክ፣ ስለ እምነትዎና እምነትዎን እንዴት እንደሚገልጹ አስመልክቶ በግል ምን ይነግሮታል?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ሰኞ
ግንቦት 8
May 16
እግዚአብሔር ያዘጋጃል
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 22፡8፣ 14፣ 18። እግዚአብሔር እንደሚያዘጋጅ የገባውን ቃል የፈጸመው እንዴት ነበር? ምን አዘጋጀ?
ይስሐቅ ስለ መሥዋዕቱ እንስሳ አባቱን ሲጠይቀው አብርሃም “ ‘ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚሆነውን በግ እግዚአብሔር ራሱ ያዘጋጃል’ ” (ዘፍ. 22፡8) የሚል አስደናቂ መልስ ሰጠው። ሆኖም የዕብራይስጡ ግስ “እግዚአብሔር እራሱን እንደ መሥዋዕቱ በግ ያቀርባል” የሚል አንደምታ ሊኖረው ይችላል። “ያዘጋጃል” (ይርኤሎ) የሚለው ግስ “ራሱን ያቀርባል” (ወይም ቃል በቃል “ራሱን ያያል”) የሚል ፍቺ ሊኖረው ይችላል። በዚህ ስፍራ እያየን ያለነው ጌታ ራሱ እየተሠቃየና የኃጢአታችንን ቅጣት በራሱ እየከፈለ እንደነበረ የሚያሳየውን የደኅንነትን ዕቅድ መሠረታዊ ነጥብ ነው። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዮሐ. 1፡1-3 እና ሮሜ 5፡6-8። በዚህ ስፍራ ማለትም በሞሪያ ተራራ በምሳሌነት የተተነበየው መሥዋዕት በመስቀል ላይ የሆነውን ነገር እንድንገነዘብ የሚረዳን እንዴት ነው?
ከመስቀሉ ትዕይንት አያሌ ዘመናት ቀደም ብሎ “በቁጥቋጦው መካከል ቀንዶቹ የተጠላለፉበት” የመሥዋዕት በግ (ዘፍ. 22፡13) በቀጥታ የሱስን የሚያመላክት ነበር። እርሱ በዚህ ስፍራ “የታየ” ሲሆን፣ አብርሃም ቆየት ብሎ “በእግዚአብሔር ተራራ ይታያል” ሲል ክስተቱን ገልጾአል። ዘፍ. 22፡ 14 [1962 ትርጉም])። የሱስ ራሱ “አባታችሁ አብርሃም ቀኔን ለማየት ተስፋ በማድረግ ተደሰተ፤ አየም፤ ሐሴትም አደረገ” (ዮሐ.
8፡56) ሲል በዚህ ስፍራ የተስተዋለውን የአብርሃም አባባል በማስተጋባት እርሱ የተናገረውን ትንቢታዊ ቃል አመልክቷል። “እግዚአብሔር አብርሃም ልጁን እንዲሠዋለት ያዘዘው አእምሮውን በወንጌል ተጨባጭ እውነታ ለመማረክ እና እምነቱን ለመፈተን ነበር። በዚያ በጽልመት በተዋጠ አስፈሪ የፈተና ወቅት በነበሩት ቀናት ውስጥ ያሳለፈው መከራ እግዚአብሔር አምላክ የሰውን ልጅ ለማዳን ሲል የሚከፍለው መስዋዕትነት ምን ያህል ግዙፍ እንደሆነ ከራሱ ልምድ እንዲረዳው ለማስቻል ነበር።”-የኃይማኖት አባቶችና ነቢያት፡ ገጽ 169-170)። በዚህ ስፍራ የተፈጸመው ነገር--በመስቀል ላይ የሆነውን እና እግዚአብሔር ለእኛ ሲል የተቀበለውን መከራ የበለጠ እንድንረዳ የሚረዳን እንዴት ነው? ለተደረገልን ነገር የእኛ ምላሽ ምን መሆን አለበት?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ማክሰኞ
ግንቦት 9
May 17
የሣራ ሞት
በዘፍ. 22፡23 የርብቃን መወለድ ዜና የምንሰማ ሲሆን፣ ይህ ዜና ወደፊት በይስሐቅና ርብቃ መካከል የሚኖረውን ጋብቻ ታሳቢ ያደረገ ነው (ዘፍ. 26)። እንደዚሁም የአብርሃም ሚስት ሣራ ሞት እና ቀብር ዘገባ (ዘፍ. 23)፣ የወደፊቱን ከኬጡራ ጋር የሚኖረውን ጋብቻ ከግምት ያስገባ እንደሆነ እናያለን (ዘፍ. 25፡1–4)።
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 23። የሣራ ሞትና ቀብር ታሪክ እግዚአብሔር ለአብርሃም በገባው የተስፋ ቃል ፍጻሜ ላይ ምን ሚና አለው?
ከይስሐቅ መሥዋዕት ታሪክ በኋላ የሣራ ሞት መነገሩ፣ የልጇን ሕይወት ሊቀጥፍ ይችል በነበረው በዚህ ክስተት ተጎድታ ሊሆን እንደሚችል ይጠቁማል። ቀደም ሲል ከእርሱ ጋር ባደረገችው ጉዞ እና አልፎ አልፎ ሊከሰት በሚችል የእምነት መንሸራተት፣ ሣራም እንዲሁ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ከባሏ ጋር “ፈተና” ውስጥ ነበረች (ዘፍ. 12፡11-13)።
ሣራ የተለየ አንደምታ ባላቸው ወይም ሊረብሹአት በሚችሉ ጉዳዮች እጆቿን አጣጥፋ ቁጭ የምትል ዓይነት ሴት አልነበረችም (ዘፍ. 16፡:3–5፣ ዘፍ. 18:15፣ ዘፍ. 21:9-10)። የእርሷ አለመኖርና ዝምታ፣ እንዲሁም ከዚያ አስገራሚ ክስተት በኋላ የምትሞትበት የጊዜ ሁናቴ፣ ከአካላዊ መገኘቷ ይልቅ ለክስተቶቹ ያላትን ጠቀሜታ ይበልጥ ይናገራል። የሣራ እርጅና የተጠቀሰው (ዘፍ. 23፡ 1) የአብርሃምን የሸምግልና ዕድሜ ለማስተጋባት (ዘፍ. 24፡1) እንደ መሆኑ ለታሪኩ ያላትን አስፈላጊነት ያሳያል።
በመሠረቱ በብሉይ ኪዳን ዕድሜዋ የተጠቀሰላት ብቸኛ ሴት ሣራ ብቻ ስትሆን፣ ይህ ደግሞ ከተጨባጩ እውነታ በኋላ በታሪኩ ውስጥ ያላትን ተሳትፎ ያሳያል። አብዛኛው የምዕራፉ ክፍል በሣራ ሞት ዙሪያ ሳይሆን፣ በምትቀበርበት መሬት ግዢ ላይ ትኩረት ማድረጉ ከተስፋይቱ ምድር ጋር ያለውን ግንኙነት አጉልቶ ያሳያል። እንደ ተጠበቀው የሣራ “በከነዓን ምድር” መሞት (ዘፍ. 23፡2)፣ እግዚአብሔር ምድሪቱን እንደሚወርሱ የገባውን ቃል ኪዳን ያጸና ነበር። ከአብርሃም የዘር ግንድ በተስፋይቱ ምድር የሞተችና የተቀበረች የመጀመሪያ ሰው ሣራ ናት። አብርሃም “ ‘ለአገሩ እንግዳ፤ ለሰዉ ባዳ’ ” (ዘፍ. 23፡4) መሆኑ አብልጦ ስላሳሰበው፣ ለኬጢ ልጆች ያቀረበው ጥብቅ ሙግት የእርሱ ፍላጎት የመቃብር ቦታ ለማግኘት ብቻ እንዳልሆነ ያሳያል። እርሱን በዋነኝነት የሚያሳስበው በመሬቱ ላይ በቋሚነት የመኖሩ ጉዳይ ነው።
ጥቅሱን ያንብቡ፡ ዘፍ. 23፡6። ይህ ሁኔታ አብርሃም ስለነበረው መልካም ስም ምን ይነግረናል? እንደዚያ እንዲያደርግ ጌታ የተጠቀመበት መሆኑን ለመረዳት ይህ አስፈላጊ የሆነው ለምንድን ነው?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ረቡዕ
ግንቦት 10
May 18
ሚስት ለይስሐቅ
ዘፍ. 24 ሣራ ከሞተች በኋላ ስለ ተፈጸመው የይስሐቅ ጋብቻ ይነግረናል። ሁለቱ ታሪኮች ተዛማጅነት አላቸው። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 24። አብርሃም ልጁ ከከነዓናውያን ሴት አንዷን እንዳያገባ በእጅጉ አሳስቦት የነበረው ለምንድን ነው?
አብርሃም ሚስቱን ለመቅበር መሬቱን ለመያዝ እንደፈለገ ሁሉ፣ እግዚአብሔር ዘሮቹ ይህችን ምድር እንደሚወርሱ በገባው ቃል ኪዳን መሠረት አሁን ይስሐቅ ከተስፋይቱ ምድር ውጪ እንደማይቀመጥ አጥብቆ እየተናገረ ነው (ዘፍ. 24፡ 7)። በተጨማሪም ይስሐቅ የእርሱን ሙሽራ ወደ ሣራ ድንኳን ለማምጣት የወሰደው እርምጃ እንዲሁም በርብቃ አማካይነት “ከእናቱ ሞት ተጽናና” (ዘፍ. 24፡67) በሚል መነገሩ፣ መለስ ብሎ የሣራን ሞት የሚያመለክት ሲሆን፣ ይህም ይስሐቅ እናቱን በሞት በማጣቱ ተሰምቶት የነበረውን ሥቃይ ያመለክታል። ታሪኩ ጸሎት እና የጸሎት ምላሽን በሰፊው ያካተተ ከመሆኑም በላይ በአምላካዊው በቸርነት የተሞላ መግቦት እና በሰብዓዊው ነጻነት ዙሪያ የበለጸገ ነው። “በሰማይና በምድር አምላክ በእግዚአብሔር…” (ዘፍ. 24፡3) የሚሉት አብርሃም የተናገራቸው ቃላት ከሁሉ አስቀድሞ ለእግዚአብሔር ፈጣሪ አምላክነት ዕውቅና የሰጠና (ዘፍ. 1፡1፣ ዘፍ. 14:19) ራሱን መሲሑን ጨምሮ ከአብርሃም ዘር መወለድን በቀጥታ የሚመለከት ነው። “ ‘መልአኩን’ ” እና “ ‘የሰማይ አምላክ እግዚአብሔር’ ” (ዘፍ. 24፡7) በሚል የቀረበው ማጣቀሻ፣ ቀደም ሲል ይስሐቅን ከመታረድ ወደ ታደገው የእግዚአብሔር መልአክ ያመለክታል (ዘፍ. 22፡11)። መላውን ዩኒቨርስ የሚቆጣጠረው እግዚአብሔር አምላክ፣ ይስሐቅን ለመታደግ ጣልቃ የገባው የጌታ መልአክ፣ በዚህ የጋብቻ ጥያቄ ከፊት ይቀድማል። ልጅቷ ለእግዚአብሔር ጥሪ ምላሽ ላትሰጥ የምትችልበት ዕድል ሊኖር ከመቻሉ አኳያ አብርሃም ጉዳዩን ክፍት አድርጎ ይተወዋል። እርሱ ኃያል አምላክ ቢሆንም፣ ነገር ግን ሰዎች እንዲታዘዙት አያስገድዳቸውም። ምንም እንኳ እግዚአብሔር ለርብቃ ያለው እቅድ ኤሊዔዘርን እንድትከተል ቢሆንም፣ የመምረጥ ነፃነቷ እንደተጠበቀ ነው። ይኸውም ይህች ልጅ መምጣት የማትፈልግ ከሆነ ልትገደድ አትችልም። ስለዚህ እግዚአብሔር ለእኛ ለሰዎች የሰጠንን የመምረጥ ነጻነት ይኸውም እርሱ ስለማይደፈጥጠው በታላቅ ምስጢር የተሞላ ነጻነት እነሆ ሌላ ምሳሌ በዚህ ስፍራ እንመለከታለን። ይሁን እንጂ ሰብዓዊው ፍጡር ተጨባጭ የመምረጥ ነጻነቱን ለአያሌ አስከፊ ውሳኔዎች ቢጠቀምበትም፣ ነገር ግን በስተመጨረሻ የእግዚአብሔር ፍቅር እና መልካምነት አሸናፊ እንደሚሆን አሁንም ልበ ሙሉ መሆን እንችላለን። የሁሉም የበላይ እግዚአብሔር ሆኖ ሳለ፣ ነገር ግን ሁሉም ነገር እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ገቢራዊ አለመሆኑን ማወቃችን ሊያጽናናን የሚችለው እንዴት ነው? ለምሳሌ እንደ ዳን. ምዕ. 2 ያሉ ትንቢቶች ይህን ነጥብ የሚያረጋግጡልን እንዴት ነው?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
SABBATH SCHOOL(ሰንበት ትምህርት ):
ሐሙስ
ግንቦት 11
May 19
ሚስት፡ ለአብርሃም
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 24፡67-25፡8። በአብርሃም ሕይወት ውስጥ ክንውን ያገኙት የእነዚህ የመጨረሻ ክስተቶች ትርጉም ምንድን ነው?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ማክሰኞ
ግንቦት 9
May 17
የሣራ ሞት
በዘፍ. 22፡23 የርብቃን መወለድ ዜና የምንሰማ ሲሆን፣ ይህ ዜና ወደፊት በይስሐቅና ርብቃ መካከል የሚኖረውን ጋብቻ ታሳቢ ያደረገ ነው (ዘፍ. 26)። እንደዚሁም የአብርሃም ሚስት ሣራ ሞት እና ቀብር ዘገባ (ዘፍ. 23)፣ የወደፊቱን ከኬጡራ ጋር የሚኖረውን ጋብቻ ከግምት ያስገባ እንደሆነ እናያለን (ዘፍ. 25፡1–4)።
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 23። የሣራ ሞትና ቀብር ታሪክ እግዚአብሔር ለአብርሃም በገባው የተስፋ ቃል ፍጻሜ ላይ ምን ሚና አለው?
ከይስሐቅ መሥዋዕት ታሪክ በኋላ የሣራ ሞት መነገሩ፣ የልጇን ሕይወት ሊቀጥፍ ይችል በነበረው በዚህ ክስተት ተጎድታ ሊሆን እንደሚችል ይጠቁማል። ቀደም ሲል ከእርሱ ጋር ባደረገችው ጉዞ እና አልፎ አልፎ ሊከሰት በሚችል የእምነት መንሸራተት፣ ሣራም እንዲሁ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ከባሏ ጋር “ፈተና” ውስጥ ነበረች (ዘፍ. 12፡11-13)።
ሣራ የተለየ አንደምታ ባላቸው ወይም ሊረብሹአት በሚችሉ ጉዳዮች እጆቿን አጣጥፋ ቁጭ የምትል ዓይነት ሴት አልነበረችም (ዘፍ. 16፡:3–5፣ ዘፍ. 18:15፣ ዘፍ. 21:9-10)። የእርሷ አለመኖርና ዝምታ፣ እንዲሁም ከዚያ አስገራሚ ክስተት በኋላ የምትሞትበት የጊዜ ሁናቴ፣ ከአካላዊ መገኘቷ ይልቅ ለክስተቶቹ ያላትን ጠቀሜታ ይበልጥ ይናገራል። የሣራ እርጅና የተጠቀሰው (ዘፍ. 23፡ 1) የአብርሃምን የሸምግልና ዕድሜ ለማስተጋባት (ዘፍ. 24፡1) እንደ መሆኑ ለታሪኩ ያላትን አስፈላጊነት ያሳያል።
በመሠረቱ በብሉይ ኪዳን ዕድሜዋ የተጠቀሰላት ብቸኛ ሴት ሣራ ብቻ ስትሆን፣ ይህ ደግሞ ከተጨባጩ እውነታ በኋላ በታሪኩ ውስጥ ያላትን ተሳትፎ ያሳያል። አብዛኛው የምዕራፉ ክፍል በሣራ ሞት ዙሪያ ሳይሆን፣ በምትቀበርበት መሬት ግዢ ላይ ትኩረት ማድረጉ ከተስፋይቱ ምድር ጋር ያለውን ግንኙነት አጉልቶ ያሳያል። እንደ ተጠበቀው የሣራ “በከነዓን ምድር” መሞት (ዘፍ. 23፡2)፣ እግዚአብሔር ምድሪቱን እንደሚወርሱ የገባውን ቃል ኪዳን ያጸና ነበር። ከአብርሃም የዘር ግንድ በተስፋይቱ ምድር የሞተችና የተቀበረች የመጀመሪያ ሰው ሣራ ናት። አብርሃም “ ‘ለአገሩ እንግዳ፤ ለሰዉ ባዳ’ ” (ዘፍ. 23፡4) መሆኑ አብልጦ ስላሳሰበው፣ ለኬጢ ልጆች ያቀረበው ጥብቅ ሙግት የእርሱ ፍላጎት የመቃብር ቦታ ለማግኘት ብቻ እንዳልሆነ ያሳያል። እርሱን በዋነኝነት የሚያሳስበው በመሬቱ ላይ በቋሚነት የመኖሩ ጉዳይ ነው።
ጥቅሱን ያንብቡ፡ ዘፍ. 23፡6። ይህ ሁኔታ አብርሃም ስለነበረው መልካም ስም ምን ይነግረናል? እንደዚያ እንዲያደርግ ጌታ የተጠቀመበት መሆኑን ለመረዳት ይህ አስፈላጊ የሆነው ለምንድን ነው?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ረቡዕ
ግንቦት 10
May 18
ሚስት ለይስሐቅ
ዘፍ. 24 ሣራ ከሞተች በኋላ ስለ ተፈጸመው የይስሐቅ ጋብቻ ይነግረናል። ሁለቱ ታሪኮች ተዛማጅነት አላቸው። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 24። አብርሃም ልጁ ከከነዓናውያን ሴት አንዷን እንዳያገባ በእጅጉ አሳስቦት የነበረው ለምንድን ነው?
አብርሃም ሚስቱን ለመቅበር መሬቱን ለመያዝ እንደፈለገ ሁሉ፣ እግዚአብሔር ዘሮቹ ይህችን ምድር እንደሚወርሱ በገባው ቃል ኪዳን መሠረት አሁን ይስሐቅ ከተስፋይቱ ምድር ውጪ እንደማይቀመጥ አጥብቆ እየተናገረ ነው (ዘፍ. 24፡ 7)። በተጨማሪም ይስሐቅ የእርሱን ሙሽራ ወደ ሣራ ድንኳን ለማምጣት የወሰደው እርምጃ እንዲሁም በርብቃ አማካይነት “ከእናቱ ሞት ተጽናና” (ዘፍ. 24፡67) በሚል መነገሩ፣ መለስ ብሎ የሣራን ሞት የሚያመለክት ሲሆን፣ ይህም ይስሐቅ እናቱን በሞት በማጣቱ ተሰምቶት የነበረውን ሥቃይ ያመለክታል። ታሪኩ ጸሎት እና የጸሎት ምላሽን በሰፊው ያካተተ ከመሆኑም በላይ በአምላካዊው በቸርነት የተሞላ መግቦት እና በሰብዓዊው ነጻነት ዙሪያ የበለጸገ ነው። “በሰማይና በምድር አምላክ በእግዚአብሔር…” (ዘፍ. 24፡3) የሚሉት አብርሃም የተናገራቸው ቃላት ከሁሉ አስቀድሞ ለእግዚአብሔር ፈጣሪ አምላክነት ዕውቅና የሰጠና (ዘፍ. 1፡1፣ ዘፍ. 14:19) ራሱን መሲሑን ጨምሮ ከአብርሃም ዘር መወለድን በቀጥታ የሚመለከት ነው። “ ‘መልአኩን’ ” እና “ ‘የሰማይ አምላክ እግዚአብሔር’ ” (ዘፍ. 24፡7) በሚል የቀረበው ማጣቀሻ፣ ቀደም ሲል ይስሐቅን ከመታረድ ወደ ታደገው የእግዚአብሔር መልአክ ያመለክታል (ዘፍ. 22፡11)። መላውን ዩኒቨርስ የሚቆጣጠረው እግዚአብሔር አምላክ፣ ይስሐቅን ለመታደግ ጣልቃ የገባው የጌታ መልአክ፣ በዚህ የጋብቻ ጥያቄ ከፊት ይቀድማል። ልጅቷ ለእግዚአብሔር ጥሪ ምላሽ ላትሰጥ የምትችልበት ዕድል ሊኖር ከመቻሉ አኳያ አብርሃም ጉዳዩን ክፍት አድርጎ ይተወዋል። እርሱ ኃያል አምላክ ቢሆንም፣ ነገር ግን ሰዎች እንዲታዘዙት አያስገድዳቸውም። ምንም እንኳ እግዚአብሔር ለርብቃ ያለው እቅድ ኤሊዔዘርን እንድትከተል ቢሆንም፣ የመምረጥ ነፃነቷ እንደተጠበቀ ነው። ይኸውም ይህች ልጅ መምጣት የማትፈልግ ከሆነ ልትገደድ አትችልም። ስለዚህ እግዚአብሔር ለእኛ ለሰዎች የሰጠንን የመምረጥ ነጻነት ይኸውም እርሱ ስለማይደፈጥጠው በታላቅ ምስጢር የተሞላ ነጻነት እነሆ ሌላ ምሳሌ በዚህ ስፍራ እንመለከታለን። ይሁን እንጂ ሰብዓዊው ፍጡር ተጨባጭ የመምረጥ ነጻነቱን ለአያሌ አስከፊ ውሳኔዎች ቢጠቀምበትም፣ ነገር ግን በስተመጨረሻ የእግዚአብሔር ፍቅር እና መልካምነት አሸናፊ እንደሚሆን አሁንም ልበ ሙሉ መሆን እንችላለን። የሁሉም የበላይ እግዚአብሔር ሆኖ ሳለ፣ ነገር ግን ሁሉም ነገር እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ገቢራዊ አለመሆኑን ማወቃችን ሊያጽናናን የሚችለው እንዴት ነው? ለምሳሌ እንደ ዳን. ምዕ. 2 ያሉ ትንቢቶች ይህን ነጥብ የሚያረጋግጡልን እንዴት ነው?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
SABBATH SCHOOL(ሰንበት ትምህርት ):
ሐሙስ
ግንቦት 11
May 19
ሚስት፡ ለአብርሃም
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 24፡67-25፡8። በአብርሃም ሕይወት ውስጥ ክንውን ያገኙት የእነዚህ የመጨረሻ ክስተቶች ትርጉም ምንድን ነው?
ሣራ ከሞተች በኋላ አብርሃም እንደገና አገባ። ልክ እንደ ይስሐቅ ከሣራ ሞት በኋላ እርሱም ተጽናና (ዘፍ. 24፡67)። የሣራ ትውስታ ከልጁ አእምሮ እንዳልጠፋ ሁሉ፣ በርሱም ልብ እንደነበር ይታመናል (ዘፍ. 24፡67)። ሆኖም የአዲሷ ሚስቱ ማንነት በግልጽ አይታወቅም። የታሪክ ጸሐፊው የኬጡራን ስም ሳይጠቅስ፣ የኬጡራን ልጆች ከአጋር ልጆች ጋር ማገናኘቱ (አንዳንዶች እንደሚሉት) አጋር ልትሆን እንደምትችል ያሳያል። በተጨማሪም አብርሃም ለአጋር ልጅ ያደረገውን በተመሳሳይ ለኬጡራ ልጆች መድገሙን ማሳየቱ ጠቃሚ ነው። በሣራ፣ በልጁ እና በእነርሱ መካከል ግልጽ ልዩነት በማስቀመጥ፣ እነዚህ ልጆቹ ሊያሳድሩ የሚችሉትን ማንኛውንም ዓይነት መንፈሳዊ ተጽእኖ ለማስገወድ ራቅ ወዳለ ስፍራ ይሰዳቸዋል። አብርሃም “ያለውን ሀብት ሁሉ ለይስሐቅ አወረሰው” (ዘፍ. 25፡5) “ለቁባቶቹ ልጆች ግን በሕይወት እያለ ስጦታ አደረገላቸው” (ዘፍ. 25፡6)። “ቁባቶቹ” በሚል የተቀመጠው አመዳደብ ኬጡራ ልክ እንደ አጋር ቁባት እንደ ነበረች ያመለክታል። በዚህም ኬጡራ ከአጋር በተመሳሳይ ተገልጻ እንመለከታለን። በዘፍ. 25፡1-4፣ 12-18 አብርሃም ከኬጡራ የወለዳቸው ልጆች እና የእስማኤል ልጆች ስም ዝርዝር መቅረቡ ትኩረት የሚስብ ነው። አብርሃም ስድስት ወንዶች ልጆችን ከሰጠችው ከኬጡራ ጋር ከተጋባ በኋላ የተጠቀሰው የዘር ሃረግ ዓላማ፣ ሁለቱን ልጆቹን (ይስሐቅና እስማኤል) ጨምሮ እርሱ የብዙ ሕዝብ አባት እንደሚሆን እግዚአብሔር የገባለትን ኪዳን ወዲያውኑ ለማቅረብ ሊሆን ይችላል። ሁለተኛው የዘር ሐረግ ደግሞ ልክ በያዕቆብ እንደሚሆነው( ዘፍ. 35፡2226)--12 ነገዶችን ያቀፈውን (ያስተያዩ፡ ዘፍ. 17፡20) የእስማኤልን የትውልድ ሀረግ የሚመለከት ነው። የእግዚአብሔር ቃል ኪዳን በእስማኤል ሳይሆን በይስሐቅ የዘር ሃረግ (ዘፍ. 17፡21) ተጠብቆ የሚዘልቅ ይሆናል። ቅዱሳት መጻሕፍት ይህን ግልጽ አድርገው ያስቀምጣሉ። በሁለቱ የትውልድ ሐረጎች መሃከል የዋለው የአብርሃም ሞት ዘገባ (ዘፍ. 25፡7-11) የእግዚአብሔርን በረከትም ይመሰክራል። እግዚአብሔር ከብዙ ዓመታት ቀደም ብሎ አብርሃም “ ‘በመልካም ሽምግልና ’ ” (ዘፍ. 15፡15 [1962 ትርጉም]) እንደሚሞት የገባው ቃል ኪዳን መፈጸሙን ያሳያል (ያስተያዩ፡ መክ. 6፡3) በመጨረሻ፣ ጌታ--በቅዱሳት መጻሕፍት እምነቱ በታላቅ ምሳሌነት ለቀረበው ታማኝ አገልጋዩ አብርሃም የጸጋ ቃሉን ጠብቆ ቆየ--ጽድቅ በእምነትን አስመልክቶ በብሉይ ኪዳን ከቀረቡት እጅግ ምርጡ ምሳሌ ባይሆንም (ሮሜ 4፡1-12)።
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
አርብ
ግንቦት 12
May 20
ተጨማሪ ሀሳብ
አብርሃም እግዚአብሔር ዕቅዶቹን የሚያጋራው (ዘፍ. 18፡17) እጅግ የተለየ ነቢይ ስለ ነበር፣ ፈጣሪ አምላክ የአብርሃም ሰብዓዊ ክልል ውስጥ በመግባት በተወሰነ ደረጃም ቢሆን በልጁ መሥዋዕትነት የሚገኘውን ደኅንነት አጋራው። “ይስሐቅ ስለ ዓለም ኃጢአት መሥዋዕት የሚሆነው የእግዚአብሔር ልጅ ምስል ነበር። ለሰው ልጅ የተዘጋጀውን የደኅንነትን ወንጌል እግዚአብሔር በአብርሃም ላይ ጫነ። ይህን ለማድረግ፣ እና እውነትን ለእርሱ በተጨባጭ ለማሳየት ብሎም እምነቱን ለመፈተን--ተወዳጁን ልጁን ይስሐቅን መሥዋዕት አድርጎ እንዲያቀርብለት ጠየቀው። አብርሃም የወደቀውን ሰብዓዊ ዘር የመቤዠትን ዕቅድ በጥልቅ ይረዳ ዘንድ በዚያ ልብ የሚሰብር ሐዘንና ሥቃይ ባጠላው አስፈሪ ጽልመታዊ ፈተና ውስጥ ማለፍ ነበረበት። ዘላለማዊው አምላክ ሰውን ከውድመት ለመታደግ ሲል ራሱን ክዶ የገዛ ልጁ እንዲሞት አሳልፎ መስጠቱ፣ ሊነገር የማይቻል መሆኑን አብርሃም ከገዛ ልጁ ተሞክሮ እንዲማር ተደረገ። አብርሃም ልጁን እንዲሠዋ የተሰጠውን መለኮታዊ ትእዛዝ በማክበር የጸናበትን የአዕምሮ ሥቃይ የሚተካከል ምንም ነገር የለም”—Ellen G. White, Testimonies for the Church, vol. 3, p. 369. “አብርሃም ዕድሜው በመግፋቱ ምክንያት ብዙም ሳይቆይ እንደሚሞት ቢጠበቅም ነገር ግን የተስፋውን ቃል ለልጁ በማስተላለፉ ረገድ አንድ ተግባር ብቻ ይቀረው ነበር። ይስሐቅ የእግዚአብሔርን ቃል በመጠበቅ እና የተመረጡ ሕዝቦች አባት በመሆን እርሱን እንዲወርሰው ከሰማይ የተመረጠ ቢሆንም ነገር ግን ገና ሚስት አላገባም ነበር። የከነዓን ነዋሪዎች ለጣኦት አምልኮ የተጋለጡ ሲሆኑ እግዚአብሔር ደግሞ በሕዝቦቹ እና በእነዚያኞች መካከል ጋብቻ ከተመሠረተ የጣኦት አምልኮን እንደሚያስከትል ስለሚያውቅ ይከለክል ነበር። አብርሃም በልጁ ዙሪያ ያሉ ብልሹ ተጽዕኖዎች የሚኖራቸው ውጤት ያስፈራው ነበር… በአብርሃም አእምሮ ውስጥ ለልጁ የምትሆን ሚስት የመምረጡ ጉዳይ ወሳኝነቱ ከፍተኛ ነበር። ሊድረው የሚፈልገው ከእግዚአብሔር የማታርቀውን ሴት ነው።… ይስሐቅ በአባቱ ብልሀት እና ስሜት በመተማመን በሚስት መረጣው ዙሪያ እግዚአብሔር አመራር እንደሚሰጥ ይገባው ስለነበር ጉዳዩን ለአባቱ ተወለት።”--የኃይማኖት አባቶችና ነቢያት፡ ገጽ 189-190።
የመወያያ ጥያቄዎች
1.አብርሃም ይስሐቅን ለመሠዋት ስለ ነበረው ፈቃደኝነት በክፍል ውስጥ ተወያዩ። ይህ ዘገባ የሚገልጠውን የተለየ ዓይነት እምነት በዐይነ ህሊናዎ ለመሳል ይሞክሩ። በዚህ ታሪክ በጣም የሚያስደንቀው፣ በተመሳሳይ የሚያስጨንቀው ምንድን ነው? 2.የመምረጥ ነጻነትን በተመለከተስ? እምነታችን ከዚህ ተጨባጭ እውነታ ውጪ ትርጉመ ቢስ የሆነው ለምንድን ነው? የመምረጥ ነፃነትን አስመልክቶ በመጽሐፍ ቅዱስ ምን ዓይነት ምሳሌዎች አሉን? ሰዎች ይህን ነጻነታቸውን ተጠቅመው የተሳሳተ ምርጫ ቢያደርጉም፣ በመጨረሻ አምላካዊው ፈቃድ የሚፈጸመው እንዴት ነው?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
Melkem Yesenbet zigjit kan
መልካም የሰንበት ዝግጅት ቀን🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
አርብ
ግንቦት 12
May 20
ተጨማሪ ሀሳብ
አብርሃም እግዚአብሔር ዕቅዶቹን የሚያጋራው (ዘፍ. 18፡17) እጅግ የተለየ ነቢይ ስለ ነበር፣ ፈጣሪ አምላክ የአብርሃም ሰብዓዊ ክልል ውስጥ በመግባት በተወሰነ ደረጃም ቢሆን በልጁ መሥዋዕትነት የሚገኘውን ደኅንነት አጋራው። “ይስሐቅ ስለ ዓለም ኃጢአት መሥዋዕት የሚሆነው የእግዚአብሔር ልጅ ምስል ነበር። ለሰው ልጅ የተዘጋጀውን የደኅንነትን ወንጌል እግዚአብሔር በአብርሃም ላይ ጫነ። ይህን ለማድረግ፣ እና እውነትን ለእርሱ በተጨባጭ ለማሳየት ብሎም እምነቱን ለመፈተን--ተወዳጁን ልጁን ይስሐቅን መሥዋዕት አድርጎ እንዲያቀርብለት ጠየቀው። አብርሃም የወደቀውን ሰብዓዊ ዘር የመቤዠትን ዕቅድ በጥልቅ ይረዳ ዘንድ በዚያ ልብ የሚሰብር ሐዘንና ሥቃይ ባጠላው አስፈሪ ጽልመታዊ ፈተና ውስጥ ማለፍ ነበረበት። ዘላለማዊው አምላክ ሰውን ከውድመት ለመታደግ ሲል ራሱን ክዶ የገዛ ልጁ እንዲሞት አሳልፎ መስጠቱ፣ ሊነገር የማይቻል መሆኑን አብርሃም ከገዛ ልጁ ተሞክሮ እንዲማር ተደረገ። አብርሃም ልጁን እንዲሠዋ የተሰጠውን መለኮታዊ ትእዛዝ በማክበር የጸናበትን የአዕምሮ ሥቃይ የሚተካከል ምንም ነገር የለም”—Ellen G. White, Testimonies for the Church, vol. 3, p. 369. “አብርሃም ዕድሜው በመግፋቱ ምክንያት ብዙም ሳይቆይ እንደሚሞት ቢጠበቅም ነገር ግን የተስፋውን ቃል ለልጁ በማስተላለፉ ረገድ አንድ ተግባር ብቻ ይቀረው ነበር። ይስሐቅ የእግዚአብሔርን ቃል በመጠበቅ እና የተመረጡ ሕዝቦች አባት በመሆን እርሱን እንዲወርሰው ከሰማይ የተመረጠ ቢሆንም ነገር ግን ገና ሚስት አላገባም ነበር። የከነዓን ነዋሪዎች ለጣኦት አምልኮ የተጋለጡ ሲሆኑ እግዚአብሔር ደግሞ በሕዝቦቹ እና በእነዚያኞች መካከል ጋብቻ ከተመሠረተ የጣኦት አምልኮን እንደሚያስከትል ስለሚያውቅ ይከለክል ነበር። አብርሃም በልጁ ዙሪያ ያሉ ብልሹ ተጽዕኖዎች የሚኖራቸው ውጤት ያስፈራው ነበር… በአብርሃም አእምሮ ውስጥ ለልጁ የምትሆን ሚስት የመምረጡ ጉዳይ ወሳኝነቱ ከፍተኛ ነበር። ሊድረው የሚፈልገው ከእግዚአብሔር የማታርቀውን ሴት ነው።… ይስሐቅ በአባቱ ብልሀት እና ስሜት በመተማመን በሚስት መረጣው ዙሪያ እግዚአብሔር አመራር እንደሚሰጥ ይገባው ስለነበር ጉዳዩን ለአባቱ ተወለት።”--የኃይማኖት አባቶችና ነቢያት፡ ገጽ 189-190።
የመወያያ ጥያቄዎች
1.አብርሃም ይስሐቅን ለመሠዋት ስለ ነበረው ፈቃደኝነት በክፍል ውስጥ ተወያዩ። ይህ ዘገባ የሚገልጠውን የተለየ ዓይነት እምነት በዐይነ ህሊናዎ ለመሳል ይሞክሩ። በዚህ ታሪክ በጣም የሚያስደንቀው፣ በተመሳሳይ የሚያስጨንቀው ምንድን ነው? 2.የመምረጥ ነጻነትን በተመለከተስ? እምነታችን ከዚህ ተጨባጭ እውነታ ውጪ ትርጉመ ቢስ የሆነው ለምንድን ነው? የመምረጥ ነፃነትን አስመልክቶ በመጽሐፍ ቅዱስ ምን ዓይነት ምሳሌዎች አሉን? ሰዎች ይህን ነጻነታቸውን ተጠቅመው የተሳሳተ ምርጫ ቢያደርጉም፣ በመጨረሻ አምላካዊው ፈቃድ የሚፈጸመው እንዴት ነው?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
Melkem Yesenbet zigjit kan
መልካም የሰንበት ዝግጅት ቀን🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
Addise Feiso:
SABBATH SCHOOL(ሰንበት ትምህርት ):
ከግንቦት 13 – 19
9ኛ ትምህርት
የውይይት መምሪያ
May 21 - May 27
በሕገወጥ መንገድ የወንድሙን መብት የቀማው--ያዕቆብ
ሰንበት ከሰዓት
ለዚህ ሣምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የሚከተሉትን ጥቅሶች ያንብቡ፡ ዘፍ. 25:21–34፣ ዘፍ. 28:10–22፣ ዘፍ. 11:1–9፣ ዘፍ. 29:1–30፣ ዘፍ. 30:25–32።
የሣምንቱ ጥናት መሪ ጥቅስ “ዔሳውም፣ ‘ይህ ሰው ያዕቆብ መባሉ ትክክል አይደለምን? እኔን ሲያታልለኝ ይሁ ሁለተኛ ጊዜው ነው፤ መጀመሪያ ብኵርናዬን ወሰደብኝ፤ አሁን ደግሞ ምርቃቴን ቀማኝ’ አለ። ቀጥሎም፣ ‘ታዲያ ለእኔ ያስቀረኸው ምንም ምርቃት የለምን? ብሎ ጠየቀ።” (ዘፍ. 27፡36)።
አ ሁን ታምረኛውን ልጅ እና ቀጣይነት ያገኘውን፣ የተስፋው ዘር ትውልድ የሆነውን የይስሐቅ ቤተሰብ ታሪክ እንመረምራለን። ይሁን እንጂ፣ ታሪኩ መልካም ገጽታ ይዞ አይጀምርም። የልጁ የያዕቆብ በእንከን የተሞላ ባህሪ፣ በሁለቱ ወንድማማቾች መካከል ለሚነሣው የብኩርና መብት ፉክክር (ዘፍ. 25፡27-34) እና ያን ተከትሎ የሚገኘውን የይስሐቅ ምርቃት የመቀበል መብት ላይ በጉልህ ይታያል (ዘፍ. 27)። ያዕቆብ አባቱን አታልሎ ከታላቅ ወንድሙ በረከትን ስለሰረቀ ነፍሱን ለማዳን መሸሽ ይኖርበታል። በስደት እያለ እግዚአብሔር በቤቴል ፊት ለፊት ይገጥመዋል (ዘፍ. 28፡10-22)። ከዚያ በኋላ አታላዩ ያዕቆብ ራሱ መታለል ይደርስበታል። ያዕቆብ በወደዳት በራሔል (ዘፍ. 29) ፋንታ ታላቋ ሊያ ለያዕቆብ ትሰጠዋለች። ስለዚህ ያዕቆብ ሚስቶቹን ለማግኘት ለ14 ዓመታት ማገልገል ነበረበት። ያም ሆኖ፣ በስደት ህይወቱ አምላካዊውን በረከት የሚቀበለው ያዕቆብ፣ 11 ወንዶች ልጆች ይወልዳል፣ እግዚአብሔርም ሀብቱን ያበዛለታል። ይህም ሆኖ፣ በዚህ ታሪክ የቱንም ዓይነት ክስተት ብንመለከትና ሕዝቡ የቱንም ያህል ጊዜ ቢሰናከልም፣ እግዚአብሔር በአንድ ወይም በሌላ መንገድ እንዴት የገባውን ኪዳን እንደሚፈጽም ማየት እንችላለን።
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
እሁድ
ግንቦት 14
May 22
ያዕቆብ እና ዔሳው
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ዘፍ. 25፡21-34። የያዕቆብን እና የዔሳውን ስብዕና ያነጻጽሩ። ያዕቆብን ለይስሐቅ በረከት ብቁ ያደረጉት ባህሪያት የትኞቹ ናቸው?
