Forwarded from Bruh Club
Here comes The Arts Mailing List newsletter – 2nd Jan 2021 https://bit.ly/3aY61tg
Featuring the colourful work of Khalid Mohammed https://www.instagram.com/khalidopia/
With so many open calls, competitions, residencies etc ... there is something for each one of you to apply for!!!!
Featuring the colourful work of Khalid Mohammed https://www.instagram.com/khalidopia/
With so many open calls, competitions, residencies etc ... there is something for each one of you to apply for!!!!
ግጥም ሲጥም 3 ተቃርባለች
ቅዳሜ፣ ጥር ፣ 2013
Gitem Sitem 3 is almost here
January 16, 2021
የአሁኑ 'ራስ' ማን ይመስላችኋል? (የምታውቁ🤫) እነማንንስ እናመጣለን? አብረን እንከታተል!
#ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ # #artinaddis #poetry #poetrycommunity #poetrylovers #poetsinaddis
ቅዳሜ፣ ጥር ፣ 2013
Gitem Sitem 3 is almost here
January 16, 2021
የአሁኑ 'ራስ' ማን ይመስላችኋል? (የምታውቁ🤫) እነማንንስ እናመጣለን? አብረን እንከታተል!
#ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ # #artinaddis #poetry #poetrycommunity #poetrylovers #poetsinaddis
አገራዊ ቀለም ያለው ዓለማቀፋዊ ደረጃውን የጠበቀ ኢፒ (እንጎቻ አልበም) በነጻ ጀባ ብሏችኋል!
በምንወደው ዘውግ ውስጥ መገኛችንን ሳንለቅ እራሳችንንም እንደሆንን ግላዊ መገለጥን ቦታ ለሚሰጡ ተምሳሌታዊ የሆነ የጥበብ ስራ!
በነጻ ዩቱብ ላይ 👇🏾👇🏾
https://www.youtube.com/watch?v=tt0kLcBGv9A&list=PLgAOWv9vU88-YMKyV2i1P0tTFcMrnJFu4&index=3
በምንወደው ዘውግ ውስጥ መገኛችንን ሳንለቅ እራሳችንንም እንደሆንን ግላዊ መገለጥን ቦታ ለሚሰጡ ተምሳሌታዊ የሆነ የጥበብ ስራ!
በነጻ ዩቱብ ላይ 👇🏾👇🏾
https://www.youtube.com/watch?v=tt0kLcBGv9A&list=PLgAOWv9vU88-YMKyV2i1P0tTFcMrnJFu4&index=3
Laphto Contemporary Art Gallery will open an art exhibition by Kirubel Abebe titled "Gestures of Mask-Ulinity" on 16 January 2021. The event which will open at 3:00pm on 16 January will stay open until 16 February 2021. @linkupaddis
https://t.me/GitemSitem
https://t.me/GitemSitem
!?!
አጋኖ መጠየቅ
ጠይቆ ማጋነን ፣
ተጠየቅ ተመኑን
መልሱን አለማመን ፣
የንጋት ጉልበቱ
የእውነት ውበት ተመን ።
ለተወርዋሪ ኮከብ ዮሐንስ አድማሱ
© ዲበኩሉ ጌታ
አጋኖ መጠየቅ
ጠይቆ ማጋነን ፣
ተጠየቅ ተመኑን
መልሱን አለማመን ፣
የንጋት ጉልበቱ
የእውነት ውበት ተመን ።
ለተወርዋሪ ኮከብ ዮሐንስ አድማሱ
© ዲበኩሉ ጌታ
ሌላ ዓለም እስኪገኝ
***
መኖር ምሬት ምሬት
አየር እሬት እሬት፤
መተንፈስ መፈጥፈጥ
ከላይ ወደ መሬት።
ሰውነት አሳር ነው
ሸሸኹት ገላዬን፣
መራመድ ምሳር ነው
እራቀኹት መኖሬን።
በቃኝ - ደቃኝ ኑሮ!
የመቃብር ደወል
የእርምጃው ከበሮ።
በቃኝ ከዚህ አገር
ዲበ ደህና ሰንብት!
ሌላ ቀን!
ሌላ ዓለም!
ሌላ ዘር እስኪብት።
©ዲበኩሉ ጌታ
ጥቅምት፣ 27፣ 2013 ዓ.ም።
***
መኖር ምሬት ምሬት
አየር እሬት እሬት፤
መተንፈስ መፈጥፈጥ
ከላይ ወደ መሬት።
ሰውነት አሳር ነው
ሸሸኹት ገላዬን፣
መራመድ ምሳር ነው
እራቀኹት መኖሬን።
በቃኝ - ደቃኝ ኑሮ!
