ታዳሚዎቹም አቅራቢዎቹም ወደነዋል፣ ጥሞናል፣ ድገሙንም ብለዋል!
የታደማችሁም ያቀረባችሁም ተመስገኑልን! መምጣት ሳትችሉ ብትቀሩም ድጋፋችሁንና ሀሳባችሁን የቸራችሁንም ክበሩ!
ቦታውን ሳታገኙት ቀርታችሁ መምጣት ያልቻላችሁ ደሞ ይቅር በሉን!
ቀጣዩ እንዳያመልጣችሁ ለታህሳስ 10 ቀጠሮ ያዙ ገጾቻችንንም ተከታተሉ
https://t.me/seifetemam
#ኤልያስ_ሽታሁን #ምግባር_ሲራጅ #አንዱ_ጌታቸው #ሌላ_ምስክር #ረቂቅ_አሰገደው
#ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም
ህዳር 12 ከተካሄደው የመጀመሪያው የግጥም ሲጥም ዝግጅት ላይ የተወሰዱ ምስሎች
📷 @AnimaHela
የታደማችሁም ያቀረባችሁም ተመስገኑልን! መምጣት ሳትችሉ ብትቀሩም ድጋፋችሁንና ሀሳባችሁን የቸራችሁንም ክበሩ!
ቦታውን ሳታገኙት ቀርታችሁ መምጣት ያልቻላችሁ ደሞ ይቅር በሉን!
ቀጣዩ እንዳያመልጣችሁ ለታህሳስ 10 ቀጠሮ ያዙ ገጾቻችንንም ተከታተሉ
https://t.me/seifetemam
#ኤልያስ_ሽታሁን #ምግባር_ሲራጅ #አንዱ_ጌታቸው #ሌላ_ምስክር #ረቂቅ_አሰገደው
#ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም
ህዳር 12 ከተካሄደው የመጀመሪያው የግጥም ሲጥም ዝግጅት ላይ የተወሰዱ ምስሎች
📷 @AnimaHela
https://www.youtube.com/watch?v=CZ_sjCXYiQ8
ይህን Amazing Addis የተሰኘ ቤት ብትከታተሉ ግጥሞችን እንዲህ ገጣሚዎቹ እራሳቸው አሳምረው ሲያነቡት ታገኛላችሁ እና እንጠቁማችሁ - ግቡ።
መታሰቢያ እታለማው በአሜዚንግ አዲስ
#መታሰቢያ_እታለማው #አሜዚንግ_አዲስ #ግጥምሲጥም
ይህን Amazing Addis የተሰኘ ቤት ብትከታተሉ ግጥሞችን እንዲህ ገጣሚዎቹ እራሳቸው አሳምረው ሲያነቡት ታገኛላችሁ እና እንጠቁማችሁ - ግቡ።
መታሰቢያ እታለማው በአሜዚንግ አዲስ
#መታሰቢያ_እታለማው #አሜዚንግ_አዲስ #ግጥምሲጥም
YouTube
ገጣሚት መታሰቢያ እታለማው " ተረት ተረት "
የስዊድን መንግስት በኢትዮጵያ ውስጥ የኪነ-ጥበብ እና የባህል ባለሙያዎችን ለመደገፍ እና ለማጠናከር የሚረዳ አዲስ ከ3-5 ዓመት የሚቆይ መርሃ ግብር በማዘጋጀት ላይ ሲሆን ለዚህም ዘለቄታዊነት ያለው እና ለእርስዎ ጠቃሚ የሆነ ፕሮግራም ለማዘጋጀት የእርስዎን ጉልህ አስተያየትና እና ምልከታ እንፈልጋለን ፡፡
ስለሆነም ይህንን የዳሰሳ ጥናት በጥበብ እና ባህል ሙያ ዘርፍ ያለውን ተግዳሮትና ክፍተት ለማሻሻል ለዘርፉ የሚያስፈልገውን ለማሟላት እርሶ መፍትሔ ይሆናል ብለው የሚሰጡንን ሀሳብና አመለካከት እያደነቅን ለትብብርዎ ከልብ እናመሰግናለን!