ያዕቆብና ዔሳው ገና ከእናታቸው ማህጸን አንስቶ የተለያዩና እርስ በርሳቸው የሚገፋፉ እንደነበሩ እንረዳለን። ዔሳው ጎበዝ አዳኝ እና የበረሃ ሰው ሲሆን፣ ያዕቆብ ግን “ጭምት” እና ከድንኳን ሳይወጣ ሲያሰላስል የሚውል ዓይነት ስብዕና ነበረው። “ጭምት” የተኘው ቃል የተወሰደው “ታም” ከተሰኘው የዕብራይስጥ ግስ ሲሆን፣ ይህ ግስ በተመሳሳይ ለኢዮብ እና ለኖኅ ጥቅም ላይ ውሏል። “ነቀፋ የሌለበት” ለኢዮብ (ኢዮ. 1፡8) እና “ፍጹም” ለኖኀ (ዘፍ. 6፡ 9 [1962 ትርጉም])። ይህ የባህሪ ልዩነት በኋለኛው ሕይወታቸው ይበልጥ በጉልህ መታየት ችሏል (ዘፍ. 27፡1-28፡5)። ዔሳው ደክሞትና ተርቦ ወደ ቤት ሲመጣ ያዕቆብ ምስር ወጥ እየሠራ ነበር። ለዔሳው ይበልጥ ትጉም የነበረው በዚያው ዕለት፣ ወዲያውኑ ሊያገኘው የሚችለው፣ የሚታይ እና አካላዊ እርካታ የሚሰጠው ምግብ እንጂ፣ ከበኵርነቱ ጋር ተያይዞ የሚመጣ ወደፊት የሚቀበለው በረከት አልነበረም (ያስተያዩ፡ ዕብ. 12፡16-17) “ለአብርሃም የተሰጠውን እና ለልጁ የተረጋገጠለትን የተስፋ ቃል ይስሐቅ እና ርብቃ የምኞታቸውና የተስፋቸው ታላቅ ጉዳይ አድርገውት ነበር። ኤሳው እና ያዕቆብ እነዚህን የተስፋ ቃላት ያውቁ ነበር። በመወለዳቸው ያገኙት መብት ምድራዊ ሐብት ብቻ ሳይሆን ነገር ግን መንፈሳዊ ልህቀትን የያዘ ርስት በመሆኑ ታላቅ ጠቀሜታ እንዳለው ተምረዋል። ብኩርናን የተቀበለ የቤተሰቡ ካኅን ሲሆን በልጆቹ የዘር ሐረግ ደግሞ የዓለም አዳኝ ይመጣል።”--የኃይማኖት አባቶችና ነቢያት፡ ገጽ 198። ያዕቆብ፣ ከወንድሙ በተቃራኒ፣ ለወደፊቱ በረከት የሚሰጠው መንፈሳዊ ትርጉም ትልቅ ዋጋ አለው። ሆኖም ኋላ ላይ በእናቱ ቆስቋሽነት (ዘፍ. 27) ያዕቆብ በግልጽ እና ሆነ ብሎ--ጭራሽ “ ‘እግዚአብሔር አምላክህ’ ” (ዘፍ. 27፡ 20) ብሎ የእግዚአብሔርን ስም ጠርቶ እስከ ማታለል ይደርሳል። ምንም እንኳ ይህን የሚያደርገው ለመልካም እንደሆነ ቢያውቅም፣ ሆኖም ዘግናኝ የማታለል ተግባር ይፈጽማል። ይህን ተከትሎ የተከሰቱት ውጤቶች አሳዛኝ ነበሩ። ቀድሞውኑ የተዛባ ሁናቴ ውስጥ በነበረው ቤተሰብ ላይ ሌላ ተጨማሪ ችግር ታከለ። ያዕቆብ መልካምና የከበረ ዋጋ ያለው ነገር ይፈልግ የነበረ ሲሆን፣ ይህ ደግሞ የሚደነቅ ነበር (በተለይ ከወንድሙ አመለካከት አኳያ ሲነጻጸር)። ሆኖም ያን ለማግኘት ማታለልና ውሸት ተጠቀመ። “መልካም” የሆነው ነገር እንዲመጣ ብለን መጥፎ ከመሥራት ተመሳሳይ ወጥመድ መጠበቅ የምንችለው እንዴት ነው?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ሰኞ
ግንቦት 15
May 23
የያዕቆብ መሰላል
ኤሳው ያዕቆብ የአባቱን በረከት እንደተቀበለ ሲያውቅ በወንድሙ እንደተታለ እና እንደተተካ ተረዳ (ዘፍ. 27፡36)፣ እናም ሊገድለው ፈለገ (ዘፍ. 27፡ 42)። በጭንቀት ውስጥ የወደቀችው ርብቃ ለሁለቱም ወንዶች ልጆች መጠፋፋት የሚያስከትለውን ይህን ወንጀል ለማስቀረት ፈለገች (ዘፍ. 27፡ 45)። ሰለዚህ በይስሐቅ ድጋፍ (ዘፍ. 28፡5) ያዕቆብ ወደ ቤተሰቦቿ ሸሽቶ እንዲሄድ አሳሰበችው (ዘፍ. 27፡43)። ያዕቆብ በስደት ጉዞው ኋላ ላይ ቤቴል “የእግዚአብሔር ቤት” ብሎ በሚጠራው ስፍራ በሕልሙ ከእግዚአብሔር ጋር የሚጋጠም ሲሆን፣ በዚያም ስለት ይሳላል። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 28፡10-22 እና ከሚከተሉት ጋር ያስተያዩ--ዘፍ. 11፡1-9። ቤቴል ከባቤል እንዴት ይለያል? ያዕቆብ በቤቴል ያጋጠመውን ሁኔታ በባቤል ከተፈጸመው ነገር ጋር በማስተያየት--ከእግዚአብሔር ጋር ካለን ግንኙነት አኳያ ከዚህ ምን ትምህርት እናገኛለን?
ያዕቆብ ባየው በዚህ ሕልም አንድ ያልተለመደ ጫፉ ሰማይ የሚደርስ ከእግዚአብሔር ጋር የተያያዘ መሰላል አየ። ናትሳቭ የሚል ተመሳሳይ የዕብራይስጥ ግስ መሰላሉን ለመጥቀስ ጥቅም ላይ የዋለ ሲሆን (ዘፍ. 28፡12)፣ “ቆሞ”(ዘፍ. 28፡ 13) የነበረው ጌታ ደግሞ መሰላሉንም ሆነ ጌታን አንድ አድርጎ የሚያቀርባቸው ይመስላል። በባቤል እሳቤ መሰላሉ ሰማይ ለመድረስ ከተደረገ ሙከራ ጋር የተያያዘ ነው። እንደ ባቤል ግንብ ሁሉ መሰላሉም “ወደ ሰማይ ደጃፍ” ይደርሳል ። ይሁን እንጂ የባቤል ግንብ ወደ አምላክ ለመድረስ የሚደረገውን ሰብዓዊ ጥረት የሚያመለክት ሲሆን፣ የቤቴል መሰላል ግን ወደ አምላክ መቅረብ የሚቻለው በሰው ጥረት ሳይሆን እግዚአብሔር ወደ እኛ ሲመጣ ብቻ እንደሆነ በጉልህ ይገልጻል። ያዕቆብ ተንተርሶ ተኝቶ ሕልም ያየበት “ድንጋይ”፣ ቤቴል--“የእግዚአብሔር ቤት” (ዘፍ. 28፡17--ያስተያዩ፡ ዘፍ.
SABBATH SCHOOL(ሰንበት ትምህርት ):
ከግንቦት 13 – 19
9ኛ ትምህርት
የውይይት መምሪያ
May 21 - May 27
በሕገወጥ መንገድ የወንድሙን መብት የቀማው--ያዕቆብ
ሰንበት ከሰዓት
ለዚህ ሣምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የሚከተሉትን ጥቅሶች ያንብቡ፡ ዘፍ. 25:21–34፣ ዘፍ. 28:10–22፣ ዘፍ. 11:1–9፣ ዘፍ. 29:1–30፣ ዘፍ. 30:25–32።
የሣምንቱ ጥናት መሪ ጥቅስ “ዔሳውም፣ ‘ይህ ሰው ያዕቆብ መባሉ ትክክል አይደለምን? እኔን ሲያታልለኝ ይሁ ሁለተኛ ጊዜው ነው፤ መጀመሪያ ብኵርናዬን ወሰደብኝ፤ አሁን ደግሞ ምርቃቴን ቀማኝ’ አለ። ቀጥሎም፣ ‘ታዲያ ለእኔ ያስቀረኸው ምንም ምርቃት የለምን? ብሎ ጠየቀ።” (ዘፍ. 27፡36)።
አ ሁን ታምረኛውን ልጅ እና ቀጣይነት ያገኘውን፣ የተስፋው ዘር ትውልድ የሆነውን የይስሐቅ ቤተሰብ ታሪክ እንመረምራለን። ይሁን እንጂ፣ ታሪኩ መልካም ገጽታ ይዞ አይጀምርም። የልጁ የያዕቆብ በእንከን የተሞላ ባህሪ፣ በሁለቱ ወንድማማቾች መካከል ለሚነሣው የብኩርና መብት ፉክክር (ዘፍ. 25፡27-34) እና ያን ተከትሎ የሚገኘውን የይስሐቅ ምርቃት የመቀበል መብት ላይ በጉልህ ይታያል (ዘፍ. 27)። ያዕቆብ አባቱን አታልሎ ከታላቅ ወንድሙ በረከትን ስለሰረቀ ነፍሱን ለማዳን መሸሽ ይኖርበታል። በስደት እያለ እግዚአብሔር በቤቴል ፊት ለፊት ይገጥመዋል (ዘፍ. 28፡10-22)። ከዚያ በኋላ አታላዩ ያዕቆብ ራሱ መታለል ይደርስበታል። ያዕቆብ በወደዳት በራሔል (ዘፍ. 29) ፋንታ ታላቋ ሊያ ለያዕቆብ ትሰጠዋለች። ስለዚህ ያዕቆብ ሚስቶቹን ለማግኘት ለ14 ዓመታት ማገልገል ነበረበት። ያም ሆኖ፣ በስደት ህይወቱ አምላካዊውን በረከት የሚቀበለው ያዕቆብ፣ 11 ወንዶች ልጆች ይወልዳል፣ እግዚአብሔርም ሀብቱን ያበዛለታል። ይህም ሆኖ፣ በዚህ ታሪክ የቱንም ዓይነት ክስተት ብንመለከትና ሕዝቡ የቱንም ያህል ጊዜ ቢሰናከልም፣ እግዚአብሔር በአንድ ወይም በሌላ መንገድ እንዴት የገባውን ኪዳን እንደሚፈጽም ማየት እንችላለን።
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
እሁድ
ግንቦት 14
May 22
ያዕቆብ እና ዔሳው
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ዘፍ. 25፡21-34። የያዕቆብን እና የዔሳውን ስብዕና ያነጻጽሩ። ያዕቆብን ለይስሐቅ በረከት ብቁ ያደረጉት ባህሪያት የትኞቹ ናቸው?
ያዕቆብና ዔሳው ገና ከእናታቸው ማህጸን አንስቶ የተለያዩና እርስ በርሳቸው የሚገፋፉ እንደነበሩ እንረዳለን። ዔሳው ጎበዝ አዳኝ እና የበረሃ ሰው ሲሆን፣ ያዕቆብ ግን “ጭምት” እና ከድንኳን ሳይወጣ ሲያሰላስል የሚውል ዓይነት ስብዕና ነበረው። “ጭምት” የተኘው ቃል የተወሰደው “ታም” ከተሰኘው የዕብራይስጥ ግስ ሲሆን፣ ይህ ግስ በተመሳሳይ ለኢዮብ እና ለኖኅ ጥቅም ላይ ውሏል። “ነቀፋ የሌለበት” ለኢዮብ (ኢዮ. 1፡8) እና “ፍጹም” ለኖኀ (ዘፍ. 6፡ 9 [1962 ትርጉም])። ይህ የባህሪ ልዩነት በኋለኛው ሕይወታቸው ይበልጥ በጉልህ መታየት ችሏል (ዘፍ. 27፡1-28፡5)። ዔሳው ደክሞትና ተርቦ ወደ ቤት ሲመጣ ያዕቆብ ምስር ወጥ እየሠራ ነበር። ለዔሳው ይበልጥ ትጉም የነበረው በዚያው ዕለት፣ ወዲያውኑ ሊያገኘው የሚችለው፣ የሚታይ እና አካላዊ እርካታ የሚሰጠው ምግብ እንጂ፣ ከበኵርነቱ ጋር ተያይዞ የሚመጣ ወደፊት የሚቀበለው በረከት አልነበረም (ያስተያዩ፡ ዕብ. 12፡16-17) “ለአብርሃም የተሰጠውን እና ለልጁ የተረጋገጠለትን የተስፋ ቃል ይስሐቅ እና ርብቃ የምኞታቸውና የተስፋቸው ታላቅ ጉዳይ አድርገውት ነበር። ኤሳው እና ያዕቆብ እነዚህን የተስፋ ቃላት ያውቁ ነበር። በመወለዳቸው ያገኙት መብት ምድራዊ ሐብት ብቻ ሳይሆን ነገር ግን መንፈሳዊ ልህቀትን የያዘ ርስት በመሆኑ ታላቅ ጠቀሜታ እንዳለው ተምረዋል። ብኩርናን የተቀበለ የቤተሰቡ ካኅን ሲሆን በልጆቹ የዘር ሐረግ ደግሞ የዓለም አዳኝ ይመጣል።”--የኃይማኖት አባቶችና ነቢያት፡ ገጽ 198። ያዕቆብ፣ ከወንድሙ በተቃራኒ፣ ለወደፊቱ በረከት የሚሰጠው መንፈሳዊ ትርጉም ትልቅ ዋጋ አለው። ሆኖም ኋላ ላይ በእናቱ ቆስቋሽነት (ዘፍ. 27) ያዕቆብ በግልጽ እና ሆነ ብሎ--ጭራሽ “ ‘እግዚአብሔር አምላክህ’ ” (ዘፍ. 27፡ 20) ብሎ የእግዚአብሔርን ስም ጠርቶ እስከ ማታለል ይደርሳል። ምንም እንኳ ይህን የሚያደርገው ለመልካም እንደሆነ ቢያውቅም፣ ሆኖም ዘግናኝ የማታለል ተግባር ይፈጽማል። ይህን ተከትሎ የተከሰቱት ውጤቶች አሳዛኝ ነበሩ። ቀድሞውኑ የተዛባ ሁናቴ ውስጥ በነበረው ቤተሰብ ላይ ሌላ ተጨማሪ ችግር ታከለ። ያዕቆብ መልካምና የከበረ ዋጋ ያለው ነገር ይፈልግ የነበረ ሲሆን፣ ይህ ደግሞ የሚደነቅ ነበር (በተለይ ከወንድሙ አመለካከት አኳያ ሲነጻጸር)። ሆኖም ያን ለማግኘት ማታለልና ውሸት ተጠቀመ። “መልካም” የሆነው ነገር እንዲመጣ ብለን መጥፎ ከመሥራት ተመሳሳይ ወጥመድ መጠበቅ የምንችለው እንዴት ነው?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ሰኞ
ግንቦት 15
May 23
የያዕቆብ መሰላል
ኤሳው ያዕቆብ የአባቱን በረከት እንደተቀበለ ሲያውቅ በወንድሙ እንደተታለ እና እንደተተካ ተረዳ (ዘፍ. 27፡36)፣ እናም ሊገድለው ፈለገ (ዘፍ. 27፡ 42)። በጭንቀት ውስጥ የወደቀችው ርብቃ ለሁለቱም ወንዶች ልጆች መጠፋፋት የሚያስከትለውን ይህን ወንጀል ለማስቀረት ፈለገች (ዘፍ. 27፡ 45)። ሰለዚህ በይስሐቅ ድጋፍ (ዘፍ. 28፡5) ያዕቆብ ወደ ቤተሰቦቿ ሸሽቶ እንዲሄድ አሳሰበችው (ዘፍ. 27፡43)። ያዕቆብ በስደት ጉዞው ኋላ ላይ ቤቴል “የእግዚአብሔር ቤት” ብሎ በሚጠራው ስፍራ በሕልሙ ከእግዚአብሔር ጋር የሚጋጠም ሲሆን፣ በዚያም ስለት ይሳላል። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 28፡10-22 እና ከሚከተሉት ጋር ያስተያዩ--ዘፍ. 11፡1-9። ቤቴል ከባቤል እንዴት ይለያል? ያዕቆብ በቤቴል ያጋጠመውን ሁኔታ በባቤል ከተፈጸመው ነገር ጋር በማስተያየት--ከእግዚአብሔር ጋር ካለን ግንኙነት አኳያ ከዚህ ምን ትምህርት እናገኛለን?
ያዕቆብ ባየው በዚህ ሕልም አንድ ያልተለመደ ጫፉ ሰማይ የሚደርስ ከእግዚአብሔር ጋር የተያያዘ መሰላል አየ። ናትሳቭ የሚል ተመሳሳይ የዕብራይስጥ ግስ መሰላሉን ለመጥቀስ ጥቅም ላይ የዋለ ሲሆን (ዘፍ. 28፡12)፣ “ቆሞ”(ዘፍ. 28፡ 13) የነበረው ጌታ ደግሞ መሰላሉንም ሆነ ጌታን አንድ አድርጎ የሚያቀርባቸው ይመስላል። በባቤል እሳቤ መሰላሉ ሰማይ ለመድረስ ከተደረገ ሙከራ ጋር የተያያዘ ነው። እንደ ባቤል ግንብ ሁሉ መሰላሉም “ወደ ሰማይ ደጃፍ” ይደርሳል ። ይሁን እንጂ የባቤል ግንብ ወደ አምላክ ለመድረስ የሚደረገውን ሰብዓዊ ጥረት የሚያመለክት ሲሆን፣ የቤቴል መሰላል ግን ወደ አምላክ መቅረብ የሚቻለው በሰው ጥረት ሳይሆን እግዚአብሔር ወደ እኛ ሲመጣ ብቻ እንደሆነ በጉልህ ይገልጻል። ያዕቆብ ተንተርሶ ተኝቶ ሕልም ያየበት “ድንጋይ”፣ ቤቴል--“የእግዚአብሔር ቤት” (ዘፍ. 28፡17--ያስተያዩ፡ ዘፍ.
28፡22) ምሳሌ ይሆናል። ይህ ደግሞ እግዚአብሔር ለሰው ልጆች የሚያከናውነው የማዳን ሥራ ማዕከል የሆነውን ቤተ መቅደስ ያመለክታል። ያም ሆኖ፣ ያዕቆብ በእርሱ ላይ የሆነውን የአምልኮ መገለጫና አስፈሪ ክስተት በመንፈሳዊነቱና ምሥጢራዊነቱ ብቻ አልወሰነውም። ማለትም፣ በተጨባጭ፣ ውጫዊ በሆነ መንገድ ምላሽ ለመስጠት ፈለገ። በመሆኑም ያዕቆብ የእግዚአብሔርን በረከት ለማግኘት ሳይሆን፣ ቀደም ሲል ለሰጠው አምላካዊ ስጦታ የምስጋና ምላሽ ለመስጠት ሲል “ከዐሥር እጅ አንዱን” ለእግዚአብሔር ለመስጠት ይወስናል። እዚህ ላይ እንደ ገና፣ እስራኤል እንደ ሕዝብ ከመነሣቷ ከረጅም ዘመናት አስቀድሞ የአሥራትን ጽንሰ ሀሳብ እንመለከታለን። ጥቅሱን በድጋሚ ያንብቡ፡ ዘፍ. 28፡22። “ከምትሰጠኝ ሀብት ሁሉ ከአሥር እጅ አንዱን ለአንተ እሰጣለሁ” (ዘፍ. 28፡22)። ያዕቆብ አሥራትንና ምንነቱን አስመልክቶ በዚህ ስፍራ ከሚናገረው ላይ ምን ጠቃሚ ነጥብ መውሰድ እንችላለን?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ማክሰኞ
ግንቦት 16
May 24
እነሆ አታላዩ ተታለለ!
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 29፡1-30። እግዚአብሔር የላባን ማታለል እንዴትና ለምን ፈቀደ? ያዕቆብ ምን ዓይነት ትምህርቶች አገኘ?
ያዕቆብ መድረሻው እንደተቃረበ በመጀመሪያ የተመለከተው ድንጋይ ነበር። ምናልባትም ድንጋዩ የእግዚአብሔር መገኘት የሆነውን የቤቴል ድንጋይ የሚያመለክት ፍንጭ ሊሆን ይችላል (ዘፍ. 28፡18-19)። ለነገሩ ያዕቆብ ከራሔል ጋር እንዲገናኝ ዕድል የሚፈጥርለትም ይኸው ድንጋይ ነው። ራሔል በጎቿን እየነዳች ውሃ ለማጠጣት እየመጣች መሆኑን ያዕቆብ ቆመው ከነበሩት እረኞች ሲሰማ፣ ድንጋዩን ከጉድጓዱ አፍ እንዲያንከባልሉት አሳሰባቸው። ሆኖም እምቢተኝነታቸው፣ ያዕቆብ ብቻውን ድንጋዩን የሚያንከባልልበትንና ራሱን ከራሔል ጋር የሚያስተዋውቅበትን ዕድል ሰጠው (ዘፍ. 29፡11)። ራሔል ፈጥና ወደ ቤተሰቿ በመገስገስ ምላሽ ሰጠች። ይህ የያዕቆብና የራሔል የመጀመሪያ ግንኙነት ፍሬያማ ነበር፡ “ያዕቆብ ራሔልን… ወደዳት” (ዘፍ. 29፡18) ስለዚህ ያዕቆብ ራሔልን ለማግኘት ለላባ ያገለገለባቸው እነዚያ ሰባት ዓመታት እንደ “ጥቂት ቀን” ነበሩ (ዘፍ. 29፡20)። ሆኖም ከእነዚህ ሰባት ዓመታት በኋላ ያዕቆብ ተታለለ። በሠርጉ ምሽት ያዕቆብ በአልጋው ላይ ያገኛት ታላቅ እህቷን ልያን እንጂ ራሔልን አልነበረም። ድግሱ የፈጠረውን ግርግር፣ የያዕቆብን ከመጠን ያለፈ ስሜታዊነትና ደካማነት ተጠቅሞ ላባ ይህን የማታለል ድርጊት ለመፈጸም አቀደ። የሚገርመው ያዕቆብ ለምን “አታለልኸኝ” (ዘፍ. 29፡25 [1962 ትርጉም] ሲል የተናገረው--ስርወ ቃል ያዕቆብ በአባቱ እና በወንድሙ ላይ ያደረገውን ነገር ለመጥቀስ ይስሐቅ ከተጠቀመው ጋር ተመሳሳይ ነው (ዘፍ. 27፡35)። ይህ እሳቤ በዳይ፣ ተበዳይ የደረሰበትን እንዲቀምስ የሚያስገድደውን ማለትም “ዐይን በዐይን”፣ “ጥርስ በጥርስ” ከሚለው ሌክስ ታሊዮኒስ (የበቀል ሕግጋት) ጋር ተመሳሳይ መሆኑን ልብ ይሏል (ዘፀ. 21፡24--ያስተያዩ ዘፍ. 9፡6)። ያዕቆብ የማታለል ሰለባ መሆን ምን ማለት እንደሆነ አሁን ተረድቷል። የሚገርመው እግዚአብሔር በላባ ማታለል ስለ ራሱ ማታለል ያዕቆብን አስተማረው። ምንም እንኳ ያዕቆብ እንደ አታላይነቱ (ዘፍ. 27፡12) የመታለልን ምንነት ጠንቅቆ የሚያውቅ ቢሆንም፤ ነገሩ በእርሱ ላይ ሲደርስ ግን ተገረመ። ስለዚህ እንዲህ ሲል ጠየቀ፡ “ ‘ ለምን አታለልኸኝ?’” (ዘፍ. 29፡25)። ጥያቄው ማታለል ስህተት መሆኑን እንደሚያውቅ የሚያሳይ ነበር። ያዕቆብ አታላይ ቢሆንም እርሱ ራሱ ተታለለ። “ፍትሕ” ሲነፈግ፣ ክፉ የሚሠሩ ነጻ ሲደረጉ ወይም ንጹሐን ሲሠቃዩ ስንመለከት፣ በእግዚአብሔር ላይ እምነት መጣልን እንዴት እንማራለን?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ረቡዕ
ግንቦት 17
May 25
የቤተሰብ መባረክ
ለያዕቆብ የመጨረሻዎቹ ሰባት የስደት ዓመታት ሸክም የነበሩ ሲሆን፣ ያም ሆኖ ግን በጣም ፍሬያማ ነበሩ። ያዕቆብ የእግዚአብሔር ሕዝቦች የዘር ግንድ ከሚሆኑት ዐሥራ ሁለት ልጆች መካከል ዐሥራ አንዱን ይወልዳል። ይህ የያዕቆብን ታሪክ ዋንኛ ክፍል የያዘ (ዘፍ. 25፡19-35፡26) ሲሆን፣ የሚጀምረውም ሆነ የሚያበቃው እግዚአብሔር “ማህጸኗን ከፈተ” በሚል ቁልፍ ሐረግ ነው። አባባሉ ልያን እና ራሔልን ይመለከታል። በየጊዜው ይህ ቁልፍ ሐረግ መውለድን ተከትሎ የሚጠቀስ ሲሆን፣ ይህም ውልደቶቹ የእግዚአብሔር ተአምራዊ ድርጊት ውጤቶች ለመሆናቸው ማስረጃ ነው። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 29፡31-30፡22። በዚህ ስፍራ እየሆነ የነበረውን ነገር ትርጉም ዛሬ እንዴት እንረዳዋለን?
