🎓 Congratulations to the GSS High School Graduates, Class of 2025 - Our Academic Stars! 🌟🎉
#GSSGraduation2025 #GSS #GraduationDay2025
#GSSGraduation2025 #GSS #GraduationDay2025
🎓 Congratulations to the GSS High School Graduates, Class of 2025 - Our Academic Stars! 🌟🎉
#GSSGraduation2025 #GSS #GraduationDay2025
#GSSGraduation2025 #GSS #GraduationDay2025
Gibson School Systems
🎓 Congratulations to the GSS High School Graduates, Class of 2025 - Our Academic Stars! 🌟🎉
#GSSGraduation2025 #GSS #GraduationDay2025
🎓 Congratulations to the GSS High School Graduates, Class of 2025 - Our Academic Stars! 🌟🎉
#GSSGraduation2025 #GSS #GraduationDay2025
Gibson School Systems
🎓 Congratulations to the GSS High School Graduates, Class of 2025 - Our Academic Stars! 🌟🎉
#GSSGraduation2025 #GSS #GraduationDay2025
🎓 Congratulations to the GSS High School Graduates, Class of 2025 - Our Academic Stars! 🌟🎉
#GSSGraduation2025 #GSS #GraduationDay2025
❤3
📞 IMPORTANT GSS PHONE NUMBERS
(ጠቃሚ የጊ. ት.ስ ስልክ ቁጥሮች)
1. 🏢 Central Administrative Office
(ማዕከላዊ አስተዳደር ቢሮ)
☎️ 011 662 8312 ☎️ 011 661 8315
2. KINDERGARTEN
አፀደ-ህጻናት
🔴Bole(ቦሌ) ☎️ 011 663 0582
🔵Bole24 (ቦሌ 24) ☎️ 011 867 8775
🔴CMC (ሲ.ኤም.ሲ)☎️ +251954126070
🔵Kolfe(ኮልፌ) ☎️ 011 829 3653
🔴Lafto(ላፍቶ) ☎️ 011 471 1048
🔵Sarbet (ሳር ቤት)☎️ 011 372 8141
3. LOWER PRIMARY (Grades 1-4)
ዝቅተኛ የመጀመርያ ደረጃ(ከ1ኛ-4ኛ)
🔵Bole(ቦሌ) ☎️011 663 7642
🔴Bole24(ቦሌ 24) ☎️011 667 1706
🔵CMC(ሲ.ኤም.ሲ)☎️+251954007240
🔴Kolfe(ኮልፌ) ☎️011 273 1023
🔵Lafto (ላፍቶ) ☎️011 471 1049
🔴Mekenessa(መካኒሳ) ☎️ 011 321 0948
🔵Sarbet(ሳር ቤት) ☎️011 371 0875
4. UPPER PRIMARY AND JUNIOR HIGHSCHOOL (Grades 5-8)
ከፍተኛ የመጀመርያ ደረጃ እና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ(ከ5ኛ-8ኛ)
🔴Bole24 (ቦሌ 24)☎️ 011 667 1706
🔵CMC (ሲ.ኤም.ሲ) ☎️ +251954085030
🔴Kolfe (ኮልፌ) ☎️011 833 1542
🔵Lafto(ላፍቶ) ☎️011 471 1050
🔴Mekenessa(መካኒሳ) ☎️ 011 321 0948
5. HIGH SCHOOL (Grades 9-12)
ሁለተኛ ደረጃ (ከ9ኛ-12ኛ)
🔴Bole24(ቦሌ 24) ☎️ 011 6671705
🔵CMC(ሲ.ኤም.ሲ) ☎️+251900077484
🔴Kolfe(ኮልፌ) ☎️011 833 1542
🔵Lafto(ላፍቶ) ☎️011 471 1050
🔴Mekenessa(መካኒሳ) ☎️011 321 1255
6. AMERICAN INTERNATIONAL SCHOOL OF ETHIOPIA
📞 +251961335555
+251962335555
(ጠቃሚ የጊ. ት.ስ ስልክ ቁጥሮች)
1. 🏢 Central Administrative Office
(ማዕከላዊ አስተዳደር ቢሮ)
☎️ 011 662 8312 ☎️ 011 661 8315
2. KINDERGARTEN
አፀደ-ህጻናት
🔴Bole(ቦሌ) ☎️ 011 663 0582
🔵Bole24 (ቦሌ 24) ☎️ 011 867 8775
🔴CMC (ሲ.ኤም.ሲ)☎️ +251954126070
🔵Kolfe(ኮልፌ) ☎️ 011 829 3653
🔴Lafto(ላፍቶ) ☎️ 011 471 1048
🔵Sarbet (ሳር ቤት)☎️ 011 372 8141
3. LOWER PRIMARY (Grades 1-4)
ዝቅተኛ የመጀመርያ ደረጃ(ከ1ኛ-4ኛ)
🔵Bole(ቦሌ) ☎️011 663 7642
🔴Bole24(ቦሌ 24) ☎️011 667 1706
🔵CMC(ሲ.ኤም.ሲ)☎️+251954007240
🔴Kolfe(ኮልፌ) ☎️011 273 1023
🔵Lafto (ላፍቶ) ☎️011 471 1049
🔴Mekenessa(መካኒሳ) ☎️ 011 321 0948
🔵Sarbet(ሳር ቤት) ☎️011 371 0875
4. UPPER PRIMARY AND JUNIOR HIGHSCHOOL (Grades 5-8)
ከፍተኛ የመጀመርያ ደረጃ እና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ(ከ5ኛ-8ኛ)
🔴Bole24 (ቦሌ 24)☎️ 011 667 1706
🔵CMC (ሲ.ኤም.ሲ) ☎️ +251954085030
🔴Kolfe (ኮልፌ) ☎️011 833 1542
🔵Lafto(ላፍቶ) ☎️011 471 1050
🔴Mekenessa(መካኒሳ) ☎️ 011 321 0948
5. HIGH SCHOOL (Grades 9-12)
ሁለተኛ ደረጃ (ከ9ኛ-12ኛ)
🔴Bole24(ቦሌ 24) ☎️ 011 6671705
🔵CMC(ሲ.ኤም.ሲ) ☎️+251900077484
🔴Kolfe(ኮልፌ) ☎️011 833 1542
🔵Lafto(ላፍቶ) ☎️011 471 1050
🔴Mekenessa(መካኒሳ) ☎️011 321 1255
6. AMERICAN INTERNATIONAL SCHOOL OF ETHIOPIA
📞 +251961335555
+251962335555
❤6👍3
Forwarded from GSS KG Division
Employment Opportunities at Gibson School Systems
Teaching Positions Available