የመቃብር ደወል
የእርምጃው ከበሮ።
በቃኝ ከዚህ አገር
ዲበ ደህና ሰንብት!
ሌላ ቀን!
ሌላ ዓለም!
ሌላ ዘር እስኪብት።
©ዲበኩሉ ጌታ
ጥቅምት፣ 27፣ 2013 ዓ.ም።
Advice From 22 Year Old
It's 1:37
The coldness woke
Me up from sleep
Perfect time to
Think deep
In my 22 years
I understood some
Things
One
life is too short
To hold onto pain
Two
Nothing can stop
What God has ordained
Three
If we don't know
How to handle our emotions
By them we will be enslaved
Four
We haven't lived
If we didn't love
And forgived
So why we stay comfortable
In places we don't belong?
We spend more time in darkness
As if it doesn't feel wrong
As if these life given to us is long
Darling,
You were made for bigger things
It's okay if sadness is what you feel
But don't stay there
Someone once said "You matter"
I hope you believe it
Because you do matter
And don't be scared if
You don't fit in
Don't run away if
You make a bad decision
Learn from your mistakes
Don't waste time on what-ifs
Don't let your ego ruin good things
Learn to let go
If it is meant for you
It will find you
And about others
don't be too quick to assume
Everyone is fighting their own battles
Mostly it had nothing to do with you
Love passionately
Unconditionally
Forgive and
without excuse
Learn to say sorry
Be grateful for what you have
Because you didn't know
What it means to starve
Believe in yourself
And also remember
You matter
-Hermela
It's 1:37
The coldness woke
Me up from sleep
Perfect time to
Think deep
In my 22 years
I understood some
Things
One
life is too short
To hold onto pain
Two
Nothing can stop
What God has ordained
Three
If we don't know
How to handle our emotions
By them we will be enslaved
Four
We haven't lived
If we didn't love
And forgived
So why we stay comfortable
In places we don't belong?
We spend more time in darkness
As if it doesn't feel wrong
As if these life given to us is long
Darling,
You were made for bigger things
It's okay if sadness is what you feel
But don't stay there
Someone once said "You matter"
I hope you believe it
Because you do matter
And don't be scared if
You don't fit in
Don't run away if
You make a bad decision
Learn from your mistakes
Don't waste time on what-ifs
Don't let your ego ruin good things
Learn to let go
If it is meant for you
It will find you
And about others
don't be too quick to assume
Everyone is fighting their own battles
Mostly it had nothing to do with you
Love passionately
Unconditionally
Forgive and
without excuse
Learn to say sorry
Be grateful for what you have
Because you didn't know
What it means to starve
Believe in yourself
And also remember
You matter
-Hermela
Forwarded from Events Ethiopia (Events Ethiopia Bot 🤖)
Open Mic session
📅 January 9, 2021, 3:30-6:00 pm
📍 Jupiter international hotel, Cazaenchis branch
🙏 @Mokaddis
It is free, contact Mekonnen @ 0913107115
@eventsethiopia
📅 January 9, 2021, 3:30-6:00 pm
📍 Jupiter international hotel, Cazaenchis branch
🙏 @Mokaddis
It is free, contact Mekonnen @ 0913107115
@eventsethiopia
በአሁኑ የግጥም ሲጥም 'ራስ' ዲበኩሉ ጌታ ነው። 'የምድር ዘላለም' የተሰኘች ግሩም የግጥም ስብስብ መጽሐፍ አለችው!
ስነ-ግጥም፣ ሙዚቃ፣ የእሳት ዳር ጨዋታዎች፣ ምግብና መጠጥ እንዲሁም ሌሎች መዝናኛዎች አሉን።
https://t.me/GitemSitem
በገለጥነው የኛው ቀለም
ጥዑም ግጥም እናጣጥም
የ'ራሱ'ንም የራሳቸውንም ግጥም ሊያቀርቡ እንዲሁም ዝግጅቱን ሊያጥሙ የተዘጋጁት ደግሞ እኚሁላችሁ !