እግዚአብሔር የልያን ማህጸን ስለ ከፈተላት ሮቤል የተባለ ወንድ ልጅ ወለደች። ስሙ ራኣ የተሰኘ ግስ የሚይዝ ሲሆን “ማየት” የሚል ፍቺ አለው። እግዚአብሔር በያዕቆብ እንዳልተወደደች “አየ” (ዘፍ. 29፡31) ስለዚህ ሕፃኑ ለሥቃይዋ ማካካሻ ሆናት። በተጨማሪ ለሁለተኛ ልጇ ሰማ--በዕብራይስጥ “ሻማ” የሚለውን ግስ የያዘውን ስምዖን የተባለውን ስም ሰጠችው። እግዚአብሔር የአጋርን ሥቃይ እንደ ሰማ ሁሉ (ዘፍ. 29፡33) የእርሷንም ውርደትና ህመም በጥልቀት ተመልክቶ ስለ ራራላት-እነሆ “ሰማት”። የልያ ልጅ ስም “ስምዖን”፣ ከአጋር ልጅ “እስማኤል” ስም ጋር የሚስማማ ሲሆን፣ ትርጉሙ “እግዚአብሔር ይሰማል” (ዘፍ. 16፡11) የሚል ነው። ልያ የመጨረሻ ልጇን ስትወልድ ይሁዳ ብላ የጠራችው ሲሆን፣ ትርጉሙ “ውዳሴ” ማለት ነው። ልያ እንደ ቀድሞው ሁሉ--ህመሟን ወይም ደግሞ በረከቷን አታወሳም። ይልቁንም ትኩረቷን በእግዚአብሔር ላይ በማድረግ ስለ ጸጋው ታወድሰዋለች። የሚገርመው ልያ እንደ ገና መውለድ ሳትችል ስትቀር እግዚአብሔር ራሔልን “ዐሰባት” እናም ማህጸኗን ከፈተ (ዘፍ. 30፡22)። ተወዳጇ ሚስት ራሔል የመጀመሪያ ወንድ ልጇን ለማግኘት ሰባት ዓመት፣ ከያዕቆብ ጋር ከታጨች ደግሞ 14 ዓመታት መጠበቅ ነበረባት (ዘፍ. 29:18፣ 27--ያስተያዩ፡ ዘፍ. 30:25)። ህጻኑን “እግዚአብሔር እፍረቴን አስወገደልኝ፣ እግዚአብሔር ሌላ ወንድ ልጅ ጨምሮ ይስጠኝ” ስትል ዮሴፍ ብላ ጠራችው (ዘፍ. 30፡23-24)። ከእነዚህ ድርጊቶች መካከል አንዳንዶቹ የቱንም ያህል ስህተት ቢሆኑም፣ እርሱ ግን ሊቀበላቸውና፣ ከአብርሃም ዘር ታላቅ ሕዝብ ለመፍጠር ሊጠቀምባቸው ችሏል። ሰብዓዊ ስህተቶችና ድካሞች ቢኖሩም፣ አምላካዊው ዓላማ በሰማይ እና በምድር ተፈጻሚነት እንደሚያገኝ ይህ ታሪክ እንዴት ይገልጽልናል?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
DATO SEVENTH DAY ADVENTIST YOUTHS MARANATHA GROUP🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏:
SABBATH SCHOOL(ሰንበት ትምህርት ):
ሐሙስ
ግንቦት 18
May 26
የያዕቆብ መሄድ
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ማክሰኞ
ግንቦት 16
May 24
እነሆ አታላዩ ተታለለ!
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 29፡1-30። እግዚአብሔር የላባን ማታለል እንዴትና ለምን ፈቀደ? ያዕቆብ ምን ዓይነት ትምህርቶች አገኘ?
ያዕቆብ መድረሻው እንደተቃረበ በመጀመሪያ የተመለከተው ድንጋይ ነበር። ምናልባትም ድንጋዩ የእግዚአብሔር መገኘት የሆነውን የቤቴል ድንጋይ የሚያመለክት ፍንጭ ሊሆን ይችላል (ዘፍ. 28፡18-19)። ለነገሩ ያዕቆብ ከራሔል ጋር እንዲገናኝ ዕድል የሚፈጥርለትም ይኸው ድንጋይ ነው። ራሔል በጎቿን እየነዳች ውሃ ለማጠጣት እየመጣች መሆኑን ያዕቆብ ቆመው ከነበሩት እረኞች ሲሰማ፣ ድንጋዩን ከጉድጓዱ አፍ እንዲያንከባልሉት አሳሰባቸው። ሆኖም እምቢተኝነታቸው፣ ያዕቆብ ብቻውን ድንጋዩን የሚያንከባልልበትንና ራሱን ከራሔል ጋር የሚያስተዋውቅበትን ዕድል ሰጠው (ዘፍ. 29፡11)። ራሔል ፈጥና ወደ ቤተሰቿ በመገስገስ ምላሽ ሰጠች። ይህ የያዕቆብና የራሔል የመጀመሪያ ግንኙነት ፍሬያማ ነበር፡ “ያዕቆብ ራሔልን… ወደዳት” (ዘፍ. 29፡18) ስለዚህ ያዕቆብ ራሔልን ለማግኘት ለላባ ያገለገለባቸው እነዚያ ሰባት ዓመታት እንደ “ጥቂት ቀን” ነበሩ (ዘፍ. 29፡20)። ሆኖም ከእነዚህ ሰባት ዓመታት በኋላ ያዕቆብ ተታለለ። በሠርጉ ምሽት ያዕቆብ በአልጋው ላይ ያገኛት ታላቅ እህቷን ልያን እንጂ ራሔልን አልነበረም። ድግሱ የፈጠረውን ግርግር፣ የያዕቆብን ከመጠን ያለፈ ስሜታዊነትና ደካማነት ተጠቅሞ ላባ ይህን የማታለል ድርጊት ለመፈጸም አቀደ። የሚገርመው ያዕቆብ ለምን “አታለልኸኝ” (ዘፍ. 29፡25 [1962 ትርጉም] ሲል የተናገረው--ስርወ ቃል ያዕቆብ በአባቱ እና በወንድሙ ላይ ያደረገውን ነገር ለመጥቀስ ይስሐቅ ከተጠቀመው ጋር ተመሳሳይ ነው (ዘፍ. 27፡35)። ይህ እሳቤ በዳይ፣ ተበዳይ የደረሰበትን እንዲቀምስ የሚያስገድደውን ማለትም “ዐይን በዐይን”፣ “ጥርስ በጥርስ” ከሚለው ሌክስ ታሊዮኒስ (የበቀል ሕግጋት) ጋር ተመሳሳይ መሆኑን ልብ ይሏል (ዘፀ. 21፡24--ያስተያዩ ዘፍ. 9፡6)። ያዕቆብ የማታለል ሰለባ መሆን ምን ማለት እንደሆነ አሁን ተረድቷል። የሚገርመው እግዚአብሔር በላባ ማታለል ስለ ራሱ ማታለል ያዕቆብን አስተማረው። ምንም እንኳ ያዕቆብ እንደ አታላይነቱ (ዘፍ. 27፡12) የመታለልን ምንነት ጠንቅቆ የሚያውቅ ቢሆንም፤ ነገሩ በእርሱ ላይ ሲደርስ ግን ተገረመ። ስለዚህ እንዲህ ሲል ጠየቀ፡ “ ‘ ለምን አታለልኸኝ?’” (ዘፍ. 29፡25)። ጥያቄው ማታለል ስህተት መሆኑን እንደሚያውቅ የሚያሳይ ነበር። ያዕቆብ አታላይ ቢሆንም እርሱ ራሱ ተታለለ። “ፍትሕ” ሲነፈግ፣ ክፉ የሚሠሩ ነጻ ሲደረጉ ወይም ንጹሐን ሲሠቃዩ ስንመለከት፣ በእግዚአብሔር ላይ እምነት መጣልን እንዴት እንማራለን?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ረቡዕ
ግንቦት 17
May 25
የቤተሰብ መባረክ
ለያዕቆብ የመጨረሻዎቹ ሰባት የስደት ዓመታት ሸክም የነበሩ ሲሆን፣ ያም ሆኖ ግን በጣም ፍሬያማ ነበሩ። ያዕቆብ የእግዚአብሔር ሕዝቦች የዘር ግንድ ከሚሆኑት ዐሥራ ሁለት ልጆች መካከል ዐሥራ አንዱን ይወልዳል። ይህ የያዕቆብን ታሪክ ዋንኛ ክፍል የያዘ (ዘፍ. 25፡19-35፡26) ሲሆን፣ የሚጀምረውም ሆነ የሚያበቃው እግዚአብሔር “ማህጸኗን ከፈተ” በሚል ቁልፍ ሐረግ ነው። አባባሉ ልያን እና ራሔልን ይመለከታል። በየጊዜው ይህ ቁልፍ ሐረግ መውለድን ተከትሎ የሚጠቀስ ሲሆን፣ ይህም ውልደቶቹ የእግዚአብሔር ተአምራዊ ድርጊት ውጤቶች ለመሆናቸው ማስረጃ ነው። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 29፡31-30፡22። በዚህ ስፍራ እየሆነ የነበረውን ነገር ትርጉም ዛሬ እንዴት እንረዳዋለን?
እግዚአብሔር የልያን ማህጸን ስለ ከፈተላት ሮቤል የተባለ ወንድ ልጅ ወለደች። ስሙ ራኣ የተሰኘ ግስ የሚይዝ ሲሆን “ማየት” የሚል ፍቺ አለው። እግዚአብሔር በያዕቆብ እንዳልተወደደች “አየ” (ዘፍ. 29፡31) ስለዚህ ሕፃኑ ለሥቃይዋ ማካካሻ ሆናት። በተጨማሪ ለሁለተኛ ልጇ ሰማ--በዕብራይስጥ “ሻማ” የሚለውን ግስ የያዘውን ስምዖን የተባለውን ስም ሰጠችው። እግዚአብሔር የአጋርን ሥቃይ እንደ ሰማ ሁሉ (ዘፍ. 29፡33) የእርሷንም ውርደትና ህመም በጥልቀት ተመልክቶ ስለ ራራላት-እነሆ “ሰማት”። የልያ ልጅ ስም “ስምዖን”፣ ከአጋር ልጅ “እስማኤል” ስም ጋር የሚስማማ ሲሆን፣ ትርጉሙ “እግዚአብሔር ይሰማል” (ዘፍ. 16፡11) የሚል ነው። ልያ የመጨረሻ ልጇን ስትወልድ ይሁዳ ብላ የጠራችው ሲሆን፣ ትርጉሙ “ውዳሴ” ማለት ነው። ልያ እንደ ቀድሞው ሁሉ--ህመሟን ወይም ደግሞ በረከቷን አታወሳም። ይልቁንም ትኩረቷን በእግዚአብሔር ላይ በማድረግ ስለ ጸጋው ታወድሰዋለች። የሚገርመው ልያ እንደ ገና መውለድ ሳትችል ስትቀር እግዚአብሔር ራሔልን “ዐሰባት” እናም ማህጸኗን ከፈተ (ዘፍ. 30፡22)። ተወዳጇ ሚስት ራሔል የመጀመሪያ ወንድ ልጇን ለማግኘት ሰባት ዓመት፣ ከያዕቆብ ጋር ከታጨች ደግሞ 14 ዓመታት መጠበቅ ነበረባት (ዘፍ. 29:18፣ 27--ያስተያዩ፡ ዘፍ. 30:25)። ህጻኑን “እግዚአብሔር እፍረቴን አስወገደልኝ፣ እግዚአብሔር ሌላ ወንድ ልጅ ጨምሮ ይስጠኝ” ስትል ዮሴፍ ብላ ጠራችው (ዘፍ. 30፡23-24)። ከእነዚህ ድርጊቶች መካከል አንዳንዶቹ የቱንም ያህል ስህተት ቢሆኑም፣ እርሱ ግን ሊቀበላቸውና፣ ከአብርሃም ዘር ታላቅ ሕዝብ ለመፍጠር ሊጠቀምባቸው ችሏል። ሰብዓዊ ስህተቶችና ድካሞች ቢኖሩም፣ አምላካዊው ዓላማ በሰማይ እና በምድር ተፈጻሚነት እንደሚያገኝ ይህ ታሪክ እንዴት ይገልጽልናል?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
DATO SEVENTH DAY ADVENTIST YOUTHS MARANATHA GROUP🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏:
SABBATH SCHOOL(ሰንበት ትምህርት ):
ሐሙስ
ግንቦት 18
May 26
የያዕቆብ መሄድ
ብኩርናውን ለማግኘት አባቱን እና ወንድሙን ያታለለውን፣ ይስሐቅ ለታላቅ ልጁ ለመስጠት ያዘጋጀውን ምርቃት የሰረቀውን--ነገር ግን ላባንን በታማኝነት ያገለገለውን የያዕቆብን ታሪክ ተመልክተናል። ያዕቆብ በአማቱ እንደተታለለ በሚገባ ቢያውቅም--መተው ነገሬን ከተተው፣ እንዲሉ፣ ተወው። ከያዕቆብ ተፈጥሮ አኳያ እንዴት እንዲህ የሚተውና የተባለውን የሚቀበል ባህሪ እንዳሳየ ለመረዳት አስቸጋሪ ነው። ያዕቆብ ሊያምጽ ወይም ቢያንስ ላባን ሊጋተረውና ሊሞግተው ይችል ነበር። ነገር ግን ይህን አላደረገም። የቱንም ያህል ኢፍትሐዊ ቢሆንም ላባ የጠየቀውን ብቻ አደረገ። ራሔል የመጀመሪያ ልጇን ዮሴፍን ስትወልድ፣ ያዕቆብ ላባን ለ14 ዓመታት “አገልግሎአል” (ዘፍ. 30፡26)። አሁን ግን ወደ ተስፋይቱ ምድር ለመመለስና ላባንን ትቶ ለመሄድ አሰበ። ያዕቆብ የገዛ ራሱ ቤት ጉዳይ (ዘፍ. 30፡30) አሳስቦት ነበር። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 30፡25-32። እዚህ ላይ ምን እየሆነ ነው? ያዕቆብ ምን ዓይነት አመክንዮ እየተጠቀመ ነው? የላባን ምላሽ ምንድን ነው?
ከቤቱ ከወጣ ለቆየው ያዕቆብ ይህ ዙሪያ ጥምጥም ጉዞ ነበር። ያኔ መጀመሪያ፣ እንዲህ ለረጅም ዘመን ከአገሬ ርቄ እኖራለሁ ብሎ ላያስብ ቢችልም፣ ሆኖም ሁኔታዎች ለዓመታት ከገዛ አገሩ እንዲርቅ አደረጉት። አሁን ወደ ቤት የሚመለስበት ጊዜ ሲሆን--እነሆ ታላቅ ቤተሰብ አብሮት ይመለሳል። በያዕቆብ ተፈጥሮ ውስጥ የተስተዋለው ያልተለመደ ዓይነት ታዛዥነት፣ ምናልባት ያዕቆብ መቀየሩን ይጠቁማል። የእምነትን ትምህርት በቅጡ ተረድቷል። ይህ ማለት ያዕቆብ ለመንቀሳቀስ አምላካዊውን ምልክት እየተጠባበቀ ነበር። ያዕቆብ ለመንቀሳቀስ የወሰነው እግዚአብሔር ሲነግረው ብቻ ነው። እግዚአብሔር እንደ “ ‘ቤቴል አምላክ’ ” ራሱን ለያዕቆብ ገልጦ፣ የላባንን ቤት ትቶ ወደ ተወለደበት ምድር ተመልሶ እንዲሄድ (ዘፍ. 31፡13) ያዘዘው ሲሆን፤ እዚህ ላይ እግዚአብሔር የተጠቀመው ቃል አብርሃም ቤተሰቡን ትቶ እንዲሄድ (ዘፍ. 12፡1) ከነገረው ጋር ተመሳሳይ ነው። ያዕቆብ የሚሄድበት ጊዜ ላይ መድረሱን እንዲያስተውል የረዳው የላባ ወንዶች ልጆች እና የላባ አመለካከት ነበር (ዘፍ. 31፡1-2)። “ያዕቆብ ዔሳውን ሄዶ መጋፈጥ ባያስፈራው ኖሮ ይህንን አታላይ ዘመዱን ከረዥም ጊዜ በፊት ትቶት በሄደ ነበር። አሁን ደግሞ የእርሱን ሀብት እንደራሳቸው ሀብት አድርገው የሚመኙት የላባ ወንድ ልጆች ይህንን ምኞታቸውን በኃይል ለማሳካት ሊፈልጉ ስለሚችሉ አደጋ ተጋርጦበታል።”---የኃይማኖት አባቶችና ነቢያት፡ ገጽ፡215 ስለዚህ ቤተሰቡንና ንብረቱን ይዞ ሄደ፣ በዚህም በእግዚአብሔር የቃል ኪዳን ህዝብ ታላቅ ታሪክ ውስጥ ሌላ ምዕራፍ ጀመረ።
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
አርብ
ግንቦት 19
May 27
ተጨማሪ ሀሳብ
እግዚአብሔር ያዕቆብን የመረጠው እርሱ የሚገባው ዓይነት ሰው ስለነበር ሳይሆን ከጸጋው የተነሣ ነው። ያም ሆኖ፣ እርስ በርሱ ቢጋጭም፣ ያዕቆብ አምላካዊው ጸጋ እንደሚገባው ለማሳየት በርትቶ ሠርቷል። የሚገባው ቢሆን ኖሮ፣ በጸጋ ሳይሆን በሥራ በሆነ ነበር (ሮሜ 4፡1-5)። ይህ ደግሞ ከወንጌል ጋር ይቃረናል። ያዕቆብ የአምላካዊውን ጸጋ ትርጉም፣ በእግዚአብሔር መታመን፣ በእምነት መኖር፣ በጌታ ላይ ሙሉ በሙሉ መደገፍ ምን ማለት እንደሆነ መረዳት የጀመረው ከጊዜ በኋላ ነው። የያዕቆብ ተሞክሮ አንድን የተለየ ግብ ለማሳካት ለሥልጣን ጉጉ ለሆነ ሰው ትልቅ ትምህርት ይዟል--ለሌሎች ደንታ ሳይኖርህ ራስህን ለማደርጀት አትጣጣር! “ያዕቆብ በማታለል የብኩርና መብት ለማግኘት ቢያስብም፣ ነገር ግን ራሱን ተስፋ አስቆራጭ ሁናቴ ውስጥ አገኘ። ከእግዚአብሔር ጋር የነበረውን ግንኙነት እንዲሁም ቤቱን እና ሁሉንም ነገር ያጣ መስሎት የነበረው ያዕቆብ፣ ተስፋ ቢስ ሆኖ ይታይ ነበር። ነገር ግን እግዚአብሔር ምን አደረገ? በተስፋ መቁረጥ ስሜት ላይ እያለ ተመለከተው፣ ቅር መሰኘቱንም አየ። ከዚያም ለእግዚአብሔር ክብር ሊሰጥ የሚችልበት ነገር እንዳለ ተመለከተ። እግዚአብሔር አምላክ የሱስ ክርስቶስን የሚወክለውን ምስጢራዊ መሰላል ሲያቀርብለት ምንም ያህል ጊዜ አልወሰደም ነበር። ከእግዚአብሔር ጋር የነበረውን ግንኙነት ሁሉ ያጣ ይህ ሰው ቢሆንም፣ ነገር ግን የሰማይ አምላክ ወደ እርሱ ተመለከተና ኃጢአት የሠራውን ገደል ክርስቶስ ድልድይ ሆኖ እንዲያገናኝ ፈቀደ። ወደ ሰማይ ቀና ብለን በመመልከት፡ ሰማይን ብናፍቅም ነገር ግን እዛ መድረስ የሚያስችል መንገድ አይታየኝም እንል ይሆናል። ያዕቆብ ያሰበው ይህንኑ ነበር። ስለዚህ እግዚአብሔር የመሰላሉን ራእይ አሳየው። መሰላሉ ምድርን ከሰማይ ጋር ያገናኛል። ግርጌው ምድር ላይ፣ አናቱ ደግሞ ሰማይ በደረሰው መሰላል ላይ፣ እነሆ ሰው መውጣት ይችላል።--—Ellen G. White Comments, The SDA Bible Commentary, vol. 1, p. 1095.
የመወያያ ጥያቄዎች
1.በአንዳንድ ቅዱስ ዘገባዎች የቀረቡትን የእነዚህን ሰዎች ታሪኮች ይመልከቱ (ይስሐቅ፣ ርብቃ፣ ያዕቆብ፣ ኤሳው፣ ላባ፣ ራሔል፣ ልያ)። በታሪካቸው የተካተቱ ሁሉንም ዓይነት ውሸቶች እና ማታለያዎች ይመልከቱ። ይህ በአጠቃላይ ስለ ሰው ተፈጥሮ እና ስለ እግዚአብሔር ጸጋ ምን ያስተምረናል? 2. የያዕቆብን ታሪክ ሲያነቡ በጊዜ ሂደት ባህሪው እየጎለበተና እያደገ መሆኑን የሚያሳይ ምን ማስረጃ ያገኛሉ? 3. እንደ ሰባተኛ ቀን የዳግም ምጽአቱ ተጠባባቂነታችን፣ ዔሳው ከበኩርነቱ ጋር በተያያዘ የነበረው ዓይነት የአመለካከት አደጋ በእኛም ሊኖር የሚችልባቸው መንገዶች የትኞቹ ናቸው?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ከቤቱ ከወጣ ለቆየው ያዕቆብ ይህ ዙሪያ ጥምጥም ጉዞ ነበር። ያኔ መጀመሪያ፣ እንዲህ ለረጅም ዘመን ከአገሬ ርቄ እኖራለሁ ብሎ ላያስብ ቢችልም፣ ሆኖም ሁኔታዎች ለዓመታት ከገዛ አገሩ እንዲርቅ አደረጉት። አሁን ወደ ቤት የሚመለስበት ጊዜ ሲሆን--እነሆ ታላቅ ቤተሰብ አብሮት ይመለሳል። በያዕቆብ ተፈጥሮ ውስጥ የተስተዋለው ያልተለመደ ዓይነት ታዛዥነት፣ ምናልባት ያዕቆብ መቀየሩን ይጠቁማል። የእምነትን ትምህርት በቅጡ ተረድቷል። ይህ ማለት ያዕቆብ ለመንቀሳቀስ አምላካዊውን ምልክት እየተጠባበቀ ነበር። ያዕቆብ ለመንቀሳቀስ የወሰነው እግዚአብሔር ሲነግረው ብቻ ነው። እግዚአብሔር እንደ “ ‘ቤቴል አምላክ’ ” ራሱን ለያዕቆብ ገልጦ፣ የላባንን ቤት ትቶ ወደ ተወለደበት ምድር ተመልሶ እንዲሄድ (ዘፍ. 31፡13) ያዘዘው ሲሆን፤ እዚህ ላይ እግዚአብሔር የተጠቀመው ቃል አብርሃም ቤተሰቡን ትቶ እንዲሄድ (ዘፍ. 12፡1) ከነገረው ጋር ተመሳሳይ ነው። ያዕቆብ የሚሄድበት ጊዜ ላይ መድረሱን እንዲያስተውል የረዳው የላባ ወንዶች ልጆች እና የላባ አመለካከት ነበር (ዘፍ. 31፡1-2)። “ያዕቆብ ዔሳውን ሄዶ መጋፈጥ ባያስፈራው ኖሮ ይህንን አታላይ ዘመዱን ከረዥም ጊዜ በፊት ትቶት በሄደ ነበር። አሁን ደግሞ የእርሱን ሀብት እንደራሳቸው ሀብት አድርገው የሚመኙት የላባ ወንድ ልጆች ይህንን ምኞታቸውን በኃይል ለማሳካት ሊፈልጉ ስለሚችሉ አደጋ ተጋርጦበታል።”---የኃይማኖት አባቶችና ነቢያት፡ ገጽ፡215 ስለዚህ ቤተሰቡንና ንብረቱን ይዞ ሄደ፣ በዚህም በእግዚአብሔር የቃል ኪዳን ህዝብ ታላቅ ታሪክ ውስጥ ሌላ ምዕራፍ ጀመረ።
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
አርብ
ግንቦት 19
May 27
ተጨማሪ ሀሳብ
እግዚአብሔር ያዕቆብን የመረጠው እርሱ የሚገባው ዓይነት ሰው ስለነበር ሳይሆን ከጸጋው የተነሣ ነው። ያም ሆኖ፣ እርስ በርሱ ቢጋጭም፣ ያዕቆብ አምላካዊው ጸጋ እንደሚገባው ለማሳየት በርትቶ ሠርቷል። የሚገባው ቢሆን ኖሮ፣ በጸጋ ሳይሆን በሥራ በሆነ ነበር (ሮሜ 4፡1-5)። ይህ ደግሞ ከወንጌል ጋር ይቃረናል። ያዕቆብ የአምላካዊውን ጸጋ ትርጉም፣ በእግዚአብሔር መታመን፣ በእምነት መኖር፣ በጌታ ላይ ሙሉ በሙሉ መደገፍ ምን ማለት እንደሆነ መረዳት የጀመረው ከጊዜ በኋላ ነው። የያዕቆብ ተሞክሮ አንድን የተለየ ግብ ለማሳካት ለሥልጣን ጉጉ ለሆነ ሰው ትልቅ ትምህርት ይዟል--ለሌሎች ደንታ ሳይኖርህ ራስህን ለማደርጀት አትጣጣር! “ያዕቆብ በማታለል የብኩርና መብት ለማግኘት ቢያስብም፣ ነገር ግን ራሱን ተስፋ አስቆራጭ ሁናቴ ውስጥ አገኘ። ከእግዚአብሔር ጋር የነበረውን ግንኙነት እንዲሁም ቤቱን እና ሁሉንም ነገር ያጣ መስሎት የነበረው ያዕቆብ፣ ተስፋ ቢስ ሆኖ ይታይ ነበር። ነገር ግን እግዚአብሔር ምን አደረገ? በተስፋ መቁረጥ ስሜት ላይ እያለ ተመለከተው፣ ቅር መሰኘቱንም አየ። ከዚያም ለእግዚአብሔር ክብር ሊሰጥ የሚችልበት ነገር እንዳለ ተመለከተ። እግዚአብሔር አምላክ የሱስ ክርስቶስን የሚወክለውን ምስጢራዊ መሰላል ሲያቀርብለት ምንም ያህል ጊዜ አልወሰደም ነበር። ከእግዚአብሔር ጋር የነበረውን ግንኙነት ሁሉ ያጣ ይህ ሰው ቢሆንም፣ ነገር ግን የሰማይ አምላክ ወደ እርሱ ተመለከተና ኃጢአት የሠራውን ገደል ክርስቶስ ድልድይ ሆኖ እንዲያገናኝ ፈቀደ። ወደ ሰማይ ቀና ብለን በመመልከት፡ ሰማይን ብናፍቅም ነገር ግን እዛ መድረስ የሚያስችል መንገድ አይታየኝም እንል ይሆናል። ያዕቆብ ያሰበው ይህንኑ ነበር። ስለዚህ እግዚአብሔር የመሰላሉን ራእይ አሳየው። መሰላሉ ምድርን ከሰማይ ጋር ያገናኛል። ግርጌው ምድር ላይ፣ አናቱ ደግሞ ሰማይ በደረሰው መሰላል ላይ፣ እነሆ ሰው መውጣት ይችላል።--—Ellen G. White Comments, The SDA Bible Commentary, vol. 1, p. 1095.
የመወያያ ጥያቄዎች
1.በአንዳንድ ቅዱስ ዘገባዎች የቀረቡትን የእነዚህን ሰዎች ታሪኮች ይመልከቱ (ይስሐቅ፣ ርብቃ፣ ያዕቆብ፣ ኤሳው፣ ላባ፣ ራሔል፣ ልያ)። በታሪካቸው የተካተቱ ሁሉንም ዓይነት ውሸቶች እና ማታለያዎች ይመልከቱ። ይህ በአጠቃላይ ስለ ሰው ተፈጥሮ እና ስለ እግዚአብሔር ጸጋ ምን ያስተምረናል? 2. የያዕቆብን ታሪክ ሲያነቡ በጊዜ ሂደት ባህሪው እየጎለበተና እያደገ መሆኑን የሚያሳይ ምን ማስረጃ ያገኛሉ? 3. እንደ ሰባተኛ ቀን የዳግም ምጽአቱ ተጠባባቂነታችን፣ ዔሳው ከበኩርነቱ ጋር በተያያዘ የነበረው ዓይነት የአመለካከት አደጋ በእኛም ሊኖር የሚችልባቸው መንገዶች የትኞቹ ናቸው?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
Addise Feiso:
SABBATH SCHOOL(ሰንበት ትምህርት ):
ከግንቦት 20 - 26
10ኛ ትምህርት
የውይይት መምሪያ
May 28 - Jun 3
ያዕቆብ እስራኤል
ሰንበት ከሰዓት
ለዚህ ሣምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የሚከተሉትን ጥቅሶች ያንብቡ፡ ዘፍ. 32:22–31፣ ሆሴ 12:3-4፣ ኤር. 30:5–7፣ ዘፍ. 33፣ ዘፍ. 34:30–35:29።
የሣምንቱ ጥናት መሪ ጥቅስ “ሰውየውም ፣ ‘ከእግዚአብሔርም፣ ከሰዎችም ጋር ታግለህ አሸንፈሃልና ከእንግዲህ ስምህ እስራኤል እንጂ፣ ያዕቆብ አይባልም’ አለው (ዘፍ. 32፡28)።
የ ያዕቆብ ቤተሰብ ታሪክ መልካሙንም ሆነ መጥፎውን ይዞ ቀጥሏል። ሆኖም፣ በዚህ ሁሉ፣ አምላካዊው እጅና ለቃል ኪዳኑ ተስፋዎች ያለው ታማኝነት ተገልጦ መታየት ችሏል።
የዚህ ሳምንት ጥናት በአብዛኛው ያዕቆብን የሚከተል ሲሆን፣ አሁን ያዕቆብ ከላባ ወጥቶ ወደ ቤቱ ሲመለስ የክህደት ሰለባው የሆነውን ዔሳው መጋፈጡ የግድ ይሆናል። ከባድ በደል የተፈጸመበት ወንድሙ አሁን ምን ያደርገው ይሆን?
ደግነቱ ምን ሊከሰት እንደሚችል ፈርቶ በነበረበት ወቅት፣ ኋላ ላይ “የያዕቆብ የመከራ ጊዜ” ተብሎ ለሚጠራው ክስተት መነሻ በሆነ ድንገተኛ ሁናቴ የአባቶቹ አምላክ እንደ ገና ተገለጠለት (ኤር. 30፡5–7)። በዚያ ሌሊት አታላዩ ያዕቆብ “እስራኤል” ተብሎ ተጠራ። ይህ ለአዲስ ጅማሮ የተሰጠ አዲስ ስም ሲሆን፣ ጅማሮው ውሎ አድሮ በዚህ በራሱ ስም የሚጠራ ህዝብ ወደ መፍጠር የሚያመራ ይሆናል።
በሌላ አነጋገር ይህ ሁሉ ቢከሰትም፣ እግዚአብሔር ቃል የገባውን ለመፈጸም የታመነ መሆኑንና አንዳንዴ የገዛ ሕዝቦቹ የተስፋ ቃሉ ፍጻሜ እንዳያገኝ ለማስቆም የማይመስል መፍጨርጨር ከማድረግ ወደ ኋላ አለማለታቸውን፣ በቅዱሳት መጻሕፍት የሰፈሩ የኃይማኖት አባቶችና ቤተሰቦቻቸው ታሪክ ያሳየናል።
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
እሁድ
ግንቦት 21
May 29
ከእግዚአብሔር ጋር መታገል
ከላባ ወጥቶ የሄደው ያዕቆብ ብዙም ሳይቆይ ከእግዚአብሔር ጋር ሌላ ተሞክሮ ገጠመው። ዔሳው “ ‘አራት መቶ ሰዎች’ ” (ዘፍ. 32፡6) ይዞ ወደ እርሱ በመምጣት ላይ እንደሆነ ተገነዘበ። ምንም እንኳ “ ‘እኔ ባሪያህ እስካሁን ላደረግህልኝ ቸርነትና ታማኝነት ብቁ አይደለሁም’ ” (ዘፍ. 32፡10) ብሎ በመጸለይ ዋጋን ሁሉ ለእግዚአብሔር ቢሰጥም፣ ያዕቆብ ወደ ጌታ ጽኑ ጸሎት አቀረበ። ያዕቆብ፣ በእውነት፣ ስለ ጸጋ ምንነት በተሻለ አስተውሎ ነበር። ጌታ ምን ምላሽ ሰጠው? ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 32፡22-31 እና ሆሴ 12፡3-4። የዚህ አስደናቂ ታሪክ መንፈሳዊ ትርጉም ምንድን ነው?
