ግብፅ እና ጅቡቲ #ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ላይ ያላትን ምኞት ለማክሸፍ ወደ ቀይ ባህርም ድርሽ እንዳትል ለመከላከል በቅንጅት እንደሚሰሩና ቀይ ባህርን በሚመለከቱ ጉዳዮች መፈራረማቸውን የግብፅ ጋዜጦች እየዘገቡ ነው። በዚህ ዙርያ አንድም የኢትዮጵያ ሚድያ ማስተባበያም ሆነ መሰል ዘገባ ሲያካሂድ አልተደመጠም።
በዚህ የጋራ ስምምነታቸው ላይም ይህንን ወሳኝ የውሃ መስመር የመጠበቅ ሓላፊነት የአረብ ምክር ቤት አባላት እና የአፍሪካ የቀይ ባህር ዳርቻ ተጎራባች ሀገራት ብቻ መሆናቸውን አሳውቀዋል።
የአረብ ምክር ቤት አባላት
ግብፅ
ሱዳን
ኤርትራ
ጅቡቲ
ሳውዲ አረብያ
የመን
ጆርዳን
ሶማልያ
የአፍሪካ የቀይ ባህር ዳርቻ ተጎራባች ሀገራት
ግብፅ
ሱዳን
ኤርትራና ጅቡቲ
በዚህ የጋራ ስምምነታቸው ላይም ይህንን ወሳኝ የውሃ መስመር የመጠበቅ ሓላፊነት የአረብ ምክር ቤት አባላት እና የአፍሪካ የቀይ ባህር ዳርቻ ተጎራባች ሀገራት ብቻ መሆናቸውን አሳውቀዋል።
የአረብ ምክር ቤት አባላት
ግብፅ
ሱዳን
ኤርትራ
ጅቡቲ
ሳውዲ አረብያ
የመን
ጆርዳን
ሶማልያ
የአፍሪካ የቀይ ባህር ዳርቻ ተጎራባች ሀገራት
ግብፅ
ሱዳን
ኤርትራና ጅቡቲ
Save Oromia 💪
#ዘግናኝ ተግባር #መተከል መተከል ዞን ድባጤ ወረዳ ልዩ ቦታው ሰይዶ ተብሎ በሚጠራ ጎጥ መከላከያ በሠርግ ድግስ ላይ በነበሩ ሕዝብ ላይ በከፈተው ተኩስ እስካሁን 7 ሰላማዊ ሰዎች ሲጨፈጭፉ 4 ቁስለኛ መድረሱ ታውቋል :: አቶ አሰፋ ረጋሳ ቤቱን ዘግተውበት ከእነ ቤቱ በእሳት ያቃጠሉ ሲሆን ለጊዜው መጠኑ ያልታወቀ ንብረት ዘርፈዋል :: ለጊዜው ስማቸው የተለዩ የሟቾች ስም ዝርዝር 1ኛ:- ገመቹ…
የመተከል ኦሮሞ በተወለደበት ቀዬ በእናት አባቶቹ መሬት መኖር ተከልክሎ ይህ ሁሉ ግፍ እየደረሰበት ነው።
Forwarded from Save Oromia 💪
ሙስሊም ጠሉ ስብስብ አንገት ቆራጭ ፋኖ የሌለ ታሪክ አይሻ የምትባል የምናብ ህፃን ፈጥረው "ወላሂ ሁለተኛ አማራ አልሆንም" አለች ይሉናል። ለማንኛውም የኮረጁት ትክክለኛ ታሪክ ይህው 👇👇
We were just praying in that room. When we heard the screaming of the neighbours, heard them saying “Oh please forgive me. I will never be a Tutsi again” we knew what was coming, but we couldn’t run away.
https://news.un.org/en/story/2016/07/533682
We were just praying in that room. When we heard the screaming of the neighbours, heard them saying “Oh please forgive me. I will never be a Tutsi again” we knew what was coming, but we couldn’t run away.
https://news.un.org/en/story/2016/07/533682
UN News
FEATURE: After two decades, genocide survivor opens up about her anger and forgiveness
“Being a hero is being able to give a smile to the person who sold you death,” said Frida Umuhoza, who was barely a teenager when her entire family – including her grandparents, parents and five siblings – were killed in the 1994 genocide in Rwanda.