መቅደስ ሞገስ፣ ምትኩ ምድሩ፣ ሊያ አበበ፣ ልዩ ናቃቸው፣ ኪሩቤል ዘርፉ (ድሬ)፣ አናንያ ተሾመ፣ ቲና በላይ፣ ማርቆስ ዘመንበረ ልዑል፣ ቃልኪዳን (Everted), ሻሎም ደሳለኝ፣ አስታወሰኝ ረጋሳ (አስቱ) እና ሌሎችም
ትጉንጬ ካፌ እና ሬስቶራንት /Tigunche cafe and Resturant
ካዛንቺስ ኢሲኤ መንገድ ከእፎይ ፒዛ ጀርባ
Kazanchis ECA road behind Efoy Pizza
#ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
ስነ-ግጥም፣ ሙዚቃ፣ የእሳት ዳር ጨዋታዎች፣ ምግብና መጠጥ እንዲሁም ሌሎች መዝናኛዎች አሉን።
https://t.me/GitemSitem
በገለጥነው የኛው ቀለም
ጥዑም ግጥም እናጣጥም
የ'ራሱ'ንም የራሳቸውንም ግጥም ሊያቀርቡ እንዲሁም ዝግጅቱን ሊያጥሙ የተዘጋጁት ደግሞ እኚሁላችሁ !
መቅደስ ሞገስ፣ ምትኩ ምድሩ፣ ሊያ አበበ፣ ልዩ ናቃቸው፣ ኪሩቤል ዘርፉ (ድሬ)፣ አናንያ ተሾመ፣ ቲና በላይ፣ ማርቆስ ዘመንበረ ልዑል፣ ቃልኪዳን (Everted), ሻሎም ደሳለኝ፣ አስታወሰኝ ረጋሳ (አስቱ) እና ሌሎችም
ትጉንጬ ካፌ እና ሬስቶራንት /Tigunche cafe and Resturant
ካዛንቺስ ኢሲኤ መንገድ ከእፎይ ፒዛ ጀርባ
Kazanchis ECA road behind Efoy Pizza
#ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
Forwarded from LinkUp Addis
Green Ethiopia will host an exhibition featuring eco-friendly businesses, entrepreneurs, creators and artists at Fendika Cultural Center on 16 January 2021. Doors will open at 10:00am. For more information contact +251 92914 3012. @linkupaddis
Download and enjoy the January 2021 edition of LinkUp Addis digital magazine: https://bit.ly/3hyyMxI @linkupaddis
Download and enjoy the January 2021 edition of LinkUp Addis digital magazine: https://bit.ly/3hyyMxI @linkupaddis
ዘላለም ናፋቂው
(በሻሎም ደሳለኝ)
በ2012 ዓ፡ም ከወጡ የግጥም መድብሎች ውስጥ "የምድር ዘላለም" የተሰኘው የዲበኩሉ ጌታ መጽሀፍ አንዱ ነው። መፅሀፉ 106 ያህል ግጥሞችን በ202 የገፅ ብዛት ላይ አስፍሮ ይዟል።
በመድብሉ ውስጥ ከቁጥር እንደተኳረፉ የጥንት ዘመን ሰዎች እድሜያቸውን ያላሰሉ ግጥሞች እንዱሉ ሁሉ የልደት ቀናቸው የታወቀ፣ የተቆጠረ፣ የተሰፈረ ድርሰቶችም አሉ። ተቆጠሩም አልተቆጠሩ ፣ ተሰፈሩም አልተሰፈሩ እድሜያቸው የትየለሌ ዘመናቸውም እስከ ዘለዓለም እንዲሆን ተብለው በደራሲው የተሸመኑ ናቸው። በጎጥ ያልታጠሩ ፤ በደም ያልሰከሩ።
"ማነህ መዝሙር ያለህ" የተሰኘው ግጥም ይሄን ሃሳቤን ያስረዳልኝ ይመስለኛል። ይሄ ግጥም ከ2005-2008 ዓ፡ም ድረስ ሲገመድ ሲበጠስ ፣ ሲቀጠል ሲበጠስ ቆይቶ እንካችሁ የተባለ ነው።
ዘመን - ድንበር የማይጋርደው ምስል
በቃሎችህ የምትስል
***
በዩኒቨርስ ሰማይ
እኩል የወጣህ ፀሐይ
ካለህ…አውጣው - ቅኔህ ይታይ…
ለአንድ ሉል
የሰው ዘር ውል . . .