ያዕቆብ እየሆነ ባለው ነገር ተጨንቆ ነበር። ቤተሰቡን ለመጠበቅ የተቻለውን ሁሉ ካደረገ በኋላ ምሽት ላይ አዳሩን በአንድ ቦታ ላይ አደረገ። በዚህ መሃል “አንድ ሰው” (ዘፍ. 32፡24) ጥቃት ሰነዘረበት። ይህ መለኮታዊውን መገኘት ወደ አእምሮ የሚያመጣ ልዩ ፍቺ ሊኖረው የሚችል ቃል ነው (ኢሳ. 53፡3)። ዳንኤል ሰማያዊውን ካህን ሚካኤል ለማመልከት ተጠቅሞታል (ዳን. 10፡5)። በተጨማሪም ኢያሱ ራሱ ጌታ ያሕዌ የነበረውን “የእግዚአብሔር ሰራዊት አለቃ” ለማመልከት የተጠቀመበት ቃል ነበር (ኢያሱ 5፡13-15)። ያዕቆብ በትግሉ መሃል “ ‘ካልባረክኸኝ አልለቅህም’ ” (ዘፍ. 32፡26) ሲል በተናገረው ቃል፣ ከራሱ ከእግዚአብሔር ጋር እየታገለ እንደሆነ ሳይገለጥለት አልቀረም። ሆኖም አምላክን የሙጥኝ ማለቱና እርሱን ለመልቀቅ ፈቃደኛ አለመሆኑ፣ ምህረት ለማግኘትና ከጌታው ጋር ቀና ግንኙነት ለመፍጠር ያለውን ከፍተኛ ፍላጎትና ምኞት ያሳያል። “ያዕቆብ ብኩርናውን በሐሰተኛ መንገድ እንዲያገኝ ያስቻለው ስህተት አሁን ከፊት ለፊቱ ጥርት ብሎ ታየው። የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ባለማመን እግዚአብሔር በራሱ ሰዓት እና መንገድ ሊፈጽመው የሚችለውን ተግባር በራሱ ጥረት ለማሳካት ሞከረ።”--የኃይማኖት አባቶችና ነቢያት፡ ገጽ፡ 220-221። ይቅር የመባሉ ማስረጃ ኃጢአቱን ከሚያስታውሰው፣ አሸናፊነቱን እስከሚያበስረው ያለው የስሙ መለወጥ ነበር። “ ‘ከእግዚአብሔርም ከሰዎችም ጋር ታግለህ አሸንፈሃልና ከእንግዲህ ስምህ እስራኤል እንጂ ያዕቆብ [አታላይ] አይባልም’ ” (ዘፍ. 32፡28)። ከእግዚአብሔር ጋር ያደረጉትን ትግል አስመልክቶ የግል ተሞክሮዎ ምን ይመስላል? ይህን ማድረግ ሲባል ምን ለማለት ነው? አንዳንዴ በእንዲህ ያለው ተሞክሮ ማለፋችን አስፈላጊ የሆነው ለምንድን ነው?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ሰኞ
ግንቦት 22
May 30
የወንድማማቾቹ መገናኘት
ያዕቆብ ከእግዚአብሔር ጋር አስገራሚውን ተሞክሮ ካገኘበት ጵንኤል “የእግዚአብሔር ፊት” (ዘፍ. 32፡30) ተነስቶ ወንድሙን ለመገናኘት መንቀሳቀስ ጀመረ። ከ20 ዓመታት መለያየት በኋላ፣ ያዕቆብ ከ400 ሰዎች ጋር ሲመጣ ተመለከተው (ዘፍ. 33፡1)። በጭንቀት ውስጥ የወደቀው ያዕቆብ፣ ሊመጣ ለሚችል ማንኛውም ነገር ራሱንና ቤተሰቡን አዘጋጀ። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 33። ያዕቆብ የእግዚአብሔርን ፊት በጵንኤል በማየቱ እና የወንድሙን ፊት በማየቱ መካከል ምን ዝምድና አለ? ከአምላክ ጋር ያለን ዝምድና እና የቱንም ዓይነት ሰዎች ቢሆኑ እንኳ “ከወንድሞቻችን” ጋር ያለን ግንኙነት አንድምታ ምንድን ነው?
ያዕቆብ ወንድሙ ጋ እስኪደርስ “ ‘ጌታዬ’ ” (ዘፍ. 33:8፣ 13፣ 15) ብሎ በመጥራት ሰባት ጊዜ ለጥ እያለ እጅ የነሳው (ዘፍ. 33፡3) ሲሆን፣ ራሱን “ ‘አገልጋይህ’ ” (ዘፍ. 33፡5 ያስተያዩ ዘፍ. 32፡4፣18፣20) ብሎ ሲጠራም ይታያል። ያዕቆብ ሰባት ጊዜ እጅ መንሳቱ የአባቱን ሰባት ምርቃቶች በጉልህ ያስተጋባል (ዘፍ. 27፡27- 102 - 29)። ከዚህ በተጨማሪ፣ ጎንበስ ብሎ እጅ መንሳቱ በተለይ አባቱ “ ‘ሕዝቦችም ተደፍተው እጅ ይንሡህ’ ” (ዘፍ. 27፡29) ሲል የመረቀውን ገልብጦ እያሳየ ነበር። የያዕቆብ ሀሳብ የወንድሙን ዕዳ መክፈልና ከእርሱ የሰረቀውን በረከት ለመመለስ ይመስላል (ዘፍ. 33፡11)። ዔሳው ወንድሙን ባየ ጊዜ፣ ይጠበቅ ከነበረው በተቃራኒ ወደ ያዕቆብ ሮጦ አቀፈው። እርሱን በመግደል ፋንታ “በአንገቱ ላይ ተጠምጥሞ ሳመው፤ ሁለቱም ተላቀሱ” (ዘፍ. 33፡4)። ከዚያም ያዕቆብ ስለ ዔሳው በሰጠው አስተያየት “ ‘ፊትህን ማየት መቻሌ ራሱ፣ የእግዚአብሔርን ፊት የማየት ያህል እቆጥረዋለሁ” (ዘፍ. 33፡10) ሲል ነገረው። ያዕቆብ ይህን ያልተለመደ ዓይነት አነጋገር የተናገረበት ምክንያት ዔሳው ይቅር እንዳለው በመገንዘቡ ነው። ደስ መሰኘት ወይም ራትሻ የሚለው የዕብራይስጥ ቃል፣ “ደስ ለሚያሰኝ” ወይም “በእግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት ያለውን” መሥዋዕት ለማመልከት ጥቅም ላይ የሚውል ሥነ መለኮታዊ ቃል ነው፤ ይህም መለኮታዊውን ቅርታ ያሳያል (ዘሌዋ.
SABBATH SCHOOL(ሰንበት ትምህርት ):
ከግንቦት 20 - 26
10ኛ ትምህርት
የውይይት መምሪያ
May 28 - Jun 3
ያዕቆብ እስራኤል
ሰንበት ከሰዓት
ለዚህ ሣምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የሚከተሉትን ጥቅሶች ያንብቡ፡ ዘፍ. 32:22–31፣ ሆሴ 12:3-4፣ ኤር. 30:5–7፣ ዘፍ. 33፣ ዘፍ. 34:30–35:29።
የሣምንቱ ጥናት መሪ ጥቅስ “ሰውየውም ፣ ‘ከእግዚአብሔርም፣ ከሰዎችም ጋር ታግለህ አሸንፈሃልና ከእንግዲህ ስምህ እስራኤል እንጂ፣ ያዕቆብ አይባልም’ አለው (ዘፍ. 32፡28)።
የ ያዕቆብ ቤተሰብ ታሪክ መልካሙንም ሆነ መጥፎውን ይዞ ቀጥሏል። ሆኖም፣ በዚህ ሁሉ፣ አምላካዊው እጅና ለቃል ኪዳኑ ተስፋዎች ያለው ታማኝነት ተገልጦ መታየት ችሏል።
የዚህ ሳምንት ጥናት በአብዛኛው ያዕቆብን የሚከተል ሲሆን፣ አሁን ያዕቆብ ከላባ ወጥቶ ወደ ቤቱ ሲመለስ የክህደት ሰለባው የሆነውን ዔሳው መጋፈጡ የግድ ይሆናል። ከባድ በደል የተፈጸመበት ወንድሙ አሁን ምን ያደርገው ይሆን?
ደግነቱ ምን ሊከሰት እንደሚችል ፈርቶ በነበረበት ወቅት፣ ኋላ ላይ “የያዕቆብ የመከራ ጊዜ” ተብሎ ለሚጠራው ክስተት መነሻ በሆነ ድንገተኛ ሁናቴ የአባቶቹ አምላክ እንደ ገና ተገለጠለት (ኤር. 30፡5–7)። በዚያ ሌሊት አታላዩ ያዕቆብ “እስራኤል” ተብሎ ተጠራ። ይህ ለአዲስ ጅማሮ የተሰጠ አዲስ ስም ሲሆን፣ ጅማሮው ውሎ አድሮ በዚህ በራሱ ስም የሚጠራ ህዝብ ወደ መፍጠር የሚያመራ ይሆናል።
በሌላ አነጋገር ይህ ሁሉ ቢከሰትም፣ እግዚአብሔር ቃል የገባውን ለመፈጸም የታመነ መሆኑንና አንዳንዴ የገዛ ሕዝቦቹ የተስፋ ቃሉ ፍጻሜ እንዳያገኝ ለማስቆም የማይመስል መፍጨርጨር ከማድረግ ወደ ኋላ አለማለታቸውን፣ በቅዱሳት መጻሕፍት የሰፈሩ የኃይማኖት አባቶችና ቤተሰቦቻቸው ታሪክ ያሳየናል።
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
እሁድ
ግንቦት 21
May 29
ከእግዚአብሔር ጋር መታገል
ከላባ ወጥቶ የሄደው ያዕቆብ ብዙም ሳይቆይ ከእግዚአብሔር ጋር ሌላ ተሞክሮ ገጠመው። ዔሳው “ ‘አራት መቶ ሰዎች’ ” (ዘፍ. 32፡6) ይዞ ወደ እርሱ በመምጣት ላይ እንደሆነ ተገነዘበ። ምንም እንኳ “ ‘እኔ ባሪያህ እስካሁን ላደረግህልኝ ቸርነትና ታማኝነት ብቁ አይደለሁም’ ” (ዘፍ. 32፡10) ብሎ በመጸለይ ዋጋን ሁሉ ለእግዚአብሔር ቢሰጥም፣ ያዕቆብ ወደ ጌታ ጽኑ ጸሎት አቀረበ። ያዕቆብ፣ በእውነት፣ ስለ ጸጋ ምንነት በተሻለ አስተውሎ ነበር። ጌታ ምን ምላሽ ሰጠው? ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 32፡22-31 እና ሆሴ 12፡3-4። የዚህ አስደናቂ ታሪክ መንፈሳዊ ትርጉም ምንድን ነው?
ያዕቆብ እየሆነ ባለው ነገር ተጨንቆ ነበር። ቤተሰቡን ለመጠበቅ የተቻለውን ሁሉ ካደረገ በኋላ ምሽት ላይ አዳሩን በአንድ ቦታ ላይ አደረገ። በዚህ መሃል “አንድ ሰው” (ዘፍ. 32፡24) ጥቃት ሰነዘረበት። ይህ መለኮታዊውን መገኘት ወደ አእምሮ የሚያመጣ ልዩ ፍቺ ሊኖረው የሚችል ቃል ነው (ኢሳ. 53፡3)። ዳንኤል ሰማያዊውን ካህን ሚካኤል ለማመልከት ተጠቅሞታል (ዳን. 10፡5)። በተጨማሪም ኢያሱ ራሱ ጌታ ያሕዌ የነበረውን “የእግዚአብሔር ሰራዊት አለቃ” ለማመልከት የተጠቀመበት ቃል ነበር (ኢያሱ 5፡13-15)። ያዕቆብ በትግሉ መሃል “ ‘ካልባረክኸኝ አልለቅህም’ ” (ዘፍ. 32፡26) ሲል በተናገረው ቃል፣ ከራሱ ከእግዚአብሔር ጋር እየታገለ እንደሆነ ሳይገለጥለት አልቀረም። ሆኖም አምላክን የሙጥኝ ማለቱና እርሱን ለመልቀቅ ፈቃደኛ አለመሆኑ፣ ምህረት ለማግኘትና ከጌታው ጋር ቀና ግንኙነት ለመፍጠር ያለውን ከፍተኛ ፍላጎትና ምኞት ያሳያል። “ያዕቆብ ብኩርናውን በሐሰተኛ መንገድ እንዲያገኝ ያስቻለው ስህተት አሁን ከፊት ለፊቱ ጥርት ብሎ ታየው። የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ባለማመን እግዚአብሔር በራሱ ሰዓት እና መንገድ ሊፈጽመው የሚችለውን ተግባር በራሱ ጥረት ለማሳካት ሞከረ።”--የኃይማኖት አባቶችና ነቢያት፡ ገጽ፡ 220-221። ይቅር የመባሉ ማስረጃ ኃጢአቱን ከሚያስታውሰው፣ አሸናፊነቱን እስከሚያበስረው ያለው የስሙ መለወጥ ነበር። “ ‘ከእግዚአብሔርም ከሰዎችም ጋር ታግለህ አሸንፈሃልና ከእንግዲህ ስምህ እስራኤል እንጂ ያዕቆብ [አታላይ] አይባልም’ ” (ዘፍ. 32፡28)። ከእግዚአብሔር ጋር ያደረጉትን ትግል አስመልክቶ የግል ተሞክሮዎ ምን ይመስላል? ይህን ማድረግ ሲባል ምን ለማለት ነው? አንዳንዴ በእንዲህ ያለው ተሞክሮ ማለፋችን አስፈላጊ የሆነው ለምንድን ነው?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ሰኞ
ግንቦት 22
May 30
የወንድማማቾቹ መገናኘት
ያዕቆብ ከእግዚአብሔር ጋር አስገራሚውን ተሞክሮ ካገኘበት ጵንኤል “የእግዚአብሔር ፊት” (ዘፍ. 32፡30) ተነስቶ ወንድሙን ለመገናኘት መንቀሳቀስ ጀመረ። ከ20 ዓመታት መለያየት በኋላ፣ ያዕቆብ ከ400 ሰዎች ጋር ሲመጣ ተመለከተው (ዘፍ. 33፡1)። በጭንቀት ውስጥ የወደቀው ያዕቆብ፣ ሊመጣ ለሚችል ማንኛውም ነገር ራሱንና ቤተሰቡን አዘጋጀ። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 33። ያዕቆብ የእግዚአብሔርን ፊት በጵንኤል በማየቱ እና የወንድሙን ፊት በማየቱ መካከል ምን ዝምድና አለ? ከአምላክ ጋር ያለን ዝምድና እና የቱንም ዓይነት ሰዎች ቢሆኑ እንኳ “ከወንድሞቻችን” ጋር ያለን ግንኙነት አንድምታ ምንድን ነው?
ያዕቆብ ወንድሙ ጋ እስኪደርስ “ ‘ጌታዬ’ ” (ዘፍ. 33:8፣ 13፣ 15) ብሎ በመጥራት ሰባት ጊዜ ለጥ እያለ እጅ የነሳው (ዘፍ. 33፡3) ሲሆን፣ ራሱን “ ‘አገልጋይህ’ ” (ዘፍ. 33፡5 ያስተያዩ ዘፍ. 32፡4፣18፣20) ብሎ ሲጠራም ይታያል። ያዕቆብ ሰባት ጊዜ እጅ መንሳቱ የአባቱን ሰባት ምርቃቶች በጉልህ ያስተጋባል (ዘፍ. 27፡27- 102 - 29)። ከዚህ በተጨማሪ፣ ጎንበስ ብሎ እጅ መንሳቱ በተለይ አባቱ “ ‘ሕዝቦችም ተደፍተው እጅ ይንሡህ’ ” (ዘፍ. 27፡29) ሲል የመረቀውን ገልብጦ እያሳየ ነበር። የያዕቆብ ሀሳብ የወንድሙን ዕዳ መክፈልና ከእርሱ የሰረቀውን በረከት ለመመለስ ይመስላል (ዘፍ. 33፡11)። ዔሳው ወንድሙን ባየ ጊዜ፣ ይጠበቅ ከነበረው በተቃራኒ ወደ ያዕቆብ ሮጦ አቀፈው። እርሱን በመግደል ፋንታ “በአንገቱ ላይ ተጠምጥሞ ሳመው፤ ሁለቱም ተላቀሱ” (ዘፍ. 33፡4)። ከዚያም ያዕቆብ ስለ ዔሳው በሰጠው አስተያየት “ ‘ፊትህን ማየት መቻሌ ራሱ፣ የእግዚአብሔርን ፊት የማየት ያህል እቆጥረዋለሁ” (ዘፍ. 33፡10) ሲል ነገረው። ያዕቆብ ይህን ያልተለመደ ዓይነት አነጋገር የተናገረበት ምክንያት ዔሳው ይቅር እንዳለው በመገንዘቡ ነው። ደስ መሰኘት ወይም ራትሻ የሚለው የዕብራይስጥ ቃል፣ “ደስ ለሚያሰኝ” ወይም “በእግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት ያለውን” መሥዋዕት ለማመልከት ጥቅም ላይ የሚውል ሥነ መለኮታዊ ቃል ነው፤ ይህም መለኮታዊውን ቅርታ ያሳያል (ዘሌዋ.
22፡27፣ አሞጽ 5፡22)። ያዕቆብ የእግዚአብሔርን ፊት ባየበት በጵንኤል አምላካዊውን ይቅርታ እንደ ተለማመደ ሁሉ፣ አሁንም የእግዚአብሔርን ፊት እንዳየ በቆጠረበት በወንድሙ ይቅርታ ይኸው ተሞክሮ ተደገመ። ያዕቆብ አሁን ከእግዚአብሔር እና ከገዛ ወንድሙ ይቅርታ አግኝቷል። በዚህ ወቅት፣ በእርግጠኝነት የጸጋን ትርጉም ከበፊቱ በበለጠ ሳይረዳ እንዳልቀረ ይታመናል። ሌሎች እንዴት ይቅር እንዳሎት (ከጌታ በተጨማሪ) መገንዘብዎ ስለ ጸጋ ምን አስተማሮት?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ማክሰኞ
ግንቦት 23
May 31
በዲና ላይ የተፈጸመው አጸያፊ ወንጀል
አሁን ያዕቆብ ከወንድሙ ጋር ስለታረቀ በከነዓን ምድር በሰላም መኖር ይፈልጋል። ሻሎም “ሰላም” ከሚለው የዕብራይስጥ ቃል የመጣው ሻለም “በደኅና” (ዘፍ. 33፡ 18) ለመጀመሪያ ጊዜ የእርሱን ጉዞ ይገልጻል። ከነዋሪዎቹ መሬት ከገዛ በኋላ (ዘፍ. 33፡19) በስፍራው መሠዊያ ያቆመ ሲሆን፣ ይህም እምነቱን እና ምን ያህል በእርግጠኝነት በጌታ ላይ እንደሚመካ የሚያሳይ ነበር። ይቀርብ ለነበረው እያንዳንዱ መሥዋዕት አምልኮአዊ ተግባር ይፈጸም ነበር። ሆኖም ያዕቆብ-እስራኤል በሕይወቱ ለመጀመሪያ ጊዜ በምድሪቱ ሲኖር ለችግር ተጋለጠ። ይስሐቅ በጌራራ በሚኖረው አቢሜሌክ እንዳደረገው (ዘፍ. 26፡1-33) ያዕቆብም በከከነዓናውያን ማረፊያ ለማግኘት ሞከረ። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. ምዕ. 34። ሰላማዊ የመኖር እቅዱን ያሳዘነ ምን ነገር ተከሰተ?
ይህ አስነዋሪ ክስተት የባለታሪኮቹን አሻሚ ባህሪና ድርጊት በጉልህ ያሳየ ነበር። ስሜቱን መቆጣጠር ተስኖት በዲና ላይ ነውር የፈጸመውና እንደ ቅን ብሎም ከልቡ እንደሚወዳት ሆኖ የቀረበው ሴኬም፣ ለፈጸመው ወራዳ ተግባር ካሳ ለመክፈል እሺታውን አሳይቷል። ከዚህም አልፎ የግርዘት ቃል ኪዳን ሥነ ሥርዓት ለመፈጸም ፈቃደኛ ሆኗል። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ከከነዓናውያን ጋር ጋብቻ መፈጸም የለበትም ብለው በመቃወም (ዘሌዋ. 19፡29)፣ ራሳቸውን እንደ እግዚአብሔር ጠበቃና የትእዛዛቱ ጠባቂ አድርገው የሚቆጥሩት ስምዖን እና ሌዊ፣ በምላሳቸው ሸንግለው--ነገር ግን ውሸት እና ማታለል በልባቸው ሰንቀው ሊገድሏቸውና ሊዘርፏቸው ተዘጋጁ (ዘፍ. 34፡13)። እርምጃቸው አስከፊ ብቻ ሳይሆን (ጥፋቱን የፈጸመው ሰው ብቻ ለምን እንዲቀጣ አልተደረገም?) ከዚያ በላይ ብዙ ችግሮች የመፍጠር አቅም ነበረው። ያዕቆብን የሚያሳስበው የሰላም ጉዳይ ብቻ ነው። ያዕቆብ የሴት ልጁ መደፈር ሲነገረው በወቅቱ ምንም ያለው ነገር አልነበረም (ዘፍ. 34፡5)። ይሁን እንጂ ልጆቹ ያደረጉትን ነገር ከሰማ በኋላ እንዲህ ሲል በግልጽ ተናገራቸው፡ “በዚህ አገር በሚኖሩት በከነዓናውያንና በፌሩዛውያን ዘንድ እንደ ጥምብ አስቆጠራችሁኝ፣ ጭንቀትም እንዲደርስብኝ አድርጋችኋል። እኛ በቁጥር አነስተኞች ነን፤ ተባብረው ቢነሡብኝና ቢያጠቁኝ እኔና ቤተሰቤ መጥፋታችን አይደለምን?” (ዘፍ. 34፡30)። በእነዚህ ዘገባዎች ውስጥ ተንኮል እና ማታለል እንዲሁም የደግነት እና የጸጋ ድርጊቶች በተደጋጋሚ ቀርበው እናያለን። ይህ ስለ ሰው ተፈጥሮ ምን ይነግረናል?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ረቡዕ
ግንቦት 24
Jun 1
በጣዖት ላይ ባለ ድል መሆን
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 34፡30-35፡15። እዚህ ላይ ከሆነው ነገር ስለ እውነተኛ አምልኮ ምን ትምህርት ማግኘት እንችላለን?
ያዕቆብ ከከነዓናውያን ጋር የነበረው ሰላም እንዳይሆን ከሆነ በኋላ (ዘፍ. 34፡ 30) እና ሁለቱን ወንዶች ልጆቹን ከገሰጸ በኋላ (ዘፍ. 34፡30) ቃል ኪዳኑን ያድስ ዘንድ ሴኬምን ትቶ ወደ ቤቴል እንዲመለስ እግዚአብሔር አዘዘው። እርግጥ ነው፣ በዚያ እንደ ደረሰ መሠዊያ እንዲያቆም ጌታ ነግሮታል። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ እግዚአብሔር ካዘዘው በኋላ የተመዘገበው ቀዳሚ ነገር፣ ከሴኬም ከተማ የተዘረፉ የከነዓናውያን ጣዖታት እና ራሔል ከአባቷ ቤት የሰረቀችውን የጣዖት ምስል (ዘፍ. 31፡19፣32) እንዲወገዱ ያዕቆብ ለሕዝቡ መንገሩ ነው። ይህ ሁሉ፣ ከእግዚአብሔር ጋር ለሚገባው ኪዳናዊ ጽንሰ ሀሳብ በእጅጉ ወሳኝ ነው። ያዕቆብ እግዚአብሔርን በቁርጠኝነት የሚያመልክ ቢሆንም፣ ምናልባት እነዚህ ጣዖታት ሳይመለኩ እንዳልቀረ ይገመታል። ያዕቆብ ከከነዓናውያን ተጽዕኖ ለማምለጥ ሴኬምን ለቅቆ መውጣቱ በቂ አልነበረም። ይልቁንም በእርሱ ሰፈር ውስጥ እና በሕዝቡ ልብ ውስጥ ያሉትን ጣዖታት ማስወገድ ነበረበት። የንስሐ ሂደት ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ወይም ከአንዱ ቤተ ክርስቲያን ወደ ሌላ ከሚደረግ አካላዊ ዝውውር የላቀ ነገርን ያካትታል። ከሁሉም በላይ የምንኖርበት ቦታ የትም ይሁን የት፣ የጣዖት አምልኮን በእግዚአብሔር ጸጋ ከልባችን ለማጽዳት ፍላጎት ማሳየታችን በጣም አስፈላጊው ነጥብ ነው። ምክንያቱም ከማንኛውም ነገር ጣዖታትን መሥራት እንችላለንና። ያዕቆብ እግዚአብሔርን በመታዘዝ በአምላካዊው ፈቃድ መሠረት ጉዞውን ሲቀጥል፣ በመጨረሻ እግዚአብሔር ጣልቃ ገብቶ በመንገዳቸው ባሉ ሁሉ ላይ “ፍርሀትና ድንጋጤ” (ዘፍ. 35፡5) ስለለቀቀባቸው በያዕቆብ ላይ ጥቃት ለመሰንዘር አልደፈሩም። ከዚያም ያዕቆብ “አብረውት ከነበሩት ሰዎች ሁሉ” (ዘፍ. 35፡ 6) ጋር አምልኮ ለማድረግ መዘጋጀቱ፣ ቤተሰባዊው አንድነት ወደ ቀድሞው መመለሱን ይጠቁማል። ያዕቆብ ለተወሰነ ጊዜ ተቋርጦ የነበረውንና አሁን ግን የጸናውን፣ በሰማይና በምድር መካከል ያለውን ግንኙነት የሚያሳይ ምልክት የሆነውን የመሰላሉን ሕልም ያየበትን ይህን ስፍራ ለማስታወስ ኤል ቤቴል ብሎ ይሰይመዋል። በዚህ ወቅት ትኩረት የተሰጠው ለራሱ ለቦታው ሳይሆን ለቤቴል አምላክ ነው። ያዕቆብ “እስራኤል” (ዘፍ. 35፡10) በሚል የተሰጠውን ስም እግዚአብሔር እንደገና የሚያስታውሰው ሲሆን፣ ይህ በረከት ድርብ የተስፋ ቃል ይዟል። የያዕቆብ በረከት፣ በቅድሚያ--ፍሬያማነት፣ የመሲሕ ዘር መተላለፊያ መስመር እና የብዙ ሕዝቦች ትውልድ መሆን የሚል ፍቺ ያለው ሲሆን (ዘፍ. 35፡11)፣ በሁለተኛ ደረጃ፡ የተስፋይቱን ምድር ያመለክታል (ዘፍ. 35፡12)። ጣዖት አምልኮ በልባችን ውስጥ ሊገባ የሚችልባቸው ስውር መንገዶች የትኞቹ ናቸው? በዚህ ጉዳይ ምን ማድረግ እንችላለን?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
SABBATH SCHOOL(ሰንበት ትምህርት ):
ሐሙስ
ግንቦት 25
Jun 2
የራሔል ሞት
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 35፡15-29። ያዕቆብ ክሽፈት በገጠመው ቤተሰቡ መሃል ምን ሌሎች ችግሮች ደርሰውበት ነበር?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ማክሰኞ
ግንቦት 23
May 31
በዲና ላይ የተፈጸመው አጸያፊ ወንጀል
አሁን ያዕቆብ ከወንድሙ ጋር ስለታረቀ በከነዓን ምድር በሰላም መኖር ይፈልጋል። ሻሎም “ሰላም” ከሚለው የዕብራይስጥ ቃል የመጣው ሻለም “በደኅና” (ዘፍ. 33፡ 18) ለመጀመሪያ ጊዜ የእርሱን ጉዞ ይገልጻል። ከነዋሪዎቹ መሬት ከገዛ በኋላ (ዘፍ. 33፡19) በስፍራው መሠዊያ ያቆመ ሲሆን፣ ይህም እምነቱን እና ምን ያህል በእርግጠኝነት በጌታ ላይ እንደሚመካ የሚያሳይ ነበር። ይቀርብ ለነበረው እያንዳንዱ መሥዋዕት አምልኮአዊ ተግባር ይፈጸም ነበር። ሆኖም ያዕቆብ-እስራኤል በሕይወቱ ለመጀመሪያ ጊዜ በምድሪቱ ሲኖር ለችግር ተጋለጠ። ይስሐቅ በጌራራ በሚኖረው አቢሜሌክ እንዳደረገው (ዘፍ. 26፡1-33) ያዕቆብም በከከነዓናውያን ማረፊያ ለማግኘት ሞከረ። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. ምዕ. 34። ሰላማዊ የመኖር እቅዱን ያሳዘነ ምን ነገር ተከሰተ?
ይህ አስነዋሪ ክስተት የባለታሪኮቹን አሻሚ ባህሪና ድርጊት በጉልህ ያሳየ ነበር። ስሜቱን መቆጣጠር ተስኖት በዲና ላይ ነውር የፈጸመውና እንደ ቅን ብሎም ከልቡ እንደሚወዳት ሆኖ የቀረበው ሴኬም፣ ለፈጸመው ወራዳ ተግባር ካሳ ለመክፈል እሺታውን አሳይቷል። ከዚህም አልፎ የግርዘት ቃል ኪዳን ሥነ ሥርዓት ለመፈጸም ፈቃደኛ ሆኗል። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ከከነዓናውያን ጋር ጋብቻ መፈጸም የለበትም ብለው በመቃወም (ዘሌዋ. 19፡29)፣ ራሳቸውን እንደ እግዚአብሔር ጠበቃና የትእዛዛቱ ጠባቂ አድርገው የሚቆጥሩት ስምዖን እና ሌዊ፣ በምላሳቸው ሸንግለው--ነገር ግን ውሸት እና ማታለል በልባቸው ሰንቀው ሊገድሏቸውና ሊዘርፏቸው ተዘጋጁ (ዘፍ. 34፡13)። እርምጃቸው አስከፊ ብቻ ሳይሆን (ጥፋቱን የፈጸመው ሰው ብቻ ለምን እንዲቀጣ አልተደረገም?) ከዚያ በላይ ብዙ ችግሮች የመፍጠር አቅም ነበረው። ያዕቆብን የሚያሳስበው የሰላም ጉዳይ ብቻ ነው። ያዕቆብ የሴት ልጁ መደፈር ሲነገረው በወቅቱ ምንም ያለው ነገር አልነበረም (ዘፍ. 34፡5)። ይሁን እንጂ ልጆቹ ያደረጉትን ነገር ከሰማ በኋላ እንዲህ ሲል በግልጽ ተናገራቸው፡ “በዚህ አገር በሚኖሩት በከነዓናውያንና በፌሩዛውያን ዘንድ እንደ ጥምብ አስቆጠራችሁኝ፣ ጭንቀትም እንዲደርስብኝ አድርጋችኋል። እኛ በቁጥር አነስተኞች ነን፤ ተባብረው ቢነሡብኝና ቢያጠቁኝ እኔና ቤተሰቤ መጥፋታችን አይደለምን?” (ዘፍ. 34፡30)። በእነዚህ ዘገባዎች ውስጥ ተንኮል እና ማታለል እንዲሁም የደግነት እና የጸጋ ድርጊቶች በተደጋጋሚ ቀርበው እናያለን። ይህ ስለ ሰው ተፈጥሮ ምን ይነግረናል?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ረቡዕ
ግንቦት 24
Jun 1
በጣዖት ላይ ባለ ድል መሆን
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 34፡30-35፡15። እዚህ ላይ ከሆነው ነገር ስለ እውነተኛ አምልኮ ምን ትምህርት ማግኘት እንችላለን?
ያዕቆብ ከከነዓናውያን ጋር የነበረው ሰላም እንዳይሆን ከሆነ በኋላ (ዘፍ. 34፡ 30) እና ሁለቱን ወንዶች ልጆቹን ከገሰጸ በኋላ (ዘፍ. 34፡30) ቃል ኪዳኑን ያድስ ዘንድ ሴኬምን ትቶ ወደ ቤቴል እንዲመለስ እግዚአብሔር አዘዘው። እርግጥ ነው፣ በዚያ እንደ ደረሰ መሠዊያ እንዲያቆም ጌታ ነግሮታል። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ እግዚአብሔር ካዘዘው በኋላ የተመዘገበው ቀዳሚ ነገር፣ ከሴኬም ከተማ የተዘረፉ የከነዓናውያን ጣዖታት እና ራሔል ከአባቷ ቤት የሰረቀችውን የጣዖት ምስል (ዘፍ. 31፡19፣32) እንዲወገዱ ያዕቆብ ለሕዝቡ መንገሩ ነው። ይህ ሁሉ፣ ከእግዚአብሔር ጋር ለሚገባው ኪዳናዊ ጽንሰ ሀሳብ በእጅጉ ወሳኝ ነው። ያዕቆብ እግዚአብሔርን በቁርጠኝነት የሚያመልክ ቢሆንም፣ ምናልባት እነዚህ ጣዖታት ሳይመለኩ እንዳልቀረ ይገመታል። ያዕቆብ ከከነዓናውያን ተጽዕኖ ለማምለጥ ሴኬምን ለቅቆ መውጣቱ በቂ አልነበረም። ይልቁንም በእርሱ ሰፈር ውስጥ እና በሕዝቡ ልብ ውስጥ ያሉትን ጣዖታት ማስወገድ ነበረበት። የንስሐ ሂደት ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ወይም ከአንዱ ቤተ ክርስቲያን ወደ ሌላ ከሚደረግ አካላዊ ዝውውር የላቀ ነገርን ያካትታል። ከሁሉም በላይ የምንኖርበት ቦታ የትም ይሁን የት፣ የጣዖት አምልኮን በእግዚአብሔር ጸጋ ከልባችን ለማጽዳት ፍላጎት ማሳየታችን በጣም አስፈላጊው ነጥብ ነው። ምክንያቱም ከማንኛውም ነገር ጣዖታትን መሥራት እንችላለንና። ያዕቆብ እግዚአብሔርን በመታዘዝ በአምላካዊው ፈቃድ መሠረት ጉዞውን ሲቀጥል፣ በመጨረሻ እግዚአብሔር ጣልቃ ገብቶ በመንገዳቸው ባሉ ሁሉ ላይ “ፍርሀትና ድንጋጤ” (ዘፍ. 35፡5) ስለለቀቀባቸው በያዕቆብ ላይ ጥቃት ለመሰንዘር አልደፈሩም። ከዚያም ያዕቆብ “አብረውት ከነበሩት ሰዎች ሁሉ” (ዘፍ. 35፡ 6) ጋር አምልኮ ለማድረግ መዘጋጀቱ፣ ቤተሰባዊው አንድነት ወደ ቀድሞው መመለሱን ይጠቁማል። ያዕቆብ ለተወሰነ ጊዜ ተቋርጦ የነበረውንና አሁን ግን የጸናውን፣ በሰማይና በምድር መካከል ያለውን ግንኙነት የሚያሳይ ምልክት የሆነውን የመሰላሉን ሕልም ያየበትን ይህን ስፍራ ለማስታወስ ኤል ቤቴል ብሎ ይሰይመዋል። በዚህ ወቅት ትኩረት የተሰጠው ለራሱ ለቦታው ሳይሆን ለቤቴል አምላክ ነው። ያዕቆብ “እስራኤል” (ዘፍ. 35፡10) በሚል የተሰጠውን ስም እግዚአብሔር እንደገና የሚያስታውሰው ሲሆን፣ ይህ በረከት ድርብ የተስፋ ቃል ይዟል። የያዕቆብ በረከት፣ በቅድሚያ--ፍሬያማነት፣ የመሲሕ ዘር መተላለፊያ መስመር እና የብዙ ሕዝቦች ትውልድ መሆን የሚል ፍቺ ያለው ሲሆን (ዘፍ. 35፡11)፣ በሁለተኛ ደረጃ፡ የተስፋይቱን ምድር ያመለክታል (ዘፍ. 35፡12)። ጣዖት አምልኮ በልባችን ውስጥ ሊገባ የሚችልባቸው ስውር መንገዶች የትኞቹ ናቸው? በዚህ ጉዳይ ምን ማድረግ እንችላለን?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
SABBATH SCHOOL(ሰንበት ትምህርት ):
ሐሙስ
ግንቦት 25
Jun 2
የራሔል ሞት
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 35፡15-29። ያዕቆብ ክሽፈት በገጠመው ቤተሰቡ መሃል ምን ሌሎች ችግሮች ደርሰውበት ነበር?
