“በዚህ ጊዜ አንቺ ዝም ብትዪ፣ ለአይሁድ ርዳታና ትድግና ከሌላ ስፍራ ይመጣላቸዋል፤ አንቺና የአባትሽ ቤት ግን ትጠፋላችሁ፤ ደግሞስ አንቺ ንግሥት ለመሆን የበቃሽው ለዚህ ጊዜ እንደ ሆነ ማን ያውቃል?””
አስቴር 4:14 NASV
ዛሬ ያለንበት ቦታ ያለነው ለምንድን ነው? እግዚአብሔር ለሆነ አላማ አስቀምጦን ይሆን ብለን አስበን እናውቃለን? የጌታ ደቀመዝሙር የሆነ ሰው እንዲህ ያስባል፡፡
#discipleship_motivations
#higher_mission
#daily_pasture
አስቴር 4:14 NASV
ዛሬ ያለንበት ቦታ ያለነው ለምንድን ነው? እግዚአብሔር ለሆነ አላማ አስቀምጦን ይሆን ብለን አስበን እናውቃለን? የጌታ ደቀመዝሙር የሆነ ሰው እንዲህ ያስባል፡፡
#discipleship_motivations
#higher_mission
#daily_pasture
ቃል
“በመጀመሪያ ቃል ነበረ፤ ቃልም ከእግዚአብሔር ጋራ ነበረ፤ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ። እርሱም በመጀመሪያ ከእግዚአብሔር ጋራ ነበረ። ሁሉ ነገር በርሱ ተፈጥሯል፤ ከተፈጠረው ሁሉ ያለ እርሱ የተፈጠረ ምንም የለም። ሕይወት በርሱ ነበረች፤ ይህች ሕይወት የሰው ብርሃን ነበረች።”
ዮሐንስ 1:1-4 NASV
ይህ ቃል ወደ ዘፍጥረት አንድ ይጠቁመናል፡፡ በዚያ ምዕራፍ እግዚአብሔር ሁሉንም ነገር ከሰው ውጭ በቃሉ(በክርስቶስ) ነው የሰራው፡፡ እርሱ ቃል እራሱ የሰው ብርሃን ነበር ይለናል ዮሐንስ፤ ይህ ማለት በእርሱ በክርስቶስ የሄደ ብቻ ወደ እውነት ወይም ቀጥተኛው (orthodox) ህይወት መድረስ ይችላል ማለት ነው፡፡ ከእርሱ ውጭ ብርሃን የለም ብርሃን ከሌለ መድረሻ የለም እያለን ነው ሐዋርያው፡፡
በእርሱ ብርሃን ተመርተን ከዘላለም ህይወት መድረስ እንድንችል ፀጋው ይርዳን፡፡
#higher_mission
#daily_pasture
#discipleship_motivations
“በመጀመሪያ ቃል ነበረ፤ ቃልም ከእግዚአብሔር ጋራ ነበረ፤ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ። እርሱም በመጀመሪያ ከእግዚአብሔር ጋራ ነበረ። ሁሉ ነገር በርሱ ተፈጥሯል፤ ከተፈጠረው ሁሉ ያለ እርሱ የተፈጠረ ምንም የለም። ሕይወት በርሱ ነበረች፤ ይህች ሕይወት የሰው ብርሃን ነበረች።”
ዮሐንስ 1:1-4 NASV
ይህ ቃል ወደ ዘፍጥረት አንድ ይጠቁመናል፡፡ በዚያ ምዕራፍ እግዚአብሔር ሁሉንም ነገር ከሰው ውጭ በቃሉ(በክርስቶስ) ነው የሰራው፡፡ እርሱ ቃል እራሱ የሰው ብርሃን ነበር ይለናል ዮሐንስ፤ ይህ ማለት በእርሱ በክርስቶስ የሄደ ብቻ ወደ እውነት ወይም ቀጥተኛው (orthodox) ህይወት መድረስ ይችላል ማለት ነው፡፡ ከእርሱ ውጭ ብርሃን የለም ብርሃን ከሌለ መድረሻ የለም እያለን ነው ሐዋርያው፡፡
በእርሱ ብርሃን ተመርተን ከዘላለም ህይወት መድረስ እንድንችል ፀጋው ይርዳን፡፡
#higher_mission
#daily_pasture
#discipleship_motivations
“በሰዎች ሁሉ ላይ ከደረሰው የተለየ ፈተና አልደረሰባችሁም፤ እግዚአብሔር ታማኝ ነው፤ ስለዚህ ከምትችሉት በላይ እንድትፈተኑ አይተዋችሁም፤ ነገር ግን በምትፈተኑበት ጊዜ ፈተናውን መታገሥ እንድትችሉ፣ መውጫ መንገዱን ያዘጋጅላችኋል።”
1 ቆሮንቶስ 10 : 13 NASV
“The temptations in your life are no different from what others experience. And God is faithful. He will not allow the temptation to be more than you can stand. When you are tempted, he will show you a way out so that you can endure.”