የብርቱ ገጣሚ አገሩ የት ነው? ድንበሩስ? ምናቡ አይደለምን? ነው እንጂ! ገጣሚው መላዕክ ነው። ለመድብሉ ጥሩ ስም አውጥቶለታል ። አልያም ስምን መላዕክ ብቻ አያወጣም ፤ ገጣሚ ጭምር እንጂ። "የምድር ዘላለም"!
"እሱ" በተሰኘው ሌላ ግጥሙ ላይ እንዲህ ይለናል…
ህግ፣ ሐሳቡን ከዘላለም አቆራኝቶት
እየተራመደው ዘመኑን መች ደርሶት።
በስንኞቹ ልሳን ገጸ ሰቡ የሚተርክልን ሐሳብ ከዘላለም አቆራኝቶት "የቆመበቱ ወይም የመሻቱ ዘመን ላይ መች ደርሶበት" እያለን ይመስላል። ነገር ግን እሱ ሰም ነው ፤ ወርቁ "ወሰኔ ይህ ዘመን አይደለም ድርሰቴ ዘላለማዊነት ነው" የሚል ነው...
(በሻሎም ደሳለኝ)
በ2012 ዓ፡ም ከወጡ የግጥም መድብሎች ውስጥ "የምድር ዘላለም" የተሰኘው የዲበኩሉ ጌታ መጽሀፍ አንዱ ነው። መፅሀፉ 106 ያህል ግጥሞችን በ202 የገፅ ብዛት ላይ አስፍሮ ይዟል።
በመድብሉ ውስጥ ከቁጥር እንደተኳረፉ የጥንት ዘመን ሰዎች እድሜያቸውን ያላሰሉ ግጥሞች እንዱሉ ሁሉ የልደት ቀናቸው የታወቀ፣ የተቆጠረ፣ የተሰፈረ ድርሰቶችም አሉ። ተቆጠሩም አልተቆጠሩ ፣ ተሰፈሩም አልተሰፈሩ እድሜያቸው የትየለሌ ዘመናቸውም እስከ ዘለዓለም እንዲሆን ተብለው በደራሲው የተሸመኑ ናቸው። በጎጥ ያልታጠሩ ፤ በደም ያልሰከሩ።
"ማነህ መዝሙር ያለህ" የተሰኘው ግጥም ይሄን ሃሳቤን ያስረዳልኝ ይመስለኛል። ይሄ ግጥም ከ2005-2008 ዓ፡ም ድረስ ሲገመድ ሲበጠስ ፣ ሲቀጠል ሲበጠስ ቆይቶ እንካችሁ የተባለ ነው።
ዘመን - ድንበር የማይጋርደው ምስል
በቃሎችህ የምትስል
***
በዩኒቨርስ ሰማይ
እኩል የወጣህ ፀሐይ
ካለህ…አውጣው - ቅኔህ ይታይ…
ለአንድ ሉል
የሰው ዘር ውል . . .
የብርቱ ገጣሚ አገሩ የት ነው? ድንበሩስ? ምናቡ አይደለምን? ነው እንጂ! ገጣሚው መላዕክ ነው። ለመድብሉ ጥሩ ስም አውጥቶለታል ። አልያም ስምን መላዕክ ብቻ አያወጣም ፤ ገጣሚ ጭምር እንጂ። "የምድር ዘላለም"!
"እሱ" በተሰኘው ሌላ ግጥሙ ላይ እንዲህ ይለናል…
ህግ፣ ሐሳቡን ከዘላለም አቆራኝቶት
እየተራመደው ዘመኑን መች ደርሶት።
በስንኞቹ ልሳን ገጸ ሰቡ የሚተርክልን ሐሳብ ከዘላለም አቆራኝቶት "የቆመበቱ ወይም የመሻቱ ዘመን ላይ መች ደርሶበት" እያለን ይመስላል። ነገር ግን እሱ ሰም ነው ፤ ወርቁ "ወሰኔ ይህ ዘመን አይደለም ድርሰቴ ዘላለማዊነት ነው" የሚል ነው...
የፊታችን ቅዳሜ በግጥም ሲጥም 3 ላይ የአሁኑን 'ራስ' አጅበው ጥዑም ግጥም ከሚያቀርቡላችሁ ውስጥ ሁለቱ ፦ ምትኩ ምድሩ እና ቲና በላይ እንኋቸው!