We are seeking qualified teachers for the following subjects:
Kindergarten, Primary, and High School Teachers
✅ English
✅ Mathematics
✅ Social Studies (Geography, History, Moral Education)
✅ PVA (Performing and Visual Arts)
✅ CTE (Career and Technical Education)
✅ CE (Citizenship Education)
✅ Amharic
✅ Afan Oromo
✅ Economics
✅ Marketing and Sales
✅ Networking and Web Design
✅ Sciences (Physics, Chemistry, Biology)
✅ ICT (Information and Communication Technology)
✅ Physical Education
Assistant Teachers
✅ New/recent graduates from any field with strong written and spoken English skills. No prior experience is required.
Other Positions
✅ Secretaries/Typists
✅ Librarians
✅ Nurses
Why Join Us?
🌟Amazing New Salary Scale
🌟Where Excellence is Appreciated and Rewarded
🌟Our school centralizes many of the teachers’ tasks to give them more time to focus on providing quality and interactive lessons.
Application Process
In-Person Application:
Submit your CV, cover letter, and academic testimonials at our offices in Ras Dashen Building-Bole, located directly opposite Millennium Hall's main gate, right next to the Sky Light Hotel.
Contact Information:
Phone: 0116-62-83-15 / 0116-62-83-12
Online Application:
Email: hr@gyaschool.com
Website: http://www.gyaschool.net
Branch Locations
🏫Bole Medanealem
🏫Bole 24
🏫CMC
🏫Sar Bet
🏫Mekanessa
🏫Kolfe
🏫Lafto
🏫Jigjiga
Welcome to a school where professionals are respected and accepted!
Teaching Positions Available
We are seeking qualified teachers for the following subjects:
Kindergarten, Primary, and High School Teachers
✅ English
✅ Mathematics
✅ Social Studies (Geography, History, Moral Education)
✅ PVA (Performing and Visual Arts)
✅ CTE (Career and Technical Education)
✅ CE (Citizenship Education)
✅ Amharic
✅ Afan Oromo
✅ Economics
✅ Marketing and Sales
✅ Networking and Web Design
✅ Sciences (Physics, Chemistry, Biology)
✅ ICT (Information and Communication Technology)
✅ Physical Education
Assistant Teachers
✅ New/recent graduates from any field with strong written and spoken English skills. No prior experience is required.
Other Positions
✅ Secretaries/Typists
✅ Librarians
✅ Nurses
Why Join Us?
🌟Amazing New Salary Scale
🌟Where Excellence is Appreciated and Rewarded
🌟Our school centralizes many of the teachers’ tasks to give them more time to focus on providing quality and interactive lessons.
Application Process
In-Person Application:
Submit your CV, cover letter, and academic testimonials at our offices in Ras Dashen Building-Bole, located directly opposite Millennium Hall's main gate, right next to the Sky Light Hotel.
Contact Information:
Phone: 0116-62-83-15 / 0116-62-83-12
Online Application:
Email: hr@gyaschool.com
Website: http://www.gyaschool.net
Branch Locations
🏫Bole Medanealem
🏫Bole 24
🏫CMC
🏫Sar Bet
🏫Mekanessa
🏫Kolfe
🏫Lafto
🏫Jigjiga
Welcome to a school where professionals are respected and accepted!
❤8
Forwarded from GSS KG Division
Friday, August 1, 2025
Dear Respected Parents,
We kindly inform you that for the 2025/2026 school year, all KG to Grade 8 government student textbooks must be distributed by the school. Therefore, parents are required to communicate with the Site Director and make the necessary payment between August 4, 2025, and August 14, 2025.
When making the payment, please make sure to collect and keep the payment slip as proof of payment.
