ሩቢ ስፖርት
244 subscribers
1.96K photos
2 videos
3 links
Download Telegram
የ38 ዓመቱ የ NBA ኮከብ ሊብሮን ጀምስ!
የ19ኛው ዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በቡዳፔስት ሀንጋሪ ዛሬ ይጀምራል!

በውድድሩ የመጀመሪያ ቀን ላይ ኢትዮጵያ በእነዚህ ትሳተፋለች፦
- በ3000 ሜትር መሠ. ወንዶች ማጣሪያ
ለሜቻ ግርማ
ጌትነት ዋለ
አብርሃም ስሜ

- በ1500 ሜትር ሴቶች ማጣሪያ
ሂሩት መሸሻ
ብርቄ ኃየሎም
ድርቤ ወልተጂ

- በ1500 ሜትር ወንዶች ማጣሪያ
ታደሰ ለሚ
ሳሙኤል አባተ
አዲሱ ግርማ

- በ10,000 ሜትር ሴቶች የፍፃሜ ውድድር ላይ ትሳተፋለች።
ማሪያ ቪክቶሪያ ፔንሶ የፍፃሜ ጨዋታውን ይመራሉ!

የ9ኛው ሴቶች አለም ዋንጫ የፍፃሜ ፍልሚያ ነገ በእንግሊዝ እና ስፔን መካከል ሲደረግ አሜሪካዊቷ ዳኛ ይመሩታል።
ፍፃሜውን አሜሪካዊ ዳኛ ሲያጫውቱት ለመጀመሪያ ጊዜ ነው!

ምስሉ፦ዳኛዋ ሲመረጡ የነበራቸው ስሜት ነው
ካይሴዶ 25 ቁጥር ይለብሳል!

25 ቁጥር መለያ ለመጨረሻ ጊዜ በ2003 በጂያንፍራንኮ ዞላ ነበር የተለበሰው።
"ጨዋታው ተጀምሯል ዋሊድ
ጨዋታው ተጀምሯል ንቃ"

የአል ናስር ደጋፊዎች ለግብ ጠባቂያቸው ዋሊድ አብደላህ ያሰሙት የጩኸት ድምፅ ነው።
ግብ ጠባቂው የምሽቱ ጨዋታ መጀመሩን ባለማወቁ ከትኩረት በመራቁ ነው የደጋፊው ጩኸት የተሰማው።
የኔይማር ምስል እና ስም በሪያድ ሰማይ ላይ!
ተጫዋቹ ዛሬ የአል ሂላል ተጫዋች ሆኖ ይተዋወቃል።
ጨዋታው በዝግ ስታድየም ይካሄዳል!

በአፍሪካ ካፍ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ዛሬ ከታንዛኒያው አዛም ክለብ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ጨዋታቸውን የሚያደርጉት ባህር ዳር ከተማዎች ጨዋታው በዝግ ስታዲየም እንደሚሆን ታውቋል።
አዳምስ የበርንማውዝ ሆኗል!

ታይለር አዳምስ ትላንት የበርንማውዝ ተጫዋች ለመሆን የ5 አመት ውል አስሯል።
ኢትዮጵያውያን 9ኙን ቀን በቡዳፔስት እንዲ ያሳልፉታል!
3ቱም ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በ1500 ሜትር ማጣሪያ ወደ ግማሽ ፍፃሜው ተሻግረዋል!

ሂሩት መሸሻ
ብርቄ ኃየሎም
ድርቤ ወልተጂ
ሃሪ መጓየር ባጋጠመው መጠነኛ ጉዳት ከስፐርሱ ጨዋታ ውጪ ነው!
😁1
የአመቱ ሽልማት እየተካሄደ ነው!

በደረጃው ከ1-3 የወጡ ክለቦች ሽልማት!

1ኛ ቅ/ጊዮርጊስ 12 ሚሊ 983 ሺህ ብር
2ኛ ባህርዳር ከተማ 12 ሚሊ 724 ሺህ ብር
3ኛ ኢትዮጵያ መድን 12 ሚሊ 464 ሺህ
👍2