ዛሬ ብሔራዊ ትያትር 11፡30 ጀምሮ ብትገኙ ደግሞ ምትኩ ምድሩን ለበጎ ዓላማ ግጥም እንካችሁ ሲል ታገኙታላችሁ።
https://t.me/GitemSitem
#ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #ምትኩ_ምድሩ #ቲና_በላይ #poeticsaturdays #Dibekulu_Geta #Mitiku_Midru #Tina_Belay #artinaddis #poetry #poetrylovers
ዛሬ ብሔራዊ ትያትር 11፡30 ጀምሮ ብትገኙ ደግሞ ምትኩ ምድሩን ለበጎ ዓላማ ግጥም እንካችሁ ሲል ታገኙታላችሁ።
https://t.me/GitemSitem
#ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #ምትኩ_ምድሩ #ቲና_በላይ #poeticsaturdays #Dibekulu_Geta #Mitiku_Midru #Tina_Belay #artinaddis #poetry #poetrylovers
አበባ ናት
ለጋ ቀንበጥ
በአረንጓዴ ዘንግነቷ
ከሩቅ የምትታይ
ውሃን ነሷት የምራቃቸውን ጠብታ እንኳ ነፈጓት !
ጠደቀች
አፈር ነሷት የምትደላደለበት
ጠደቀች
በውበቷ አሰማመረቻቸው
በፍቅሯ አቅበጠበጠቻቸው
እስትንፋሷን እፍፍ ብላ ህይወት ዘራች
የመጣችው በምክንያት ነው
ልታኖር
ያላኖሯትን
ልታደላድል
የጎረበጧትን
ፍቅር ሆነችላቸው
ህይወት ሆነችላቸው
ውበት ሆነችላችው
ሲሆንላት ፈክታ ፍንድቅድቅ ብላ
ደሞ እየጠወለገች እየሞተችም
ጠደቀች
እየረገፈች ጠደቀች
ሞቷም ውበት ነው::
ትገርመኛለች !!!
እውነቷን ያሠረችበት ዘመኗ ግን ብዙም አይደል
አጃኢብ እላለሁ ሁሌም ሳስባት !
©መቅደስ ሞገስ
#Mekdes_Moges #መቅደስ_ሞገስ #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
ለጋ ቀንበጥ
በአረንጓዴ ዘንግነቷ
ከሩቅ የምትታይ
ውሃን ነሷት የምራቃቸውን ጠብታ እንኳ ነፈጓት !
ጠደቀች
አፈር ነሷት የምትደላደለበት
ጠደቀች
በውበቷ አሰማመረቻቸው
በፍቅሯ አቅበጠበጠቻቸው
እስትንፋሷን እፍፍ ብላ ህይወት ዘራች
የመጣችው በምክንያት ነው
ልታኖር
ያላኖሯትን
ልታደላድል
የጎረበጧትን
ፍቅር ሆነችላቸው
ህይወት ሆነችላቸው
ውበት ሆነችላችው
ሲሆንላት ፈክታ ፍንድቅድቅ ብላ
ደሞ እየጠወለገች እየሞተችም
ጠደቀች
እየረገፈች ጠደቀች
ሞቷም ውበት ነው::
ትገርመኛለች !!!
እውነቷን ያሠረችበት ዘመኗ ግን ብዙም አይደል
አጃኢብ እላለሁ ሁሌም ሳስባት !
©መቅደስ ሞገስ
#Mekdes_Moges #መቅደስ_ሞገስ #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
ጭጭ ኡኡኡታ
ዝም ጭጭ
ምጭጭ
ፀጥ እርምም
እምምም
የተቆለፈበት በውሸት ተገፍቶ
የተገራረደ ድምጽነቱ ጠፍቶ
የተቸመቸመ ከንግግር እኩል
ታናናሽ ህመሞች በዝምታ 'ሚኩል
ስንትናስንት ቡራ ብዙ ሺ ከረዩ
ላንቃዬ ያልነካቸው ልሳኔን ያላዩ
እልፍ ኡኡታዎች መዓት ወዮ ወይኔ
ቃሌን እየፈሩ 'ሚደፍሩ የኔን ወኔ
አሸን 'ኤጭ ወደዛ!' ነፍ 'አልበዛም እንዴ?!'
አይሆንምን ከአፌ መቁረጥን ከሆዴ
ሰርክ እያዳፈኑ
ለእያሪኮ ይመስል የሚያጠራቅሙ
ከለሆሳሴ ላይ ጮኸው የሚሰሙ
ዝም ያሉ ጩኸቶች ድምጾቼን ለቀሙ
... ዝም እሪሪሪ !!! ... ዝም ኡኡ!