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ከራሳቸው ልጆች አፍ ስሙት... አያሌው መንበር እንደ ብርቱካንና አይሻ አይነት በርካታ ድራማዎች እንደተሰሩ ምስክርነቱን ሰጥቷል።
We were just praying in that room. When we heard the screaming of the neighbours, heard them saying “Oh please forgive me. I will never be a Tutsi again” we knew what was coming, but we couldn’t run away.
https://news.un.org/en/story/2016/07/533682
We were just praying in that room. When we heard the screaming of the neighbours, heard them saying “Oh please forgive me. I will never be a Tutsi again” we knew what was coming, but we couldn’t run away.
https://news.un.org/en/story/2016/07/533682
ፊንፊኔ የሚገኘው የአሜሪካን ኤምባሲ ለዜጎቹ የማስጠንቀቅያና የደህንነት መልዕክት አውጥቷል።
----------------------------------
The U.S. Embassy reminds U.S. citizens to always pay attention to personal safety and security for yourself and your family. Crime can occur anywhere and at any time; vigilance is key to reducing vulnerability.
Avoid demonstrations, rallies, and other large gatherings.
These types of gatherings may result in increased traffic congestion, police presence and police checkpoints throughout the city, and violence.
In many cases, these events, demonstrations, andlor traffic issues may occur spontaneously, and we encourage everyone to remain alert.
----------------------------------
The U.S. Embassy reminds U.S. citizens to always pay attention to personal safety and security for yourself and your family. Crime can occur anywhere and at any time; vigilance is key to reducing vulnerability.
Avoid demonstrations, rallies, and other large gatherings.
These types of gatherings may result in increased traffic congestion, police presence and police checkpoints throughout the city, and violence.
In many cases, these events, demonstrations, andlor traffic issues may occur spontaneously, and we encourage everyone to remain alert.
Save Oromia 💪
አንድ ነጠላ ቆርቆሮ ከአንድ ሺህ ብር በላይ በገባበት ገበሬውን ገድሎ ልጆቹ እንኳን መጠለያ አልባ እንደሆኑ ቤቱን በዚህ መልኩ የሚያቃጥል የመከላከያ ካባ የለበሰ ጃንጃዊድ ሚሊሻ ❗ መተከል ጊጶ ሰይዶ✍️
በትላንትናው እለት #በመተከል ዞን ድባጤ ወረዳ #ሳይዶ ጎጥ በመንግስት የታጠቁ ኃይሎች ከ7 በላይ ንፁሃን አርሶ አደሮች መገደላቸዉን እና በሰዓቱ ሰርግ የነበረበት #የአቶ #ሻምበልገርባ ቤት ጨምሮ የ12 አርሶ አደሮች ቤት ተቃጥሏል።
ከሚያሳዝን ነገር አንድም የሟች ቤተሰቦች ድንኳዋን ጥለው ለቅሶ እንዳይቀመጡ ሲከለከሉ 3 ወንድሞቹን ያጣው #በጃኖ ፋይሳ ትላንትና ከቤቱ ተይዘው ይሙት ይኑር የት እንዳለ አልታወቀም😭
ይህንን የመሰለ ልኮነን የሚገባ ዘግናኝ ተግባር የፈፀመው አካል ዛሬም ጭምር በየሰፈሩ አርሶ አደሩን በማሳደድ ላይ ይገኛል!
