መምህራንና የትም/ቤት አመራር
@techers_assessmentprogram
@techers_assessmentprogram
ለተመዛኞችና ለአስመዛኝ ኮሌጆች በሙሉ
የ2015 በጀት ዓመት የዓመቱ በጀት መዝጊያ ሰኔ 30 መሆኑ ያታወቃል በዚህ መሰረት እስከ ሰኔ 30/ 2015 ዓ.ም የከፈላችሁ ተመዛኞች እና አስመዛኝ ኮሌጆች የተከፈለበትን የባንክ ስሊፕ እስከ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ወደ ደረሰኝ እንድትቀይሩ እያሳሰብን በተቀመጠው ጊዜ ገደብ ወደ ደረሰኝ ያልተቀየሩ የባንክ ስሊፕ የማናስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ እንገልጸለን፡፡
ጽ/ቤቱ
የ2015 በጀት ዓመት የዓመቱ በጀት መዝጊያ ሰኔ 30 መሆኑ ያታወቃል በዚህ መሰረት እስከ ሰኔ 30/ 2015 ዓ.ም የከፈላችሁ ተመዛኞች እና አስመዛኝ ኮሌጆች የተከፈለበትን የባንክ ስሊፕ እስከ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ወደ ደረሰኝ እንድትቀይሩ እያሳሰብን በተቀመጠው ጊዜ ገደብ ወደ ደረሰኝ ያልተቀየሩ የባንክ ስሊፕ የማናስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ እንገልጸለን፡፡
ጽ/ቤቱ
Forwarded from Nahom Belay
20231030_160254.jpg
2.2 MB
Gulele COC assesment schedule program
Photo
እስከ ህዳር 30/2016 ዓ.ም ድረስ የተራዘመ መሆኑን አውቃችሁ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