Please note that the book list and prices for Grades 9 to 12 have not yet been released. We will notify you as soon as they are available.
With regards,
Gibson School Systems
አርብ፣ ሐምሌ 25 ቀን 2017 ዓ.ም
ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ት/ቤቶች ስርዓት ወላጆች፣
በ2018 ዓ.ም ከአፀደ ህፃናት እስከ 8ኛ ክፍል መንግስት የሚያቀርባቸውን የተማሪዎች መማሪያ መጻሕፍት መግዛት ግዴታ ስለሆነና ትምህርት ቤታችንም ይህንን የሚያስተባብር መሆኑን እየገለፅን ከሐምሌ 28 2017 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 8 2017 ዓ.ም ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ ልጅዎ/ልጆችዎ በሚማርበት/በምትማርበት/በሚማሩበት ት/ቤት በመቅረብ ከት/ቤቱ ርዕሰ መምህር/መምህርት ዘንድ ክፍያ መፈጸም የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን ፡፡ በተጨማሪም ክፍያውን ሲፈፅሙ መክፈሎትን የሚያረጋግጥ ስሊፕ/ማስታወሻ መቀበልዎን እንዲያረጋግጡ እናሳስባለን፡፡
ከ9-12ኛ ላሉ ተማሪዎች የመፀሀፍ ዋጋ ዝርዝር አልወጣም፡፡ በደረሰን ሰዓት የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ለ2018 የትምህርት ዘመን የሚያስፈልጉ የመፀሀፍት ዋጋ በቀረበው ስሌት መሰረት ወላጆች መክፈል ያለባቸው የገንዘብ መጠን እንደሚከተለው ነው፡፡
ተራ ቁጥር የክፍል ደረጃ የገንዘቡ መጠን
1. ጀማሪ 265.00 ብር
2. ደረጃ 1 303.25 ብር
3. ደረጃ 2 308.19 ብር
4. 1ኛ ክፍል 938.33 ብር
5. 2ኛ ክፍል 973.16 ብር
6. 3ኛ ክፍል 1132.40 ብር
7. 4ኛ ክፍል 1198.23 ብር
8. 5ኛ ክፍል 1384.59 ብር
9. 6ኛ ክፍል 1134.27 ብር
10. 7ኛ ክፍል 1592.69 ብር
11. 8ኛ ክፍል 1626.78 ብር
ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት
Dear Respected Parents,
We kindly inform you that for the 2025/2026 school year, all KG to Grade 8 government student textbooks must be distributed by the school. Therefore, parents are required to communicate with the Site Director and make the necessary payment between August 4, 2025, and August 14, 2025.
When making the payment, please make sure to collect and keep the payment slip as proof of payment.
Please note that the book list and prices for Grades 9 to 12 have not yet been released. We will notify you as soon as they are available.
With regards,
Gibson School Systems
አርብ፣ ሐምሌ 25 ቀን 2017 ዓ.ም
ውድ የተከበራችሁ የጊብሰን ት/ቤቶች ስርዓት ወላጆች፣
በ2018 ዓ.ም ከአፀደ ህፃናት እስከ 8ኛ ክፍል መንግስት የሚያቀርባቸውን የተማሪዎች መማሪያ መጻሕፍት መግዛት ግዴታ ስለሆነና ትምህርት ቤታችንም ይህንን የሚያስተባብር መሆኑን እየገለፅን ከሐምሌ 28 2017 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 8 2017 ዓ.ም ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ ልጅዎ/ልጆችዎ በሚማርበት/በምትማርበት/በሚማሩበት ት/ቤት በመቅረብ ከት/ቤቱ ርዕሰ መምህር/መምህርት ዘንድ ክፍያ መፈጸም የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን ፡፡ በተጨማሪም ክፍያውን ሲፈፅሙ መክፈሎትን የሚያረጋግጥ ስሊፕ/ማስታወሻ መቀበልዎን እንዲያረጋግጡ እናሳስባለን፡፡
ከ9-12ኛ ላሉ ተማሪዎች የመፀሀፍ ዋጋ ዝርዝር አልወጣም፡፡ በደረሰን ሰዓት የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ለ2018 የትምህርት ዘመን የሚያስፈልጉ የመፀሀፍት ዋጋ በቀረበው ስሌት መሰረት ወላጆች መክፈል ያለባቸው የገንዘብ መጠን እንደሚከተለው ነው፡፡
ተራ ቁጥር የክፍል ደረጃ የገንዘቡ መጠን
1. ጀማሪ 265.00 ብር
2. ደረጃ 1 303.25 ብር
3. ደረጃ 2 308.19 ብር
4. 1ኛ ክፍል 938.33 ብር
5. 2ኛ ክፍል 973.16 ብር
6. 3ኛ ክፍል 1132.40 ብር
7. 4ኛ ክፍል 1198.23 ብር
8. 5ኛ ክፍል 1384.59 ብር
9. 6ኛ ክፍል 1134.27 ብር
10. 7ኛ ክፍል 1592.69 ብር
11. 8ኛ ክፍል 1626.78 ብር
ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት
❤14👍6
Employment Opportunities at Gibson School Systems
Teaching Positions Available
We are seeking qualified teachers for the following subjects:
Kindergarten, Primary, and High School Teachers
✅ English
✅ Mathematics
✅ Social Studies (Geography, History, Moral Education)
✅ PVA (Performing and Visual Arts)
✅ CTE (Career and Technical Education)
✅ CE (Citizenship Education)
✅ Amharic
✅ Afan Oromo
✅ Economics
✅ Marketing and Sales
✅ Networking and Web Design
✅ Sciences (Physics, Chemistry, Biology)
✅ ICT (Information and Communication Technology)
✅ Physical Education
Assistant Teachers
✅ New/recent graduates from any field with strong written and spoken English skills. No prior experience is required.