ያዕቆብ ከቤቴል ወጥቶ ወደ ተስፋይቱ ምድር ባደረገው የመጨረሻ ጉዞ ሦስት ተያያዥነት ያላቸው ክስተቶች ገቢራዊ ሆኑ፡- የያዕቆብ የመጨረሻ ልጅ ተወለደ፤ ራሔል ሞተች፤ እንዲሁም ከልያ የወለደው የመጀመሪያ ልጁ ሮቤል ከአባቱ ዕቁባት ጋር ተኛ። ምንም እንኳ ጥቅሱ ወጣቱ ለምን እንዲህ ያለውን ክፉ ነገር እንዳደረገ ባይነግረንም፣ ምናልባት የያዕቆብን የመጨረሻ ልጅ መወለድ በሆነ መንገድ ለማርከስና የራሔልን ትውስታ ለማዋረድ ፈልጎ ሊሆን ይችላል። ብቻ አናውቅም። የያዕቆብ የመጨረሻ ልጅ መወለድ የተስፋይቱ ምድር አካል ከሆነችው ቤተልሔም (ዘፍ. 35፡19) ጋር ተያያዥነት አለው። የህጻኑ መወለድ እግዚአብሔር ለወደፊቷ እስራኤል የሰጠው የተስፋ ቃል የመጀመሪያ ፍጻሜ ነው። አዋላጇ “ ‘አትፍሪ’ ” ስትል ራሔልን ለማበረታታት የተጠቀመችው ቃል፣ እግዚአብሔር ለአብርሃም ከተናገረው ትንቢታዊ ቃል ጋር ተመሳሳይነት አለው (ዘፍ. 35፡17 ያስተያዩ፡ ዘፍ. 15፡1)። በሞት አፋፍ የነበረችው ራሔል ህመሟን ለማመልከት፣ ወንድ ልጇን፣ ቤንኦኒ “የመከራዬ ልጅ” ስትል ያወጣችለትን ስም ያዕቆብ ግን ቀይሮ ብንያም “የቀኜ ልጅ” ብሎ ጠራው። ለዚህ መንስኤው ምናልባት ስለ ተስፋይቱ ምድር ያለውን ተስፋና ሕዝቡ በዚያ ከሰፈረ በኋላ እግዚአብሔር እንደሚያደርግ የተናገረውን የሚፈጽምበትን የደቡብ አቅጣጫ ለማመልከት ሊሆን ይችላል። ሆኖም በዚህ ጊዜ ሮቤል ከአባቱ ቁባትና የራሔል አገልጋይ ከሆነችው ባላ ጋር ተኛ (ዘፍ. 35፡25፣ ዘፍ. 30፡3)። ይህ ድርጊት ለሰው ልጅ ወራዳነት ሌላ ምሳሌ ከመሆን ባለፈ፣ ልጁ ለምን ይህን ዘግናኝ ድርጊት እንደፈጸመ አናውቅም። የሚገርመው፣ ምንም እንኳ ያዕቆብ ስለዚህ አሰቃቂ ድርጊት ቢነገረውም ምንም ምላሽ አልሰጠም (ዘፍ. 35፡22)። ምናልባት በዚህ በነበረበት ሁኔታ፣ በዙሪያው አልፎ አልፎ ኃጢአትና ክፋት ቢፈጸምም፣ ነገር ግን እግዚአብሔር ቃሉን ይፈጽም ዘንድ በእርሱ ላይ እምነት ጥሎ ነበር። የእስራኤል ዘር ግንድ በሆኑት በያዕቆብ ዐሥራ ሁለት ልጆች ዝርዝር ውስጥ የተመለከተው ይህ ትክክለኛ የእምነት ትምህርት ነው (ዘፍ. 35፡22–26)። እንደምንመለከተው እነዚህ ሰዎች ቅመሞች ወይም እጅግ ደግ ሰዎች አልነበሩም። ሆኖም እነዚህ ሁሉ ችግሮች፣ ክሽፈቶች፣ አልፎ ተርፎም ሮቤል ከባላ ጋር የፈጸመው ዓይነት ፍጹም እርኩሰት በመሃላቸው ቢስተዋልም፣ አምላካዊው ፈቃድ በዚህ ቤተሰብ አማካይነት ይፈጸም ነበር። ምንም እንኳ የሰዎች ስህተት ቢኖርም፣ የእግዚአብሔር የመጨረሻ ዓላማዎች ግን ፍጻሜ ያገኛሉ። ሰዎች በአንድ ልብ ለአምላካዊው ፈቃድ ቢገዙ ምን ሊከሰት እንደሚችል አሰብ ያድርጉ። በአነስኛ ሰብዓዊ ሥቃይ፣ ጭንቀትና መዘግየት የእግዚአብሔር ፈቃድ ፍጻሜ ማግኘት ይችል ይሆን?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
አርብ
ግንቦት 26
Jun 3
ተጨማሪ ሀሳብ
የሚከተለውን የኤለን ጂ. ኋይት መልእክት ያንብቡ፡ “የትግል ምሽት” ገጽ፡ 217-235--የኃይማኖት አባቶችና ነቢያት። “ያዕቆብ በዚያ የትንቅንቅ እና የጭንቀት ምሽት ወቅት ያሳለፈው ሁኔታ የእግዚአብሔር ሰዎች ከክርስቶስ ዳግም ምጽአት በፊት ሊያልፉበት የሚገባውን ፈተና የሚያሳይ ነው።... የእግዚአብሔር ህዝቦች ከክፉ ኃይላት ጋር በመጨረሻ በሚያደርጉት ትግል የሚያጋጥማቸው ተሞክሮ ይኸው ነው። እግዚአብሔር እነርሱን ለማዳን ባለው ኃይል ላይ የያዙትን እምነት፣ ጥንካሬ እና መንፈስ ይፈትናል። ሰይጣን ደግሞ የእነርሱ ጉዳይ ያለቀለት፣ ተስፋ ቢስ እና የፈጸሙት ኃጢአት ከይቅርታም እጅግ ያለፈ እንደሆነ በመግለጽ ሽብር ሊነዛባቸው ይሞክራል። ስለ ድክመቶቻቸው ጥልቅ የሆነ ሀሳብ ይገባቸዋል። እንዲሁም ሕይወታቸውን መለስ ብለው ሲቃኙ ተስፋቸው ይሟጠጣል። ነገር ግን የእግዚአብሔርን ምኅረት ታላቅነት እና የራሳቸውን ልባዊ ንስሐ በማስታወስ ለረዳት የለሾች እና ንስሐ ለገቡ ኃጢአተኞች በክርስቶስ የተገባው ቃል እንዲፈጸምላቸው ይለምናሉ። ፀሎታቸው ወዲያውኑ ምላሽ ስላላገኘ ብቻ እምነታቸው አይወድቅም። ልክ ያዕቆብ መልአኩን አጥብቆ እንደያዘ ሁሉ እነርሱም የእግዚአብሔርን ጥንካሬ አጥብቀው ይይዛሉ። ነፍሳቸው የምትናገረው ቋንቋም “ካልባረክኸኝ አልለቅህም” የሚል ይሆናል… “የያዕቆብ ታሪክ በኃጢአት ውስጥ ተዘፍቀው በእውነተኛ ንስሐ ወደ እርሱ የሚመለሱትን እግዚአብሔር እንደማይተዋቸው ማረጋገጫ ይሰጠናል። ያዕቆብ በራሱ ጥንካሬ ታግሎ ሊያገኝ ያልቻለውን ነገር ያገኘው እራሱን በመስጠትና ጥፋቱን በመናዘዝ ነው። ስለዚህም መለኮታዊ ኃይል እና ፀጋ ብቻውን እርሱ የፈለገውን በረከት እንደሚሰጠው እግዚአብሔር ለአገልጋዩ ትምህርት ሰጥቶአል። ይህ ደግሞ በመጨረሻው ዘመን በሚኖሩ ሰዎች ላይ እውን ይሆናል። እነዚህ ወገኖች በአደጋ ሲከበቡና ተስፋ መቁረጥ በነፍሳቸው ላይ ሲያንዣብብ በአዳኙ የሥርየት ሥራ ላይ ብቻ መተማመን አለባቸው። ስለራሳችን ምንም ልናደርግ አንችልም።” ኤለን ጂ. ኋይት፡ የኃይማኖት አባቶችና ነቢያት፡ ገጽ፡ 222-225።
የመወያያ ጥያቄዎች
1.የያዕቆብ ድካም የአምላካዊው ጸጋ መገለጥ ምክንያት የሆነው ለምንድን ነው? የያዕቆብ ተሞክሮ ጳውሎስ “ስደክም ያን ጊዜ ብርቱ ነኝና” (2ቆሮ. 12፡10) ብሎ ከተናገረው ጋር እንዴት ይዛመዳል? 2.መጽሐፍ ቅዱስ የብዙዎቹ የቅዱሳት መጻሕፍት ተዋናዮችን ወራዳ የህይወት ዝርዝሮች የገለጠው ለምን ይመስሎታል? ማሳየት የተፈለገው ነጥብ ምንድን ነው? ከዚህ ምን ዓይነት መልእክት ማግኘት እንችላለን? 3.በጣዖት አምልኮ ጥያቄዎች ዙሪያ በቂ ትኩረት ያድርጉ። የባህላችን፣ የሥልጣኔአችን ጣዖታት ምንድን ናቸው? ከጌታ በቀር ለማንም ሆነ ለምንም ላለመስገዳችን እንዴት እርግጠኞች መሆን እንችላለን?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺HAPPY SABBATH PREPARATION DAY FOR ALL SDA FAMILY🎧🌼🫑🥝🍅🍆🥑🥦🥬🌽🥕🫒🧄🧅🥔🍠🥐🥯🍞🥖🥨🧀🥚
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
አርብ
ግንቦት 26
Jun 3
ተጨማሪ ሀሳብ
የሚከተለውን የኤለን ጂ. ኋይት መልእክት ያንብቡ፡ “የትግል ምሽት” ገጽ፡ 217-235--የኃይማኖት አባቶችና ነቢያት። “ያዕቆብ በዚያ የትንቅንቅ እና የጭንቀት ምሽት ወቅት ያሳለፈው ሁኔታ የእግዚአብሔር ሰዎች ከክርስቶስ ዳግም ምጽአት በፊት ሊያልፉበት የሚገባውን ፈተና የሚያሳይ ነው።... የእግዚአብሔር ህዝቦች ከክፉ ኃይላት ጋር በመጨረሻ በሚያደርጉት ትግል የሚያጋጥማቸው ተሞክሮ ይኸው ነው። እግዚአብሔር እነርሱን ለማዳን ባለው ኃይል ላይ የያዙትን እምነት፣ ጥንካሬ እና መንፈስ ይፈትናል። ሰይጣን ደግሞ የእነርሱ ጉዳይ ያለቀለት፣ ተስፋ ቢስ እና የፈጸሙት ኃጢአት ከይቅርታም እጅግ ያለፈ እንደሆነ በመግለጽ ሽብር ሊነዛባቸው ይሞክራል። ስለ ድክመቶቻቸው ጥልቅ የሆነ ሀሳብ ይገባቸዋል። እንዲሁም ሕይወታቸውን መለስ ብለው ሲቃኙ ተስፋቸው ይሟጠጣል። ነገር ግን የእግዚአብሔርን ምኅረት ታላቅነት እና የራሳቸውን ልባዊ ንስሐ በማስታወስ ለረዳት የለሾች እና ንስሐ ለገቡ ኃጢአተኞች በክርስቶስ የተገባው ቃል እንዲፈጸምላቸው ይለምናሉ። ፀሎታቸው ወዲያውኑ ምላሽ ስላላገኘ ብቻ እምነታቸው አይወድቅም። ልክ ያዕቆብ መልአኩን አጥብቆ እንደያዘ ሁሉ እነርሱም የእግዚአብሔርን ጥንካሬ አጥብቀው ይይዛሉ። ነፍሳቸው የምትናገረው ቋንቋም “ካልባረክኸኝ አልለቅህም” የሚል ይሆናል… “የያዕቆብ ታሪክ በኃጢአት ውስጥ ተዘፍቀው በእውነተኛ ንስሐ ወደ እርሱ የሚመለሱትን እግዚአብሔር እንደማይተዋቸው ማረጋገጫ ይሰጠናል። ያዕቆብ በራሱ ጥንካሬ ታግሎ ሊያገኝ ያልቻለውን ነገር ያገኘው እራሱን በመስጠትና ጥፋቱን በመናዘዝ ነው። ስለዚህም መለኮታዊ ኃይል እና ፀጋ ብቻውን እርሱ የፈለገውን በረከት እንደሚሰጠው እግዚአብሔር ለአገልጋዩ ትምህርት ሰጥቶአል። ይህ ደግሞ በመጨረሻው ዘመን በሚኖሩ ሰዎች ላይ እውን ይሆናል። እነዚህ ወገኖች በአደጋ ሲከበቡና ተስፋ መቁረጥ በነፍሳቸው ላይ ሲያንዣብብ በአዳኙ የሥርየት ሥራ ላይ ብቻ መተማመን አለባቸው። ስለራሳችን ምንም ልናደርግ አንችልም።” ኤለን ጂ. ኋይት፡ የኃይማኖት አባቶችና ነቢያት፡ ገጽ፡ 222-225።
የመወያያ ጥያቄዎች
1.የያዕቆብ ድካም የአምላካዊው ጸጋ መገለጥ ምክንያት የሆነው ለምንድን ነው? የያዕቆብ ተሞክሮ ጳውሎስ “ስደክም ያን ጊዜ ብርቱ ነኝና” (2ቆሮ. 12፡10) ብሎ ከተናገረው ጋር እንዴት ይዛመዳል? 2.መጽሐፍ ቅዱስ የብዙዎቹ የቅዱሳት መጻሕፍት ተዋናዮችን ወራዳ የህይወት ዝርዝሮች የገለጠው ለምን ይመስሎታል? ማሳየት የተፈለገው ነጥብ ምንድን ነው? ከዚህ ምን ዓይነት መልእክት ማግኘት እንችላለን? 3.በጣዖት አምልኮ ጥያቄዎች ዙሪያ በቂ ትኩረት ያድርጉ። የባህላችን፣ የሥልጣኔአችን ጣዖታት ምንድን ናቸው? ከጌታ በቀር ለማንም ሆነ ለምንም ላለመስገዳችን እንዴት እርግጠኞች መሆን እንችላለን?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺HAPPY SABBATH PREPARATION DAY FOR ALL SDA FAMILY🎧🌼🫑🥝🍅🍆🥑🥦🥬🌽🥕🫒🧄🧅🥔🍠🥐🥯🍞🥖🥨🧀🥚
Addise Feiso:
SABBATH SCHOOL(ሰንበት ትምህርት ):
ከግንቦት 27 - ሰኔ 3
11ኛ ትምህርት
የውይይት መምሪያ
Jun 4 - Jun 10
የሕልሞች ፈቺና ዐዋቂ፡ ዮሴፍ
ሰንበት ከሰዓት
ለዚህ ሣምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የሚከተሉትን ጥቅሶች ያንብቡ፡ ዘፍ. 37፣ ማቴ. 20:26-27፣ ሐዋ. 7:9፣ ዘፍ. 38፣ ዘፍ. 39፣ ዘፍ. 40:1–41:36።
የሣምንቱ ጥናት መሪ ጥቅስ “እነርሱም እንዲህ ተበባሉ ‘ያ ሕልም ዐላሚ መጣ’ ” (ዘፍ. 37፡19)።
ዮ ሴፍ በከነዓን ካየው የመጀመሪያው ሕልም (ዘፍ. 37፡1-11) አንስቶ በግብፅ እስኪሞት (ዘፍ. 50፡26) ያለውን ታሪክ የሚሸፍነው የዩሴፍ ታሪክ (ዘፍጥረት 37-50) የዘፍጥረት መጽሐፍን መጨረሻ ክፍል ይሸፍናል። እንደ እውነቱ ከሆነ፣ በዘፍጥረት መጽሐፍ ከተጠቀሰው ማንኛውም የኃይማኖት አባት ታሪክ ይልቅ የዮሴፍ ታሪክ ሰፋ ያለ ቦታ ይዟል። ምንም እንኳ ዮሴፍ ከያዕቆብ ልጆች አንዱ ቢሆንም፣ በዘፍጥረት መጽሐፍ ከቀረቡ እንደ አብርሃም፣ ይስሐቅ እና ያዕቆብ ካሉ ታላላቅ የእምነት አባቶች አኳያ ቀርቧል። ወደፊት እንደምንመለከተው፣ የዮሴፍ ሕይወት ለሁለት ጠቃሚ ሥነ መለኮታዊ እውነቶችን አጽንኦት ይሰጣል፡ በመጀመሪያ እግዚአብሔር የገባውን ቃል ይፈጽማል። ሁለተኛ፡ እግዚአብሔር ክፉን ወደ መልካም መለወጥ ይችላል። በዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናታችን በዮሴፍ የልጅነት ህይወት ዙሪያ ትኩረት እናደርጋለን። ዮሴፍ የያዕቆብ ተወዳጅ ልጅ ሲሆን በሚገርም ሁኔታ ባኣል ሃካሎሞት “ሕልም ዐላሚው” (ዘፍ. 37፡19) ወይም ቃል በቃል-የሕልሙ ጌታ የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቶታል። ይህ ደግሞ ሕልምን አስመልክቶ የተሰጠውን ጸጋ ያሳያል። ይህ ቅጽል ስም በእጅጉ ይስማማዋል፤ ምክንያቱም ትንቢታዊ ሕልሞችን መቀበል፣ መረዳትና መተርጎም ብቻ ሳይሆን በሕይወቱ ፍጻሜም ያገኛሉ። የሰው ልብ በክፋትና እርክስና የተሞላ ቢሆንም እንኳ፣ አምላካዊው በቸርነት የተሞላ መግቦት የተረጋገጠና የጸና መሆኑን በእነዚህ ምዕራፎች እንደ ገና እንመለከታለን።
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
👉@SabbathSchool
እሁድ
ግንቦት 28
Jun 5
ከቤተሰብ ጋር የተያያዙ ችግሮች
በመጨረሻም ያዕቆብ በምድሪቱ ላይ መኖር ጀመረ። ይስሐቅ “በስደት” ብቻ የኖረ ሲሆን፣ ያዕቆብ ግን “በከነዓን ምድር ተቀመጠ” (ዘፍ. 37፡1 [1962 ትርጉም])። አዎ፣ በምድሪቱ ላይ መኖር ሲጀምር ችግሮች መከሰት የጀመሩ ሲሆን፣ ችግሮቹ በቤተሰቡ ውስጥ የተከሰቱ ነበሩ። ይህ ውዝግብ ከመሬት ወይም ከውኃ ጉድጓድ አጠቃቀም ጋር የተያያዘ አልነበረም፤ ይልቁንም በዋነኛነት መንፈሳዊ ችግር ነበር። ጥቅሱቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 37፡1-11። ዮሴፍ ወንድሞቹ ያን ያህል እንዲጠሉት ያደረጋቸው ምን ዓይነት ቤተሰባዊ ግንኙነት ነው?
ገና ከመጀመሪያው፣ ያዕቆብ በስተ እርጅናው የወለደው ልጁ ዮሴፍ (ዘፍ. 37፡ 3) ከአባቱ ጋር የተለየ ግንኙነት እንደነበረው እንመለከታለን። ከሌሎቹ ልጆቹ ይልቅ “አብልጦ የሚወደው” (ዘፍ. 37፡4) እርሱን ነበር። እንዲያውም አልፎ ተርፎ የልዑል ልብስ የሆነውን (2ሳሙ. 13፡18) “በኅብረ ቀለማት ያጌጠ እጀ ጠባብ” (ዘፍ. 37፡3) አለበሰው። ይህ ደግሞ አባት፣ የራሔል የመጀመሪያ ወንድ ልጅ የሆነውን ዮሴፍ፣ ልክ እንደ በኩር ልጅ ከፍ ከፍ የማድረግ ምስጢራዊ ዕቅድ እንደነበረው ያሳያል። መጪው ጊዜ የያዕቆብን ምኞት ያረጋግጣል ምክንያቱም ዮሴፍ በመጨረሻ የበኩር ልጅ መብቶችን ይቀበላል (1ዜና፡ 5፡2)። ከዚህ አኳያ የዮሴፍ ወንድሞች አብልጠው ቢጠሉትና በቅን አንደበት ሊያናግሩት ባይሹ፣ ብዙም የሚገርም አይሆንም (ዘፍ. 37፡4)። ከዚህ በተጨማሪ ዮሴፍ ወንድሞቹ የሚፈጽሙትን ማንኛውንም መጥፎ ድርጊት ለአባቱ ይነግር ነበር (ዘፍ. 37፡2) (ዘፍ. 37፡2)። መቼም ሰብቀኛን ማንም አይወደውም። ስለዚህ እግዚአብሔር ከፍ ባለ ቦታ እንደሚያስቀምጠውና ወንድሞቹም በፊቱ እንደሚሰግዱለት የሚጠቁመውን ሕልሙን ሲነግራቸው ወንድሞቹ ይበልጥ ጠሉት። ሕልሞቹ ከአንዴም ሁለቴ በማያወላዳ ሁናቴ መቅረባቸው፣ እውነተኛ ትንቢታዊ ባህሪ መላበሳቸውን ያሳያል (ዘፍ. 41፡32)። ምንም እንኳ ያዕቆብ ልጁን በግልጽ ቢገስጸውም (ዘፍ. 37፡10)፣ ክስተቱን በልቡናው ይዞ ትርጉሙን እያሰላሰለ ፍጻሜውን ይጠብቅ ነበር (ዘፍ. 37፡11)። ምናልባት እነዚህ ሕልሞች አንድ የሆነ ነገር ሊኖራቸው ይችላል ብሎ በልቡ ሳያስብ አልቀረም። ምንም እንኳ በወቅቱ ትርጓሜውን ባይረዳም--ነገር ግን ትክክል ነበር። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ማቴ. 20፡26-27። በዚህ ስፍራ የተገለጠው ወሳኝ መርኅ ምንድን ነው? መርኁ የሚያስተምረንን ነገር በሕይወታችን ማሳየት የምንችለው እንዴት ነው?
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
👉@SabbathSchool
ሰኞ
ግንቦት 29
Jun 6
በዮሴፍ ላይ የተሰነዘረ ጥቃት
ይህን ተከትሎ ሊመጡ የሚችሉ ክስተቶች እጅግ ዘግናኝ ቢሆኑም፣ ለመረዳት አስቸጋሪ አይደሉም። ከሚጠሉት ጋር ቀረቤታ ወይም ዝምድና ያሎት ከሆነ፣ ጥላቻው ብዙም ሳይቆይ ወይም ዘግየት ብሎ፣ ወደ ችግር ብቻ ማምራቱ አይቀሬ ነው። በዚህ ቤተሰብ መሃል የሆነውም ይኸው ነበር። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 37፡12-36። አደገኛ፣ ክፉ እና ዕቡይ ልቦች ምን ሊመስሉ እንደሚችሉ እና ማናችንንም ቢሆን ወዴት ሊመሩን እንደሚችሉ አስመልክቶ ከዚህ ምን እንማራለን?
ዮሴፍን ወንድሞቹ የጠሉት እግዚአብሔር በሰጠው ሞገስ ቀንተው ስለነበር ሲሆን (ሐዋ. 7፡9)፣ ይህ አምላካዊ ሞገስ በቀጣዩ ሂደት እያንዳንዱ እርምጃ የሚረጋገጥ ይሆናል። ዮሴፍ በምድረ በዳ ሲባዝን አንድ ሰው ያገኘውና ይመራዋል (ዘፍ. 37፡15)። የዮሴፍ ወንድሞች ሊገድሉት ሲያሴሩ ሮቤል ጣልቃ ገብቶ በምትኩ ጉድጓድ ውስጥ እንዲጣል ሐሳብ አቀረበ (ዘፍ. 37፡ 20–22)። በዚህ ስፍራ የተገለጠውን የጥላቻ ዓይነት--በተለይ ደግሞ በገዛ የቤተሰብ አባል ላይ፣ ለመገመት ይከብዳል። እነዚህ ወጣቶች ይህን ያህል ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት እንዴት ሊፈጽሙ ቻሉ? ውሳኔአቸው የገዛ አባታቸው ላይ ሊያሳድር የሚችለውን ተጽእኖ ለአፍታ እንኳ ማሰብ አይችሉም? አባታቸው ለዮሴፍ ማድላቱን ተከትሎ በእርሱ ላይ የቱንም ዓይነት ቅሬታ ሊኖራቸው ቢችል እንኳ--ከልጆቹ በአንደኛው ላይ ይህን ማድረግ የለየለት ወራዳ ተግባር ነው። ይህ፣ የሰው ልጆች ምን ያህል ክፉ ሊሆኑ እንደሚችሉ የሚያሳይ ብርቱ መግለጫ ነው። “አንዳንዶቹ ግን በፈጸሙት ተግባር ምቾት አልተሰማቸውም። ከበቀል ተግባራቸው እናገኘዋለን ብለው የጠበቁትን እርካታ አላገኙትም። ከጥቂት ጊዜ በኋላ የተወሰኑ ነጋዴዎች ወደ እነርሱ ሲቃረቡ አዩ። እነርሱም የእስማኤላውያን ነጋዴዎች ሲሆኑ ከዮርዳኖስ ባሻገር ወደ ግብፅ ለመውረድ ቅመማ ቅመም እና ሌሎች ሸቀጦችን በግመል ጭነው ይዘው ይመጡ ነበር። ይሁዳ ወንድማቸውን በዚያ እንዲሞት ከመተው ይልቅ ለእነዚህ ነጋዴዎች እንሽጥላቸው የሚል ሀሳብ አቀረበ። ከሸጡት ከአጠገባቸው ሙሉ በሙሉ የሚገለል ሲሆን እነርሱም ከደሙ ንጹህ ይሆናሉ።”--ኤለን ጂ. ኋይት፡ የኃይማኖ አባቶችና ነቢያት፤ ገጽ፡ 235። የግድያውን ዕቅድ አዘግይተው ወደ ጉድጓድ ከጣሉት በኋለ በንግድ ጉዞ ላይ የነበሩ ነጋዴዎችን አዩ። በዚህ ጊዜ ይሁዳ ወንድማቸውን ለነጋዴዎቹ የመሸጥ ዕቅድ አቀረበ (ዘፍ.
SABBATH SCHOOL(ሰንበት ትምህርት ):
ከግንቦት 27 - ሰኔ 3
11ኛ ትምህርት
የውይይት መምሪያ
Jun 4 - Jun 10
የሕልሞች ፈቺና ዐዋቂ፡ ዮሴፍ
ሰንበት ከሰዓት
ለዚህ ሣምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የሚከተሉትን ጥቅሶች ያንብቡ፡ ዘፍ. 37፣ ማቴ. 20:26-27፣ ሐዋ. 7:9፣ ዘፍ. 38፣ ዘፍ. 39፣ ዘፍ. 40:1–41:36።
የሣምንቱ ጥናት መሪ ጥቅስ “እነርሱም እንዲህ ተበባሉ ‘ያ ሕልም ዐላሚ መጣ’ ” (ዘፍ. 37፡19)።
ዮ ሴፍ በከነዓን ካየው የመጀመሪያው ሕልም (ዘፍ. 37፡1-11) አንስቶ በግብፅ እስኪሞት (ዘፍ. 50፡26) ያለውን ታሪክ የሚሸፍነው የዩሴፍ ታሪክ (ዘፍጥረት 37-50) የዘፍጥረት መጽሐፍን መጨረሻ ክፍል ይሸፍናል። እንደ እውነቱ ከሆነ፣ በዘፍጥረት መጽሐፍ ከተጠቀሰው ማንኛውም የኃይማኖት አባት ታሪክ ይልቅ የዮሴፍ ታሪክ ሰፋ ያለ ቦታ ይዟል። ምንም እንኳ ዮሴፍ ከያዕቆብ ልጆች አንዱ ቢሆንም፣ በዘፍጥረት መጽሐፍ ከቀረቡ እንደ አብርሃም፣ ይስሐቅ እና ያዕቆብ ካሉ ታላላቅ የእምነት አባቶች አኳያ ቀርቧል። ወደፊት እንደምንመለከተው፣ የዮሴፍ ሕይወት ለሁለት ጠቃሚ ሥነ መለኮታዊ እውነቶችን አጽንኦት ይሰጣል፡ በመጀመሪያ እግዚአብሔር የገባውን ቃል ይፈጽማል። ሁለተኛ፡ እግዚአብሔር ክፉን ወደ መልካም መለወጥ ይችላል። በዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናታችን በዮሴፍ የልጅነት ህይወት ዙሪያ ትኩረት እናደርጋለን። ዮሴፍ የያዕቆብ ተወዳጅ ልጅ ሲሆን በሚገርም ሁኔታ ባኣል ሃካሎሞት “ሕልም ዐላሚው” (ዘፍ. 37፡19) ወይም ቃል በቃል-የሕልሙ ጌታ የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቶታል። ይህ ደግሞ ሕልምን አስመልክቶ የተሰጠውን ጸጋ ያሳያል። ይህ ቅጽል ስም በእጅጉ ይስማማዋል፤ ምክንያቱም ትንቢታዊ ሕልሞችን መቀበል፣ መረዳትና መተርጎም ብቻ ሳይሆን በሕይወቱ ፍጻሜም ያገኛሉ። የሰው ልብ በክፋትና እርክስና የተሞላ ቢሆንም እንኳ፣ አምላካዊው በቸርነት የተሞላ መግቦት የተረጋገጠና የጸና መሆኑን በእነዚህ ምዕራፎች እንደ ገና እንመለከታለን።
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
👉@SabbathSchool
እሁድ
ግንቦት 28
Jun 5
ከቤተሰብ ጋር የተያያዙ ችግሮች
በመጨረሻም ያዕቆብ በምድሪቱ ላይ መኖር ጀመረ። ይስሐቅ “በስደት” ብቻ የኖረ ሲሆን፣ ያዕቆብ ግን “በከነዓን ምድር ተቀመጠ” (ዘፍ. 37፡1 [1962 ትርጉም])። አዎ፣ በምድሪቱ ላይ መኖር ሲጀምር ችግሮች መከሰት የጀመሩ ሲሆን፣ ችግሮቹ በቤተሰቡ ውስጥ የተከሰቱ ነበሩ። ይህ ውዝግብ ከመሬት ወይም ከውኃ ጉድጓድ አጠቃቀም ጋር የተያያዘ አልነበረም፤ ይልቁንም በዋነኛነት መንፈሳዊ ችግር ነበር። ጥቅሱቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 37፡1-11። ዮሴፍ ወንድሞቹ ያን ያህል እንዲጠሉት ያደረጋቸው ምን ዓይነት ቤተሰባዊ ግንኙነት ነው?