1 Corinthians 10 : 13 NLT
#discipleship_motivations
#higher_mission
#daily_pasture
1 ቆሮንቶስ 10 : 13 NASV
“The temptations in your life are no different from what others experience. And God is faithful. He will not allow the temptation to be more than you can stand. When you are tempted, he will show you a way out so that you can endure.”
1 Corinthians 10 : 13 NLT
#discipleship_motivations
#higher_mission
#daily_pasture
“እንደማያፍርና የእውነትን ቃል በትክክል እንደሚያስረዳ የተመሰከረለት ሠራተኛ፣ ራስህን በእግዚአብሔር ፊት ልታቀርብ ትጋ። እግዚአብሔርን ከማያስከብር ከንቱ ልፍለፋ ራቅ፤ በዚህ ነገር የተጠመዱ ሰዎች ከእግዚአብሔር እየራቁ ይሄዳሉና።”
2 ጢሞቴዎስ 2:15-16 NASV
ጵውሎስ እራስን ለእግዚአብሔር ስለማቅረብ ሮማውያንን ራሳቸውን እንዲያቀርቡ ሲያሳስባቸው ነበር። አሁን ደግሞ ጥሞተዎስን በተመሳሳይ እንደተመሰከረለት የቅሉ ሰባኪ ራሱን ለእግዚአብሔር እንዲያቀርብ፣ ወይም ራሱን እንከን የሌለበት ለማድረግ እንዲሰራ ያሳስበዋል። እርሱም እንዴት እንደሚቻል ሲያስረዳ እግዚአብሔርን ከማያስከብር ንግግር ራሱን በማራቅ ቁጥብ በመሆን እንደሆነ ያረጋግጥለታል። በነገራችን ላይ የተመሰከረለት ሲል በሰዎች የተመሰከረለት ነው እያለ ያለው።
እኛስ ዛሬ ቁጥብ ህይወት በመምራት እንደተመሰከረለት ሰራተኛ ራሳችንን እያቀረብን ነው፡፡ ይሄ አቀራረብ የተወሰነ ዋጋ መክፈልን ይጠይቃል፡፡ ይህንን የማናደርግ ከሆነስ ለማድረግ ዝግጁ ነን?
#daily_pasture #discipleship_motivations #higher_mission
2 ጢሞቴዎስ 2:15-16 NASV
ጵውሎስ እራስን ለእግዚአብሔር ስለማቅረብ ሮማውያንን ራሳቸውን እንዲያቀርቡ ሲያሳስባቸው ነበር። አሁን ደግሞ ጥሞተዎስን በተመሳሳይ እንደተመሰከረለት የቅሉ ሰባኪ ራሱን ለእግዚአብሔር እንዲያቀርብ፣ ወይም ራሱን እንከን የሌለበት ለማድረግ እንዲሰራ ያሳስበዋል። እርሱም እንዴት እንደሚቻል ሲያስረዳ እግዚአብሔርን ከማያስከብር ንግግር ራሱን በማራቅ ቁጥብ በመሆን እንደሆነ ያረጋግጥለታል። በነገራችን ላይ የተመሰከረለት ሲል በሰዎች የተመሰከረለት ነው እያለ ያለው።
እኛስ ዛሬ ቁጥብ ህይወት በመምራት እንደተመሰከረለት ሰራተኛ ራሳችንን እያቀረብን ነው፡፡ ይሄ አቀራረብ የተወሰነ ዋጋ መክፈልን ይጠይቃል፡፡ ይህንን የማናደርግ ከሆነስ ለማድረግ ዝግጁ ነን?