ጥናት (አማርኛ): shorturl.at/jtyK2
The Swedish government is developing a new 3-5 year-long programme to help support and strengthen art and culture practitioners in Ethiopia and we need your significant feedback and perspective to design a programme that has long-term impact and is relevant for You.
We would therefore very much appreciate if you could fill out this survey and provide your perspective on needs, gaps and possible solutions to improve your condition as an art and culture practitioner.
SURVEY (ENGLISH): shorturl.at/jmpyA
#survey #swidish #creatives #art #culture #ግጥምሲጥም
ስለሆነም ይህንን የዳሰሳ ጥናት በጥበብ እና ባህል ሙያ ዘርፍ ያለውን ተግዳሮትና ክፍተት ለማሻሻል ለዘርፉ የሚያስፈልገውን ለማሟላት እርሶ መፍትሔ ይሆናል ብለው የሚሰጡንን ሀሳብና አመለካከት እያደነቅን ለትብብርዎ ከልብ እናመሰግናለን!
ጥናት (አማርኛ): shorturl.at/jtyK2
The Swedish government is developing a new 3-5 year-long programme to help support and strengthen art and culture practitioners in Ethiopia and we need your significant feedback and perspective to design a programme that has long-term impact and is relevant for You.
We would therefore very much appreciate if you could fill out this survey and provide your perspective on needs, gaps and possible solutions to improve your condition as an art and culture practitioner.
SURVEY (ENGLISH): shorturl.at/jmpyA
#survey #swidish #creatives #art #culture #ግጥምሲጥም
Google Docs
ባህላዊ እና የፈጠራ ኢንደስትሪ በኢትዮጵያ
በ ሲዳ (የሲውዲን ዓለም አቀፍ ልማት ትብብር ኤጀንሲ) በተደረገልን እርዳታ በኪነጥበብና ባህል ዘርፍ ቁልፍ ከሆኑ የሲውዲን ሀገር አቀፍ ኤጀንሲዎች ጋር በመተባበር የሲውዲን ኪነጥበብ እርዳታ ድርጅት ኮሚቴ ከ3-5 አመት የሚቆይና የኢትዮጵያን ኪነጥበብና ባህል የሚረዳ መርሃግብር እያጎለበተ ይገኛል። ይህም በዋናነት የሚተገበረው በኢትዮጵያ የጥበብ ማህበረሰብ የተለያዩ ተሳታፊዎች በማማከር ነው። የእናንተ…
ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem pinned «የስዊድን መንግስት በኢትዮጵያ ውስጥ የኪነ-ጥበብ እና የባህል ባለሙያዎችን ለመደገፍ እና ለማጠናከር የሚረዳ አዲስ ከ3-5 ዓመት የሚቆይ መርሃ ግብር በማዘጋጀት ላይ ሲሆን ለዚህም ዘለቄታዊነት ያለው እና ለእርስዎ ጠቃሚ የሆነ ፕሮግራም ለማዘጋጀት የእርስዎን ጉልህ አስተያየትና እና ምልከታ እንፈልጋለን ፡፡ ስለሆነም ይህንን የዳሰሳ ጥናት በጥበብ እና ባህል ሙያ ዘርፍ ያለውን ተግዳሮትና ክፍተት ለማሻሻል…»
እወቂብኝ
ከማላቃቸው መልኮች ላይ ሳቆችሽን ዘግኛለሁ
ለራሴ
በልቤ መንገዶች ላይ በእግሬ ብዙ ተጉዣለሁ
ለነፍሴ
'ምናለውና አይኗ!'
'ትቅራ!'
ብዬም ፍቅር ስቀራ. . .
ብርሃን ተምታቶብኛል
. . .
