ሩቢ ስፖርት
ባርን ግብ ጠባቂ ሊያስፈርም ነው! ባየር ሚኒክ ዳኒዬል ፔርዝን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል። ማካቢ ቴላቪቭ ከግብ ጠባቂው ዝውውር 5 ሚሊየን ዩሮ ያገኛል።
ዳንኤል ፔርዝ እስከ 2028 በባየርን ይቆያል!
ሩቢ ስፖርት
የሴቶች ማራቶን ተጀምሯል ኢትዮጵያ በእነዚህ አትሌቶች ተወክላለች፦ ጎይታቶም ገ/ስላሴ ፀሀይ ገመቹ ያለምዘርፍ የኋላው አማኔ በሪሶ
በማራቶኑ 20 ኪ.ሜ ተሩጧል ሁሉም አትሌቶቻችን ከመሪዎቹ ጎራ ናቸው!