👉ታዲያ በምርጫ ጊዜ: ግብር ስሰብሰብ:በልማት ወቅት ምንም ሳያግዳቸው በሰፈሩት እየዞሩ ፎቶ የሚነሱ #ከክልል#ዞን እስከ ወረዳ ያሉ አመራሮች እና ባለስልጣናት ዛሬ የንፁሃን ደም በከንቱ ሲፈስ #አሰከረኑ በእሳት ሲቃጠል ቤት ንብረቱ ሲወድም ለምን ዝምታን እንደመረጠ መገመት አያቅተንም!,
ያው በፊት እንደተዛተብን #"እናንተ ኦሮሞዎች ከህዝህ ምንም ሀገር የላችሁም ሀገራችሁ ወለጋ ነው""ስለዝህ ከተፈለገ በአንድ ሌሊት እንሸኛችዋለን" እንደተባለው ሁሉ ምኞታቸውን ያሳኩ ይመስል ዝምታን መርጠዋል!
👉መንግስት ሰራተኞችን ጨምሮ ከአንድ(1) ወራት ወዲህ ወደ 20 የሚጠጉ የኦሮሞ ተወላጆች ሕይወታቸዉን አጥተዋል😭
ከሚያሳዝን ነገር አንድም የሟች ቤተሰቦች ድንኳዋን ጥለው ለቅሶ እንዳይቀመጡ ሲከለከሉ 3 ወንድሞቹን ያጣው #በጃኖ ፋይሳ ትላንትና ከቤቱ ተይዘው ይሙት ይኑር የት እንዳለ አልታወቀም😭
ይህንን የመሰለ ልኮነን የሚገባ ዘግናኝ ተግባር የፈፀመው አካል ዛሬም ጭምር በየሰፈሩ አርሶ አደሩን በማሳደድ ላይ ይገኛል!
👉ታዲያ በምርጫ ጊዜ: ግብር ስሰብሰብ:በልማት ወቅት ምንም ሳያግዳቸው በሰፈሩት እየዞሩ ፎቶ የሚነሱ #ከክልል#ዞን እስከ ወረዳ ያሉ አመራሮች እና ባለስልጣናት ዛሬ የንፁሃን ደም በከንቱ ሲፈስ #አሰከረኑ በእሳት ሲቃጠል ቤት ንብረቱ ሲወድም ለምን ዝምታን እንደመረጠ መገመት አያቅተንም!,
ያው በፊት እንደተዛተብን #"እናንተ ኦሮሞዎች ከህዝህ ምንም ሀገር የላችሁም ሀገራችሁ ወለጋ ነው""ስለዝህ ከተፈለገ በአንድ ሌሊት እንሸኛችዋለን" እንደተባለው ሁሉ ምኞታቸውን ያሳኩ ይመስል ዝምታን መርጠዋል!
👉መንግስት ሰራተኞችን ጨምሮ ከአንድ(1) ወራት ወዲህ ወደ 20 የሚጠጉ የኦሮሞ ተወላጆች ሕይወታቸዉን አጥተዋል😭
Save Oromia 💪
ፊንፊኔ የሚገኘው የአሜሪካን ኤምባሲ ለዜጎቹ የማስጠንቀቅያና የደህንነት መልዕክት አውጥቷል። ---------------------------------- The U.S. Embassy reminds U.S. citizens to always pay attention to personal safety and security for yourself and your family. Crime can occur anywhere and at any time;…
የአሀዳዊያን ሚድያዎች "የአሜሪካ ኤምባሲ ምን ሰምቶ ነው?" እያሉ ነው።
💥 የአሜሪካ ኤምባሲ የኦሮሞ የነፃነት ሀይሎች ፊንፊኔ ዙርያዋን ወጥረው መያዛቸው አሳስቦት ነዋ ሌላ ምን ይሆናል ብላችሁ ነው? 💥
💥 የአሜሪካ ኤምባሲ የኦሮሞ የነፃነት ሀይሎች ፊንፊኔ ዙርያዋን ወጥረው መያዛቸው አሳስቦት ነዋ ሌላ ምን ይሆናል ብላችሁ ነው? 💥
~`• UNDP በሰው ሀብት ልማት ኢንዴክስ 2025 እንደገለፀው ኢትዮጵያ ከ191 ሀገራት ውስጥ 176ኛ ደረጃ ይዛለች በዚህ ጠቋሚ መሰረት ኢትዮጵያ ከኤርትራም በታች ሆና ዝቅተኛ የሰዉ ሀብት ልማት HDI እንዳስመዘገበች ዳታው አሳይቷል።
የቀመር አሰራሩን በዚህ ሊንክ ገብታችሁ ማወቅ ትችላላችሁ 👉
http://hdr.undp.org
የቀመር አሰራሩን በዚህ ሊንክ ገብታችሁ ማወቅ ትችላላችሁ 👉
http://hdr.undp.org
#INBOX