ብራ ቀኔን ብገብር ምን ይረባታል ማለቴስ
ሰማይ ልቧ ላይ ብበራ ምኗ ነዶ ምኔ ሊጤስ...?
. . .
እኔ ተወርዋሪ ነኝ
ምኔ ጋር እንደጨላለምኩ ምኑ ታወቀኝ ገና
ዥው ብዬ እስከማልፍሽ ይጎበኘኛል ወና
አንቺ ቅጽበት የምትይዢ
ቦግ ብዬ ሳልፍብሽ በብርሃኔ የምትፈዢ
ምኞት 'ምትናዘዢ
ፍቅር የምታፍዢ
እኔ ምኑ ጋር በርቼ ምኔን ጽልመት እንደወጋኝ
ምኑም ምኑም የማይገባኝ
ተወርዋሪ
በሪ
ሰይፍ ነኝ
እወቂብኝ!
እወቂብኝ!
ሰይፈ ተማም
#ሰይፈተማም #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ
ከማላቃቸው መልኮች ላይ ሳቆችሽን ዘግኛለሁ
ለራሴ
በልቤ መንገዶች ላይ በእግሬ ብዙ ተጉዣለሁ
ለነፍሴ
'ምናለውና አይኗ!'
'ትቅራ!'
ብዬም ፍቅር ስቀራ. . .
ብርሃን ተምታቶብኛል
. . .
ብራ ቀኔን ብገብር ምን ይረባታል ማለቴስ
ሰማይ ልቧ ላይ ብበራ ምኗ ነዶ ምኔ ሊጤስ...?
. . .
እኔ ተወርዋሪ ነኝ
ምኔ ጋር እንደጨላለምኩ ምኑ ታወቀኝ ገና
ዥው ብዬ እስከማልፍሽ ይጎበኘኛል ወና
አንቺ ቅጽበት የምትይዢ
ቦግ ብዬ ሳልፍብሽ በብርሃኔ የምትፈዢ
ምኞት 'ምትናዘዢ
ፍቅር የምታፍዢ
እኔ ምኑ ጋር በርቼ ምኔን ጽልመት እንደወጋኝ
ምኑም ምኑም የማይገባኝ
ተወርዋሪ
በሪ
ሰይፍ ነኝ
እወቂብኝ!
እወቂብኝ!
ሰይፈ ተማም
#ሰይፈተማም #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ
ሰው በሞላው ሃገር
ሰው ባረፈ ቁጥር ትንሽ እሞታለሁ
አገር 'ሚያሰድብ ያገር ሰው እያየሁ
በከሰሩ ቁጥር ትንሽ እረክሳለሁ
በሰከሩ ቁጥር ትንሽ አከስራለሁ
በረከሱ ቁጥር ትንሽ እሰክራለሁ
በከሰሱ ቁጥር ዶሴ አቀብላለሁ
ሰው በሞላው ሃገር
የሰው ያለህ እላለው
ሲመርቁኝ አሜን አልል
ሲነጅሱኝ የምነቅል
ስንቀለቀል የማልነድድ
ሳልለኮስ የምከስል
ሰው በሞላው ሃገር ያውም የረገፈ
አፈር ነካው ዘሬን ጸድቆም ተገዘፈ
ሃሳቤም ተምቧችሮ እልፍ ረፈረፈ
ሆዴም ልብ የባሰው
ልቤም ሆድ የባሰው
ሆኖት እያረፈ
ሰይፈ ተማም
#ሰይፈተማም #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ
ሰው ባረፈ ቁጥር ትንሽ እሞታለሁ
አገር 'ሚያሰድብ ያገር ሰው እያየሁ
በከሰሩ ቁጥር ትንሽ እረክሳለሁ
በሰከሩ ቁጥር ትንሽ አከስራለሁ
በረከሱ ቁጥር ትንሽ እሰክራለሁ
በከሰሱ ቁጥር ዶሴ አቀብላለሁ
ሰው በሞላው ሃገር
የሰው ያለህ እላለው
ሲመርቁኝ አሜን አልል
ሲነጅሱኝ የምነቅል
ስንቀለቀል የማልነድድ
ሳልለኮስ የምከስል
ሰው በሞላው ሃገር ያውም የረገፈ
አፈር ነካው ዘሬን ጸድቆም ተገዘፈ
ሃሳቤም ተምቧችሮ እልፍ ረፈረፈ