Other Positions
✅ Secretaries/Typists
✅ Librarians
✅ Nurses
Why Join Us?
🌟Amazing New Salary Scale
🌟Where Excellence is Appreciated and Rewarded
🌟Our school centralizes many of the teachers’ tasks to give them more time to focus on providing quality and interactive lessons.
Application Process
In-Person Application:
Submit your CV, cover letter, and academic testimonials at our offices in Ras Dashen Building-Bole, located directly opposite Millennium Hall's main gate, right next to the Sky Light Hotel.
Contact Information:
Phone: 0116-62-83-15 / 0116-62-83-12
Online Application:
Email: hr@gyaschool.com
Website: http://www.gyaschool.net
Branch Locations
🏫Bole Medanealem
🏫Bole 24
🏫CMC
🏫Sar Bet
🏫Mekanessa
🏫Kolfe
🏫Lafto
🏫Jigjiga
Welcome to a school where professionals are respected and accepted!
Teaching Positions Available
We are seeking qualified teachers for the following subjects:
Kindergarten, Primary, and High School Teachers
✅ English
✅ Mathematics
✅ Social Studies (Geography, History, Moral Education)
✅ PVA (Performing and Visual Arts)
✅ CTE (Career and Technical Education)
✅ CE (Citizenship Education)
✅ Amharic
✅ Afan Oromo
✅ Economics
✅ Marketing and Sales
✅ Networking and Web Design
✅ Sciences (Physics, Chemistry, Biology)
✅ ICT (Information and Communication Technology)
✅ Physical Education
Assistant Teachers
✅ New/recent graduates from any field with strong written and spoken English skills. No prior experience is required.
Other Positions
✅ Secretaries/Typists
✅ Librarians
✅ Nurses
Why Join Us?
🌟Amazing New Salary Scale
🌟Where Excellence is Appreciated and Rewarded
🌟Our school centralizes many of the teachers’ tasks to give them more time to focus on providing quality and interactive lessons.
Application Process
In-Person Application:
Submit your CV, cover letter, and academic testimonials at our offices in Ras Dashen Building-Bole, located directly opposite Millennium Hall's main gate, right next to the Sky Light Hotel.
Contact Information:
Phone: 0116-62-83-15 / 0116-62-83-12
Online Application:
Email: hr@gyaschool.com
Website: http://www.gyaschool.net
Branch Locations
🏫Bole Medanealem
🏫Bole 24
🏫CMC
🏫Sar Bet
🏫Mekanessa
🏫Kolfe
🏫Lafto
🏫Jigjiga
Welcome to a school where professionals are respected and accepted!
❤8
Dear Respected Parents,
We are delighted to announce that Gibson School Systems has opened another branch outside of Addis Ababa, behind Dire Dawa University’s main gate!
Congratulations!!!
With regards,
Gibson School Systems
ውድ የተከበራችሁ ወላጆች፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት ሌላኛውን ቅርንጫፍ ከአዲስ አበባ ውጪ ማለትም ከድሬደዋ ዩንቨርስቲ ቅጥር ግቢ ጀርባ በመክፈቱ እንኳን ደስ አለን ለማለት እንወዳለን!
ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት
We are delighted to announce that Gibson School Systems has opened another branch outside of Addis Ababa, behind Dire Dawa University’s main gate!
Congratulations!!!
With regards,
Gibson School Systems
ውድ የተከበራችሁ ወላጆች፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት ሌላኛውን ቅርንጫፍ ከአዲስ አበባ ውጪ ማለትም ከድሬደዋ ዩንቨርስቲ ቅጥር ግቢ ጀርባ በመክፈቱ እንኳን ደስ አለን ለማለት እንወዳለን!
ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት
👍24❤7
2025/2026 Dress Code Guidelines
General Guidelines
🔸 Every student must wear a complete uniform every day at school and during school events.
🔸 The uniform must be clean and free from tears or stains.
🔸 Students must wear long socks every day. Short socks are not allowed.
🔸 Students must wear vests. If you want to add a sweater over the vest, make sure it has a similar locally made vest. The sweater should have no hood, buttons, or zip. It must be V-shaped.
🔸 Nothing should be worn over the vest except a sweater.
🔸 Students must wear sports shoes. Sandals are not allowed. Shoes must have no holes!
🔸 Girls are not allowed to wear tall or high-heeled fashion shoes. Shoes must have a rubber sole.
🔸 Boys' hair should be very short (Number 1), and we don't allow a child to come with any kind of fashionable hairstyle.