"PPn maatii diyaaspooraa, abbaa, haadha fi obbolaa quuqama sabaa qabanii fi uummata isaaniif yeroo hunda sagalee tahan yeroo isaan dhimmoota hawaasummaa, gaddaa, gammachuu fi maatii ilaaluu biyya dhufan hordoftee dararaa jirti. Iddoo isaan buufatanitti doorsisuu fi buufata xiyyaaraa keessatti ugguruun odeeffannoo humnaan irraa guuruuf yaalaa jirti. Maatiin diyaaspooraa hanga siyaasi biyya kanaa tasgabbaahutti obsaa achuma turaa. Gaddas gammachuus achumatti dabarsaa."
"PPn maatii diyaaspooraa, abbaa, haadha fi obbolaa quuqama sabaa qabanii fi uummata isaaniif yeroo hunda sagalee tahan yeroo isaan dhimmoota hawaasummaa, gaddaa, gammachuu fi maatii ilaaluu biyya dhufan hordoftee dararaa jirti. Iddoo isaan buufatanitti doorsisuu fi buufata xiyyaaraa keessatti ugguruun odeeffannoo humnaan irraa guuruuf yaalaa jirti. Maatiin diyaaspooraa hanga siyaasi biyya kanaa tasgabbaahutti obsaa achuma turaa. Gaddas gammachuus achumatti dabarsaa."
Dhaabbata Mootummoota Gamtoomanitti Sagantaan nyaata Addunyaa WFP’n Itiyoophiyaa keessatti ji’a dhufu irraa eegalee dubartootaa fi daa’imman hanqina nyaataa qaban walakkaa miliyoonaa ol deggaruu dhaabuuf akka jiru beeksise
https://qbo-abo-wbo.org/2025/04/24/dhaabbata-mootummoota-gamtoomanitti-sagantaan-nyaata-addunyaa-wfpn-itiyoophiyaa-keessatti-jia-dhufu-irraa-eegalee-dubartootaa-fi-daaimman-hanqina-nyaataa-qaban-walakkaa-miliyoonaa/?amp=1
https://qbo-abo-wbo.org/2025/04/24/dhaabbata-mootummoota-gamtoomanitti-sagantaan-nyaata-addunyaa-wfpn-itiyoophiyaa-keessatti-jia-dhufu-irraa-eegalee-dubartootaa-fi-daaimman-hanqina-nyaataa-qaban-walakkaa-miliyoonaa/?amp=1
Qeerroo Bilisummaa Oromoo
Dhaabbata Mootummoota Gamtoomanitti Sagantaan nyaata Addunyaa WFP’n Itiyoophiyaa keessatti ji’a dhufu irraa eegalee dubartootaa…
ONM-ABO Ebla 24, 2025 Akka gabaasa isaatti, namoonni kunneen yoo gargaarsi maallaqaa hin argamne kanneen miliyoona 3.6 ta’an torban muraasa dhufan keessatti deggarsa nyaataa dhabuuf jiran kee…