ሆዴም ልብ የባሰው
ልቤም ሆድ የባሰው
ሆኖት እያረፈ
ሰይፈ ተማም
#ሰይፈተማም #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ
Forwarded from Roma Publishing and Books - ሮማን ተወልደብርሃን
ሥራችንን በአዲስ መልክ ጀምረናል ሳይሆን አዲሱ ሥራችንን ጀምረናል።
አእምሮ: የበላውን የማይረሳ፣ ባላመጠ መጠን የማይደክም፣ ባመነዠከ ቁጥር የሚሰላ የሚጠነክር ነው፡፡ ሆድማ ላሽ ነው፤ ቅድም የበላውን ምጥን ረስቶ እንቶፈንቶ ሲያቀርቡለት ስልቅጥ ነው፡፡
ለዚህ ውለታ አይረሴ አእምሮ መጽሐፍትን ለራሳችሁ እንዲሁም እንደ ሀብል፣ እንደ ቀለበት አሸብርቆ ለወዳጅ እና ለዘመድ ለመስጠት ስትፈልጉ፣ እኛ አለን።
Book Bouquet/ የመጽሐፍት ጥምር
ለየትኛውም ዝግጅት መጻሕፍትን በስጦታ መስጠት ለምትሹ የመጻሕፍት ጥምር አዘጋጅተን፥ ሊደርስ የምትፈልጉበት ቦታ ላይ ለማድረስ ተዘጋጅተን እየጠበቅናችሁ ነው፡፡
ለእንዲህ አይነት ሰው ምን መጽሐፍ ልስጥ ብትሉም፣ ግዴለም እኛ የሚገባቸውን እና የሚመጥናቸውን ዝርዝር አውጥተን እና ከእናንተ ጋር ተማክረን ለመስጠት ዝግጁ ነን፡፡
**ደራሲያን ወዳጆች ደግሞ ልዩ በደራሲያን የተፈረሙ፣ የተመረጡ መጽሐፍትን አዘጋጅተናል።
-ከአዲስ አበባ፣ በተጨማሪ
--ባህር ዳር እና አማራ ክልል አገልግሎት እንሰጣለን።
--ባህር ማዶም።
እዘዙን እንታዘዛለን
ታዘን ያሉበት ድረስ እናደርሳለን!
በኢንቦክስ ጻፉልን።
በ0993514883 ደውሉልን።
_ _
አእምሮ: የበላውን የማይረሳ፣ ባላመጠ መጠን የማይደክም፣ ባመነዠከ ቁጥር የሚሰላ የሚጠነክር ነው፡፡ ሆድማ ላሽ ነው፤ ቅድም የበላውን ምጥን ረስቶ እንቶፈንቶ ሲያቀርቡለት ስልቅጥ ነው፡፡
ለዚህ ውለታ አይረሴ አእምሮ መጽሐፍትን ለራሳችሁ እንዲሁም እንደ ሀብል፣ እንደ ቀለበት አሸብርቆ ለወዳጅ እና ለዘመድ ለመስጠት ስትፈልጉ፣ እኛ አለን።
Book Bouquet/ የመጽሐፍት ጥምር
ለየትኛውም ዝግጅት መጻሕፍትን በስጦታ መስጠት ለምትሹ የመጻሕፍት ጥምር አዘጋጅተን፥ ሊደርስ የምትፈልጉበት ቦታ ላይ ለማድረስ ተዘጋጅተን እየጠበቅናችሁ ነው፡፡
ለእንዲህ አይነት ሰው ምን መጽሐፍ ልስጥ ብትሉም፣ ግዴለም እኛ የሚገባቸውን እና የሚመጥናቸውን ዝርዝር አውጥተን እና ከእናንተ ጋር ተማክረን ለመስጠት ዝግጁ ነን፡፡
**ደራሲያን ወዳጆች ደግሞ ልዩ በደራሲያን የተፈረሙ፣ የተመረጡ መጽሐፍትን አዘጋጅተናል።
-ከአዲስ አበባ፣ በተጨማሪ
--ባህር ዳር እና አማራ ክልል አገልግሎት እንሰጣለን።
--ባህር ማዶም።
እዘዙን እንታዘዛለን
ታዘን ያሉበት ድረስ እናደርሳለን!