🔸 Students are not allowed to wear jewelry and earrings. However, for girls, it must be size O. No hoop earrings are allowed. Earrings for boys are forbidden.
🔸 Sweaters must match the color of the uniform exactly and be Ethiopian-made sweaters.
🔸 No skinny trousers are allowed.
🔸 No make-up is allowed.
🔸 No electronic materials are allowed.
🔸 Please arrive on time to school before 8:00 a.m.
Pre-KG, KG, and Preparatory Students' Uniform
🔹 Boys must wear long trousers, long-sleeved white shirts with a collar, and a vest.
🔹 The trousers and vest must be made from the exact green-colored material given by the school as a sample.
🔹 Girls must wear a skirt that is below mid-calf length or trousers, a long-sleeved white shirt with a collar, and a vest. No short skirts!
🔹 The skirt or trousers must be made from green-colored material given by the school as a sample.
Grades 1 to 10 Students' Uniform
🔹 Boys must wear long trousers, a long-sleeved white shirt with a collar, and a vest. The shirt must be long-sleeved and plain with no design.
🔹 The trousers and vest must be made from the exact dark blue-colored materials given by the school as a sample.
🔹 Girls must wear a skirt that is below mid-calf length or trousers, a long-sleeved white shirt with a collar, and a vest. No short skirts.
🔹 The skirt or trousers must be made from the exact dark blue-colored material given by the school as a sample.
🔹 No sweater can even replace the vest. Grades 5 and above must wear a dark blue necktie.
Grades 10+2 Students' Uniform
🔹 Boys and girls wear long trousers or a skirt (for girls) which is mid-calf length, a long sleeve light blue shirt, a maroon long sleeve button-up sweater, and a tie.
🔹 The necktie must be burgundy in color.
🔹 The trousers must be navy blue black uniform material.
🔹 Students should wear burgundy sweaters that have stripes.
With regards,
Gibson School Systems
General Guidelines
🔸 Every student must wear a complete uniform every day at school and during school events.
🔸 The uniform must be clean and free from tears or stains.
🔸 Students must wear long socks every day. Short socks are not allowed.
🔸 Students must wear vests. If you want to add a sweater over the vest, make sure it has a similar locally made vest. The sweater should have no hood, buttons, or zip. It must be V-shaped.
🔸 Nothing should be worn over the vest except a sweater.
🔸 Students must wear sports shoes. Sandals are not allowed. Shoes must have no holes!
🔸 Girls are not allowed to wear tall or high-heeled fashion shoes. Shoes must have a rubber sole.
🔸 Boys' hair should be very short (Number 1), and we don't allow a child to come with any kind of fashionable hairstyle.
🔸 Students are not allowed to wear jewelry and earrings. However, for girls, it must be size O. No hoop earrings are allowed. Earrings for boys are forbidden.
🔸 Sweaters must match the color of the uniform exactly and be Ethiopian-made sweaters.
🔸 No skinny trousers are allowed.
🔸 No make-up is allowed.
🔸 No electronic materials are allowed.
🔸 Please arrive on time to school before 8:00 a.m.
Pre-KG, KG, and Preparatory Students' Uniform
🔹 Boys must wear long trousers, long-sleeved white shirts with a collar, and a vest.
🔹 The trousers and vest must be made from the exact green-colored material given by the school as a sample.
🔹 Girls must wear a skirt that is below mid-calf length or trousers, a long-sleeved white shirt with a collar, and a vest. No short skirts!
🔹 The skirt or trousers must be made from green-colored material given by the school as a sample.
Grades 1 to 10 Students' Uniform
🔹 Boys must wear long trousers, a long-sleeved white shirt with a collar, and a vest. The shirt must be long-sleeved and plain with no design.
🔹 The trousers and vest must be made from the exact dark blue-colored materials given by the school as a sample.
🔹 Girls must wear a skirt that is below mid-calf length or trousers, a long-sleeved white shirt with a collar, and a vest. No short skirts.
🔹 The skirt or trousers must be made from the exact dark blue-colored material given by the school as a sample.
🔹 No sweater can even replace the vest. Grades 5 and above must wear a dark blue necktie.
Grades 10+2 Students' Uniform
🔹 Boys and girls wear long trousers or a skirt (for girls) which is mid-calf length, a long sleeve light blue shirt, a maroon long sleeve button-up sweater, and a tie.
🔹 The necktie must be burgundy in color.
🔹 The trousers must be navy blue black uniform material.
🔹 Students should wear burgundy sweaters that have stripes.