ገና ከመጀመሪያው፣ ያዕቆብ በስተ እርጅናው የወለደው ልጁ ዮሴፍ (ዘፍ. 37፡ 3) ከአባቱ ጋር የተለየ ግንኙነት እንደነበረው እንመለከታለን። ከሌሎቹ ልጆቹ ይልቅ “አብልጦ የሚወደው” (ዘፍ. 37፡4) እርሱን ነበር። እንዲያውም አልፎ ተርፎ የልዑል ልብስ የሆነውን (2ሳሙ. 13፡18) “በኅብረ ቀለማት ያጌጠ እጀ ጠባብ” (ዘፍ. 37፡3) አለበሰው። ይህ ደግሞ አባት፣ የራሔል የመጀመሪያ ወንድ ልጅ የሆነውን ዮሴፍ፣ ልክ እንደ በኩር ልጅ ከፍ ከፍ የማድረግ ምስጢራዊ ዕቅድ እንደነበረው ያሳያል። መጪው ጊዜ የያዕቆብን ምኞት ያረጋግጣል ምክንያቱም ዮሴፍ በመጨረሻ የበኩር ልጅ መብቶችን ይቀበላል (1ዜና፡ 5፡2)። ከዚህ አኳያ የዮሴፍ ወንድሞች አብልጠው ቢጠሉትና በቅን አንደበት ሊያናግሩት ባይሹ፣ ብዙም የሚገርም አይሆንም (ዘፍ. 37፡4)። ከዚህ በተጨማሪ ዮሴፍ ወንድሞቹ የሚፈጽሙትን ማንኛውንም መጥፎ ድርጊት ለአባቱ ይነግር ነበር (ዘፍ. 37፡2) (ዘፍ. 37፡2)። መቼም ሰብቀኛን ማንም አይወደውም። ስለዚህ እግዚአብሔር ከፍ ባለ ቦታ እንደሚያስቀምጠውና ወንድሞቹም በፊቱ እንደሚሰግዱለት የሚጠቁመውን ሕልሙን ሲነግራቸው ወንድሞቹ ይበልጥ ጠሉት። ሕልሞቹ ከአንዴም ሁለቴ በማያወላዳ ሁናቴ መቅረባቸው፣ እውነተኛ ትንቢታዊ ባህሪ መላበሳቸውን ያሳያል (ዘፍ. 41፡32)። ምንም እንኳ ያዕቆብ ልጁን በግልጽ ቢገስጸውም (ዘፍ. 37፡10)፣ ክስተቱን በልቡናው ይዞ ትርጉሙን እያሰላሰለ ፍጻሜውን ይጠብቅ ነበር (ዘፍ. 37፡11)። ምናልባት እነዚህ ሕልሞች አንድ የሆነ ነገር ሊኖራቸው ይችላል ብሎ በልቡ ሳያስብ አልቀረም። ምንም እንኳ በወቅቱ ትርጓሜውን ባይረዳም--ነገር ግን ትክክል ነበር። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ማቴ. 20፡26-27። በዚህ ስፍራ የተገለጠው ወሳኝ መርኅ ምንድን ነው? መርኁ የሚያስተምረንን ነገር በሕይወታችን ማሳየት የምንችለው እንዴት ነው?
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
👉@SabbathSchool
ሰኞ
ግንቦት 29
Jun 6
በዮሴፍ ላይ የተሰነዘረ ጥቃት
ይህን ተከትሎ ሊመጡ የሚችሉ ክስተቶች እጅግ ዘግናኝ ቢሆኑም፣ ለመረዳት አስቸጋሪ አይደሉም። ከሚጠሉት ጋር ቀረቤታ ወይም ዝምድና ያሎት ከሆነ፣ ጥላቻው ብዙም ሳይቆይ ወይም ዘግየት ብሎ፣ ወደ ችግር ብቻ ማምራቱ አይቀሬ ነው። በዚህ ቤተሰብ መሃል የሆነውም ይኸው ነበር። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 37፡12-36። አደገኛ፣ ክፉ እና ዕቡይ ልቦች ምን ሊመስሉ እንደሚችሉ እና ማናችንንም ቢሆን ወዴት ሊመሩን እንደሚችሉ አስመልክቶ ከዚህ ምን እንማራለን?
ዮሴፍን ወንድሞቹ የጠሉት እግዚአብሔር በሰጠው ሞገስ ቀንተው ስለነበር ሲሆን (ሐዋ. 7፡9)፣ ይህ አምላካዊ ሞገስ በቀጣዩ ሂደት እያንዳንዱ እርምጃ የሚረጋገጥ ይሆናል። ዮሴፍ በምድረ በዳ ሲባዝን አንድ ሰው ያገኘውና ይመራዋል (ዘፍ. 37፡15)። የዮሴፍ ወንድሞች ሊገድሉት ሲያሴሩ ሮቤል ጣልቃ ገብቶ በምትኩ ጉድጓድ ውስጥ እንዲጣል ሐሳብ አቀረበ (ዘፍ. 37፡ 20–22)። በዚህ ስፍራ የተገለጠውን የጥላቻ ዓይነት--በተለይ ደግሞ በገዛ የቤተሰብ አባል ላይ፣ ለመገመት ይከብዳል። እነዚህ ወጣቶች ይህን ያህል ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት እንዴት ሊፈጽሙ ቻሉ? ውሳኔአቸው የገዛ አባታቸው ላይ ሊያሳድር የሚችለውን ተጽእኖ ለአፍታ እንኳ ማሰብ አይችሉም? አባታቸው ለዮሴፍ ማድላቱን ተከትሎ በእርሱ ላይ የቱንም ዓይነት ቅሬታ ሊኖራቸው ቢችል እንኳ--ከልጆቹ በአንደኛው ላይ ይህን ማድረግ የለየለት ወራዳ ተግባር ነው። ይህ፣ የሰው ልጆች ምን ያህል ክፉ ሊሆኑ እንደሚችሉ የሚያሳይ ብርቱ መግለጫ ነው። “አንዳንዶቹ ግን በፈጸሙት ተግባር ምቾት አልተሰማቸውም። ከበቀል ተግባራቸው እናገኘዋለን ብለው የጠበቁትን እርካታ አላገኙትም። ከጥቂት ጊዜ በኋላ የተወሰኑ ነጋዴዎች ወደ እነርሱ ሲቃረቡ አዩ። እነርሱም የእስማኤላውያን ነጋዴዎች ሲሆኑ ከዮርዳኖስ ባሻገር ወደ ግብፅ ለመውረድ ቅመማ ቅመም እና ሌሎች ሸቀጦችን በግመል ጭነው ይዘው ይመጡ ነበር። ይሁዳ ወንድማቸውን በዚያ እንዲሞት ከመተው ይልቅ ለእነዚህ ነጋዴዎች እንሽጥላቸው የሚል ሀሳብ አቀረበ። ከሸጡት ከአጠገባቸው ሙሉ በሙሉ የሚገለል ሲሆን እነርሱም ከደሙ ንጹህ ይሆናሉ።”--ኤለን ጂ. ኋይት፡ የኃይማኖ አባቶችና ነቢያት፤ ገጽ፡ 235። የግድያውን ዕቅድ አዘግይተው ወደ ጉድጓድ ከጣሉት በኋለ በንግድ ጉዞ ላይ የነበሩ ነጋዴዎችን አዩ። በዚህ ጊዜ ይሁዳ ወንድማቸውን ለነጋዴዎቹ የመሸጥ ዕቅድ አቀረበ (ዘፍ.
37፡26-27)። ዮሴፍ ለምድያማውያን ከተሸጠ በኋላ (ዘፍ. 37፡28)፣ እነርሱ ደግሞ በግብፅ ለሚገኝ ሰው የሸጡለት ሲሆን (ዘፍ. 37፡2627)፣ ይህም በክብር ለተሞላው የወደፊት ማንነቱ ላይ የተስፋ ጭላንጭል የፈነጠቀ ነበር። አጉል የሆነው ባህሪ አንድ ሰው አደርገዋለሁ ብሎ ፈጽሞ አስቦ በማያውቀው ድርጊት የሆነ ጊዜ ከመገለጡ አስቀድሞ መጥፎ ባሕርያትን ለመለወጥ አምላካዊውን ኃይል መሻት በጣም አስፈላጊ የሆነው ለምንድን ነው?
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
👉@SabbathSchool
ማክሰኞ
ግንቦት 30
Jun 7
ይሁዳ እና ትዕማር
በዚህ መሃል የምናገኘው የትዕማር ታሪክ ያለ ቦታው የተሰነቀረ አይደለም። የዮሴፍን በግብፅ መሸጥ (ዘፍ. 38፡1) የሚዘክረውን የታሪክ ፍሰት ተከትሎ የሚመጣው ይህ ክስተት፣ ይሁዳ ወንድሞቹን ተለይቶ ከመሄዱ ሐቅ ጋር ስምሙ ሲሆን፤ ይህም ከእነርሱ ጋር አለመስማማት እንደነበረው ይጠቁማል። ከዚህ በተጨማሪ ጥቅሱ በርካታ ቃላትና መርኅዎችን ከቀደመው ምዕራፍ ጋር የሚጋራ ሲሆን፣ ክፉው ድርጊት ከደኅንነት ጋር ትስስር ወደሚኖረው መልካምና አዎንታዊ ክስተት መለወጡ፣ ተመሳሳይ ሥነ መለኮታዊ አስተምህሮዎችን እንደያዘ ያሳያል። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. ምዕ. 38። የይሁዳን ባህሪ ከከነዓናዊቷ ትዕማር ጋር ያወዳድሩ። ከሁለቱ ይበልጥ ጻድቅ የሆነው ማን ነው? ለምን?
ይሁዳ ከነዓናዊት ሚስት ያገኘ ሲሆን (ዘፍ. 38፡2) ከእርሷ፡ ዔር፣ አውናን እና ሴሎም የሚባሉ የዘር ሐረጉን ያረጋገጡለትን ሦስት ወንዶች ልጆች ወልዷል። ሆኖም ዔር እና አውናን በሠሩት ዕኩይ ተግባር እግዚአብሔር ስለ ቀሰፋቸው፣ ይሁዳ ሦስተኛውን ልጁን ሴሎምን ለትዕማር ቃል ገባላት። ሆኖም ከጊዜ በኋላ ይሁዳ የገባላትን ቃል የረሳ መሰለ። ሚስቱ በሞት ከተለየችው በኋላ ራሱን ከሐዘን ለማጽናናት በሄደበት ወቅት፣ ትዕማር ያን የገባላትን ቃል እንዲፈጽም ለማስገደድ የዝሙት አዳሪ ገጸ ባህሪ ለመጫወት ወሰነች። ይሁዳ ማንነቷን ላልተገነዘበው ለዚህች ዝሙት አዳሪ የሚከፍላት ገንዘብ ስላልነበረው ከመንጋው ፍየል እንደሚልክላት ቃል ገባ። ይህ በእንዲህ እንዳለ ለፍየሉ ክፍያ ዋስትና የሚሆን የማኅተም ቀለበቱን ከነማሰሪያው እንዲሁም በትሩን ለጊዜው በመያዣነት እንዲሰጣት ጠየቀችው። ይህን በዓይነቱ ልዩ የሆነ ግንኙነት ተከትሎ ትዕማር ታረግዛለች። ኋላ ላይ አመነዘረች ተብላ በተከሰሰች ጊዜ ለከሳሹ ለይሁዳ የማኅተም ቀለበቱን ከነማንጠልጠያውና በትሩ ታሳየዋለች። ይሁዳም እውነቱን በተረዳ ጊዜ ይቅርታ ጠየቃት። የዚህ አጸያፊ ታሪክ መደምደሚያው የፋሬስ መወለድ ሲሆን፣ ፋሬስ “ጥሶ መውጣት” የሚል ፍቺ አለው። ልክ እንደ አያቱ ያዕቆብ እርሱም ሁለተኛ ሆኖ ቢወለድም፣ ነገር ግን የበኩር ልጅ በመሆኑ በዳዊት የትውልድ ሀረግ (ሩት. 4፡18-22) ከዚያም አልፎ በየሱስ ክርስቶስ (ማቴ. 1፡3) የትውልድ መስመር የደኅንነት ታሪክ ለመጠቀስ በቅቷል። ትዕማርን በተመለከተ ከእርሷ በኋላ ለሚመጡት አራት ሴቶች--ረዓብ (ማቴ. 1፡5)፣ ሩት (ማቴ. 1፡5-6)፣ የኦርዮ ሚስት (ማቴ. 1፡16) እና የየሱስ እናት ማሪያም--የመጀመሪያዋ ናት። ከዚህ ታሪክ አንድ ትምህርት መውሰድ እንችላለን፡ እግዚአብሔር ትዕማርን በጸጋው እንዳዳናትና ክፉውን ወደ መልካም እንደለወጠ ሁሉ በየሱስ መስቀል ህዝቡን ያድናል። ዮሴፍን አስመልክቶ-- የዮሴፍን ችግር ለያዕቆብና ልጆቹ መዳን ይለውጠዋል።
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
👉@SabbathSchool
ረቡዕ
ሰኔ 1
Jun 8
ዮሴፍ፣ በግብፅ ባርነት ቀንበር ሥር
የትዕማር ታሪክ ጣልቃ መግባቱን ተከትሎ አሁን ወደ አቋረጥነው የዮሴፍ ታሪክ እናመራለን። ዮሴፍ በዚህ ወቅት ከፈርዖን ሹማምንት አንዱ ለሆነው “የዘበኞች አለቃ” ባሪያ ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል (ዘፍ. 40፡3-4፣ ዘፍ. 41፡ 10–12)። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. ምዕ. 39። ዮሴፍ በጲጥፋራ ቤት ኃላፊ ሆኖ መሾሙን ስንመለከት፣ ለእንዲህ ያለው ስኬት ያበቁት ምክንያቶች ምንድን ናቸው?
ዮሴፍ ወዲያውኑ ብሎ ለመናገር በሚያስደፍር መልኩ፣ ስኬታማ እንደሆነ እንመለከታለን (ዘፍ. 39፡2-3)። ዮሴፍ በጣም ጥሩ ሰው ስለነበር ጲጥፋራ “በቤቱ ላይ ሾመው” እንደውም ከዚያ አልፎ ተርፎ “ያለውን ሀብት ሁሉ በኃላፊነት ሰጠው” (ዘፍ. 39፡4)። ይሁን እንጂ፣ ዮሴፍ ስኬታማ መሆኑ እንዲታበይ አላደረገውም። የጲጥፋራ ሚስት ዐይኗን ስለጣለችበት አብራው ለመተኛት ፈለገች። ዮሴፍ ግን “ይህን ክፉ ድርጊት” በመፈጸም “በእግዚአብሔር ፊት ኃጢአት” (ዘፍ. 39፡9) ከሚሠራ ይልቅ ሥራውን እና ደኀንነቱን ቢያጣ እንደሚመርጥ በማያሻማ መልኩ ገለጸላት። በዮሴፍ እምቢተኛነት ውርደት የተሰማት ይህች ሴት፣ ዮሴፍ አስገድዶ ሊተኛት መሞከሩን ለአገልጋዮቿና ለባሏ የሐሰት ክስ አቀረበችበት። በዚህ ምክንያት ዮሴፍ እስር ቤት ተወረወረ። እዚህ ላይ ዮሴፍ ያጋጠመው ነገር ሁላችንንም አጋጥሞን ያውቃል፡ ይህ ስሜት በእግዚአብሔር የመተው ስሜት ነው! ሆኖም በዚህ አስቸጋሪ ጊዜ እንኳ “እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነበረ” (ዘፍ. 39፡21)። በመጨረሻ እግዚአብሔር በሰጠው ሞገስ የወህኒው አዛዥ ዮሴፍን የእስረኞች ሁሉ አለቃ አደረገው። እዚህም ልክ እንደ ጌታው ቤት፣ እግዚአብሔር ዮሴፍን ባረከው። በእርግጥ እርሱ ልዩ ተሰጥኦ ያለው ሰው ነው። ምንም እንኳ አሁን የሚገኝበት ሁናቴ የከፋ ቢሆንም (ለነገሩ በፊትም ሆነ አሁን ያው ባሪያ አይደል!?) ምርጥ የሆነውን ለማድረግ በተቻለው ይጥራል። ይሁን እንጂ የቱንም ዓይነት ስጦታ ቢሰጠውም፣ በመጨረሻ ስኬታማ እንዲሆን ያደረገው እግዚአብሔር አምላክ ብቻ እንደሆነ ጥቅሱ በግልጽ ያሳያል። “እግዚአብሔር ከዮሴፍ ጋር ሆኖ ሥራውን ሁሉ ያሳካለት ስለነበር፣ የወህኒ ቤት አዛዡ በዮሴፍ ኃላፊነት ስር ስላለው ሰለማንኛውም ጉዳይ ሐሳብ አይገባውም ነበር።” (ዘፍ. 39፡23)። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 39፡7-12። ዮሴፍ የጌታውን ሚስት የምንዝር ግፊት እንዴት መቋቋም ቻለ? እርሷ የጠየቀችውን መፈጸም በእግዚአብሔር ፊት ኃጢአት መሥራት እንደሆነ የተናገረው ለምንድን ነው? ስለ ኃጢአት ባሕርይና ስለ ኃጢአት ምንነት የነበረው አረዳድ ምን ያሳያል?
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
👉@SabbathSchool
ሐሙስ
ሰኔ 2
Jun 9
የፈርዖን ሕልሞች
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 40፡1-41፡36። የፈርዖን ሕልሞች ከመኮንኖቹ ሕልሞች ጋር እንዴት ይዛመዳሉ? የዚህ ዝምድና አንደምታ ምንድን ነው?
ሁናቴዎች አሁንም ቢሆን ሰናይ ገጽታ ይዘው መሄዳቸውን እንደቀጠሉ ነው። ከጊዜ በኋላ ዮሴፍ በእስረኞች ላይ በአለቅነት መሾሙን ተመልክተናል። በእስር ቤት ከነበሩት መሃል ሁለቱ የፈርዖን የቀድሞ ሹሞች ነበሩ--የመጠጥ አሳላፊዎች አለቃ እና የእንጀራ ቤት አዛዥ (ዘፍ. 41፡9-11)። ሁለቱም ሕልም አይተዋል፤ ነገር ግን የሚተረጉምላቸው ሰው በማጣታቸው ተክዘዋል (ዘፍ. 40፡8)። ሆኖም በዚህ ወቅት ዮሴፍ የሁለቱንም ሕልም በየተራ ተረጎመላቸው። እንደ ሁለቱ የፈርዖን ባለሟሎች ሁሉ ፈርዖንም ማንም ሊተረጉመው ያልቻለ ሕልም ያያል (ዘፍ. 41፡1-8)። በዚህ ጊዜ የመጠጥ አሳላፊዎቹ አለቃ በአምላክ ቸርነት ዮሴፍን ስላስታወሰው ጉዳዩን ለፈርዖን ነገረው (ዘፍ.
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
👉@SabbathSchool
ማክሰኞ
ግንቦት 30
Jun 7
ይሁዳ እና ትዕማር
በዚህ መሃል የምናገኘው የትዕማር ታሪክ ያለ ቦታው የተሰነቀረ አይደለም። የዮሴፍን በግብፅ መሸጥ (ዘፍ. 38፡1) የሚዘክረውን የታሪክ ፍሰት ተከትሎ የሚመጣው ይህ ክስተት፣ ይሁዳ ወንድሞቹን ተለይቶ ከመሄዱ ሐቅ ጋር ስምሙ ሲሆን፤ ይህም ከእነርሱ ጋር አለመስማማት እንደነበረው ይጠቁማል። ከዚህ በተጨማሪ ጥቅሱ በርካታ ቃላትና መርኅዎችን ከቀደመው ምዕራፍ ጋር የሚጋራ ሲሆን፣ ክፉው ድርጊት ከደኅንነት ጋር ትስስር ወደሚኖረው መልካምና አዎንታዊ ክስተት መለወጡ፣ ተመሳሳይ ሥነ መለኮታዊ አስተምህሮዎችን እንደያዘ ያሳያል። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. ምዕ. 38። የይሁዳን ባህሪ ከከነዓናዊቷ ትዕማር ጋር ያወዳድሩ። ከሁለቱ ይበልጥ ጻድቅ የሆነው ማን ነው? ለምን?
ይሁዳ ከነዓናዊት ሚስት ያገኘ ሲሆን (ዘፍ. 38፡2) ከእርሷ፡ ዔር፣ አውናን እና ሴሎም የሚባሉ የዘር ሐረጉን ያረጋገጡለትን ሦስት ወንዶች ልጆች ወልዷል። ሆኖም ዔር እና አውናን በሠሩት ዕኩይ ተግባር እግዚአብሔር ስለ ቀሰፋቸው፣ ይሁዳ ሦስተኛውን ልጁን ሴሎምን ለትዕማር ቃል ገባላት። ሆኖም ከጊዜ በኋላ ይሁዳ የገባላትን ቃል የረሳ መሰለ። ሚስቱ በሞት ከተለየችው በኋላ ራሱን ከሐዘን ለማጽናናት በሄደበት ወቅት፣ ትዕማር ያን የገባላትን ቃል እንዲፈጽም ለማስገደድ የዝሙት አዳሪ ገጸ ባህሪ ለመጫወት ወሰነች። ይሁዳ ማንነቷን ላልተገነዘበው ለዚህች ዝሙት አዳሪ የሚከፍላት ገንዘብ ስላልነበረው ከመንጋው ፍየል እንደሚልክላት ቃል ገባ። ይህ በእንዲህ እንዳለ ለፍየሉ ክፍያ ዋስትና የሚሆን የማኅተም ቀለበቱን ከነማሰሪያው እንዲሁም በትሩን ለጊዜው በመያዣነት እንዲሰጣት ጠየቀችው። ይህን በዓይነቱ ልዩ የሆነ ግንኙነት ተከትሎ ትዕማር ታረግዛለች። ኋላ ላይ አመነዘረች ተብላ በተከሰሰች ጊዜ ለከሳሹ ለይሁዳ የማኅተም ቀለበቱን ከነማንጠልጠያውና በትሩ ታሳየዋለች። ይሁዳም እውነቱን በተረዳ ጊዜ ይቅርታ ጠየቃት። የዚህ አጸያፊ ታሪክ መደምደሚያው የፋሬስ መወለድ ሲሆን፣ ፋሬስ “ጥሶ መውጣት” የሚል ፍቺ አለው። ልክ እንደ አያቱ ያዕቆብ እርሱም ሁለተኛ ሆኖ ቢወለድም፣ ነገር ግን የበኩር ልጅ በመሆኑ በዳዊት የትውልድ ሀረግ (ሩት. 4፡18-22) ከዚያም አልፎ በየሱስ ክርስቶስ (ማቴ. 1፡3) የትውልድ መስመር የደኅንነት ታሪክ ለመጠቀስ በቅቷል። ትዕማርን በተመለከተ ከእርሷ በኋላ ለሚመጡት አራት ሴቶች--ረዓብ (ማቴ. 1፡5)፣ ሩት (ማቴ. 1፡5-6)፣ የኦርዮ ሚስት (ማቴ. 1፡16) እና የየሱስ እናት ማሪያም--የመጀመሪያዋ ናት። ከዚህ ታሪክ አንድ ትምህርት መውሰድ እንችላለን፡ እግዚአብሔር ትዕማርን በጸጋው እንዳዳናትና ክፉውን ወደ መልካም እንደለወጠ ሁሉ በየሱስ መስቀል ህዝቡን ያድናል። ዮሴፍን አስመልክቶ-- የዮሴፍን ችግር ለያዕቆብና ልጆቹ መዳን ይለውጠዋል።
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
👉@SabbathSchool
ረቡዕ
ሰኔ 1
Jun 8
ዮሴፍ፣ በግብፅ ባርነት ቀንበር ሥር
የትዕማር ታሪክ ጣልቃ መግባቱን ተከትሎ አሁን ወደ አቋረጥነው የዮሴፍ ታሪክ እናመራለን። ዮሴፍ በዚህ ወቅት ከፈርዖን ሹማምንት አንዱ ለሆነው “የዘበኞች አለቃ” ባሪያ ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል (ዘፍ. 40፡3-4፣ ዘፍ. 41፡ 10–12)። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. ምዕ. 39። ዮሴፍ በጲጥፋራ ቤት ኃላፊ ሆኖ መሾሙን ስንመለከት፣ ለእንዲህ ያለው ስኬት ያበቁት ምክንያቶች ምንድን ናቸው?
ዮሴፍ ወዲያውኑ ብሎ ለመናገር በሚያስደፍር መልኩ፣ ስኬታማ እንደሆነ እንመለከታለን (ዘፍ. 39፡2-3)። ዮሴፍ በጣም ጥሩ ሰው ስለነበር ጲጥፋራ “በቤቱ ላይ ሾመው” እንደውም ከዚያ አልፎ ተርፎ “ያለውን ሀብት ሁሉ በኃላፊነት ሰጠው” (ዘፍ. 39፡4)። ይሁን እንጂ፣ ዮሴፍ ስኬታማ መሆኑ እንዲታበይ አላደረገውም። የጲጥፋራ ሚስት ዐይኗን ስለጣለችበት አብራው ለመተኛት ፈለገች። ዮሴፍ ግን “ይህን ክፉ ድርጊት” በመፈጸም “በእግዚአብሔር ፊት ኃጢአት” (ዘፍ. 39፡9) ከሚሠራ ይልቅ ሥራውን እና ደኀንነቱን ቢያጣ እንደሚመርጥ በማያሻማ መልኩ ገለጸላት። በዮሴፍ እምቢተኛነት ውርደት የተሰማት ይህች ሴት፣ ዮሴፍ አስገድዶ ሊተኛት መሞከሩን ለአገልጋዮቿና ለባሏ የሐሰት ክስ አቀረበችበት። በዚህ ምክንያት ዮሴፍ እስር ቤት ተወረወረ። እዚህ ላይ ዮሴፍ ያጋጠመው ነገር ሁላችንንም አጋጥሞን ያውቃል፡ ይህ ስሜት በእግዚአብሔር የመተው ስሜት ነው! ሆኖም በዚህ አስቸጋሪ ጊዜ እንኳ “እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነበረ” (ዘፍ. 39፡21)። በመጨረሻ እግዚአብሔር በሰጠው ሞገስ የወህኒው አዛዥ ዮሴፍን የእስረኞች ሁሉ አለቃ አደረገው። እዚህም ልክ እንደ ጌታው ቤት፣ እግዚአብሔር ዮሴፍን ባረከው። በእርግጥ እርሱ ልዩ ተሰጥኦ ያለው ሰው ነው። ምንም እንኳ አሁን የሚገኝበት ሁናቴ የከፋ ቢሆንም (ለነገሩ በፊትም ሆነ አሁን ያው ባሪያ አይደል!?) ምርጥ የሆነውን ለማድረግ በተቻለው ይጥራል። ይሁን እንጂ የቱንም ዓይነት ስጦታ ቢሰጠውም፣ በመጨረሻ ስኬታማ እንዲሆን ያደረገው እግዚአብሔር አምላክ ብቻ እንደሆነ ጥቅሱ በግልጽ ያሳያል። “እግዚአብሔር ከዮሴፍ ጋር ሆኖ ሥራውን ሁሉ ያሳካለት ስለነበር፣ የወህኒ ቤት አዛዡ በዮሴፍ ኃላፊነት ስር ስላለው ሰለማንኛውም ጉዳይ ሐሳብ አይገባውም ነበር።” (ዘፍ. 39፡23)። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 39፡7-12። ዮሴፍ የጌታውን ሚስት የምንዝር ግፊት እንዴት መቋቋም ቻለ? እርሷ የጠየቀችውን መፈጸም በእግዚአብሔር ፊት ኃጢአት መሥራት እንደሆነ የተናገረው ለምንድን ነው? ስለ ኃጢአት ባሕርይና ስለ ኃጢአት ምንነት የነበረው አረዳድ ምን ያሳያል?
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
👉@SabbathSchool
ሐሙስ
ሰኔ 2
Jun 9
የፈርዖን ሕልሞች
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 40፡1-41፡36። የፈርዖን ሕልሞች ከመኮንኖቹ ሕልሞች ጋር እንዴት ይዛመዳሉ? የዚህ ዝምድና አንደምታ ምንድን ነው?
ሁናቴዎች አሁንም ቢሆን ሰናይ ገጽታ ይዘው መሄዳቸውን እንደቀጠሉ ነው። ከጊዜ በኋላ ዮሴፍ በእስረኞች ላይ በአለቅነት መሾሙን ተመልክተናል። በእስር ቤት ከነበሩት መሃል ሁለቱ የፈርዖን የቀድሞ ሹሞች ነበሩ--የመጠጥ አሳላፊዎች አለቃ እና የእንጀራ ቤት አዛዥ (ዘፍ. 41፡9-11)። ሁለቱም ሕልም አይተዋል፤ ነገር ግን የሚተረጉምላቸው ሰው በማጣታቸው ተክዘዋል (ዘፍ. 40፡8)። ሆኖም በዚህ ወቅት ዮሴፍ የሁለቱንም ሕልም በየተራ ተረጎመላቸው። እንደ ሁለቱ የፈርዖን ባለሟሎች ሁሉ ፈርዖንም ማንም ሊተረጉመው ያልቻለ ሕልም ያያል (ዘፍ. 41፡1-8)። በዚህ ጊዜ የመጠጥ አሳላፊዎቹ አለቃ በአምላክ ቸርነት ዮሴፍን ስላስታወሰው ጉዳዩን ለፈርዖን ነገረው (ዘፍ.
41፡9-13)። እንደ ሁለቱ የፈርዖን ባለሟሎች ሁሉ፣ ፈርዖንም ባየው ሕልም ተረብሾ የነበረ ሲሆን፣ እርሱም እነርሱ እንዳደረጉት ሕልሙን ለዮሴፍ ይነግረዋል (ዘፍ. 41፡14-24) ዮሴፍም ይፈታለታል። ከባለሟሎቹ ሕልሞች በተመሳሳይ የፈርዖን ሕልሞችም ተምሳሌታዊ ይዘት አላቸው፡ ሁለቱ ተያያዥነት ያላቸው ሰባት ላሞች (የደለቡ እና ከሲታዎች) ልክ ተያያዥነት እንዳላቸው የእሸት ዛላዎች (ፍሬአቸው የተንዠረገገ እና የቀጨጨ) ሁለት ተከታታይ ዓመታትን የሚወክሉ ሲሆን፣ አንደኛው ሰናይ ሌላው ደግሞ ዕኩይ ናቸው። ሰባቱ ላሞች እንደ ሰባቱ የእሸት ዛላዎች ሁሉ ተመሳሳይ መልእክት የያዙ ሲሆን፣ ይህም ልክ እንደ ዮሴፍ ሕልሞች (ዘፍ. 41፡32 ያስተያዩ ዘፍ. 37፡9) ምንጫቸው መለኮት መሆኑን ያሳያል። ምንም እንኳ የፈርዖንን ሕልም የፈታው ዮሴፍ ቢሆንም፣ ነገር ግን እነዚህን አምላክ ሊያደርጋቸው ያሉ ነገሮች (ዘፍ. 41፡25፣28) ለንጉሡ ያሳየው እግዚአብሔር ኤሎሒም መሆኑን ዮሴፍ ለፈርዖን በእርግጠኝነት ያቀርብለታል። ከሚከተለው የንጉሡ መግለጫ አኳያ ፈርዖን ምድሪቱን ከእርሱ በታች ሆኖ የሚገዛ አንድ ሰው ለመሾም በወሰነበት ወቅት ይህን መልእክት ያገኘ ይመስላል። “ፈርዖን ዮሴፍን እንዲህ አለው፣ ‘እግዚአብሔር ይህን ሁሉ ስለ ገለጠልህ፣ አንዳንተ ያለ አስተዋይና ብልኅ ሰው የለም። አንተ በቤተ መንግሥቴ የበላይ ትሆናለህ፤ ሕዝቤም ሁሉ ለሥልጣንህ ይገዛል፤ እኔ ከአንተ የምበልጠው በዙፋኔ ብቻ ይሆናል’ ” (ዘፍ. 41፡39-40)። እንዴት ያስገርማል! ለእግዚአብሔር ምስጋና ይግባውና ዮሴፍ በጲጥፋር ቤት ላይ ከነበረው ሹመት ወደ እስር ቤት አለቃነት፤ እነሆ አሁን ደግሞ ወደ መላው ግብፅ ግዛት ገዢነት ተሸጋገረ። ሁናቴዎች እጅግ አስጨናቂ በሚመስሉበት ወቅት አምላካዊው ቸርነት ተገልጦ የታየበት እንዴት ያለ ብርቱ ታሪክ ነው! እግዚአብሔር ዝም ያለ በሚመስልበት ወቅት እንዴት በእርሱ መታመንና የገባውን ቃል መጠበቅ እንዳለብን አስመልክቶ ከዚህ ምን መማር እንችላለን?