በኢንቦክስ ጻፉልን።
በ0993514883 ደውሉልን።
_ _
የምስል ጥበብ ስነ-ግጥምን ስታውቃት. . . !
When photography meets poetry...!
@ribkiphoto
#ርብቃሲሳይ #ribkasisay
#ግጥምሲጥም #gitemsitem
When photography meets poetry...!
@ribkiphoto
#ርብቃሲሳይ #ribkasisay
#ግጥምሲጥም #gitemsitem
°ሠው ሙሉ ትዝታ° ያይቆብ ነኝ -አታላዩ
እሱን ተደግፋ እሷን እንዳቀፈ
በወርቃማ ፍሬም በፎቶ ሰማይ ላይ ምስላቸው አረፈ
..
.
.
ይሔም ቀን አለፈ።
ከብዙ አመት ሗላ ጊዜ እሷን ነጥቆት
ትራስ እያቀፈ
ከግድግዳው ደረት ከሰቀለው ፎቶ
አይኑን አሳረፈ።
[መሽቶ ነበር]
ካፊያ ነበር ቀኑ
በታላቅ ፍርሃት
ጧቷን ይዞ ነበር ወደ ቤት ሲያቀኑ
የተውሶ ጃኬት አምሮ ለመታየት!
አዲስ ሚኒ እስከርቷ
ሳታየው በጣቱ ታጉን ያነሳላት ያነሳላት!
እሱ በተውሶ እሷ አዲስ ገዝታ
ፍቅራቸው ሲጀመር
ሲፃፍ በትዝታ።
ቀጠሮ ለማክበር የተለበሰው ጨርቅ
እርቃን ሊተያዩ ለደስታቸው ሳይወልቅ
(በመጀመሪያው ቀን።)
አንድ ሰው ጠራቸው ቆሞ ፎቶ ቤት ጎን
"አምሮብሃል " አለው
ፎቶ ይነሱ ዘንድ ተጭኖ አስገደደው
በደንገት ያየችው ኢሔ እንግዳ ሰው
-ቀናችው ያምር ዘንድ ጃኬቱን ያዋ-ሰው
እንደሆነ ነግሮአት
ካለፈ በሗላ የሳቀችለት ሳቅ
አሁን የሆነ ያህል በልቡ ሲደልቅ
አቤት አጋጣሚ አቤት ሬ
ከልብሶቹ መሃል ሲመረጥ ለዛሬ
እድለኛ ሲሆን
እሱን ተደግፋ እሷን እንዳቀፈ
በፎቶ ሰማይ ላይ በተውሶ ልብሱ ምስላቸው አረፈ
እሱን ተደግፋ እሱ እሷን አቅፎ
ከቀኖቹ መሃል ሳይሞት ይታየዋል ይሔ ቀኑ ተርፎ።( ገዝፎ)
እለቷን አሰበ
በዕዝነ ህሊናው የሃሊት ተሳበ
ተስፋ የገመደው
ያ ታላቁ ፍቅር በቀናት ሲከዳ
