ውድ የርኆቦት ተማሪዎች በሞባይል እና በኮምፒውተር ስልጠና ጨርሳችሁ የሙያ ብቃት (COC) ለመፈተን የተመዘገባችሁ ፈተናው የሚሰጥበት ቀን30/09/2017ዓ/ም ቅዳሜ እለት ሲሆን በ29/09/2017ዓ/ም አርብ ተቋሙ ለፈተናው ስልጠና ከጠዋቱ 2:30_6:00 ሰዓት ስለሚሰጥ እንድትገኙ ይገልፃል።
ከተቋሙ
ከተቋሙ
Channel name was changed to «Hawassa mobile and Computer Maintenances Training»
Forwarded from Rohobot Short Term Training Institute አጫጭር የሞያ ማሰልጠኛ ሃዋሳ
ከዚህ በፊት በአድቫንስድ የስማርት ስልኮች የሶፍትዌር ስልጠና ለመሰልጠን የተመዘገባችሁ እና መሰልጠን የምትፈልጉ የስልጠና አይነቱና አሰጣጡ ላይ ማብራሪያ ስለሚሰጥ ነገ 22/09/2017 ከጠዋቱ 2:00 በተቋሙ እንድትገኙ እናሳስባለን ።
ከተቋሙ
ለበለጠ መረጃ - 09 19 20 26 11/ 0916317004
ከተቋሙ
ለበለጠ መረጃ - 09 19 20 26 11/ 0916317004
Telegram
Rehobot Electronics maintenance Traininig
✅ ሀዋሳ እና አከባቢዋ ለምትገኙ
🔔 Advance Software Class
💻 በአካል ለማስተማር ዝግጅታችንን ጨርሰናል
📆 Basic knowledge ላላቹ በ 20 ቀን የሚያልቅ
📆 ምንም Knowledge ለሌላቹ 1 ወር ከ 15 ቀን የሚቆይ ስልጠና
🗂 ሙሉ በሙሉ በተግባር የታገዘ
🎯 በቀን እና ከስራ መልስ በማታ ፈረቃ
✅ ጥቂት ጊዜ ነዉ ያለን ለመመዝገብ 👇
🔔 @Nahi_Pkl
🔔 Advance Software Class
💻 በአካል ለማስተማር ዝግጅታችንን ጨርሰናል
📆 Basic knowledge ላላቹ በ 20 ቀን የሚያልቅ
📆 ምንም Knowledge ለሌላቹ 1 ወር ከ 15 ቀን የሚቆይ ስልጠና
🗂 ሙሉ በሙሉ በተግባር የታገዘ
🎯 በቀን እና ከስራ መልስ በማታ ፈረቃ
✅ ጥቂት ጊዜ ነዉ ያለን ለመመዝገብ 👇
🔔 @Nahi_Pkl
ውድ የርኆቦት ተማሪዎች በሞባይል እና በኮምፒውተር ስልጠና ጨርሳችሁ የሙያ ብቃት (COC) ለመፈተን የተመዘገባችሁ ፈተናው የሚሰጥበት ቀን30/09/2017ዓ/ም ቅዳሜ መሆኑን ገልፀን ነበር ሆኖም coc ተቋሙ የስራ መደራረብ ምክንያት በእለቱ የማይችል መሆኑን ዛሬ አሳውቆና ስለሆነም በ06/10/2017ዓ/ም እለተ አርብ መሆኑን እንገልፃለን።
ከተቋሙ
ከተቋሙ
Forwarded from Alazar Solomon
COC ለመፈተን የተመዘገባችሁ ሁሉ
የCOC ስልጠና ለሞባይይ ተማሪዎችበቀን 02/04/2018 ሐሙስ ጠዋት ከ2:00-4:00 ብቻ
የCOC ስልጠና ለኮምፒውተር ተማሪዎችበቀን 02/04/2018 ሐሙስ ከሰዓት 10:00-12:00 ብቻ የሚሰጥ መሆኑን እየገለፅን
ፈተናው ለሁሉም ተማሪዎች ማለትም ለሞባይልም ለኮምፒውተርም አርብ (03/04/2015ዓ/ም) ጠዋት ከ2:00 ጀምሮ የሚሰጥ መሆኑን እንገልፃለን ::
ተቋሙ
የCOC ስልጠና ለሞባይይ ተማሪዎችበቀን 02/04/2018 ሐሙስ ጠዋት ከ2:00-4:00 ብቻ
የCOC ስልጠና ለኮምፒውተር ተማሪዎችበቀን 02/04/2018 ሐሙስ ከሰዓት 10:00-12:00 ብቻ የሚሰጥ መሆኑን እየገለፅን
ፈተናው ለሁሉም ተማሪዎች ማለትም ለሞባይልም ለኮምፒውተርም አርብ (03/04/2015ዓ/ም) ጠዋት ከ2:00 ጀምሮ የሚሰጥ መሆኑን እንገልፃለን ::
ተቋሙ