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
👉@SabbathSchool
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
👉@SabbathSchool
አርብ
ሰኔ 3
Jun 10
ተጨማሪ ሀሳብ
ኤለን ጂ. ኋይት ፡ “ዮሴፍ በግብፅ” ፡ ገጽ 237-247--የኃይማኖት አባቶችና ነቢያት። “ዮሴፍ እና ዳንኤል የወጣትነት ዕድሜያቸውን እያገባደዱ በነበረበት በቀደመው የሕይወታቸው ምዕራፍ ከሞቀ ቤታቸው ተነጥለው በምርኮ ወደ አረማዊ አገሮች ተወሰዱ። በተለይ ዮሴፍ በተትረፈረፈ ሐብት ሊያማልሉ ለሚችሉ ፈተናዎች ተጋልጦ ነበር። በአባቱ ቤት በፍቅር የተወደደ ልጅ፣ በጲጥፋራ ቤት ደግሞ ባርያ፣ ከዚያም የቅርብ ወዳጅና የሥራ አጋር። ከሰዎች ጋር መልካም ግንኙነት በመመሥረት የተካነ። በጥናት፣ በጥልቅ ምልከታ እና ከሰዎች ጋር በነበረው ግንኙነት ራሱን ያስተማረ። በፈርዖን እስር ቤት የተጣለ፣ በግፍ የተወነጀለ፣ ጥፋተኛ አለመሆኑ የሚረጋገጥበት ወይም የመለቀቅ ተስፋ ያልነበረው፣ ነገር ግን በታላቅ ቀውስ ወቅት አገሪቱን እንዲመራ ጥሪ የቀረበለት ዮሴፍ--ንጽሕናውን ጠብቆ እንዲቆይ ያስቻለው ምንድን ነው? . . . “ዮሴፍ በልጅነቱ እግዚአብሔርን መውደድንና መፍራትን ተምሯል። በአባቱ ድንኳን ውስጥ ሆኖ፣ ምሽት ላይ በሶሪያ ከዋክብት ሥር፣ ከሰማይ ወደ ምድር ስለ ተዘረጋው የቤቴሉ ራእይ መሰላል እና በላዩ ይወጡና ይወርዱ ስለነበሩ መላእክት እንዲሁም በዙፋኑ ሆኖ ራሱን ለያዕቆብ ስለ ገለጠለት አምላክ ተደጋግሞ ተነግሮታል። ከያቦቅ አጠገብ ተነስቶ ስለነበረው ግጭት ታሪክ ሰምቷል። ያዕቆብ በደለኝነቱን ተገንዝቦ መተላለፉን ሲናዘዝ አሸናፊ እንደሆነና የልዑል አምላክን ማዕረግ እንደ ተቀበለ ተነግሮታል። “የአባቱን መንጋዎች የሚጠብቅ እረኛ የነበረው የዮሴፍ ንጹሕና ቀለል ያለ የሕይወት ዘይቤ፣ አካላዊም ሆነ አእምሯዊ ማንነቱ እንዲዳብር ረድቶታል። በተፈጥሮ አማካኝነት ከእግዚአብሔር ጋር ግንኙነት በማድረግና ከአባት ወደ ልጅ የሚፈሱትን የተቀደሱ ታላላቅ እውነቶች በማጥናት፣ የአእምሮ ጥንካሬን አግኝቷል፣ ለመርኅ ጥብቅ መሆንንም ተምሯል። “በሕይወቱ ላይ ብርቱ ቀውስ ተፈጥሮ፣ ከልጅነቱ አንስቶ ከኖረበት የከዓን ቤቱ ተለይቶ በግብፅ ለሚጠብቀው ባርነት ባደረገው በዚያ ዘግናኝ ጉዞ መሃል፣ ዮሴፍ የቤተሰቡን ድንኳን ወደ ሸሸጉት ኮረብቶች ለመጨረሻ ጊዜ ዞር ብሎ በመመልከት የአባቱን አምላክ አስታወሰ። በልጅነቱ የተማራቸውን ትምህርቶች በማስታወስ፣ ምንም ይሁን ምን እንደ ሰማይ ንጉሥ ልጅነቱ ንጽህናውን ለማሳየት በሚያደርገው ውሳኔ ነፍሱ ሐሴት አደረገች።”—Ellen G. White, Education, pp. 51, 52.
የመወያያ ጥያቄዎች
1.ዮሴፍን ከዳንኤል እና ከየሱስ ጋር ያነጻጽሩ። በአንድ የሚጋሯቸው ነጥቦች ምንድን ናቸው? ዮሴፍ እና ዳንኤል የየሱስን ገጽታዎች ያሳዩባቸውና የሱስ ምን እንደሚመስል በየራሳቸው የገለጹባቸው መንገዶች ምን ይመስላሉ? 2.በሐሙስ ትምህርት መጨረሻ በተነሣው ጥያቄ ዙሪያ በክፍል ውስጥ ተወያዩ። እንደ ዮሴፍ ሁሉ፣ ነገሮች መሆን እንዳለባቸው መሆን የማይችሉ ሲመስሉ፣ በእግዚአብሔር መታመንን እንዴት መማር እንችላለን?
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ሰኔ 3
Jun 10
ተጨማሪ ሀሳብ
ኤለን ጂ. ኋይት ፡ “ዮሴፍ በግብፅ” ፡ ገጽ 237-247--የኃይማኖት አባቶችና ነቢያት። “ዮሴፍ እና ዳንኤል የወጣትነት ዕድሜያቸውን እያገባደዱ በነበረበት በቀደመው የሕይወታቸው ምዕራፍ ከሞቀ ቤታቸው ተነጥለው በምርኮ ወደ አረማዊ አገሮች ተወሰዱ። በተለይ ዮሴፍ በተትረፈረፈ ሐብት ሊያማልሉ ለሚችሉ ፈተናዎች ተጋልጦ ነበር። በአባቱ ቤት በፍቅር የተወደደ ልጅ፣ በጲጥፋራ ቤት ደግሞ ባርያ፣ ከዚያም የቅርብ ወዳጅና የሥራ አጋር። ከሰዎች ጋር መልካም ግንኙነት በመመሥረት የተካነ። በጥናት፣ በጥልቅ ምልከታ እና ከሰዎች ጋር በነበረው ግንኙነት ራሱን ያስተማረ። በፈርዖን እስር ቤት የተጣለ፣ በግፍ የተወነጀለ፣ ጥፋተኛ አለመሆኑ የሚረጋገጥበት ወይም የመለቀቅ ተስፋ ያልነበረው፣ ነገር ግን በታላቅ ቀውስ ወቅት አገሪቱን እንዲመራ ጥሪ የቀረበለት ዮሴፍ--ንጽሕናውን ጠብቆ እንዲቆይ ያስቻለው ምንድን ነው? . . . “ዮሴፍ በልጅነቱ እግዚአብሔርን መውደድንና መፍራትን ተምሯል። በአባቱ ድንኳን ውስጥ ሆኖ፣ ምሽት ላይ በሶሪያ ከዋክብት ሥር፣ ከሰማይ ወደ ምድር ስለ ተዘረጋው የቤቴሉ ራእይ መሰላል እና በላዩ ይወጡና ይወርዱ ስለነበሩ መላእክት እንዲሁም በዙፋኑ ሆኖ ራሱን ለያዕቆብ ስለ ገለጠለት አምላክ ተደጋግሞ ተነግሮታል። ከያቦቅ አጠገብ ተነስቶ ስለነበረው ግጭት ታሪክ ሰምቷል። ያዕቆብ በደለኝነቱን ተገንዝቦ መተላለፉን ሲናዘዝ አሸናፊ እንደሆነና የልዑል አምላክን ማዕረግ እንደ ተቀበለ ተነግሮታል። “የአባቱን መንጋዎች የሚጠብቅ እረኛ የነበረው የዮሴፍ ንጹሕና ቀለል ያለ የሕይወት ዘይቤ፣ አካላዊም ሆነ አእምሯዊ ማንነቱ እንዲዳብር ረድቶታል። በተፈጥሮ አማካኝነት ከእግዚአብሔር ጋር ግንኙነት በማድረግና ከአባት ወደ ልጅ የሚፈሱትን የተቀደሱ ታላላቅ እውነቶች በማጥናት፣ የአእምሮ ጥንካሬን አግኝቷል፣ ለመርኅ ጥብቅ መሆንንም ተምሯል። “በሕይወቱ ላይ ብርቱ ቀውስ ተፈጥሮ፣ ከልጅነቱ አንስቶ ከኖረበት የከዓን ቤቱ ተለይቶ በግብፅ ለሚጠብቀው ባርነት ባደረገው በዚያ ዘግናኝ ጉዞ መሃል፣ ዮሴፍ የቤተሰቡን ድንኳን ወደ ሸሸጉት ኮረብቶች ለመጨረሻ ጊዜ ዞር ብሎ በመመልከት የአባቱን አምላክ አስታወሰ። በልጅነቱ የተማራቸውን ትምህርቶች በማስታወስ፣ ምንም ይሁን ምን እንደ ሰማይ ንጉሥ ልጅነቱ ንጽህናውን ለማሳየት በሚያደርገው ውሳኔ ነፍሱ ሐሴት አደረገች።”—Ellen G. White, Education, pp. 51, 52.
የመወያያ ጥያቄዎች
1.ዮሴፍን ከዳንኤል እና ከየሱስ ጋር ያነጻጽሩ። በአንድ የሚጋሯቸው ነጥቦች ምንድን ናቸው? ዮሴፍ እና ዳንኤል የየሱስን ገጽታዎች ያሳዩባቸውና የሱስ ምን እንደሚመስል በየራሳቸው የገለጹባቸው መንገዶች ምን ይመስላሉ? 2.በሐሙስ ትምህርት መጨረሻ በተነሣው ጥያቄ ዙሪያ በክፍል ውስጥ ተወያዩ። እንደ ዮሴፍ ሁሉ፣ ነገሮች መሆን እንዳለባቸው መሆን የማይችሉ ሲመስሉ፣ በእግዚአብሔር መታመንን እንዴት መማር እንችላለን?
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
Addise Feiso:
SABBATH SCHOOL(ሰንበት ትምህርት ):
ከሰኔ 4 - 10
12ኛ ትምህርት
የውይይት መምሪያ
Jun 11 - Jun 17
ዮሴፍ፡ የግብፅ ልዑል
ሰንበት ከሰዓት
ለዚህ ሣምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የሚከተሉትን ጥቅሶች ያንብቡ፡ ዘፍ. 41:37–46፣ 1ነገሥ. 3:12፣ ዘፍ. 42፣ ሮሜ 5:7–11፣ ዘፍ. 43፣ ዘፍ. 44፣ ዘፍ. 45።
የሣምንቱ ጥናት መሪ ጥቅስ “ከዚያም ፈርዖን ዮሴፍን፣ ‘በመላይቱ የግብፅ ምድር ላይ ኃላፊ አድርጌሃለሁ’ አለው” (ዘፍ. 41፡41)።
አ ሁን ዮሴፍ የግብፅ መሪ በመሆኑ፣ ማንነቱን የማያውቁት ወንድሞቹ በፊቱ ይሰግዳሉ (ዘፍ. 42)። ዮሴፍ ወንድሞቹ ከታናሽ ወንድማቸው ብንያም ጋር ተመልሰው እንዲመጡ ሲያስገድዳቸው በትህትና እሺታቸውን ያሳያሉ (ዘፍ. 43)። የብንያም ደኅንነት ጉዳይ ቢያሳስባቸውም (ዘፍ. 44) ይህ “እንደ ፈርዖን” የተመለከቱትን ብርቱ ሰው በጎነት ያሳያቸው ዘንድ ተማጽኖ ያቀርባሉ። በመጨረሻ ዮሴፍ ማንነቱን ሲገልጥላቸው፣ እነርሱ ያን ቢያደርጉም፣ ነገር ግን እግዚአብሔር ያን ሁሉ ወደ መልካም እንደለወጠው ይገነዘባሉ። የሚገርመው፣ ይህ እንደ ዮሴፍ ስኬት የታሰበው ተያያዥነት ያለው አጠቃላይ ክስተት፣ በአብዛኛው የሚያወሳው በወንድሞቹ ንስሐ ዙሪያ ነው። ከዮሴፍ ወደ አባታቸው ያደረጓቸው የጉዞ ምልልሶች፣ እንዲሁም የገጠሟቸው መሰናክሎች በዮሴፍ እና በአባታቸው ላይ ያደረጓቸውን ዕኩይ ድርጊቶች እንዲያስታውሱና በእግዚአብሔር ላይ የፈጸሙትን ዐመጻ እንዲገነዘቡ አድርጓቸዋል። የዮሴፍ ወንድሞች እነዚህን የገጠሟቸውን ፈታኝ ተሞክሮዎች እንደ መለኮታዊ ፍርድ ቆጥረዋቸዋል። ሆኖም የክስተቱ መደምደሚያ የሁሉንም ስሜት ፈንቅሎ በደስታ ዕንባ ያራጨ ቢሆንም፣ ኢ-ፍትሐዊ የክፋት ድርጊት ለፈጸሙት፣ ለእነርሱ፣ የይቅርታ መልዕክት ይዟል።
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
እሁድ
ሰኔ 5
Jun 12
የዮሴፍ ወደ ሥልጣን ከፍታ መውጣት
ለዮሴፍ፣ የፈርዖን ሕልሞች እግዚአብሔር በምድሪቱ “ሊሠራው ያለውን” (ዘፍ. 41፡28) ነገር የገለጠ ነበር። ይሁን እንጂ ዮሴፍ--ንጉሡ ፈርዖን እርሱ በሚያምነው እግዚአብሔር አምላክ እንዲያምን ጥሪ አላደረገለትም። ከዚህ ይልቅ ዮሴፍ በተግባር የተገለጠ ፈጣን ምላሽ ይሰጥ ነበር። ዮሴፍ የምጣኔ ሀብት መርኀ ግብር ንድፈ ሀሳብ ለንጉሡ አቅርቧል። የሚገርመው በፈርዖን አእምሮ የቀረው ይህ ዮሴፍ ምጣኔ ሀብትን አስመልክቶ የተናገረው ክፍል ብቻ ነበር። በዚህም ያየው ህልም ከነበረው መንፈሳዊ ትርጉም እና ሕልሙን በመስጠት ዙሪያ ካለው አምላካዊ ሚና ይልቅ፣ በምጣኔ ሀብት አስተምህሮዎቹ ፋይዳ ላይ ይበልጥ ፍላጎት የነበረው ይመስላል። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 41፡ 37-57። በዮሴፍ ስኬት ውስጥ የእግዚአብሔር ቦታ ምንድን ነው?
ፈርዖን ዮሴፍን የመረጠው ሕልሙን በትክክል ስለተረጎመና መጪውን የምድሪቱን ችግር ስለገለጠ ብቻ ሳይሆን ለችግሩ መፍትሔ ስለነበረው እና “ዕቅዱ መልካም” (ዘፍ. 41፡37) ስለነበር ጭምር ሲሆን፣ ይህ ደግሞ የፈርዖን ሹማምንት በአንድነት የተጋሩት ሀሳብ ነበር። የፈርዖን ምርጫ ከመንፈሳዊው ይልቅ በተጨባጭ ጉዳይ ነገር ላይ የሚያመዝን ይመስላል። ሆኖም “አስተዋይና ብልኅ” (ዘፍ. 41፡39) በሆነው ዮሴፍ ላይ “የእግዚአብሔር መንፈስ” (ዘፍ. 41፡38) መኖሩን ፈርዖን ተገንዝቦ ነበር። መግለጫው ይህ ዓይነቱ ብልሃትና ማስተዋል በተለይ ከእግዚአብሔር ብቻ እንደሚሰጥ ያሳያል። (ያስተያዩ፡ ዘፍ. 41፡33 እና 1ነገሥ. 3፡12)። በመጽሐፍ ቅዱስ የቀረቡት ዝርዝር ጉዳዮች በሙሉ ከወቅቱ የግብፅ ታሪካዊ ሁኔታ ጋር የሚስማሙ ናቸው። ከፖለቲካ ውሳኔ አኳያ ፈርዖን ዮሴፍን ከፍተኛ ባለሥልጣን አድርጎ መመደቡ በጥንታዊቷ ግብፅ ያልተለመደ አሠራር አልነበረም። ቀጣዮቹ ሰባት ዓመታት የተትረፈረፉ ምርቶች የተሰበሰቡባቸው ከመሆናቸው አኳያ “ልኩን መስፈርና መመዝገብ” (ዘፍ. 41፡49) የማይቻል እህል መገኘቱ የአምላካዊው መግቦት ምልክት ነበር። “እንደ ባሕር አሸዋ” (ዘፍ. 41፡49) በሚል የቀረበው ማነጻጸሪያ ይህ የእግዚአብሔር በረከት (ዘፍ. 22፡17) መሆኑን ያሳያል። ዮሴፍ ሥራውን ውጤታማ አድርጎ የባረከለት ከእነዚህ ሁለት ክስተቶች በስተጀርባ ያለ አንድ አምላክ እንደሆነ ያንጸባርቃል። ዮሴፍ ስሞቻቸው እግዚአብሔር ለእርሱ ያደረገለትን በጎነትና ህመም ያለውን ትውስታ ወደ ደስታ (ምናሴ) መቀየሩን እና የቀድሞው መከራ ወደ ፍሬያማነት (ኤፍሬም) መለወጡን የሚያሳዩ ሁለት ወንዶች ልጆች ወልዷል። እግዚአብሔር መጥፎውን ወደ መልካም የቀየረበትን የሚያሳይ እንዴት ያለ ታላቅ ምሳሌ ነው! ሌሎች አምላካችንን በተጨባጭ እንዲያዩ የሚያስችለው የትኛው የሕይወታችን ክፍል ነው?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ሰኞ
ሰኔ 6
Jun 13
ዮሴፍ ወንድሞቹን ፊት ለፊት መጋፈጡ
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. ምዕ. 42። እዚህ ላይ ምን ተከሰተ? ሰብዓዊው ፍጡር በክፋትና ስህተት የተሞላ ቢሆንም ይህ አምላካዊውን በጎነት እንዴት ይገልጻል?
ረሃቡ ያዕቆብ ልጆቹ ወደ ግብፅ ወርደው እህል ይገዙ ዘንድ እንዲልካቸው አስገደደው። የሚገርመው ይህን ሀሳብ ያመነጨው ያዕቆብ ነበር (ዘፍ. 42፡1)። ከቁጥጥሩ ውጭ በሆኑ ሁናቴዎች ሰለባ የሆነው አሳዛኙ አዛውንት፣ ከብዙ ጊዜ በፊት አልቅሶ እርሙን ካወጣበት ልጁ ጋር እንደገና የሚገናኝበትን አስገራሚ ሁናቴ ሳያውቀው ይቀይሳል። በዚህ አምላካዊውን ቸርነት ባህሪ የተላበሰ ዳግም መገናኘት ውስጥ ሁለት መሠረታዊ ባህሪያት ጎልተው ይታያሉ። በመጀመሪያ፡ የዮሴፍ ሕልም ፍጻሜ ሆኖ ይታያል። “ ‘…የእናንተ ነዶዎች ዙሪያዋን ከበው ለእኔ ነዶ ሰገዱላት’ ” (ዘፍ. 37፡7) በሚል በዮሴፍ ትንቢታዊ ሕልሞች አስቀድመው የተነገሩት ክስተቶች አሁን ፍጻሜ እያገኙ ነው። ዮሴፍ “የምድሪቱ ገዥ” (ዘፍ. 42፡6) እና “የአገሩ ጌታ” ነበር (ዘፍ. 42፡30፣33)። ዮሴፍ የነበረው ከፍተኛ ማዕረግ ወንድሞቹ ይገኙበት ከነበረው ችግረኛ ሁናቴ በእጅጉ የተለየ ነበር፡ “የዮሴፍ ወንድሞችም እንደ ደረሱ፣ ከፊቱ ቀርበው ወደ ምድር ለጥብለው እጅ ነሱት” (ዘፍ. 42፡6)። ይህን ያደረጉት በዮሴፍ ሕልም ያፌዙት እና ፍጻሜ ማግኘቱን የተጠራጠሩት እነዚያው 10 ወንድሞቹ ነበሩ (ዘፍ. 37፡8)። በሁለተኛ ደረጃ፡ ይህ በአምላካዊው ቸርነት እውን መሆን የቻለ ዳግመኛ መገናኘት እንደ ምላሽ ሆኖ ተገልጾአል። በሁለቱ ክስተቶች መካከል ያስተጋባው አነጋገርና ጭብጥ ለሠሩት በደል ቅጣት የመቀበል ባህሪ እንዳለው ያሳያል። “ተባባሉ” (ዘፍ. 42፡21) የሚለው ቃል፣ በዮሴፍ ላይ ማሴር ሲጀምሩ ጥቅም ላይ ውሎ ነበር (ዘፍ. 37፡19)። ወንድማማቾቹ በእስር ቤት እንዲቆዩ መደረጉ (ዘፍ. 42፡17) የዮሴፍን በእስር ቤት መቆየት ያስተጋባል (ዘፍ.
SABBATH SCHOOL(ሰንበት ትምህርት ):
ከሰኔ 4 - 10
12ኛ ትምህርት
የውይይት መምሪያ
Jun 11 - Jun 17
ዮሴፍ፡ የግብፅ ልዑል
ሰንበት ከሰዓት
ለዚህ ሣምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የሚከተሉትን ጥቅሶች ያንብቡ፡ ዘፍ. 41:37–46፣ 1ነገሥ. 3:12፣ ዘፍ. 42፣ ሮሜ 5:7–11፣ ዘፍ. 43፣ ዘፍ. 44፣ ዘፍ. 45።
የሣምንቱ ጥናት መሪ ጥቅስ “ከዚያም ፈርዖን ዮሴፍን፣ ‘በመላይቱ የግብፅ ምድር ላይ ኃላፊ አድርጌሃለሁ’ አለው” (ዘፍ. 41፡41)።
አ ሁን ዮሴፍ የግብፅ መሪ በመሆኑ፣ ማንነቱን የማያውቁት ወንድሞቹ በፊቱ ይሰግዳሉ (ዘፍ. 42)። ዮሴፍ ወንድሞቹ ከታናሽ ወንድማቸው ብንያም ጋር ተመልሰው እንዲመጡ ሲያስገድዳቸው በትህትና እሺታቸውን ያሳያሉ (ዘፍ. 43)። የብንያም ደኅንነት ጉዳይ ቢያሳስባቸውም (ዘፍ. 44) ይህ “እንደ ፈርዖን” የተመለከቱትን ብርቱ ሰው በጎነት ያሳያቸው ዘንድ ተማጽኖ ያቀርባሉ። በመጨረሻ ዮሴፍ ማንነቱን ሲገልጥላቸው፣ እነርሱ ያን ቢያደርጉም፣ ነገር ግን እግዚአብሔር ያን ሁሉ ወደ መልካም እንደለወጠው ይገነዘባሉ። የሚገርመው፣ ይህ እንደ ዮሴፍ ስኬት የታሰበው ተያያዥነት ያለው አጠቃላይ ክስተት፣ በአብዛኛው የሚያወሳው በወንድሞቹ ንስሐ ዙሪያ ነው። ከዮሴፍ ወደ አባታቸው ያደረጓቸው የጉዞ ምልልሶች፣ እንዲሁም የገጠሟቸው መሰናክሎች በዮሴፍ እና በአባታቸው ላይ ያደረጓቸውን ዕኩይ ድርጊቶች እንዲያስታውሱና በእግዚአብሔር ላይ የፈጸሙትን ዐመጻ እንዲገነዘቡ አድርጓቸዋል። የዮሴፍ ወንድሞች እነዚህን የገጠሟቸውን ፈታኝ ተሞክሮዎች እንደ መለኮታዊ ፍርድ ቆጥረዋቸዋል። ሆኖም የክስተቱ መደምደሚያ የሁሉንም ስሜት ፈንቅሎ በደስታ ዕንባ ያራጨ ቢሆንም፣ ኢ-ፍትሐዊ የክፋት ድርጊት ለፈጸሙት፣ ለእነርሱ፣ የይቅርታ መልዕክት ይዟል።
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
እሁድ
ሰኔ 5
Jun 12
የዮሴፍ ወደ ሥልጣን ከፍታ መውጣት
ለዮሴፍ፣ የፈርዖን ሕልሞች እግዚአብሔር በምድሪቱ “ሊሠራው ያለውን” (ዘፍ. 41፡28) ነገር የገለጠ ነበር። ይሁን እንጂ ዮሴፍ--ንጉሡ ፈርዖን እርሱ በሚያምነው እግዚአብሔር አምላክ እንዲያምን ጥሪ አላደረገለትም። ከዚህ ይልቅ ዮሴፍ በተግባር የተገለጠ ፈጣን ምላሽ ይሰጥ ነበር። ዮሴፍ የምጣኔ ሀብት መርኀ ግብር ንድፈ ሀሳብ ለንጉሡ አቅርቧል። የሚገርመው በፈርዖን አእምሮ የቀረው ይህ ዮሴፍ ምጣኔ ሀብትን አስመልክቶ የተናገረው ክፍል ብቻ ነበር። በዚህም ያየው ህልም ከነበረው መንፈሳዊ ትርጉም እና ሕልሙን በመስጠት ዙሪያ ካለው አምላካዊ ሚና ይልቅ፣ በምጣኔ ሀብት አስተምህሮዎቹ ፋይዳ ላይ ይበልጥ ፍላጎት የነበረው ይመስላል። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. 41፡ 37-57። በዮሴፍ ስኬት ውስጥ የእግዚአብሔር ቦታ ምንድን ነው?
ፈርዖን ዮሴፍን የመረጠው ሕልሙን በትክክል ስለተረጎመና መጪውን የምድሪቱን ችግር ስለገለጠ ብቻ ሳይሆን ለችግሩ መፍትሔ ስለነበረው እና “ዕቅዱ መልካም” (ዘፍ. 41፡37) ስለነበር ጭምር ሲሆን፣ ይህ ደግሞ የፈርዖን ሹማምንት በአንድነት የተጋሩት ሀሳብ ነበር። የፈርዖን ምርጫ ከመንፈሳዊው ይልቅ በተጨባጭ ጉዳይ ነገር ላይ የሚያመዝን ይመስላል። ሆኖም “አስተዋይና ብልኅ” (ዘፍ. 41፡39) በሆነው ዮሴፍ ላይ “የእግዚአብሔር መንፈስ” (ዘፍ. 41፡38) መኖሩን ፈርዖን ተገንዝቦ ነበር። መግለጫው ይህ ዓይነቱ ብልሃትና ማስተዋል በተለይ ከእግዚአብሔር ብቻ እንደሚሰጥ ያሳያል። (ያስተያዩ፡ ዘፍ. 41፡33 እና 1ነገሥ. 3፡12)። በመጽሐፍ ቅዱስ የቀረቡት ዝርዝር ጉዳዮች በሙሉ ከወቅቱ የግብፅ ታሪካዊ ሁኔታ ጋር የሚስማሙ ናቸው። ከፖለቲካ ውሳኔ አኳያ ፈርዖን ዮሴፍን ከፍተኛ ባለሥልጣን አድርጎ መመደቡ በጥንታዊቷ ግብፅ ያልተለመደ አሠራር አልነበረም። ቀጣዮቹ ሰባት ዓመታት የተትረፈረፉ ምርቶች የተሰበሰቡባቸው ከመሆናቸው አኳያ “ልኩን መስፈርና መመዝገብ” (ዘፍ. 41፡49) የማይቻል እህል መገኘቱ የአምላካዊው መግቦት ምልክት ነበር። “እንደ ባሕር አሸዋ” (ዘፍ. 41፡49) በሚል የቀረበው ማነጻጸሪያ ይህ የእግዚአብሔር በረከት (ዘፍ. 22፡17) መሆኑን ያሳያል። ዮሴፍ ሥራውን ውጤታማ አድርጎ የባረከለት ከእነዚህ ሁለት ክስተቶች በስተጀርባ ያለ አንድ አምላክ እንደሆነ ያንጸባርቃል። ዮሴፍ ስሞቻቸው እግዚአብሔር ለእርሱ ያደረገለትን በጎነትና ህመም ያለውን ትውስታ ወደ ደስታ (ምናሴ) መቀየሩን እና የቀድሞው መከራ ወደ ፍሬያማነት (ኤፍሬም) መለወጡን የሚያሳዩ ሁለት ወንዶች ልጆች ወልዷል። እግዚአብሔር መጥፎውን ወደ መልካም የቀየረበትን የሚያሳይ እንዴት ያለ ታላቅ ምሳሌ ነው! ሌሎች አምላካችንን በተጨባጭ እንዲያዩ የሚያስችለው የትኛው የሕይወታችን ክፍል ነው?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ሰኞ
ሰኔ 6
Jun 13
ዮሴፍ ወንድሞቹን ፊት ለፊት መጋፈጡ
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. ምዕ. 42። እዚህ ላይ ምን ተከሰተ? ሰብዓዊው ፍጡር በክፋትና ስህተት የተሞላ ቢሆንም ይህ አምላካዊውን በጎነት እንዴት ይገልጻል?
ረሃቡ ያዕቆብ ልጆቹ ወደ ግብፅ ወርደው እህል ይገዙ ዘንድ እንዲልካቸው አስገደደው። የሚገርመው ይህን ሀሳብ ያመነጨው ያዕቆብ ነበር (ዘፍ. 42፡1)። ከቁጥጥሩ ውጭ በሆኑ ሁናቴዎች ሰለባ የሆነው አሳዛኙ አዛውንት፣ ከብዙ ጊዜ በፊት አልቅሶ እርሙን ካወጣበት ልጁ ጋር እንደገና የሚገናኝበትን አስገራሚ ሁናቴ ሳያውቀው ይቀይሳል። በዚህ አምላካዊውን ቸርነት ባህሪ የተላበሰ ዳግም መገናኘት ውስጥ ሁለት መሠረታዊ ባህሪያት ጎልተው ይታያሉ። በመጀመሪያ፡ የዮሴፍ ሕልም ፍጻሜ ሆኖ ይታያል። “ ‘…የእናንተ ነዶዎች ዙሪያዋን ከበው ለእኔ ነዶ ሰገዱላት’ ” (ዘፍ. 37፡7) በሚል በዮሴፍ ትንቢታዊ ሕልሞች አስቀድመው የተነገሩት ክስተቶች አሁን ፍጻሜ እያገኙ ነው። ዮሴፍ “የምድሪቱ ገዥ” (ዘፍ. 42፡6) እና “የአገሩ ጌታ” ነበር (ዘፍ. 42፡30፣33)። ዮሴፍ የነበረው ከፍተኛ ማዕረግ ወንድሞቹ ይገኙበት ከነበረው ችግረኛ ሁናቴ በእጅጉ የተለየ ነበር፡ “የዮሴፍ ወንድሞችም እንደ ደረሱ፣ ከፊቱ ቀርበው ወደ ምድር ለጥብለው እጅ ነሱት” (ዘፍ. 42፡6)። ይህን ያደረጉት በዮሴፍ ሕልም ያፌዙት እና ፍጻሜ ማግኘቱን የተጠራጠሩት እነዚያው 10 ወንድሞቹ ነበሩ (ዘፍ. 37፡8)። በሁለተኛ ደረጃ፡ ይህ በአምላካዊው ቸርነት እውን መሆን የቻለ ዳግመኛ መገናኘት እንደ ምላሽ ሆኖ ተገልጾአል። በሁለቱ ክስተቶች መካከል ያስተጋባው አነጋገርና ጭብጥ ለሠሩት በደል ቅጣት የመቀበል ባህሪ እንዳለው ያሳያል። “ተባባሉ” (ዘፍ. 42፡21) የሚለው ቃል፣ በዮሴፍ ላይ ማሴር ሲጀምሩ ጥቅም ላይ ውሎ ነበር (ዘፍ. 37፡19)። ወንድማማቾቹ በእስር ቤት እንዲቆዩ መደረጉ (ዘፍ. 42፡17) የዮሴፍን በእስር ቤት መቆየት ያስተጋባል (ዘፍ.
40፡ 3-4)። እንደውም፣ የዮሴፍ ወንድሞች አሁን በእነርሱ ላይ እየደረሰ ያለውን ነገር ከ20 ዓመታት በፊት በወንድማቸው ላይ ካደረጉት ጋር ያነጻጽራሉ። “እርስ በርሳቸውም፣ ‘ይኸው በወንድማችን ላይ ባደረስነው በደል ምክንያት ቅጣታችንን እየተቀበልን ነው። እርሱ እንደዚያ ተጨንቆ ስለ ሕይወቱ ሲማጠነን፣ እኛ አልሰማነውም ነበር፤ ይህ መከራ የደረሰብንም በዚሁ ምክንያት ነው’ ተባባሉ።” (ዘፍ. 42፡41)። “ ‘ደሙ ከእጃችን ይፈለጋል’ ” (ዘፍ. 42፡22) ሲል ሮቤል የተናገራቸው ቃላት “ ‘የሰው ደም አታፍስሱ’ ” (ዘፍ. 37፡22) በማለት ቀደም ሲል የሰጠውን ማስጠንቀቂያ የሚያስተጋባ ሲሆን፣ አሁን እየተጋፈጡ ባለው ሁናቴና ቀደም ሲል ባደረጉት መካከል ላለው ግንኙነት አጽንኦት ይሰጣል። አብዛኞቻችን ይቅርታ እንድንጠይቅ የሆንባቸውን በእርግጠኝነት አድርገናል። ላደረግነው ነገር፣ በተቻለ የምንችለው እንዴት ነው? በተጨማሪ እግዚአብሔር አማካኝነት የሰጣቸውን የይቅርታ ተስፋዎች መቀበላችን ወሳኝ የሆነው ለምንድን ነው (ሮሜ 5፡7–11)? ነገሮች ልንክስ በየሱስ በእጅጉ
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ማክሰኞ
ሰኔ 7
Jun 14
ዮሴፍ እና ብንያም
ያዕቆብ ከራሔል የወለደውና ከእርሱ ጋር ያለው ብቸኛ ልጁ ብንያም፣ አብሯቸው እንዲሄድ በቀላሉ ሊፈቅድ አልቻለም። ዮሴፍን እንዳጣ ሁሉ፣ እርሱንም እንዳያጣ ፈራ (ዘፍ. 43፡6-8)። ሆኖም የመጣውን እህል በልተው ከጨረሱና (ዘፍ. 43፡2) ይሁዳ ለብንያም መመለስ ኃላፊነት ከወሰደ በኋላ (ዘፍ. 43፡9)፣ በመጨረሻ ለሁለተኛ ጊዜ ወደ ግብፅ እንዲወርዱና ብንያምም አብሯቸው እንዲሄድ ያዕቆብ ፈቀደ። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. ምዕ. 43። የብንያም መገኘት በክስተቶች ሂደት ላይ ምን ተጽእኖ ነበረው?