#daily_pasture #discipleship_motivations #higher_mission
“ፍቅር ይህ ነው፤ እኛ እግዚአብሔርን እንደ ወደድነው ሳይሆን እርሱ እንደ ወደደንና ስለ ኀጢአታችን ማስተስረያ ይሆን ዘንድ ልጁን መላኩ ነው። ወዳጆች ሆይ እግዚአብሔር እንዲህ ከወደደን፣ እኛም እርስ በእርሳችን መዋደድ ይገባናል።”
1 ዮሐንስ 4:10-11 NASV
ዮሐንስን የሚወደው እንቅጩን ስለምናገር ነው፤ በተለይ በተግባራዊ እምነት ጉዳይ፡፡ ስለፍቅር ስናገር 'ይገባናል' አለ ግዴታ አለብን ማለት ነው፡፡ ስለዚህ ለእኛ በልጁ ለምናምን መውደድ ምርጫ አይደልም እርሱ ያለቅድሜ ሁኔታ እንደወደደን እኛም ሌሎችን እንዲሁ መውደድ ይገባናል፡፡
ጸጋው ይብዛልን!
#higher_mission
#discipleship_motivations
1 ዮሐንስ 4:10-11 NASV
ዮሐንስን የሚወደው እንቅጩን ስለምናገር ነው፤ በተለይ በተግባራዊ እምነት ጉዳይ፡፡ ስለፍቅር ስናገር 'ይገባናል' አለ ግዴታ አለብን ማለት ነው፡፡ ስለዚህ ለእኛ በልጁ ለምናምን መውደድ ምርጫ አይደልም እርሱ ያለቅድሜ ሁኔታ እንደወደደን እኛም ሌሎችን እንዲሁ መውደድ ይገባናል፡፡
ጸጋው ይብዛልን!
#higher_mission
#discipleship_motivations
❤2
“ድነት በሌላ በማንም አይገኝም፤ እንድንበት ዘንድ ለሰዎች የተሰጠ ከዚህ ስም በቀር ሌላ ስም ከሰማይ በታች የለምና።””
ሐዋርያት ሥራ 4:12 NASV
ለመዳን የተሰጠን አንድ Original ስም ብቻ ነው፤ እርሱም ኢየሱስ ነው፡፡ የቀሩት high copy ናቸው፡፡ ስለዚህ ከእነዚህ አስመሳይ ስሞች መጠንቀቅ ያሻናል፡፡
ጸጋው ይርዳን!
#discipleship_motivation
#discipleship_motivations
#daily_pasture
ሐዋርያት ሥራ 4:12 NASV
ለመዳን የተሰጠን አንድ Original ስም ብቻ ነው፤ እርሱም ኢየሱስ ነው፡፡ የቀሩት high copy ናቸው፡፡ ስለዚህ ከእነዚህ አስመሳይ ስሞች መጠንቀቅ ያሻናል፡፡
ጸጋው ይርዳን!
#discipleship_motivation
#discipleship_motivations
#daily_pasture
“ወንድሞቼ ሆይ፤ ነጻ እንድትሆኑ ተጠርታችኋል፤ ነጻነታችሁን ግን ሥጋዊ ምኞታችሁን መፈጸሚያ አታድርጉት፤ ይልቁንም አንዱ ሌላውን በፍቅር ያገልግል።”
ገላትያ 5:13 NASV
ነጻነት ሁሌም መዘዝ አለው። የሆነ ነገር ነጻ ከሆነ በጥንቃቄ አይያዝም፤ የነጻ ውሃ፣ ምግብ፣ የመሳሰሉትን ማሰብ እንችላለን። በእርግጥ ርካሽ ከሆነም ይቃጣናል እንደንጻ ባይሆንም። ጳውሎስ ይህንን ስለተረዳ እንዲህ ይለናል። ነጻነታችንን ለማይገባው አንጠቀም። በጣም ግልጽ እና አንገብጋቢ፤ ጸጋው ይርዳን!
#discipleship_motivation
#daily_pasture
ገላትያ 5:13 NASV
ነጻነት ሁሌም መዘዝ አለው። የሆነ ነገር ነጻ ከሆነ በጥንቃቄ አይያዝም፤ የነጻ ውሃ፣ ምግብ፣ የመሳሰሉትን ማሰብ እንችላለን። በእርግጥ ርካሽ ከሆነም ይቃጣናል እንደንጻ ባይሆንም። ጳውሎስ ይህንን ስለተረዳ እንዲህ ይለናል። ነጻነታችንን ለማይገባው አንጠቀም። በጣም ግልጽ እና አንገብጋቢ፤ ጸጋው ይርዳን!
#discipleship_motivation
#daily_pasture
“ንቁ፤ በእምነት ጽኑ፤ በርቱ፤ ጠንክሩ። የምታደርጉትን ሁሉ በፍቅር አድርጉ።”
1 ቆሮንቶስ 16:13-14 NASV
ጳውሎስ የመጀመሪያው የቆሮንቶስን መልዕክት ሲጨርስ ነበር ይህን የተናገረው፡፡ በመጨረሻም እንደማለት ነው፤ ንቁ እምነታችሁን ለማጥፋት የሚፈልጉ ሃይላትን እንዲታውቁ፤ በእምነታችሁ ጽኑ ብዙ የሚያሰናክሉ ነገሮች ቢኖሩም እናንተ ግን ጽኑ (እንዲጸና የሚነገረው ጽናቱ ለተፈተነ ሰው ነው)፤ በርቱ ለመንቃት እንዲሁም ለመጽናት ብርታት ይጠይቃል፤ ጠንክሩ በቦታ ለመቆየት እንዲሁም ለመጽናት ጥንካሬ ያሻል፡፡
የምናደርገውን ሁሉ ደግሞ በፍቅር እንድናደርግ ይመከራል፤ ምክንያቱም ፍቅር የሁሉም ነገር ማሰርያ ነው፡፡ ያለፍቅር የምናደርገው ነገር መጨረሻው ጥሩ እንደማይሆን ሁሉ በፍቅር የምናድርገው ነገር ውጤቱ ሁልጊዜም ጥሩ ይሆናል፡፡
#discipleship_motivation
#higher_mission
1 ቆሮንቶስ 16:13-14 NASV
ጳውሎስ የመጀመሪያው የቆሮንቶስን መልዕክት ሲጨርስ ነበር ይህን የተናገረው፡፡ በመጨረሻም እንደማለት ነው፤ ንቁ እምነታችሁን ለማጥፋት የሚፈልጉ ሃይላትን እንዲታውቁ፤ በእምነታችሁ ጽኑ ብዙ የሚያሰናክሉ ነገሮች ቢኖሩም እናንተ ግን ጽኑ (እንዲጸና የሚነገረው ጽናቱ ለተፈተነ ሰው ነው)፤ በርቱ ለመንቃት እንዲሁም ለመጽናት ብርታት ይጠይቃል፤ ጠንክሩ በቦታ ለመቆየት እንዲሁም ለመጽናት ጥንካሬ ያሻል፡፡
የምናደርገውን ሁሉ ደግሞ በፍቅር እንድናደርግ ይመከራል፤ ምክንያቱም ፍቅር የሁሉም ነገር ማሰርያ ነው፡፡ ያለፍቅር የምናደርገው ነገር መጨረሻው ጥሩ እንደማይሆን ሁሉ በፍቅር የምናድርገው ነገር ውጤቱ ሁልጊዜም ጥሩ ይሆናል፡፡
#discipleship_motivation
#higher_mission
👏3
“የርኅራኄ አባት፣ የመጽናናትም ሁሉ አምላክ የሆነው የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ። እኛ ራሳችን ከእግዚአብሔር በተቀበልነው መጽናናት፣ በመከራ ያሉትን ማጽናናት እንድንችል፣ እርሱ በመከራችን ሁሉ ያጽናናናል።”
2 ቆሮንቶስ 1:3-4 NASV
ሐዋሪያው ጳውሎስ ለቆሮንቶስ ሰዎች ሁለተኛውን ደብዳቤ ስጽፍ በመጽናናት ይጀምራል፡፡ ከምንም በላይ የመጽናናት ሁሉ ምንጭ የሆነውን እንዲሁም በመከራ ሁሉ ያጽናናቸውን እግዚአብሔርን በማመስገን ይጀምርና እነርሱ የተጽናኑት ለሌችን ለማጽናናት እንደሆነ በመናገር በጣም ቁልፍ መሪህ ያነሳል፡፡ እኛ የምንጽናናው ሌሎችን ለማጽናናት ነው፡፡ ይሄ ማለት የተጽናናን ሰዎች በሙሉ የማጽናናት አቅሙም ሆነ አላፊነቱን አለን ማለት ነው፡፡
#daily_pasture
#higher_mission
#discipleship_motivation
2 ቆሮንቶስ 1:3-4 NASV
ሐዋሪያው ጳውሎስ ለቆሮንቶስ ሰዎች ሁለተኛውን ደብዳቤ ስጽፍ በመጽናናት ይጀምራል፡፡ ከምንም በላይ የመጽናናት ሁሉ ምንጭ የሆነውን እንዲሁም በመከራ ሁሉ ያጽናናቸውን እግዚአብሔርን በማመስገን ይጀምርና እነርሱ የተጽናኑት ለሌችን ለማጽናናት እንደሆነ በመናገር በጣም ቁልፍ መሪህ ያነሳል፡፡ እኛ የምንጽናናው ሌሎችን ለማጽናናት ነው፡፡ ይሄ ማለት የተጽናናን ሰዎች በሙሉ የማጽናናት አቅሙም ሆነ አላፊነቱን አለን ማለት ነው፡፡
#daily_pasture
#higher_mission
#discipleship_motivation
🙏2
ኤፌ። 2:10፣
10
እኛ ፍጥረቱ ነንና፤ እንመላለስበት ዘንድ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይንኩ።
https://cherinat.wixsite.com/highermission/post/discovering-your-life-purpose
10
እኛ ፍጥረቱ ነንና፤ እንመላለስበት ዘንድ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይንኩ።
https://cherinat.wixsite.com/highermission/post/discovering-your-life-purpose