ትዝታ ትርፍ ሆኖ ፎቶ ይሆናል እዳ።
እንደ ጊዜ አምሮ እንደ እለት ያለፈ
ይሔ ውበታም ቀን
ከአራቱ ግድግዳ በአንደኛው ያረፈ
ፎቶ የለንም ወይ ተሰቅሎ የሚያን ዛሬን ያኮረፈ።
ደሞ ስንተውን
በሂወት መድረክ ላይ ድራማ ስንሰራ
ታዛቢ ካልሆነ ፎቶና ካሜራ
ሰው ድፍረት የለውም
ትናንቱን ዘጋቢ ዛሬ ስለሌላው ነገን የሚያብራራ
(ወይም)
ከትናት ቀኖች ውስጥ በስሜት በእውነት
ሊታረም የሚሻ ገጠመኙን ጥሎ
ዛሬ ታሟል ይላል በትናንቱ ቆስሎ።
በትዝታ ገመድ ለመሳብ ሲሞክር
ዐይን ጨፈን አርገው ሊያዩት የሚቸግር
ስንት ቀን ተሸኘ ከፎቶ ላይ ሳይቀር
በአይምሮ ነየሚኖር
ትዝታን መታመን አጉል ትምክህት ነው
ስንት ትውስታ አለ..? በስሜት ተረድተን
በምስል ያጣንው
እዛጋር ነበርን..
እዚጋ ነበር..ን
ለምን ወዲያ ሔድን
ለምንስ ወዲ መጣን.?
ምክንያቱ ምን ነበር ያወለካከፈን?
.
በቦታ በጊዜ ብልጭ የሚል ምስል
አቅ በፎቶ ላይ ሳይቀር
ከድሜ ጀንበር ደጃፍ ከምኔው ደረስን..?
ዓለም ነን እያለን ከዓለም እያነስን።
ሁሉም ጋር ለመኖር ቀን እንደባከንን
ያልኖርን ናፈቀን የኖርን አስተከዝን...
ሠው ሙሉ ትዝታ-ተነሳ በርጅና
ሊፅፍ ወደሃላ -ሊያለቅስ እንደገና
#ያይቆብ_ነኝ_አታላዩ #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ
እሱን ተደግፋ እሷን እንዳቀፈ
በወርቃማ ፍሬም በፎቶ ሰማይ ላይ ምስላቸው አረፈ
..
.
.
ይሔም ቀን አለፈ።
ከብዙ አመት ሗላ ጊዜ እሷን ነጥቆት
ትራስ እያቀፈ
ከግድግዳው ደረት ከሰቀለው ፎቶ
አይኑን አሳረፈ።
[መሽቶ ነበር]
ካፊያ ነበር ቀኑ
በታላቅ ፍርሃት
ጧቷን ይዞ ነበር ወደ ቤት ሲያቀኑ
የተውሶ ጃኬት አምሮ ለመታየት!
አዲስ ሚኒ እስከርቷ
ሳታየው በጣቱ ታጉን ያነሳላት ያነሳላት!