©ሰይፈ ተማም - ግጥም
©ሙኒት ተስፋዬ - ምስል
ዝም ጭጭ
ምጭጭ
ፀጥ እርምም
እምምም
የተቆለፈበት በውሸት ተገፍቶ
የተገራረደ ድምጽነቱ ጠፍቶ
የተቸመቸመ ከንግግር እኩል
ታናናሽ ህመሞች በዝምታ 'ሚኩል
ስንትናስንት ቡራ ብዙ ሺ ከረዩ
ላንቃዬ ያልነካቸው ልሳኔን ያላዩ
እልፍ ኡኡታዎች መዓት ወዮ ወይኔ
ቃሌን እየፈሩ 'ሚደፍሩ የኔን ወኔ
አሸን 'ኤጭ ወደዛ!' ነፍ 'አልበዛም እንዴ?!'
አይሆንምን ከአፌ መቁረጥን ከሆዴ
ሰርክ እያዳፈኑ
ለእያሪኮ ይመስል የሚያጠራቅሙ
ከለሆሳሴ ላይ ጮኸው የሚሰሙ
ዝም ያሉ ጩኸቶች ድምጾቼን ለቀሙ
... ዝም እሪሪሪ !!! ... ዝም ኡኡ!
©ሰይፈ ተማም - ግጥም
©ሙኒት ተስፋዬ - ምስል
👍1
The Human In Us
They think they have figured it out, Humans. They believe they have Deconstructed and traced back the universe and God himself to the origins.
Yet, look at them Enslaving others for a path of freedom. Creating chaos in the name of peace. Taking more lives in hopes they can reduce death...
All they do is Destroy themselves.
They gather in their circle of pity and mock another Circle of pity [So as I keep doing now..] They've made God Vulnerable, so lonely and insecure... smiling for the Heathen souls they killed and Getting angry at them for being happy.
They think they have figured it all out.
Yet all that's out there is contradiction.
In a world of change, I envy how some are willing to die for somethings that exist in just their minds.
But then I would die for You!
[Did I just contradicted my self?]
In the manner of contradiction God is more human than humans themselves!
https://t.me/thegreyspot
©ማርቆስ ዘመንበረ ልዑል
©Markos
©Fasika Kebede
They think they have figured it out, Humans. They believe they have Deconstructed and traced back the universe and God himself to the origins.
Yet, look at them Enslaving others for a path of freedom. Creating chaos in the name of peace. Taking more lives in hopes they can reduce death...
All they do is Destroy themselves.
They gather in their circle of pity and mock another Circle of pity [So as I keep doing now..] They've made God Vulnerable, so lonely and insecure... smiling for the Heathen souls they killed and Getting angry at them for being happy.
They think they have figured it all out.
Yet all that's out there is contradiction.
In a world of change, I envy how some are willing to die for somethings that exist in just their minds.
But then I would die for You!
[Did I just contradicted my self?]
In the manner of contradiction God is more human than humans themselves!
https://t.me/thegreyspot
©ማርቆስ ዘመንበረ ልዑል
©Markos
©Fasika Kebede
ተማፅኖ
አንተ የማላውቅህ ኃያሉ ዳኝነት - ገናናው ዝግ ሠሚ
በማትለይበት ሁሉን ዐካል የሆነክ፤
ብርሃን ጨለማን ዳር ድንበር አስማሚ፤
አንት የተምኔት ዐለም - ንጉስ ምናቤ ሆይ . . .
[ከበፊት ያልታዬ - ያልነበረን ዘር ግንድ]
እባክህን ችረኝ!
[አዎን———-]
አንዲት ቅንጣት ነገር
ትንሽ ሚጢጥ ሥልጣን
ሰውን፣ ከእግዜር ሰይጣን - ከራሱም ለማስጣል።
#ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
አንተ የማላውቅህ ኃያሉ ዳኝነት - ገናናው ዝግ ሠሚ
በማትለይበት ሁሉን ዐካል የሆነክ፤
ብርሃን ጨለማን ዳር ድንበር አስማሚ፤
አንት የተምኔት ዐለም - ንጉስ ምናቤ ሆይ . . .
[ከበፊት ያልታዬ - ያልነበረን ዘር ግንድ]
እባክህን ችረኝ!
[አዎን———-]
አንዲት ቅንጣት ነገር
ትንሽ ሚጢጥ ሥልጣን
ሰውን፣ ከእግዜር ሰይጣን - ከራሱም ለማስጣል።
#ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers