#love
“Love is #patient, love is #kind. It does not #envy, it does not #boast, it is not #proud. It does not #dishonor others; it is not #self-seeking; it is not easily #angered; it keeps no #record of wrongs. Love does not delight in #evil but rejoices with the #truth. It always #protects, always #trusts, always #hopes, always #perseveres. Love never #fails.
1Cor. 13:4-87 NIV
#love love love!
#discipleship_inspirational
“Love is #patient, love is #kind. It does not #envy, it does not #boast, it is not #proud. It does not #dishonor others; it is not #self-seeking; it is not easily #angered; it keeps no #record of wrongs. Love does not delight in #evil but rejoices with the #truth. It always #protects, always #trusts, always #hopes, always #perseveres. Love never #fails.
1Cor. 13:4-87 NIV
#love love love!
#discipleship_inspirational
Discipleship is a lifetime journey. Like the natural process, spiritual life starts with being #born again. No one is born as an adult; we all start as infants and grow. In other words, #discipleship is the growth process. We grow to the fullness of Christ, as the Bible says.
So, what stage of growth are you at? Is your growth average? How healthy is your spirit?
Think about such questions.
#discipleship_motivations
So, what stage of growth are you at? Is your growth average? How healthy is your spirit?
Think about such questions.
#discipleship_motivations
Absolutely, prayer is simply not a matter of words. It involves approaching God with complete honesty and humility.
Forwarded from 4 one (Aman €bo)
"እውነተኛ ጸሎት የሚለካው በርዝመቱ አይደለም። እንደ እግዚአብሔር ሃሳብ ካልሆነ፣ በምርጥ ቃላት ከታጀበ የረዥም ጊዜ መነብነብ ይልቅ፣ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የወጣች አንዲት የምጥ ጩኸት የእግዚአብሔርን ልብ የሚሞላ የከበድ ጸሎት ልትሆን ትችላለች"
@one_died_for_all
@one_died_for_all
@one_died_for_all
@one_died_for_all
@one_died_for_all
@one_died_for_all
“Now those who #belong to #Christ Jesus have #crucified the #flesh with its passions and desires.”
Galatians 5:24 CSB
If we are true disciples of Christ, we will #crusify our flash with its desires.
#discipleship_inspirational
Galatians 5:24 CSB
If we are true disciples of Christ, we will #crusify our flash with its desires.
#discipleship_inspirational
“እንግዲህ ወንድሞች ሆይ፤ ሰውነታችሁን ቅዱስና እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ሕያው መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ርኅራኄ እለምናችኋለሁ፤ ይህም እንደ ባለ አእምሮ የምታቀርቡት አምልኳችሁ ነው።”
ሮሜ 12:1 NASV
#discipleship_inspirational
ሮሜ 12:1 NASV
#discipleship_inspirational
“Finally, brothers, whatever is true, whatever is #honorable, whatever is #just, whatever is #pure, whatever is #lovely, whatever is #commendable, if there is any #excellence, if there is anything worthy of #praise, @THINK about these things.”
Philippians 4:8 ESV
#discipleship_motivations
Philippians 4:8 ESV
#discipleship_motivations
"...እናንተ ግን የድካማችሁን ዋጋ ስለምታገኙ በርቱ፤ እጃችሁም አይላላ።" 2ዜና 15:7
እግዚአብሔር የመሪህ አምላክ ነው። በእርሱ ዘንድ በንጻ መድከም የለም፤ ሁሌም ድካም ያስከፍላል። ስለዚህ በእርሱ ፊት የምትተጉ የምትደክሙ ደስ በርቱ፣ ጽኑም በመጨረሻው ዋጋችሁን እግዚአብሔር ይከፍላል።
#የእለት_ስንቅ #Daily_pasture #discipleship_motivations
እግዚአብሔር የመሪህ አምላክ ነው። በእርሱ ዘንድ በንጻ መድከም የለም፤ ሁሌም ድካም ያስከፍላል። ስለዚህ በእርሱ ፊት የምትተጉ የምትደክሙ ደስ በርቱ፣ ጽኑም በመጨረሻው ዋጋችሁን እግዚአብሔር ይከፍላል።
#የእለት_ስንቅ #Daily_pasture #discipleship_motivations
" ሰው #በአንደበቱ ፍሬ ሆዱ ይጠግባል፤ በከንፈሩም ምርት ይረካል። #አንደበት የሞትና የሕይወት ኀይል አላት፤ የሚወድዷትም ፍሬዋን ይበላሉ።" ምሳሌ 18:20-21
#አንደበት በጣም ወሳኝ የህይወታችን ክፍል ናት። ራሳችንን ለመግለጽ ወይም እኛን ለማሳየት የአንበሳውን ድርሻ የሚጫወት #አንደበት ነው፤ ለምሳሌ ማን እንደሆንን፣ ምን እንደምንወድ፣ ምን እንደምችል፣ ስለሌሎች ያለን አመለካከት እና የመሳሰሉ ነገሮችን በመናገር ሰዎች ስለእኛ ያላቸውን አመለካከት እንገነባለን። ይህም የሚያሳየው በሌሎች ዘንድ ራሳችንን ለመሳል/ ለማስተዋወቅ አንደበት ምን ያህል አስፈላጊ እንደሆነ ነው።
በሌላ በኩል ደግሞ #አንደበትን መግታት/ መቆጣጠር ቀላል አይደለም። ራስን መግዛት #አንደበት መግዛትን ይጨምራል፤ ይህንን ደግሞ ማድረግ ካልቻልን ደግሞ ለብዙ ችግር ልያጋልጠን ይችላል። የምንረካውም ሆነ የምንጠግበው #በአንደበታችን ፍሬ ስለሆነ #በአንደበታችን ለምንዘራው ነገር በጣም መጠንቀቅ ያስፈልገናል፤ ሰው የሚዘራውን ያንኑ ያጭዳልና።
#በአንደበታችን ህይወት ከዘራን ህይወትን እናጭዳለን፤ ሞትን ከዘራን እንዲሁ። ስለዚህ ልክ እንደልባችን ምናልባትም ከልብም በላይ #ለአንደበታችን መጠንቀቅ አለብን። ምክንያቱም #አንደበት ከእኛም አልፎ ሌሎችን ልጎዳ የሚችል ስለሆነ።
"#አንደበት የሞትና የሕይወት ኀይል አላት፤ የሚወድዷትም ፍሬዋን ይበላሉ።"
#Daily_pasture #discipleship_motivations #የእለት_ስንቅ
#አንደበት በጣም ወሳኝ የህይወታችን ክፍል ናት። ራሳችንን ለመግለጽ ወይም እኛን ለማሳየት የአንበሳውን ድርሻ የሚጫወት #አንደበት ነው፤ ለምሳሌ ማን እንደሆንን፣ ምን እንደምንወድ፣ ምን እንደምችል፣ ስለሌሎች ያለን አመለካከት እና የመሳሰሉ ነገሮችን በመናገር ሰዎች ስለእኛ ያላቸውን አመለካከት እንገነባለን። ይህም የሚያሳየው በሌሎች ዘንድ ራሳችንን ለመሳል/ ለማስተዋወቅ አንደበት ምን ያህል አስፈላጊ እንደሆነ ነው።
በሌላ በኩል ደግሞ #አንደበትን መግታት/ መቆጣጠር ቀላል አይደለም። ራስን መግዛት #አንደበት መግዛትን ይጨምራል፤ ይህንን ደግሞ ማድረግ ካልቻልን ደግሞ ለብዙ ችግር ልያጋልጠን ይችላል። የምንረካውም ሆነ የምንጠግበው #በአንደበታችን ፍሬ ስለሆነ #በአንደበታችን ለምንዘራው ነገር በጣም መጠንቀቅ ያስፈልገናል፤ ሰው የሚዘራውን ያንኑ ያጭዳልና።
#በአንደበታችን ህይወት ከዘራን ህይወትን እናጭዳለን፤ ሞትን ከዘራን እንዲሁ። ስለዚህ ልክ እንደልባችን ምናልባትም ከልብም በላይ #ለአንደበታችን መጠንቀቅ አለብን። ምክንያቱም #አንደበት ከእኛም አልፎ ሌሎችን ልጎዳ የሚችል ስለሆነ።
"#አንደበት የሞትና የሕይወት ኀይል አላት፤ የሚወድዷትም ፍሬዋን ይበላሉ።"
#Daily_pasture #discipleship_motivations #የእለት_ስንቅ
ለዘላለም በእግዚአብሔር መታመን
“በአንተ ላይ ታምናለችና፣ በአንተ የምትደገፈውን ነፍስ ፈጽመህ በሰላም ትጠብቃታለህ። በእግዚአብሔር ለዘላለም ታመኑ፤ ጌታ እግዚአብሔር የዘላለም ዐለት ነውና።”
ኢሳይያስ 26:3-4 አ.መ.ት
እግዚአብሔር በርሱ የሚታመኑትን ያውቃልና በመከራ ቀን እንደሚደርስላቸው በሰላም እንደሚጠብቃቸው መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል። ስለዚህ ለዘላለም በማንኛውም ሁኔታ በእርሱ እንታመን፤ እግዚአብሔር በችግር ጊዜ ብቻ የምንሮጥበት አይደለም፣ በደስታ ጊዜም ልንታመነው የሚገባ ነው እርሱ ታማኝ አለት ነውና። የዚያን ጊዜ ነፍሳችን ፍጹም ሰላም ታገኛለች።
#discipleship_motivations #daily_pasture #የእለት_ስንቅ
“በአንተ ላይ ታምናለችና፣ በአንተ የምትደገፈውን ነፍስ ፈጽመህ በሰላም ትጠብቃታለህ። በእግዚአብሔር ለዘላለም ታመኑ፤ ጌታ እግዚአብሔር የዘላለም ዐለት ነውና።”
ኢሳይያስ 26:3-4 አ.መ.ት
እግዚአብሔር በርሱ የሚታመኑትን ያውቃልና በመከራ ቀን እንደሚደርስላቸው በሰላም እንደሚጠብቃቸው መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል። ስለዚህ ለዘላለም በማንኛውም ሁኔታ በእርሱ እንታመን፤ እግዚአብሔር በችግር ጊዜ ብቻ የምንሮጥበት አይደለም፣ በደስታ ጊዜም ልንታመነው የሚገባ ነው እርሱ ታማኝ አለት ነውና። የዚያን ጊዜ ነፍሳችን ፍጹም ሰላም ታገኛለች።
#discipleship_motivations #daily_pasture #የእለት_ስንቅ
#ቃሉን ሰምቶ ማመን ይገባል
“እውነት እላችኋለሁ፤ #ቃሌን የሚሰማ፣ በላከኝም የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፤ ከሞት ወደ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወደ ፍርድ አይመጣም።”
ዮሐንስ 5:24 NASV
ኢየሱስ #ቃሉ እውነት እርሱም እውነት እንደሆነ ይናገራል፡፡ ኢየሱስ ከዚህ ቁጥር ከፍ ብሎ አብ መፍረድን ለወልድ(ለእርሱ) እንደሰጠ ይናገራል፡፡ ስለዚህ እንዲፈርድ የተሰየመውን ከአመንን ማንም አይፈድብንም፤ #ቃሉ እንደሚለውም በጭራሽ ለፍርድ አንቀርብም ማለት ነው፡፡ ምክንያቱ ዳኛው ራሱ ስለሆነ ጉዳዩን ወደፍርድ ቤት ሳይደርስ ያስቆመዋል፡፡ ይህ ግን የሚሆነው ቃሉን ሰምተን ላመንን ሰዎች ብቻ ነው፡፡ ምንን? እርሱ ወልድ ወይም ጌታ እንደሆነ፡፡ ስለዚህ #ቃሉን መስማት ብቻ ሳይሆን ማመንም ይጠበቃል ማለት ነው፤ #ቃሉ እውነት ስለሆነ፡፡
#የእለት_ስንቅ #discipleship_motivations #discipleship_inspirational #daily_pasture
“እውነት እላችኋለሁ፤ #ቃሌን የሚሰማ፣ በላከኝም የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፤ ከሞት ወደ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወደ ፍርድ አይመጣም።”
ዮሐንስ 5:24 NASV
ኢየሱስ #ቃሉ እውነት እርሱም እውነት እንደሆነ ይናገራል፡፡ ኢየሱስ ከዚህ ቁጥር ከፍ ብሎ አብ መፍረድን ለወልድ(ለእርሱ) እንደሰጠ ይናገራል፡፡ ስለዚህ እንዲፈርድ የተሰየመውን ከአመንን ማንም አይፈድብንም፤ #ቃሉ እንደሚለውም በጭራሽ ለፍርድ አንቀርብም ማለት ነው፡፡ ምክንያቱ ዳኛው ራሱ ስለሆነ ጉዳዩን ወደፍርድ ቤት ሳይደርስ ያስቆመዋል፡፡ ይህ ግን የሚሆነው ቃሉን ሰምተን ላመንን ሰዎች ብቻ ነው፡፡ ምንን? እርሱ ወልድ ወይም ጌታ እንደሆነ፡፡ ስለዚህ #ቃሉን መስማት ብቻ ሳይሆን ማመንም ይጠበቃል ማለት ነው፤ #ቃሉ እውነት ስለሆነ፡፡
#የእለት_ስንቅ #discipleship_motivations #discipleship_inspirational #daily_pasture
ዋናው የሰንበት እረፍት ገና ይቀረናል
“ስለዚህ የሰንበት ዕረፍት ለእግዚአብሔር ሕዝብ ገና ቀርቶለታል፤ ምክንያቱም ወደ እግዚአብሔር ዕረፍት የሚገባ ሁሉ፣ እግዚአብሔር ከሥራው እንዳረፈ፣ እርሱም ደግሞ ከሥራው ያርፋል።”
ዕብራውያን 4:9-10 NASV
እያሱ እስራኤላውያንን አሳርፏል፤ ነገር ግን እረፍቱ ሙሉ አልነበርም በማለት ገና ለእነርሱም ታለቁ እረፍት/ሰንበት እንደሚቀርላቸው ይናገርና ለእግዚአብሔር ህዝብ ግን እረፍት ገና ይቀራል በማለት የደመድማል፡፡ እዚህ ላይ የተገለጸው እረፍት “Noah/ኖህ” የሀጥአት እረፍት ሳይሆን “Sabbath/ ሰንበት” ከሁሉም ነገር (ከጉልበት ስራ እስከ ሀጥአት) የሚናርፍበት እረፍት ነው፡፡ ይህም ዘላለማዊው የእግዚአብሔር እረፍት ነው፡፡ ይህም እረፍት እኛ የእግዚአብሔር ህዝብ ፍጹም የሆነ ሁሉን አቀፍ እረፍት የምናደርግበት ጊዜ፡፡ ይህንን ጊዜ በጉጉትና በናፍቆት እንጠብቃለን፡፡
#የእለት_ስንቅ
#discipleship_motivations
#daily_pasture
“ስለዚህ የሰንበት ዕረፍት ለእግዚአብሔር ሕዝብ ገና ቀርቶለታል፤ ምክንያቱም ወደ እግዚአብሔር ዕረፍት የሚገባ ሁሉ፣ እግዚአብሔር ከሥራው እንዳረፈ፣ እርሱም ደግሞ ከሥራው ያርፋል።”
ዕብራውያን 4:9-10 NASV
እያሱ እስራኤላውያንን አሳርፏል፤ ነገር ግን እረፍቱ ሙሉ አልነበርም በማለት ገና ለእነርሱም ታለቁ እረፍት/ሰንበት እንደሚቀርላቸው ይናገርና ለእግዚአብሔር ህዝብ ግን እረፍት ገና ይቀራል በማለት የደመድማል፡፡ እዚህ ላይ የተገለጸው እረፍት “Noah/ኖህ” የሀጥአት እረፍት ሳይሆን “Sabbath/ ሰንበት” ከሁሉም ነገር (ከጉልበት ስራ እስከ ሀጥአት) የሚናርፍበት እረፍት ነው፡፡ ይህም ዘላለማዊው የእግዚአብሔር እረፍት ነው፡፡ ይህም እረፍት እኛ የእግዚአብሔር ህዝብ ፍጹም የሆነ ሁሉን አቀፍ እረፍት የምናደርግበት ጊዜ፡፡ ይህንን ጊዜ በጉጉትና በናፍቆት እንጠብቃለን፡፡
#የእለት_ስንቅ
#discipleship_motivations
#daily_pasture
Forwarded from Cherinet N. Yatasa