With regards,
Gibson School Systems
❤3👍3
የ2018 ዓ.ም. የደንብ ልብስ መመሪያ
አጠቃላይ መመሪያዎች
🔸 ሁለም የጂ ኤስ ኤስ ተማሪዎች በመደበኛ ትምህርት ወቅትና ት/ቤቱ በሚያዘጋጀው ትምህርታዊ ክንውኖች ሁሉ ዘውትር የተሟላ የደንብ ልብስ መልበስ አለባቸው፡፡
🔸 ዩኒፎርሞቻቸውም ንጹሕና በተንጠባጠበ ቀለም ያልተበከለ/ ያልቆሽሹ/ እና ያልተቀደዱ መሆን ይገባቸዋል፡፡
🔸ተማሪዎች ሰደሪያ ማድረግ አለባቸው።በሰደሪያ ሊይ የሚለበስ ተመሳሳይ ቀለም ያለው ሹራብ መልበስ ካስፈለገ ተመሳሳይ ቀለም ያለውና በሀገር ውስጥ የተመረተ መሆኑን እንዲሁም ምንም ተጨማሪ ምልክትና ቀለም ያልተቀላቀለበት፣ ኮፊያ የሌለው፣በቁልፍ ወይም በዚፕ የማይከፈትና V ቅርፅ ያለው ሹራብ መሆን ይገባዋል።ከሰደሪያ በሊይ ከሹራብ በስተቀር ሌላ መደረብ/መልበስ አይቻልም።
🔸 ተማሪዎች ሁሌጊዜ ረጅም ካልሲ ወይም የእግር ሹራብ ማድረግ አለባቸው፡፡አጭር ካልሲ አይፈቀድም።
🔸 ተማሪዎች የእግር ጣቶቻቸውን ሙለ ለሙሉ የሚሸፍን ተገቢ የስፖርት ጫማዎችን ማድረግ አለባቸው፡፡በማንኛውም መልኩ በነጠላ ወይም በጥልፍልፍ ጫማ መጠቀም አይኖርባቸውም፡፡
🔸 ሴት ተማሪዎች ረጅምና ከፍታ ያለው የፋሽን ጫማ አይፈቀድላቸውም ፡፡ ጫማዎቹም የጐማ ሶል እንዲኖራቸው ያስፈልጋል፡፡
🔸የወንድ ተማሪዎች ፀጉር በጣም አጭር መሆን አለበት።(በ 2 ቁጥር ቁርጥ) ማንኛውም ተማሪ ፀጉሩ ላይ ምንም ዓይነት ቅርፅ መጠቀም አይችልም።
🔸 ሴቶች ክፋሽን ነፃ የሆነ የተለመደ የፀጉር አሰራር መከተል አለባቸው፡፡
🔸ተማሪዎች ልዩ ልዩ ጌጣጌጦች መጠቀም አይፈቀድላቸውም፡፡ ሆኖም ሴቶች ተማሪዎች በጣም ትንሽ /O/ መጠን ያላቸውን ጉትቻዎች ሉያያርጉ ይችላሉ፡፡ ክብና ትልቅ የጆሮ ጉትቻ ማድረግ አይፈቀድም፡፡ ለወንዶች ልጆች ፍጹም የተከለከለ ነው፡፡
🔸 ከደምብ ልብስ ጋር በቀለም የሚመሳሰለ ሹራቦች መልበስ ይቻላል፡፡ ነገር ግን ሹራቦቹ፣ የሃገር ውስጥ ምርት መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
🔸 በጣም የጠበበ ሱሪ መልበስ አይፈቀድም፡፡
🔸ምንም አይነት የመዋቢያ ቁሳቁሶችን/make-up/ መጠቀም አይፈቀድም፡፡
🔸ማንኛውንም የኤላክትሮኒክስ መሳሪያ ወደ ት/ቤት ማምጣት አይፈቀድም።
🔸እባክዎን ከልጅዎ ጋር 2:00 ሰዓት ከመሙላቱ በፊት ት/ቤት ይድረሱ።
ለቅድመ-አፀደ ሕፃናት፣ አፀደ ሕፃናት እና የመሰናዶ ተማሪዎች የደንብ ልብስ
🔹 ወንዶች ረጅም ሱሪ፣ ረጅም እጅጌ ያለው ባለኮሌታ ነጭ ሸሚዝ እንዲሁም ሰደርያ መልበስ አለባቸው፡፡
🔹 ሰደርያው ከአረንጓዴ ጨርቅ የተሰራ ሲሆን፣ ናሙናውን ከትምህርት ቤቱ ማግኘት ይቻላል፡፡
🔹ሴቶች ከቁርጭምጪምታቸው መሃሌ የሆነ ጉርድ ቀሚስ ወይም ሱሪ ባለረጅም እጅጌ ነጭ ሸሚዝ ከኮሌታ ጋር ሰደርያ መልበስ አለባቸው፡፡አጫጭር ጉርድ ቀሚሶችን መጠቀም የተከለከለ ነው፡፡
🔹 ጉርድ ቀሚሱ ወይም ሱሪው ከትም/ቤቱ በሚሰጠው ናሙና መሰረት ከባለ አረንጓዴ ቀለም ጨርቅ /ብትን ልብስ/ የተሰራ መሆን ይኖርበታል፡፡