Highermission
Discovering Your Life Purpose
"For we are His workmanship, created in Christ Jesus for good works, which God prepared beforehand, that we should walk in them." Ephesians 2:10In a world overflowing with distractions and expectations, the search for life purpose can feel overwhelming.…
❤2👏1
“ማንም በርሱ እኖራለሁ የሚል፣ ኢየሱስ እንደ ተመላለሰ ሊመላለስ ይገባዋል።”
1 ዮሐንስ 2:6 NASV
በኢየሱስ እንደምንኖር እናምናለ? እንግዲህ እንደ እርሱ በመመላለስ እንድናሳይ የእግዚአብሔር ቃል ያዘናል።
#discipleship_motivation #daily_discipleship
@highermission
1 ዮሐንስ 2:6 NASV
በኢየሱስ እንደምንኖር እናምናለ? እንግዲህ እንደ እርሱ በመመላለስ እንድናሳይ የእግዚአብሔር ቃል ያዘናል።
#discipleship_motivation #daily_discipleship
@highermission
https://cherinat.wixsite.com/highermission/post/discipleship-dna-becoming-and-multiplying-true-followers-of-jesus. Check out this blog, It's helpful for disciple makers.
Highermission
Discipleship DNA: Becoming and Multiplying True Followers of Jesus
IntroductionJust as DNA forms the building blocks of life, discipleship has its own 'DNA': three intertwined strings that define what it means to follow Jesus. This 'DNA' is a metaphor for the core principles of discipleship, which are like the genetic code…
“ጥበብን የተሞላ ልብ ይኖረን ዘንድ፣ ዕድሜያችንን መቍጠር አስተምረን።”
መዝሙር 90:12 NASV
“Teach us to realize the brevity of life, so that we may grow in wisdom.”
Psalms 90:12 NLT
Knowledge of the brevity of life grow wisdom to live it wise in us, so let God teach us to realize.
እድሜአችን መሆኑን ማወቃችን በጥበብ የመኖር እውቀትን በውስጣችን ያሳድጋል። እግዚአብሔር እድሜአችንን መቁጠር ያስተምረን።
#discipleship_motivation #daily_inspiration
መዝሙር 90:12 NASV
“Teach us to realize the brevity of life, so that we may grow in wisdom.”
Psalms 90:12 NLT
Knowledge of the brevity of life grow wisdom to live it wise in us, so let God teach us to realize.
እድሜአችን መሆኑን ማወቃችን በጥበብ የመኖር እውቀትን በውስጣችን ያሳድጋል። እግዚአብሔር እድሜአችንን መቁጠር ያስተምረን።
#discipleship_motivation #daily_inspiration
Higher Mission Ministries (HMM)
https://cherinat.wixsite.com/highermission/post/discipleship-dna-becoming-and-multiplying-true-followers-of-jesus. Check out this blog, It's helpful for disciple makers.
We encourage you all to read this blog and leave your thoughts.
🙏1