“በጎ ስጦታና ፍጹም በረከት ሁሉ ከላይ፣ ከሰማይ ብርሃናት አባት ይወርዳሉ፤ በርሱ ዘንድ መለዋወጥ፣ ከመዞር የተነሣ የሚያርፍ ጥላም የለም።”
ያዕቆብ 1:17 NASV
እግዚአብሔር ምህረቱን አብዝቶልን ባለልጅ አደረገን። ስሟንም እርሱ ምሮናልና "ምህረት ቸርነት" ብለናታል።
ያዕቆብ 1:17 NASV
እግዚአብሔር ምህረቱን አብዝቶልን ባለልጅ አደረገን። ስሟንም እርሱ ምሮናልና "ምህረት ቸርነት" ብለናታል።
❤1
በጎ ስጦታና ፍጹም በረከት ከእግዚአብሄር ብቻ
“በጎ ስጦታና ፍጹም በረከት ሁሉ ከላይ፣ ከሰማይ ብርሃናት አባት ይወርዳሉ፤ በርሱ ዘንድ መለዋወጥ፣ ከመዞር የተነሣ የሚያርፍ ጥላም የለም።”
ያዕቆብ 1:17 NASV
ብዙ አይነት ስጦታዎች አሉ፡፡ ከእነዚህ መካከል ግን በጎ የሆኑት እንዲሆን ከበረከትም ፍጹም የሆነ በረከት ከእግዚአብሄር (Exclusive) የሆኑ ናቸው፡፡ ማንም ምንም ሊባርክ ወይም ሊሰጥ ይችላል፤ ነገር ግን ፍጹም የሆነን አይደለም፡፡ ይህ ከእግዚአብሄር ብቻ ነው የሚመጣው፡፡
በረከት እንደሰጭው ማንነት ነው፡፡ እግዚአብሄር ብቻ በባህሪው ፍጹም ስለሆነ እርሱ ብቻ ነው ፍጹም የሆነ ስጦታና በረከት እንደፍቃዱ ሊሰጥ የሚችለው፡፡ በሌላ አባባል ከእግዚአብሄር የምንቀበለው በረከት ብቻ ነው ሁሌም ፍጹም የሚሆነው ሌላው ግን ባለብዙ እንከን ነው፡፡ ደስታውም አጭር ነው፡፡ ስለዚህም ለፍጹም እና ዘላቂ ደስታ የእርሱን በረከት እንደፈቃዱ እንጠብቅ፡፡
#የእለት_ስንቅ
#daily_pasture
#discipleship_motivations
“በጎ ስጦታና ፍጹም በረከት ሁሉ ከላይ፣ ከሰማይ ብርሃናት አባት ይወርዳሉ፤ በርሱ ዘንድ መለዋወጥ፣ ከመዞር የተነሣ የሚያርፍ ጥላም የለም።”
ያዕቆብ 1:17 NASV
ብዙ አይነት ስጦታዎች አሉ፡፡ ከእነዚህ መካከል ግን በጎ የሆኑት እንዲሆን ከበረከትም ፍጹም የሆነ በረከት ከእግዚአብሄር (Exclusive) የሆኑ ናቸው፡፡ ማንም ምንም ሊባርክ ወይም ሊሰጥ ይችላል፤ ነገር ግን ፍጹም የሆነን አይደለም፡፡ ይህ ከእግዚአብሄር ብቻ ነው የሚመጣው፡፡
በረከት እንደሰጭው ማንነት ነው፡፡ እግዚአብሄር ብቻ በባህሪው ፍጹም ስለሆነ እርሱ ብቻ ነው ፍጹም የሆነ ስጦታና በረከት እንደፍቃዱ ሊሰጥ የሚችለው፡፡ በሌላ አባባል ከእግዚአብሄር የምንቀበለው በረከት ብቻ ነው ሁሌም ፍጹም የሚሆነው ሌላው ግን ባለብዙ እንከን ነው፡፡ ደስታውም አጭር ነው፡፡ ስለዚህም ለፍጹም እና ዘላቂ ደስታ የእርሱን በረከት እንደፈቃዱ እንጠብቅ፡፡
#የእለት_ስንቅ
#daily_pasture
#discipleship_motivations
መልካም የሆነውን እንጂ ክፉውን አትምሰል፡፡
“ወዳጅ ሆይ፤ መልካም የሆነውን እንጂ ክፉውን አትምሰል። መልካም የሆነውን የሚያደርግ ሁሉ ከእግዚአብሔር ነው። ክፉ የሚያደርግ ግን እግዚአብሔርን አላየውም።”
3 ዮሐንስ 1:11 NASV
ሶስተኛዉ የዮሃንስ ምልክት የተጻፈጽ ጋዮስ ለሚባል ሰው ሲሆን ዋናው ሀሳብም አገልጋዮችን እንዲቀበል ስለመጠየቅ ነው፡፡ ዮሐንስ ለጋዮስ በግል የጻፈለት ሲሆን ቤተክርስትያን እንዳትቀበል የሚያደርግ አንድ ዲዮጥራጥስ የሚባል ሰው እንዳለ እና እርሱም የዚያን ሰው ክፉ ስራ እንዳይከተልም ያሳስበዋል፡፡
ዮሐንስ ወዳጁን ጋዮስን ሲመክረው ክፉ ማድረግ እግዚአብሔርን አለማወቅ እንደሆነና ዲዮጥራጥስ በቤተክርስትያን በይፋ ስላደረገ ይህንን መከተል እንደሌለበት ይነግረዋል፡፡ ዲዮጥራጥስ መሪ መሆን የሚወድ እና ተጽእኖ ፈጣሪ ሰው ቢሆንም እግዚአብሔርን እንደማያውቅና ጋዮስም ሊከተለው እንደማይገባ ያሳስባል፡፡
በቤተክርስትያን ብዙ አይነት ሰዎችን እናገኛለን፤ ሁሉንም በቅንነት ከሚቀበሉ ደግ ሰዎችን እስከ ሁሉንም ነገር ክፉ የሚያስመሱ እንደ ዲዮጥራጥስ አይነት ሰዎችን፡፡ ነገር ግን እኛ የተጠራነው እግዚአብሔርን ለመምሰል እንጂ ሰዎችን ለመምሰል/ ለመከተል አይደለም፡፡
እግዚአብሔርን ማወቃችን የሚለካበት ቀላሉ ሚዛን መልካም ስራ ነው፡፡ ዮሐንስ ሲያብራራ እግዚአብሔርን አይቶ/ አውቆ ክፉ የሚያደርግ ሰው የለም ይላል፡፡ ስለዚህ እንደጥቁር እና ነጭ ወይ ታውቃለህ ወይ አታውቅም ነው፡፡
በፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ እንዳለው ቃሉ ፍሬያችን ነው የሚገልጠን ማለት ነው፡፡
“ወዳጅ ሆይ፤ መልካም የሆነውን እንጂ ክፉውን አትምሰል። መልካም የሆነውን የሚያደርግ ሁሉ ከእግዚአብሔር ነው። ክፉ የሚያደርግ ግን እግዚአብሔርን አላየውም።”
3 ዮሐንስ 1:11 NASV
ሶስተኛዉ የዮሃንስ ምልክት የተጻፈጽ ጋዮስ ለሚባል ሰው ሲሆን ዋናው ሀሳብም አገልጋዮችን እንዲቀበል ስለመጠየቅ ነው፡፡ ዮሐንስ ለጋዮስ በግል የጻፈለት ሲሆን ቤተክርስትያን እንዳትቀበል የሚያደርግ አንድ ዲዮጥራጥስ የሚባል ሰው እንዳለ እና እርሱም የዚያን ሰው ክፉ ስራ እንዳይከተልም ያሳስበዋል፡፡
ዮሐንስ ወዳጁን ጋዮስን ሲመክረው ክፉ ማድረግ እግዚአብሔርን አለማወቅ እንደሆነና ዲዮጥራጥስ በቤተክርስትያን በይፋ ስላደረገ ይህንን መከተል እንደሌለበት ይነግረዋል፡፡ ዲዮጥራጥስ መሪ መሆን የሚወድ እና ተጽእኖ ፈጣሪ ሰው ቢሆንም እግዚአብሔርን እንደማያውቅና ጋዮስም ሊከተለው እንደማይገባ ያሳስባል፡፡
በቤተክርስትያን ብዙ አይነት ሰዎችን እናገኛለን፤ ሁሉንም በቅንነት ከሚቀበሉ ደግ ሰዎችን እስከ ሁሉንም ነገር ክፉ የሚያስመሱ እንደ ዲዮጥራጥስ አይነት ሰዎችን፡፡ ነገር ግን እኛ የተጠራነው እግዚአብሔርን ለመምሰል እንጂ ሰዎችን ለመምሰል/ ለመከተል አይደለም፡፡
እግዚአብሔርን ማወቃችን የሚለካበት ቀላሉ ሚዛን መልካም ስራ ነው፡፡ ዮሐንስ ሲያብራራ እግዚአብሔርን አይቶ/ አውቆ ክፉ የሚያደርግ ሰው የለም ይላል፡፡ ስለዚህ እንደጥቁር እና ነጭ ወይ ታውቃለህ ወይ አታውቅም ነው፡፡
በፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ እንዳለው ቃሉ ፍሬያችን ነው የሚገልጠን ማለት ነው፡፡
❤1🔥1
ከተመካን አይቀር በድካማችን
“እርሱ ግን፣ '#ጸጋዬ ይበቃሃል፤ ኀይሌ ፍጹም የሚሆነው በድካም ጊዜ ነውና' አለኝ። ስለዚህ የክርስቶስ ኀይል በእኔ ያድር ዘንድ፣ ይበልጥ ደስ እያለኝ በድካሜ እመካለሁ። ስለ ክርስቶስ በድካም፣ በስድብ፣ በመከራ፣ በስደትና በጭንቀት ደስ የምሠኘው ለዚህ ነው፤ ስደክም ያን ጊዜ ብርቱ ነኝና።”
2 ቆሮንቶስ 12:9-10 NASV
ሐዋሪያው ጳውሎስ ከላይ እርሱ ስለራሱ እንደማይመካ ያትትና ትምክቱን ለመግታት ጌታ እንደሚጠቀምበት ስለሚያምነው የስጋ መውጊያው ይናገራል፡፡ ጌታም ሁሌ #ጸጋዬ ይበቃሃል እንዲሁም ሀይሌ በድካምህ ጎልቶ ይታያል እንደሚለው በማከል ከድካሙ በቀር እንደማይመካ ይናገራል፡፡
ሐዋሪያው ጥሩ ሃላብ ያነሳል ብመካ ብዙ ትምክህት እንዳለው እና በባዶ እንዳልሆነ፤ ነገር ግን ይህ የግሉ ሳይሆን #የጸጋው ስራ ስለሆነ ሰዎች በእሱ እንዲያውቁት እንደማይፈልግ፡፡ ሊታይ የሚገባው እርሱ ሳይሆን ጌታ እንደሆነ ያምናል፡፡
“እርሱ ግን፣ '#ጸጋዬ ይበቃሃል፤ ኀይሌ ፍጹም የሚሆነው በድካም ጊዜ ነውና' አለኝ። ስለዚህ የክርስቶስ ኀይል በእኔ ያድር ዘንድ፣ ይበልጥ ደስ እያለኝ በድካሜ እመካለሁ። ስለ ክርስቶስ በድካም፣ በስድብ፣ በመከራ፣ በስደትና በጭንቀት ደስ የምሠኘው ለዚህ ነው፤ ስደክም ያን ጊዜ ብርቱ ነኝና።”
2 ቆሮንቶስ 12:9-10 NASV
ሐዋሪያው ጳውሎስ ከላይ እርሱ ስለራሱ እንደማይመካ ያትትና ትምክቱን ለመግታት ጌታ እንደሚጠቀምበት ስለሚያምነው የስጋ መውጊያው ይናገራል፡፡ ጌታም ሁሌ #ጸጋዬ ይበቃሃል እንዲሁም ሀይሌ በድካምህ ጎልቶ ይታያል እንደሚለው በማከል ከድካሙ በቀር እንደማይመካ ይናገራል፡፡
ሐዋሪያው ጥሩ ሃላብ ያነሳል ብመካ ብዙ ትምክህት እንዳለው እና በባዶ እንዳልሆነ፤ ነገር ግን ይህ የግሉ ሳይሆን #የጸጋው ስራ ስለሆነ ሰዎች በእሱ እንዲያውቁት እንደማይፈልግ፡፡ ሊታይ የሚገባው እርሱ ሳይሆን ጌታ እንደሆነ ያምናል፡፡
ከጳውሎስ የምንማረው ምንድን ነው? #በጸጋ ምንም ነገር ማደረግ እንችላለን፤ ብዙ የምንመካባቸው ታሪኮችም ልኖሩ ይችላሉ፡፡ ነገር ግን በእነዚህ #የጸጋው ጀብዶች ራሳችን ልንወደስ አይገባም፤ ሰዎች በጭራሽ በእሱ ሊያውቁን አይገባም፡፡ ይልቁንም እንደእኛነታችንና እንደሰው ወይም እንደደካማነታችን ሊያውቁን ይገባል፡፡ የእኛ ማንነት #ከጸጋው አገልግሎት ውጭ ያለው የግል ህይወታችን ነው፡፡ #ጸጋ ስጦታችን እንጂ ማንነታችን አይደለም፡፡
ሌላው #ከጸጋ ጋር ጎን ለጎን መታየት አንችልም፤ ወይ ራሳችንን ደብቀን #ጸጋውን እናሳያለን ወይም #ጸጋውን ደብቀን ራሳችንን እናሳያለን፡፡ አንዱ ሲጎላ ሌላው ይደበዝዛል(inversely proportional)፡፡ ስለዚህ ማንን ነው ማሳየት ያለብን? ራሳችንን ወይንስ #ጸጋውን? ጌታ ጻውሎስን እንዳለው ሃይሉ ፍጹም የሚሆነው ወይም ጸጋው የሚደምቀው እኛ ስንደበዝዝ ነው፡፡ ለእኛ በእርሱ በኩል መታወቅ የእርሱ መሆን ብቻ ይበቃናል፡፡ በራሳችን ለመታወቅ ወይም ለመጉላት በወደድን መጠን 'እርሱ ልልቅ እኔ ደግሞ ላንስ ይገባል' የሚለውን የእግዚአብሔር ቃል መቃወም ይሆንብናል፡፡ እንደ አባቶቻችን እርሱን አተልቀን እእኛ ስናንስ የዚያን ጊዜ ይከናውንልናል፡፡ ሰዎች በክርስቶስ ስለሚያውቁን በዚያን ጊዜ ይበልጥ እንታወቃለን፡፡
በመጨረሻም ትምክህታችን ስለድካማችን (በእኛ በደካሞቹ ስለተሰራው ስራ እንዲሁም በደከምን ጊዜ በእኛ ታላላቅ ስራ ስለሰራው #ጸጋ) ሊሆን ይገባል፡፡ ደካማ ባንሆን ሃይሉ በሙላት አይገለጥም ነበር፡፡ ስለዚህ ድካማችን #የጸጋውን ሃይል ፍፃሜ ስለገለጠ በድካማችን ስንመካ ክርስቶስን እናከብረዋለን/ እናልቀዋለን፡፡ ለዚህ እንድንተጋ #ጸጋው ይርዳን፡፡
ተባረኩ!
#የእለት_ስንቅ
#discipleship_inspirational #daily_pasture
#discipleship_motivations
#higher_missions
#hmm
ሌላው #ከጸጋ ጋር ጎን ለጎን መታየት አንችልም፤ ወይ ራሳችንን ደብቀን #ጸጋውን እናሳያለን ወይም #ጸጋውን ደብቀን ራሳችንን እናሳያለን፡፡ አንዱ ሲጎላ ሌላው ይደበዝዛል(inversely proportional)፡፡ ስለዚህ ማንን ነው ማሳየት ያለብን? ራሳችንን ወይንስ #ጸጋውን? ጌታ ጻውሎስን እንዳለው ሃይሉ ፍጹም የሚሆነው ወይም ጸጋው የሚደምቀው እኛ ስንደበዝዝ ነው፡፡ ለእኛ በእርሱ በኩል መታወቅ የእርሱ መሆን ብቻ ይበቃናል፡፡ በራሳችን ለመታወቅ ወይም ለመጉላት በወደድን መጠን 'እርሱ ልልቅ እኔ ደግሞ ላንስ ይገባል' የሚለውን የእግዚአብሔር ቃል መቃወም ይሆንብናል፡፡ እንደ አባቶቻችን እርሱን አተልቀን እእኛ ስናንስ የዚያን ጊዜ ይከናውንልናል፡፡ ሰዎች በክርስቶስ ስለሚያውቁን በዚያን ጊዜ ይበልጥ እንታወቃለን፡፡
በመጨረሻም ትምክህታችን ስለድካማችን (በእኛ በደካሞቹ ስለተሰራው ስራ እንዲሁም በደከምን ጊዜ በእኛ ታላላቅ ስራ ስለሰራው #ጸጋ) ሊሆን ይገባል፡፡ ደካማ ባንሆን ሃይሉ በሙላት አይገለጥም ነበር፡፡ ስለዚህ ድካማችን #የጸጋውን ሃይል ፍፃሜ ስለገለጠ በድካማችን ስንመካ ክርስቶስን እናከብረዋለን/ እናልቀዋለን፡፡ ለዚህ እንድንተጋ #ጸጋው ይርዳን፡፡
ተባረኩ!
#የእለት_ስንቅ
#discipleship_inspirational #daily_pasture
#discipleship_motivations
#higher_missions
#hmm
👍1
እረፉ፣ እረፍት
“ዕረፉ፤ እኔም አምላክ እንደ ሆንሁ ዕወቁ፤ በሕዝቦች ዘንድ ከፍ ከፍ እላለሁ፤ በምድርም ላይ ከፍ ከፍ እላለሁ።”
መዝሙር 46:10 NASV
በዚህ ክፍል ‘እረፉ’ ለሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው የእብራይስጥ ቃል “ራፋህ” የሚለው ሲሆን ጥሬ ትርጉሙ ጥረት ማቆም፣ መተው፣ መልቀቅ ወይም መረጋጋት ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። ይህ መዝሙር የተጻፈው በጦርነት ጊዜ ይመስላል፤ መልእክቱም በራሳችሁ መጣጣር ተዉ፤ አይናችሁን ከሁኔታዎች ላይ ወደ እኔ አንሱና የእኔን መበዠት፣ የእኔን ሉአላዊነትና ልእልና እዩ የሚል ነበር። ይህ ክፍል በዘጸ 14 ላይ ሙሴ ለእስራኤል ህዝብ እንዲያርፉና እግዚአብሔር የሚያደርግላቸውን ማዳን እንዲያዩ ከአደረገው ጥሪ ጋር ተመሳሳይ ነው። በጦርነት ሰዓት ከሆነ የተጻፈው ይህ መዝሙር እግዚአብሔር ጦርነቱን ወይም የጦር ዝግጅቱን እንዲያቆሙ፣ ይልቁንም ከእርሱ ጋር ያለው አምላክ እርሱ በህዝቦች ዘንድ ከፍ ከፍ ያለ እንደሆነ እንዲያዩ ይጠይቃቸዋል።
ከዚህ ክፍል ምን ልንማር እንችላለን? በህይወት ስንኖር በችግር ወይም በተግዳሮት ውስጥ ስንሆን በቀላሉ እንሸበራለን፤ ነገር ግን እግዚአብሔር እረፉ እኔ አምላካችሁ ከእናንተ ጎን እንዳለሁ እወቁ እኔም ሁሉንም ነገር ትክክል አደርጋለሁ ይለናል። ይሄ እርፍት ከጥረት፣ ከትግል እንዲሁም ከፍርሃት ወይም ከመሸበር የምናደርገው እረፍት ነው፤ ይህንን እረፍት ብንለማመድ በእግዚአብሔር ላይ ያለንን መተማመን ይጨምራል። ምክንያቱም በእግዚአብሔር ላይ መታመን በተግባር እንጂ በቃል የሚገለጽ አይደለም። እግዚአብሔር በምድር ሁሉ ላይ ከፍ ከፍ ያለው አምላክ እርሱ የእኛ አምላክ መሆኑን የሚናየው የራሳችንን ጥረት ትተን በእርሱ ብርቱ ክንድ ብቻ ሁኔታውን ስናልፍ ነው። አለበለዚያ የእኛ ጥረት ካለበት መረዳታችን (እውቀታችን) ሙሉ አይሆንም። ጸጋው ይርዳን!
“ዕረፉ፤ እኔም አምላክ እንደ ሆንሁ ዕወቁ፤ በሕዝቦች ዘንድ ከፍ ከፍ እላለሁ፤ በምድርም ላይ ከፍ ከፍ እላለሁ።”
መዝሙር 46:10 NASV
በዚህ ክፍል ‘እረፉ’ ለሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው የእብራይስጥ ቃል “ራፋህ” የሚለው ሲሆን ጥሬ ትርጉሙ ጥረት ማቆም፣ መተው፣ መልቀቅ ወይም መረጋጋት ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። ይህ መዝሙር የተጻፈው በጦርነት ጊዜ ይመስላል፤ መልእክቱም በራሳችሁ መጣጣር ተዉ፤ አይናችሁን ከሁኔታዎች ላይ ወደ እኔ አንሱና የእኔን መበዠት፣ የእኔን ሉአላዊነትና ልእልና እዩ የሚል ነበር። ይህ ክፍል በዘጸ 14 ላይ ሙሴ ለእስራኤል ህዝብ እንዲያርፉና እግዚአብሔር የሚያደርግላቸውን ማዳን እንዲያዩ ከአደረገው ጥሪ ጋር ተመሳሳይ ነው። በጦርነት ሰዓት ከሆነ የተጻፈው ይህ መዝሙር እግዚአብሔር ጦርነቱን ወይም የጦር ዝግጅቱን እንዲያቆሙ፣ ይልቁንም ከእርሱ ጋር ያለው አምላክ እርሱ በህዝቦች ዘንድ ከፍ ከፍ ያለ እንደሆነ እንዲያዩ ይጠይቃቸዋል።
ከዚህ ክፍል ምን ልንማር እንችላለን? በህይወት ስንኖር በችግር ወይም በተግዳሮት ውስጥ ስንሆን በቀላሉ እንሸበራለን፤ ነገር ግን እግዚአብሔር እረፉ እኔ አምላካችሁ ከእናንተ ጎን እንዳለሁ እወቁ እኔም ሁሉንም ነገር ትክክል አደርጋለሁ ይለናል። ይሄ እርፍት ከጥረት፣ ከትግል እንዲሁም ከፍርሃት ወይም ከመሸበር የምናደርገው እረፍት ነው፤ ይህንን እረፍት ብንለማመድ በእግዚአብሔር ላይ ያለንን መተማመን ይጨምራል። ምክንያቱም በእግዚአብሔር ላይ መታመን በተግባር እንጂ በቃል የሚገለጽ አይደለም። እግዚአብሔር በምድር ሁሉ ላይ ከፍ ከፍ ያለው አምላክ እርሱ የእኛ አምላክ መሆኑን የሚናየው የራሳችንን ጥረት ትተን በእርሱ ብርቱ ክንድ ብቻ ሁኔታውን ስናልፍ ነው። አለበለዚያ የእኛ ጥረት ካለበት መረዳታችን (እውቀታችን) ሙሉ አይሆንም። ጸጋው ይርዳን!
❤1🙏1