🔹ምንም አይነት ሹራብ ሰደርያን መተካት አይችልም፡፡
ከ1ኛ እስከ 10ኛ ክፍል ያለ ተማሪዎች የደንብ ልብስ
🔹ወንድ ተማሪዎች ረጅም ሱሪ፣ ባለረጅም እጅጌ ነጭ ሸሚዝ ከኮሌታ ጋር ሰደርያ መልበስ ይኖርባቸዋል፡፡ ሸሚዙ ባለረጅም እጅጌ ሆኖ የንድፍ ሥራ የማይታይበት መሆን አለበት ፡፡
🔹 ሱሪውና ሰደርያው ከጥቁር ሰማያዊ ጨርቅ የተሠራ ሲሆን፣ ናሙናውን ከትምህርት ቤቱ ማግኘት ይቻላል።
🔹ሴቶች ከጉልበታቸው በታች የሆነ ጥቁር ሰማያዊ ጉርድ ቀሚስ ወይም ሱሪ፣ ባለኮሌታ ነጭ ሸሚዝና ሰደርያ መልበስ ይኖርባቸዋል። አጭር ቀሚስ መልበስ አይፈቀድም፡፡
🔹ጉርድ ቀሚስ ወይም ሱሪው ከጥቁር ሰማያዊ ጨርቅ የተሠራ ሲሆን ፣ ናሙናውንም ከትምህርት ቤቱ ማግኘት ይቻላል።
🔹ጥቁር ሰማያዊ ሹራብ በምንም መልኩ ጥቁር ሰማያዊ ሰደሪያን ሊተካ እንደማይችል በሚገባ መታወቅ አለበት። አምስተኛ ክፍልና ከዚያ በላይ ያሉ ተማሪዎች ጥቁር ሰማያዊ ክራቫት ማድረግ አለባቸው፡፡
10+2 ክፍል ላሉ ተማሪዎች የደንብ ልብስ
🔹 ወንድ ተማሪዎች እና ሴት ተማሪዎች ረጅም ሱሪዎች ወይም ልጃገረዶች ከጉልበታቸው በታች የሆኑ ጥቁር ሰማያዊ ጉርድ ቀሚስ ወይም ሱሪ ባለ ኮሌታ ፈዛዛ ሰማያዊ ሸሚዝ ከከራቫቱ ጋር መልበስ አለባቸው። ክራቫቱ የበርገንዲ ቀለም ያለው መሆን ይኖርበታል፡፡ ሱሪው ጥቁር ሰማያዊ/ኔቪ ብሉ ብላክ/ መሆን አለበት፡፡
🔹ተማሪዎች ሁላም በርገንዲ ቀለም ሆኖ መስመር ያለው ሹራብ መልበስ አለባቸው።
ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት
አጠቃላይ መመሪያዎች
🔸 ሁለም የጂ ኤስ ኤስ ተማሪዎች በመደበኛ ትምህርት ወቅትና ት/ቤቱ በሚያዘጋጀው ትምህርታዊ ክንውኖች ሁሉ ዘውትር የተሟላ የደንብ ልብስ መልበስ አለባቸው፡፡
🔸 ዩኒፎርሞቻቸውም ንጹሕና በተንጠባጠበ ቀለም ያልተበከለ/ ያልቆሽሹ/ እና ያልተቀደዱ መሆን ይገባቸዋል፡፡
🔸ተማሪዎች ሰደሪያ ማድረግ አለባቸው።በሰደሪያ ሊይ የሚለበስ ተመሳሳይ ቀለም ያለው ሹራብ መልበስ ካስፈለገ ተመሳሳይ ቀለም ያለውና በሀገር ውስጥ የተመረተ መሆኑን እንዲሁም ምንም ተጨማሪ ምልክትና ቀለም ያልተቀላቀለበት፣ ኮፊያ የሌለው፣በቁልፍ ወይም በዚፕ የማይከፈትና V ቅርፅ ያለው ሹራብ መሆን ይገባዋል።ከሰደሪያ በሊይ ከሹራብ በስተቀር ሌላ መደረብ/መልበስ አይቻልም።
🔸 ተማሪዎች ሁሌጊዜ ረጅም ካልሲ ወይም የእግር ሹራብ ማድረግ አለባቸው፡፡አጭር ካልሲ አይፈቀድም።
🔸 ተማሪዎች የእግር ጣቶቻቸውን ሙለ ለሙሉ የሚሸፍን ተገቢ የስፖርት ጫማዎችን ማድረግ አለባቸው፡፡በማንኛውም መልኩ በነጠላ ወይም በጥልፍልፍ ጫማ መጠቀም አይኖርባቸውም፡፡
🔸 ሴት ተማሪዎች ረጅምና ከፍታ ያለው የፋሽን ጫማ አይፈቀድላቸውም ፡፡ ጫማዎቹም የጐማ ሶል እንዲኖራቸው ያስፈልጋል፡፡
🔸የወንድ ተማሪዎች ፀጉር በጣም አጭር መሆን አለበት።(በ 2 ቁጥር ቁርጥ) ማንኛውም ተማሪ ፀጉሩ ላይ ምንም ዓይነት ቅርፅ መጠቀም አይችልም።
🔸 ሴቶች ክፋሽን ነፃ የሆነ የተለመደ የፀጉር አሰራር መከተል አለባቸው፡፡