የብንያም መገኘት በክስተቶቹ ላይ ሚዛን እንዲደፋ አድርጓል። ሁሉም ወንድሞቹ በዮሴፍ ፊት ቆመው ሳለ፣ ዮሴፍ የሚመለከተው ብቸኛ ሰው ብንያም ነበር (ዘፍ. 43፡16)። “ወንድሜ” ብሎ በብቸኝነት የጠራው ብንያምን ነው (ዘፍ. 45፡12)። ብንያምን በስሙ የጠራው ሲሆን፣ ሌሎቹን ግን በስም አልጠቀሰም። ይልቁንም “ሰዎች” በሚል እንደተጠቀሱ እንመለከታለን (ዘፍ. 43፡16)። ዮሴፍ ብንያምን “ ‘ልጄ’ ” ብሎ የጠራው ሲሆን፣ ይህ ደግሞ ለእርሱ ያለውን የተለየ ፍቅር ያሳያል (ጥቅሶቹን ያነጻጽሩ፡ ዘፍ. 43፡29 እና ዘፍ. 22፡ 8)። የዮሴፍ ብንያምን መባረክ “ጸጋን” (ዘፍ. 43፡29) የሚያሳይ ሲሆን፣ እርሱ ከሌሎቹ ወንድሞቹ ያላገኘውን ጸጋ ለብንያም ይመልስለታል። የዮሴፍ ወንድሞች በተመለሰው ገንዘብ ምከንያት እስር ቤት እንዳይገቡ ቢፈሩም፣ ዮሴፍ ግን የብንያምን መገኘት አስመልክቶ ግብዣ አዘጋጀላቸው። ሁኔታው ብንያም ለአጠቃላዩ ክስተት የመዋጀት ውጤት ያስገኘ ያህል ነበር። ወንድማማቾቹ የተቀመጡት እንደየ ዕድሜአቸውና የተዋረድ ክብራቸው ቢሆንም፣ ነገር ግን ለታናሹ ወንድማቸው ብንያም ከሌሎቹ አምስት እጥፍ የላቀ መስተንግዶ ተደረገለት (ዘፍ. 43፡33-34)። ይህም ሆኖ፣ ከብዙ ዓመታት በፊት ዮሴፍ የአባቱ ተወዳጅ በነበረበት ወቅት፣ በግማሽ ወንድማቸውና በገዛ አባታቸው ላይ እንዲፈጽሙ ከገፋፋቸው ዘግናኝ ድርጊት በተቃራኒ፣ አሁን የተመለከቱት አድልዎ አልረበሻቸውም (ዘፍ. 37፡3-4)። “ዮሴፍ ለብንያም ይህን የተለየ ውለታ መፈጸሙ ወንድሞቹ ከዚህ በፊት ለእርሱ ያሳዩትን ቅናትና ጥላቻ አሁንም በብንያም ላይ ይደግሙት እንደሆን በማየት ለማረጋገጥ ነበር። ወንድማማቾቹ የሚነጋገሩበትን ቋንቋ ዮሴፍ አይረዳም በሚል አስተሳሰብ እርስበርሳቸው በነጻነት ይጨዋወቱ ነበር። ይህ ደግሞ የእነርሱን እውነተኛ ስሜት ለመረዳት ይችል ዘንድ ለዮሴፍ ጥሩ አጋጣሚ ፈጠረለት። አሁንም ተጨማሪ ፈተና ሊፈትናቸው ስለፈለገ ወደ አገራቸው ለመጓዝ ከመነሳታቸው አስቀድሞ በታናሽ ወንድማቸው ስልቻ ውስጥ የራሱ የብር ዋንጫ እንዲቀመጥ ትዕዛዝ ሰጠ።”--ኤለን ጂ. ኋይት፡ የኃይማኖት አባቶችና ነቢያት፡ ገጽ፡ 254።
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ረቡዕ
ሰኔ 8
Jun 15
የብር ዋንጫው
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. ምዕ. 44። ዮሴፍ የብር ዋንጫው በሌሎቹ ወንድሞቹ ስልቻ ሳይሆን፣ በብንያም ስልቻ ውስጥ እንዲከተት ለምን አደረገ?
ይህ ታሪክ ቀደም ብሎ ከቀረበው ጋር ይመሳሰላል። ቀደም ሲል እንዳደረገው ዮሴፍ ዝርዝር መመሪያዎችን ለቤቱ አዛዥ በመስጠት አሁንም በድጋሚ በየሰዎቹ ስልቻ እህል እንዲቋጠር ያደርጋል። በዚህ ጊዜ ግን ውድ የሆነው የእርሱ መጠጫ ዋንጫ በብንያም ስልቻ ውስጥ እንዲከተት ዕንግዳ ትእዛዝ ይሰጣል። ይህን ተከትሎ ነገሮች የተለየ መልክ እንዲይዙ ይሆናሉ። በከዚህ ቀደሙ ጉዞአቸው ወንድማማቾቹ ወደ ከነዓን የተመለሱት ብንያምን ይዘው ለመምጣት ሲሆን፣ አሁን ግን ዮሴፍን ለመጋፈጥ ወደ ግብፅ መመለስ አለባቸው። ቀደም ሲል በነበረው ሁኔታ ሁሉም በየስልቻዎቻቸው ውስጥ ተመሳሳይ ነገር አግኝተው የነበረ ሲሆን፣ አሁን ግን የዮሴፍ ጽዋ በብንያም ስልቻ ውስጥ ተገኝቷል በሚል እርሱ ብቻ ተለየ። በዮሴፍ ገበታ የክብር ዕንግድነት የተሰጠውና ዋንጫውን የማግኘት ዕድል የነበረው ብንያም፣ አሁን ያንን ውድ ዋንጫ ሰርቋል በሚል ተጠርጥሮ ክስ ተመሠረተበት። ወደ እስር ቤት ያመራል። የብር ዋንጫው ስርቆት በወንድሞቹ ልብ ውስጥ የጥፋተኝነት ስሜት እንዲቀሰቀስ ምክንያት ሆነ። ይሁዳ ዮሴፍ የተናገረውን የተረጎመበት መንገድ ይኸው ነበር። ምክንያቱም እግዚአብሔር በእነርሱ ውስጥ ያገኘውን በደል ይጠቅሳል (ዘፍ. 44፡16)። በተጨማሪ የዚህ ውድ ጽዋ መሰረቅ ከባድ ቅጣት የሚያስከትል ከመሆኑም በላይ፣ የሌሎች ወንድሞቹን አስተሳሰብም የሚፈትን ይሆናል። በወንድማማቾቹ የተስተዋለው ጥልቅ ስሜትና ለጉዳዩ የሰጡት ምላሽ ከፍ ያለ ትርጉም አለው። ብንያም እንደ ወንድሙ ዮሴፍ መጥፋቱ ነው ብለው በመስጋት ሁሉም ተመሳሳይ ህመም ተጋሩ። ምንም እንኳ ዮሴፍ እንደ ብንያም ንጹህ የነበረ ቢሆንም፣ እነርሱም በግብፅ ባሪያ እንደሚሆኑ አስበዋል። ዐውራው በግ በይስሐቅ “ፈንታ” መሥዋዕት እንደሆነ ሁሉ (ዘፍ. 22፡13) ይሁዳም በብንያም “ፈንታ” (ዘፍ. 44፡33) ባሪያ ሆኖ እዚያው ለመቅረት ሀሳብ አቀረበ። ይሁዳ ራሱን እንደ መሥዋዕት፣ እንደ ምትክ አድርጎ ያቀረበበት ዓላማ፣ በአባቱ ላይ የሚደርሰውን “መከራ” ለመጋፈጥ በማሰብ ነው (ዘፍ. 44፡ 34)። በይሁዳ ምላሽ ስለ ምትክነት በምሳሌነት የተገለጸው የትኛው የፍቅር መሠረታዊ ሥርዓት ነው? እንዲህ ዓይነቱ ፍቅር መጽሐፍ ቅዱሳዊውን የድነት ሥነ መለኮታዊ አስተምህሮ እንዴት ያብራራል (ሮሜ 5፡8)?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ማክሰኞ
ሰኔ 7
Jun 14
ዮሴፍ እና ብንያም
ያዕቆብ ከራሔል የወለደውና ከእርሱ ጋር ያለው ብቸኛ ልጁ ብንያም፣ አብሯቸው እንዲሄድ በቀላሉ ሊፈቅድ አልቻለም። ዮሴፍን እንዳጣ ሁሉ፣ እርሱንም እንዳያጣ ፈራ (ዘፍ. 43፡6-8)። ሆኖም የመጣውን እህል በልተው ከጨረሱና (ዘፍ. 43፡2) ይሁዳ ለብንያም መመለስ ኃላፊነት ከወሰደ በኋላ (ዘፍ. 43፡9)፣ በመጨረሻ ለሁለተኛ ጊዜ ወደ ግብፅ እንዲወርዱና ብንያምም አብሯቸው እንዲሄድ ያዕቆብ ፈቀደ። ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. ምዕ. 43። የብንያም መገኘት በክስተቶች ሂደት ላይ ምን ተጽእኖ ነበረው?
የብንያም መገኘት በክስተቶቹ ላይ ሚዛን እንዲደፋ አድርጓል። ሁሉም ወንድሞቹ በዮሴፍ ፊት ቆመው ሳለ፣ ዮሴፍ የሚመለከተው ብቸኛ ሰው ብንያም ነበር (ዘፍ. 43፡16)። “ወንድሜ” ብሎ በብቸኝነት የጠራው ብንያምን ነው (ዘፍ. 45፡12)። ብንያምን በስሙ የጠራው ሲሆን፣ ሌሎቹን ግን በስም አልጠቀሰም። ይልቁንም “ሰዎች” በሚል እንደተጠቀሱ እንመለከታለን (ዘፍ. 43፡16)። ዮሴፍ ብንያምን “ ‘ልጄ’ ” ብሎ የጠራው ሲሆን፣ ይህ ደግሞ ለእርሱ ያለውን የተለየ ፍቅር ያሳያል (ጥቅሶቹን ያነጻጽሩ፡ ዘፍ. 43፡29 እና ዘፍ. 22፡ 8)። የዮሴፍ ብንያምን መባረክ “ጸጋን” (ዘፍ. 43፡29) የሚያሳይ ሲሆን፣ እርሱ ከሌሎቹ ወንድሞቹ ያላገኘውን ጸጋ ለብንያም ይመልስለታል። የዮሴፍ ወንድሞች በተመለሰው ገንዘብ ምከንያት እስር ቤት እንዳይገቡ ቢፈሩም፣ ዮሴፍ ግን የብንያምን መገኘት አስመልክቶ ግብዣ አዘጋጀላቸው። ሁኔታው ብንያም ለአጠቃላዩ ክስተት የመዋጀት ውጤት ያስገኘ ያህል ነበር። ወንድማማቾቹ የተቀመጡት እንደየ ዕድሜአቸውና የተዋረድ ክብራቸው ቢሆንም፣ ነገር ግን ለታናሹ ወንድማቸው ብንያም ከሌሎቹ አምስት እጥፍ የላቀ መስተንግዶ ተደረገለት (ዘፍ. 43፡33-34)። ይህም ሆኖ፣ ከብዙ ዓመታት በፊት ዮሴፍ የአባቱ ተወዳጅ በነበረበት ወቅት፣ በግማሽ ወንድማቸውና በገዛ አባታቸው ላይ እንዲፈጽሙ ከገፋፋቸው ዘግናኝ ድርጊት በተቃራኒ፣ አሁን የተመለከቱት አድልዎ አልረበሻቸውም (ዘፍ. 37፡3-4)። “ዮሴፍ ለብንያም ይህን የተለየ ውለታ መፈጸሙ ወንድሞቹ ከዚህ በፊት ለእርሱ ያሳዩትን ቅናትና ጥላቻ አሁንም በብንያም ላይ ይደግሙት እንደሆን በማየት ለማረጋገጥ ነበር። ወንድማማቾቹ የሚነጋገሩበትን ቋንቋ ዮሴፍ አይረዳም በሚል አስተሳሰብ እርስበርሳቸው በነጻነት ይጨዋወቱ ነበር። ይህ ደግሞ የእነርሱን እውነተኛ ስሜት ለመረዳት ይችል ዘንድ ለዮሴፍ ጥሩ አጋጣሚ ፈጠረለት። አሁንም ተጨማሪ ፈተና ሊፈትናቸው ስለፈለገ ወደ አገራቸው ለመጓዝ ከመነሳታቸው አስቀድሞ በታናሽ ወንድማቸው ስልቻ ውስጥ የራሱ የብር ዋንጫ እንዲቀመጥ ትዕዛዝ ሰጠ።”--ኤለን ጂ. ኋይት፡ የኃይማኖት አባቶችና ነቢያት፡ ገጽ፡ 254።
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ረቡዕ
ሰኔ 8
Jun 15
የብር ዋንጫው
ጥቅሶቹን ያንብቡ፡ ዘፍ. ምዕ. 44። ዮሴፍ የብር ዋንጫው በሌሎቹ ወንድሞቹ ስልቻ ሳይሆን፣ በብንያም ስልቻ ውስጥ እንዲከተት ለምን አደረገ?
ይህ ታሪክ ቀደም ብሎ ከቀረበው ጋር ይመሳሰላል። ቀደም ሲል እንዳደረገው ዮሴፍ ዝርዝር መመሪያዎችን ለቤቱ አዛዥ በመስጠት አሁንም በድጋሚ በየሰዎቹ ስልቻ እህል እንዲቋጠር ያደርጋል። በዚህ ጊዜ ግን ውድ የሆነው የእርሱ መጠጫ ዋንጫ በብንያም ስልቻ ውስጥ እንዲከተት ዕንግዳ ትእዛዝ ይሰጣል። ይህን ተከትሎ ነገሮች የተለየ መልክ እንዲይዙ ይሆናሉ። በከዚህ ቀደሙ ጉዞአቸው ወንድማማቾቹ ወደ ከነዓን የተመለሱት ብንያምን ይዘው ለመምጣት ሲሆን፣ አሁን ግን ዮሴፍን ለመጋፈጥ ወደ ግብፅ መመለስ አለባቸው። ቀደም ሲል በነበረው ሁኔታ ሁሉም በየስልቻዎቻቸው ውስጥ ተመሳሳይ ነገር አግኝተው የነበረ ሲሆን፣ አሁን ግን የዮሴፍ ጽዋ በብንያም ስልቻ ውስጥ ተገኝቷል በሚል እርሱ ብቻ ተለየ። በዮሴፍ ገበታ የክብር ዕንግድነት የተሰጠውና ዋንጫውን የማግኘት ዕድል የነበረው ብንያም፣ አሁን ያንን ውድ ዋንጫ ሰርቋል በሚል ተጠርጥሮ ክስ ተመሠረተበት። ወደ እስር ቤት ያመራል። የብር ዋንጫው ስርቆት በወንድሞቹ ልብ ውስጥ የጥፋተኝነት ስሜት እንዲቀሰቀስ ምክንያት ሆነ። ይሁዳ ዮሴፍ የተናገረውን የተረጎመበት መንገድ ይኸው ነበር። ምክንያቱም እግዚአብሔር በእነርሱ ውስጥ ያገኘውን በደል ይጠቅሳል (ዘፍ. 44፡16)። በተጨማሪ የዚህ ውድ ጽዋ መሰረቅ ከባድ ቅጣት የሚያስከትል ከመሆኑም በላይ፣ የሌሎች ወንድሞቹን አስተሳሰብም የሚፈትን ይሆናል። በወንድማማቾቹ የተስተዋለው ጥልቅ ስሜትና ለጉዳዩ የሰጡት ምላሽ ከፍ ያለ ትርጉም አለው። ብንያም እንደ ወንድሙ ዮሴፍ መጥፋቱ ነው ብለው በመስጋት ሁሉም ተመሳሳይ ህመም ተጋሩ። ምንም እንኳ ዮሴፍ እንደ ብንያም ንጹህ የነበረ ቢሆንም፣ እነርሱም በግብፅ ባሪያ እንደሚሆኑ አስበዋል። ዐውራው በግ በይስሐቅ “ፈንታ” መሥዋዕት እንደሆነ ሁሉ (ዘፍ. 22፡13) ይሁዳም በብንያም “ፈንታ” (ዘፍ. 44፡33) ባሪያ ሆኖ እዚያው ለመቅረት ሀሳብ አቀረበ። ይሁዳ ራሱን እንደ መሥዋዕት፣ እንደ ምትክ አድርጎ ያቀረበበት ዓላማ፣ በአባቱ ላይ የሚደርሰውን “መከራ” ለመጋፈጥ በማሰብ ነው (ዘፍ. 44፡ 34)። በይሁዳ ምላሽ ስለ ምትክነት በምሳሌነት የተገለጸው የትኛው የፍቅር መሠረታዊ ሥርዓት ነው? እንዲህ ዓይነቱ ፍቅር መጽሐፍ ቅዱሳዊውን የድነት ሥነ መለኮታዊ አስተምህሮ እንዴት ያብራራል (ሮሜ 5፡8)?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
SABBATH SCHOOL(ሰንበት ትምህርት ):
ሐሙስ
፡ ሰኔ 9
Jun 16
“ ‘እኔ ወንድማችሁ ዮሴፍ ነኝ’ ”
የሚከተሉትን ጥቅሶች ያንብቡ፡ ዘፍ. ምዕ. 45። በዚህ ታሪክ ውስጥ የምናገኛቸው የፍቅር፣ እምነት እና የተስፋ ትምህርቶች ምን ይመስላሉ?
ይሁዳ “ ‘በአባቴ’ ” ላይ ሊደርስ ስለሚችለው “ ‘መከራ’ ” (ዘፍ. 44፡34) ብሎ እንደ ተናገረ፣ ዮሴፍ “ ‘ድምፁን ከፍ አድርጎ አለቀሰ’ ” (ዘፍ. 45፡1)፣ ከዚያም “ራሱን” ለወንድሞቹ “ገለጠላቸው”። እንዲህ ያለው አነጋገር እግዚአብሔር ራሱን የገለጠበትን መንገድ ለማውሳት ተደጋግሞ ጥቅም ላይ ከመዋሉ አኳያ (ዘፀ. 6፡3፣ ሕዝ. 20፡9) በዚህ ስፍራ እግዚአብሔር ራሱን መግለጡንም እንዲሁ ይጠቁማል። ይህ ማለት ሰብዓዊው ፍጡር የቱንም ዓይነት እንከን ቢኖርበትም፣ የጌታ በጎነት እንደሚነግሥ ያሳያል። የዮሴፍ ወንድሞች የሚሰሙትንም ሆነ የሚያዩትን ፈጽሞ ማመን አልቻሉም። ስለዚህ “ ‘እኔ ወንድማችሁ ዮሴፍ ነኝ’ ” (ዘፍ. 45፡4) ብሎ በድጋሚ ለመናገር ተገደደ። ሆኖም “ ‘ወደ ግብፅ የሸጣችሁኝ’ ” (ዘፍ. 45፡4) የሚለውን ቁርጥ ያለ አነጋገር ሲሰሙ ብቻ አመኑ። ከዚያም ዮሴፍ እግዚአብሔር “ ‘እኔን ወደዚህ ልኮኛል’ ” (ዘፍ. 45፡5) ሲል ይናገራል። ይህ እግዚአብሔር የተጠቀሰበት መንገድ ድርብ ዓላማ አለው። አንዱ፡ ዮሴፍ ስለ እነርሱ መጥፎ ስሜት እንደሌለው ወንድሞቹን ለማረጋጋት ሲሆን፤ ሌላው ጥልቅ የሆነ የእምነት ኑዛዜ እና የተስፋ መግለጫ ነው። ምክንያቱም እነርሱ ያደረጉት ነገር አስፈላጊ ነበር። እንዴት ቢባል እግዚአብሔር እነርሱን “ ‘በታላቅ ማዳን ለመታደግና ዘራቸው እንዳይጠፋ በማሰብ’ ” (ዘፍ. 45፡7) ይህ እንዲሆን ፈቀደ። ከዚያም አባታቸው ወደ ግብፅ እንዲመጣ ያዘጋጁት ዘንድ ዮሴፍ በፍጥነት ወደዚያው እንዲያመሩ ያደርጋል። ጥሪውን የሚያጅበው ለግጦሽ የሚሆን መስክ የታደለውንና “ ‘እጅግ ለም’ ” (ዘፍ. 45፡18፣20) የሆነውን ጌሤም ለመኖሪያነት እንደሚሰጣቸው በመጥቀስ ነው። ከዚህ በተጨማሪ ለጉዞ የሚሆን ሠረገላ እንዲዘጋጅ ሆነ። ይህ ደግሞ ልጆቹ ስለገጠማቸው ነገር እየዋሹት እንዳልሆነ ያዕቆብን የሚያሳምን ይሆናል (ዘፍ. 45፡27)። ያዕቆብ ይህን የቀረበለትን ግልጽ ትዕይነት--ዮሴፍ በሕይወት ለመኖሩ እንደ ተጨባጭ ማስረጃ ወሰደው። ዮሴፍ በሕይወት መኖሩን ማወቁ ብቻ ለእርሱ በቂ ነበር (ጥቅሶቹን ያስተያዩ፡ ዘፍ. 37፡35 እና ዘፍ. 44፡29)። አሁን ነገሮች በመልካም ሁኔታ ላይ ናቸው። የያዕቆብ 12 ልጆች በሕይወት አሉ። ያዕቆብ አሁን “እስራኤል” (ዘፍ. 45፡28) ተብሎ የተጠራ ሲሆን፣ በዚህም አምላካዊው በጎነት በብርቱ መንገድ መገለጥ ችሏል። አዎ፣ ዮሴፍ ለወንድሞቹ ደግ ነበር። ደግሞም ያን ለማድረግ የሚያስችል አቅም ነበረው። አንዳንዶች ክፉ በያደርጉብንም፣ እንደ ዮሴፍ ሁሉ በመጨረሻ ሊሠምርላቸው ለማይችለው-መልካም መሆንን የምንማረው እንዴት ነው?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
አርብ
፡ ሰኔ 10
Jun 17
ተጨማሪ ሀሳብ
ኤለን ጂ. ኋይት “ዮሴፍ በግብፅ” ገጽ፡ 237 -247፣ “ዮሴፍ እና ወንድሞቹ” ገጽ፡ 248–270--የኃይማኖት አባቶችና ነቢያት። “ሦስቱ የእሥር ቀናት ለያዕቆብ ልጆች መሪር የሐዘን ቀናት ነበሩ። ከዚህ በፊት የተከተሉትን የተሳሳተ ጎዳና በተለይም በዮሴፍ ላይ የፈጸሙትን የጭካኔ ድርጊት አሰላስለዋል። ሰላዮች ናቸው ተብለው ከተፈረደባቸውና ንጽህናቸውን የሚያመለክት ማስረጃ ማቅረብ ካልቻሉ፣ ሞት ወይም ባርነት እንደሚጠብቃቸው ያውቁ ነበር። እነርሱ ዮሴፍን ለባርነት በመሸጣቸው ምክንያት እግዚአብሔር አምላክ ባሪያዎች እንዲሆኑ በማሰቃየት ሊቀጣቸው እንዳቀደ በማሰብ ፍርሃት ገባቸው። ዮሴፍ አባቱና ወንድሞቹ በእህል እጦት ሥቃይ ሳይደርስበቸው አይቀርም ብሎ ሰግቷል። ወንድሞቹ በእርሱ ላይ ለፈጸሙት ፍጹም ጭካኔ የተሞላው ድርጊት ንስሐ ገብተዋል የሚል እምነት ስለነበረው፣ ታናሽ ወንድሙ ብንያም ላይ በምንም መልኩ ተመሳሳይ መጥፎ ነገር አያደርጉም ብሎ አስቧል።”—Ellen G. White, Spiritual Gifts, book 3, p. 165.
የመወያያ ጥያቄዎች
1.በሐሙስ ጥናት መጨረሻ በቀረበው ጥያቄ ላይ ተወያዩ። ዮሴፍ-ነገሮች ወደ መልካምነት ባይቀየሩለት ኖሮ ለወንድሞቹ ያን ያህል ደግነት ይኖረው ነበር ብለው ያስባሉ? ለነገሩ ይህን በእርግጠኝነት ማወቅ ባንችልም፣ በዮሴፍ ታሪክ ውስጥ ዮሴፍ ምን ዓይነት ባሕርይ እንደነበረው የሚጠቁሙ ምልክቶች የትኞቹ ናቸው? 2.በዮሴፍ ታሪክ ክርስቶስ ያጋጠመውን ሁኔታ የምናይባቸው መንገዶች የትኞቹ ናቸው? ዮሴፍ ወንድሞቹን እንደ ፈተነ ሁሉ፣ እግዚአብሔር እኛን የሚፈትንባቸው ተመሳሳይ መንገዶች የትኞቹ ናቸው? 3.እነዚህ ሁሉ ዓመታት ካለፉ በኋላም እንኳ፣ የዮሴፍ ወንድሞች በወንድማቸው ላይ በፈጸሙት ድርጊት በደለኞች መሆናቸውን ተገንዝበው ነበር። የጥፋተኝነት ስሜት እንዴት ከባድ ጫና ሊኖረው እንደሚችል አስመልክቶ ይህ ምን ያስተምረናል? በእግዚአብሔር ፊት ይቅርታና ተቀባይነት ማግኘት ብንችልም፣ ራሳችንን ይቅር ማለት መማር የምንችለው እንዴት ነው--የቱንም ያህል ይቅርታው ባይገባንም?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
ሐሙስ
፡ ሰኔ 9
Jun 16
“ ‘እኔ ወንድማችሁ ዮሴፍ ነኝ’ ”
የሚከተሉትን ጥቅሶች ያንብቡ፡ ዘፍ. ምዕ. 45። በዚህ ታሪክ ውስጥ የምናገኛቸው የፍቅር፣ እምነት እና የተስፋ ትምህርቶች ምን ይመስላሉ?
ይሁዳ “ ‘በአባቴ’ ” ላይ ሊደርስ ስለሚችለው “ ‘መከራ’ ” (ዘፍ. 44፡34) ብሎ እንደ ተናገረ፣ ዮሴፍ “ ‘ድምፁን ከፍ አድርጎ አለቀሰ’ ” (ዘፍ. 45፡1)፣ ከዚያም “ራሱን” ለወንድሞቹ “ገለጠላቸው”። እንዲህ ያለው አነጋገር እግዚአብሔር ራሱን የገለጠበትን መንገድ ለማውሳት ተደጋግሞ ጥቅም ላይ ከመዋሉ አኳያ (ዘፀ. 6፡3፣ ሕዝ. 20፡9) በዚህ ስፍራ እግዚአብሔር ራሱን መግለጡንም እንዲሁ ይጠቁማል። ይህ ማለት ሰብዓዊው ፍጡር የቱንም ዓይነት እንከን ቢኖርበትም፣ የጌታ በጎነት እንደሚነግሥ ያሳያል። የዮሴፍ ወንድሞች የሚሰሙትንም ሆነ የሚያዩትን ፈጽሞ ማመን አልቻሉም። ስለዚህ “ ‘እኔ ወንድማችሁ ዮሴፍ ነኝ’ ” (ዘፍ. 45፡4) ብሎ በድጋሚ ለመናገር ተገደደ። ሆኖም “ ‘ወደ ግብፅ የሸጣችሁኝ’ ” (ዘፍ. 45፡4) የሚለውን ቁርጥ ያለ አነጋገር ሲሰሙ ብቻ አመኑ። ከዚያም ዮሴፍ እግዚአብሔር “ ‘እኔን ወደዚህ ልኮኛል’ ” (ዘፍ. 45፡5) ሲል ይናገራል። ይህ እግዚአብሔር የተጠቀሰበት መንገድ ድርብ ዓላማ አለው። አንዱ፡ ዮሴፍ ስለ እነርሱ መጥፎ ስሜት እንደሌለው ወንድሞቹን ለማረጋጋት ሲሆን፤ ሌላው ጥልቅ የሆነ የእምነት ኑዛዜ እና የተስፋ መግለጫ ነው። ምክንያቱም እነርሱ ያደረጉት ነገር አስፈላጊ ነበር። እንዴት ቢባል እግዚአብሔር እነርሱን “ ‘በታላቅ ማዳን ለመታደግና ዘራቸው እንዳይጠፋ በማሰብ’ ” (ዘፍ. 45፡7) ይህ እንዲሆን ፈቀደ። ከዚያም አባታቸው ወደ ግብፅ እንዲመጣ ያዘጋጁት ዘንድ ዮሴፍ በፍጥነት ወደዚያው እንዲያመሩ ያደርጋል። ጥሪውን የሚያጅበው ለግጦሽ የሚሆን መስክ የታደለውንና “ ‘እጅግ ለም’ ” (ዘፍ. 45፡18፣20) የሆነውን ጌሤም ለመኖሪያነት እንደሚሰጣቸው በመጥቀስ ነው። ከዚህ በተጨማሪ ለጉዞ የሚሆን ሠረገላ እንዲዘጋጅ ሆነ። ይህ ደግሞ ልጆቹ ስለገጠማቸው ነገር እየዋሹት እንዳልሆነ ያዕቆብን የሚያሳምን ይሆናል (ዘፍ. 45፡27)። ያዕቆብ ይህን የቀረበለትን ግልጽ ትዕይነት--ዮሴፍ በሕይወት ለመኖሩ እንደ ተጨባጭ ማስረጃ ወሰደው። ዮሴፍ በሕይወት መኖሩን ማወቁ ብቻ ለእርሱ በቂ ነበር (ጥቅሶቹን ያስተያዩ፡ ዘፍ. 37፡35 እና ዘፍ. 44፡29)። አሁን ነገሮች በመልካም ሁኔታ ላይ ናቸው። የያዕቆብ 12 ልጆች በሕይወት አሉ። ያዕቆብ አሁን “እስራኤል” (ዘፍ. 45፡28) ተብሎ የተጠራ ሲሆን፣ በዚህም አምላካዊው በጎነት በብርቱ መንገድ መገለጥ ችሏል። አዎ፣ ዮሴፍ ለወንድሞቹ ደግ ነበር። ደግሞም ያን ለማድረግ የሚያስችል አቅም ነበረው። አንዳንዶች ክፉ በያደርጉብንም፣ እንደ ዮሴፍ ሁሉ በመጨረሻ ሊሠምርላቸው ለማይችለው-መልካም መሆንን የምንማረው እንዴት ነው?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool
አርብ
፡ ሰኔ 10
Jun 17
ተጨማሪ ሀሳብ
ኤለን ጂ. ኋይት “ዮሴፍ በግብፅ” ገጽ፡ 237 -247፣ “ዮሴፍ እና ወንድሞቹ” ገጽ፡ 248–270--የኃይማኖት አባቶችና ነቢያት። “ሦስቱ የእሥር ቀናት ለያዕቆብ ልጆች መሪር የሐዘን ቀናት ነበሩ። ከዚህ በፊት የተከተሉትን የተሳሳተ ጎዳና በተለይም በዮሴፍ ላይ የፈጸሙትን የጭካኔ ድርጊት አሰላስለዋል። ሰላዮች ናቸው ተብለው ከተፈረደባቸውና ንጽህናቸውን የሚያመለክት ማስረጃ ማቅረብ ካልቻሉ፣ ሞት ወይም ባርነት እንደሚጠብቃቸው ያውቁ ነበር። እነርሱ ዮሴፍን ለባርነት በመሸጣቸው ምክንያት እግዚአብሔር አምላክ ባሪያዎች እንዲሆኑ በማሰቃየት ሊቀጣቸው እንዳቀደ በማሰብ ፍርሃት ገባቸው። ዮሴፍ አባቱና ወንድሞቹ በእህል እጦት ሥቃይ ሳይደርስበቸው አይቀርም ብሎ ሰግቷል። ወንድሞቹ በእርሱ ላይ ለፈጸሙት ፍጹም ጭካኔ የተሞላው ድርጊት ንስሐ ገብተዋል የሚል እምነት ስለነበረው፣ ታናሽ ወንድሙ ብንያም ላይ በምንም መልኩ ተመሳሳይ መጥፎ ነገር አያደርጉም ብሎ አስቧል።”—Ellen G. White, Spiritual Gifts, book 3, p. 165.
የመወያያ ጥያቄዎች
1.በሐሙስ ጥናት መጨረሻ በቀረበው ጥያቄ ላይ ተወያዩ። ዮሴፍ-ነገሮች ወደ መልካምነት ባይቀየሩለት ኖሮ ለወንድሞቹ ያን ያህል ደግነት ይኖረው ነበር ብለው ያስባሉ? ለነገሩ ይህን በእርግጠኝነት ማወቅ ባንችልም፣ በዮሴፍ ታሪክ ውስጥ ዮሴፍ ምን ዓይነት ባሕርይ እንደነበረው የሚጠቁሙ ምልክቶች የትኞቹ ናቸው? 2.በዮሴፍ ታሪክ ክርስቶስ ያጋጠመውን ሁኔታ የምናይባቸው መንገዶች የትኞቹ ናቸው? ዮሴፍ ወንድሞቹን እንደ ፈተነ ሁሉ፣ እግዚአብሔር እኛን የሚፈትንባቸው ተመሳሳይ መንገዶች የትኞቹ ናቸው? 3.እነዚህ ሁሉ ዓመታት ካለፉ በኋላም እንኳ፣ የዮሴፍ ወንድሞች በወንድማቸው ላይ በፈጸሙት ድርጊት በደለኞች መሆናቸውን ተገንዝበው ነበር። የጥፋተኝነት ስሜት እንዴት ከባድ ጫና ሊኖረው እንደሚችል አስመልክቶ ይህ ምን ያስተምረናል? በእግዚአብሔር ፊት ይቅርታና ተቀባይነት ማግኘት ብንችልም፣ ራሳችንን ይቅር ማለት መማር የምንችለው እንዴት ነው--የቱንም ያህል ይቅርታው ባይገባንም?
@AddiseFeiso
👉“ትውልድ ሆይ፥
👉የእግዚአብሔርን
👉ቃል ተመልከቱ።"
@SabbathSchool