እሱ በተውሶ እሷ አዲስ ገዝታ
ፍቅራቸው ሲጀመር
ሲፃፍ በትዝታ።
ቀጠሮ ለማክበር የተለበሰው ጨርቅ
እርቃን ሊተያዩ ለደስታቸው ሳይወልቅ
(በመጀመሪያው ቀን።)
አንድ ሰው ጠራቸው ቆሞ ፎቶ ቤት ጎን
"አምሮብሃል " አለው
ፎቶ ይነሱ ዘንድ ተጭኖ አስገደደው
በደንገት ያየችው ኢሔ እንግዳ ሰው
-ቀናችው ያምር ዘንድ ጃኬቱን ያዋ-ሰው
እንደሆነ ነግሮአት
ካለፈ በሗላ የሳቀችለት ሳቅ
አሁን የሆነ ያህል በልቡ ሲደልቅ
አቤት አጋጣሚ አቤት ሬ
ከልብሶቹ መሃል ሲመረጥ ለዛሬ
እድለኛ ሲሆን
እሱን ተደግፋ እሷን እንዳቀፈ
በፎቶ ሰማይ ላይ በተውሶ ልብሱ ምስላቸው አረፈ
እሱን ተደግፋ እሱ እሷን አቅፎ
ከቀኖቹ መሃል ሳይሞት ይታየዋል ይሔ ቀኑ ተርፎ።( ገዝፎ)
እለቷን አሰበ
በዕዝነ ህሊናው የሃሊት ተሳበ
ተስፋ የገመደው
ያ ታላቁ ፍቅር በቀናት ሲከዳ
ትዝታ ትርፍ ሆኖ ፎቶ ይሆናል እዳ።
እንደ ጊዜ አምሮ እንደ እለት ያለፈ
ይሔ ውበታም ቀን
ከአራቱ ግድግዳ በአንደኛው ያረፈ
ፎቶ የለንም ወይ ተሰቅሎ የሚያን ዛሬን ያኮረፈ።
ደሞ ስንተውን
በሂወት መድረክ ላይ ድራማ ስንሰራ
ታዛቢ ካልሆነ ፎቶና ካሜራ
ሰው ድፍረት የለውም
ትናንቱን ዘጋቢ ዛሬ ስለሌላው ነገን የሚያብራራ
(ወይም)
ከትናት ቀኖች ውስጥ በስሜት በእውነት
ሊታረም የሚሻ ገጠመኙን ጥሎ
ዛሬ ታሟል ይላል በትናንቱ ቆስሎ።
በትዝታ ገመድ ለመሳብ ሲሞክር
ዐይን ጨፈን አርገው ሊያዩት የሚቸግር
ስንት ቀን ተሸኘ ከፎቶ ላይ ሳይቀር
በአይምሮ ነየሚኖር
ትዝታን መታመን አጉል ትምክህት ነው
ስንት ትውስታ አለ..? በስሜት ተረድተን
በምስል ያጣንው
እዛጋር ነበርን..
እዚጋ ነበር..ን
ለምን ወዲያ ሔድን
ለምንስ ወዲ መጣን.?
ምክንያቱ ምን ነበር ያወለካከፈን?
.
በቦታ በጊዜ ብልጭ የሚል ምስል
አቅ በፎቶ ላይ ሳይቀር
ከድሜ ጀንበር ደጃፍ ከምኔው ደረስን..?
ዓለም ነን እያለን ከዓለም እያነስን።
ሁሉም ጋር ለመኖር ቀን እንደባከንን
ያልኖርን ናፈቀን የኖርን አስተከዝን...
ሠው ሙሉ ትዝታ-ተነሳ በርጅና
ሊፅፍ ወደሃላ -ሊያለቅስ እንደገና
#ያይቆብ_ነኝ_አታላዩ #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ
Forwarded from Events Ethiopia (Events Ethiopia Bot 🤖)
Art Exhibition: "የጉንጉን ድሮች" / Threads of Fabric
📅 December 27, 2020
📍 Guramayne Art Center
🙏 Events
By Meron Hailu
Open till Dec-27
.
@eventsethiopia
📅 December 27, 2020
📍 Guramayne Art Center
🙏 Events
By Meron Hailu
Open till Dec-27
.
@eventsethiopia
Forwarded from ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem (S e i f e - T e m a m)
Forwarded from ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem (S e i f e - T e m a m)
A call for poets !
We are looking for amateur poets who deserve a stage.
Gitem Sitem is organizing a monthly poetry event. Each month, we give the opportunity for two upcoming poets if their sample work got selected by our experienced group of poets.
Please send us an audio through @seifdman or @Tominu and be part of our event.
#gitemsitem
We are looking for amateur poets who deserve a stage.
Gitem Sitem is organizing a monthly poetry event. Each month, we give the opportunity for two upcoming poets if their sample work got selected by our experienced group of poets.
Please send us an audio through @seifdman or @Tominu and be part of our event.
#gitemsitem