🔸ተማሪዎች ልዩ ልዩ ጌጣጌጦች መጠቀም አይፈቀድላቸውም፡፡ ሆኖም ሴቶች ተማሪዎች በጣም ትንሽ /O/ መጠን ያላቸውን ጉትቻዎች ሉያያርጉ ይችላሉ፡፡ ክብና ትልቅ የጆሮ ጉትቻ ማድረግ አይፈቀድም፡፡ ለወንዶች ልጆች ፍጹም የተከለከለ ነው፡፡
🔸 ከደምብ ልብስ ጋር በቀለም የሚመሳሰለ ሹራቦች መልበስ ይቻላል፡፡ ነገር ግን ሹራቦቹ፣ የሃገር ውስጥ ምርት መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
🔸 በጣም የጠበበ ሱሪ መልበስ አይፈቀድም፡፡
🔸ምንም አይነት የመዋቢያ ቁሳቁሶችን/make-up/ መጠቀም አይፈቀድም፡፡
🔸ማንኛውንም የኤላክትሮኒክስ መሳሪያ ወደ ት/ቤት ማምጣት አይፈቀድም።
🔸እባክዎን ከልጅዎ ጋር 2:00 ሰዓት ከመሙላቱ በፊት ት/ቤት ይድረሱ።
ለቅድመ-አፀደ ሕፃናት፣ አፀደ ሕፃናት እና የመሰናዶ ተማሪዎች የደንብ ልብስ
🔹 ወንዶች ረጅም ሱሪ፣ ረጅም እጅጌ ያለው ባለኮሌታ ነጭ ሸሚዝ እንዲሁም ሰደርያ መልበስ አለባቸው፡፡
🔹 ሰደርያው ከአረንጓዴ ጨርቅ የተሰራ ሲሆን፣ ናሙናውን ከትምህርት ቤቱ ማግኘት ይቻላል፡፡
🔹ሴቶች ከቁርጭምጪምታቸው መሃሌ የሆነ ጉርድ ቀሚስ ወይም ሱሪ ባለረጅም እጅጌ ነጭ ሸሚዝ ከኮሌታ ጋር ሰደርያ መልበስ አለባቸው፡፡አጫጭር ጉርድ ቀሚሶችን መጠቀም የተከለከለ ነው፡፡
🔹 ጉርድ ቀሚሱ ወይም ሱሪው ከትም/ቤቱ በሚሰጠው ናሙና መሰረት ከባለ አረንጓዴ ቀለም ጨርቅ /ብትን ልብስ/ የተሰራ መሆን ይኖርበታል፡፡
🔹ምንም አይነት ሹራብ ሰደርያን መተካት አይችልም፡፡
ከ1ኛ እስከ 10ኛ ክፍል ያለ ተማሪዎች የደንብ ልብስ
🔹ወንድ ተማሪዎች ረጅም ሱሪ፣ ባለረጅም እጅጌ ነጭ ሸሚዝ ከኮሌታ ጋር ሰደርያ መልበስ ይኖርባቸዋል፡፡ ሸሚዙ ባለረጅም እጅጌ ሆኖ የንድፍ ሥራ የማይታይበት መሆን አለበት ፡፡
🔹 ሱሪውና ሰደርያው ከጥቁር ሰማያዊ ጨርቅ የተሠራ ሲሆን፣ ናሙናውን ከትምህርት ቤቱ ማግኘት ይቻላል።
🔹ሴቶች ከጉልበታቸው በታች የሆነ ጥቁር ሰማያዊ ጉርድ ቀሚስ ወይም ሱሪ፣ ባለኮሌታ ነጭ ሸሚዝና ሰደርያ መልበስ ይኖርባቸዋል። አጭር ቀሚስ መልበስ አይፈቀድም፡፡
🔹ጉርድ ቀሚስ ወይም ሱሪው ከጥቁር ሰማያዊ ጨርቅ የተሠራ ሲሆን ፣ ናሙናውንም ከትምህርት ቤቱ ማግኘት ይቻላል።
🔹ጥቁር ሰማያዊ ሹራብ በምንም መልኩ ጥቁር ሰማያዊ ሰደሪያን ሊተካ እንደማይችል በሚገባ መታወቅ አለበት። አምስተኛ ክፍልና ከዚያ በላይ ያሉ ተማሪዎች ጥቁር ሰማያዊ ክራቫት ማድረግ አለባቸው፡፡
10+2 ክፍል ላሉ ተማሪዎች የደንብ ልብስ
🔹 ወንድ ተማሪዎች እና ሴት ተማሪዎች ረጅም ሱሪዎች ወይም ልጃገረዶች ከጉልበታቸው በታች የሆኑ ጥቁር ሰማያዊ ጉርድ ቀሚስ ወይም ሱሪ ባለ ኮሌታ ፈዛዛ ሰማያዊ ሸሚዝ ከከራቫቱ ጋር መልበስ አለባቸው። ክራቫቱ የበርገንዲ ቀለም ያለው መሆን ይኖርበታል፡፡ ሱሪው ጥቁር ሰማያዊ/ኔቪ ብሉ ብላክ/ መሆን አለበት፡፡
🔹ተማሪዎች ሁላም በርገንዲ ቀለም ሆኖ መስመር ያለው ሹራብ መልበስ አለባቸው።
ከአክብሮት ሰላምታ ጋር፣
የጊብሰን ት/ቤቶች ሥርዓት
❤17👍4