1600 ኪሎሜትር ገደማን ከሐረር አዲስ አበባ ከአዲስ ደሞ አድዋ ድረስ በእግሩ የተጓዘው የዘመናችን አድዋ ዘማች የሆነው ውዱ አጣሚያችን 'የድሬደዋ ልጆች' መድረክን ከማሰናዳት ጀምሮ አምስት ዓመታትን የተሻገረ የመድረክ ልምድ አለው። አሁን ደሞ የሁለተኛ ዓመት የቲያትር ዳይሬክቲንግ ተማሪ ነው - ኪሩቤል ዘርፉ (ያይቆብ ነኝ አታላዩ)።
#ኪሩቤል_ዘርፉ #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
#ኪሩቤል_ዘርፉ #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
ሕይወት እና ሚዛን
አለመመጠን ሁለት ነወ
አንዱ ማነስ ሲሆን
ሌላው መብለጡ ነው።
...
ደማቁ ቀለም ምንግዜም ደማቅ ነው
ኮከቦች አገዙት ጨለማ ጋረደው፤
ነቃፊን ደጋፊን፣
ሁለቱን ወገን
ከቁጥጥር ውጭ በሆነ መጠን
ይቻላል ማሳመን።
...
ያልታየ መልክህን፣ ጥረት ትጋትህን
ከኋላ ተነስቶ፣ ከፊት መውጣትህን
አይተናል፣ ለይተናል፤
ጀንበር ድል ፋናህን፤
አንተ ያልመጠንከው - ልቀህ በመሄድ ነው !!!
©ዲበኩሉ ጌታ
#ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
አለመመጠን ሁለት ነወ
አንዱ ማነስ ሲሆን
ሌላው መብለጡ ነው።
...
ደማቁ ቀለም ምንግዜም ደማቅ ነው
ኮከቦች አገዙት ጨለማ ጋረደው፤
ነቃፊን ደጋፊን፣
ሁለቱን ወገን
ከቁጥጥር ውጭ በሆነ መጠን
ይቻላል ማሳመን።
...
ያልታየ መልክህን፣ ጥረት ትጋትህን
ከኋላ ተነስቶ፣ ከፊት መውጣትህን
አይተናል፣ ለይተናል፤
ጀንበር ድል ፋናህን፤
አንተ ያልመጠንከው - ልቀህ በመሄድ ነው !!!
©ዲበኩሉ ጌታ
#ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
''ስለ ስልጣን አቀራረቡ በተመለከተ:- ገጣሚው ግጥምን የመወረብ፣ የመደነስ ችሎታዎቹ ድንቅ ያሰኙታል። ዝማሜውን ተከትሎ ቃል እያነሳ ሲያሻው እየደፋ ከፍ ሲል ቸብቸቦውን እያስቸበቸበ መረግዱን እያስመረገደ የግጥሙን ቆሌ ይካድማል ...''
ይህን ያለው የመጀመሪያው ኩነታችን 'ራስ' የዘንባባ መጽሐፍ ደራሲና ገጣሚ ምግባር ሲራጅ ነው። ይህ የተባለለት ደሞ የአሁኑን 'ራስ' ዲበኩሉ ጌታን አጅቦ እንደ አጋፋሪ የሚያጋፍርልን ተስፋ የተሰኘች የስነ ግጥም ስብስብ መጽሐፍ አሳትሞ ያስነበበን አስቱ ነው።
#አስቱ #አስታወሰኝ_ረጋሳ #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
ይህን ያለው የመጀመሪያው ኩነታችን 'ራስ' የዘንባባ መጽሐፍ ደራሲና ገጣሚ ምግባር ሲራጅ ነው። ይህ የተባለለት ደሞ የአሁኑን 'ራስ' ዲበኩሉ ጌታን አጅቦ እንደ አጋፋሪ የሚያጋፍርልን ተስፋ የተሰኘች የስነ ግጥም ስብስብ መጽሐፍ አሳትሞ ያስነበበን አስቱ ነው።
#አስቱ #አስታወሰኝ_ረጋሳ #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
ግጥም ሲጥም ሲቀጣጠል ነደን ነበር ጨሰን ነበር ከግጥም ታዛ ባንጠለል
ለተገኛችሁ ተገኝታችሁም ላጣማችሁ ሁሉ ምስግና ይሁን! #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ለጊዜው በሰጠነው በርካታ ስሙ ነጠቃ፣ after poetry፣ የእሳት ዳር ጨዋታ በተለይም ደግሞ ከ'እሁድ ሰዎች' በተወሰደ ቃል 'ንሸጣ' ካልነው ውስጥ ጨረፍታ ዜማ በ መንቢ. . .
ይህ የዝግጅታችን ክፍል በሚገባው መጠን ተሰንዶ ያልተገኙ ሰዎች ጋር እንዲደርስ የበለጠ እንሰራለን ዋናውን ዝግጅትም 'እራሶቻችንን' በሚመጥን ከፍታ ለመዘገብ ይበልጥ እንተጋለን።
እስከአሁን የተገኛችሁ ከልባችሁ ለሰጣችሁን ሃሳብ ሁሉ ተመስገኑልን!!!
መሰናዶዋ በሚገባ ከመነሻቸው የሚዘከሩ ገጣሚዎችን እያወደሰች ወይም በ'ዚህ ዘመን' ቋንቋ እንድናሽቃብጥላቸው የሚያስገድዱንን፣ የዘመናችንን የስነ ግጥም መልክ በራሳቸው ቀለም የሚጽፉትን 'Headline Poets' ስራዎቻቸውን እያጋራች ለበርካቶችም የትውውቅ መንገድ እየሆነች ትቀጥላለች!
ኑ ተነጠቁ! ኑ ንጠቁ! ኑ ተነሸጡ!
...ንሸጣ ለተነሻጭ ብቻ እንጂ ለሁላችሁም ነው!
#ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
ይህ የዝግጅታችን ክፍል በሚገባው መጠን ተሰንዶ ያልተገኙ ሰዎች ጋር እንዲደርስ የበለጠ እንሰራለን ዋናውን ዝግጅትም 'እራሶቻችንን' በሚመጥን ከፍታ ለመዘገብ ይበልጥ እንተጋለን።
እስከአሁን የተገኛችሁ ከልባችሁ ለሰጣችሁን ሃሳብ ሁሉ ተመስገኑልን!!!
መሰናዶዋ በሚገባ ከመነሻቸው የሚዘከሩ ገጣሚዎችን እያወደሰች ወይም በ'ዚህ ዘመን' ቋንቋ እንድናሽቃብጥላቸው የሚያስገድዱንን፣ የዘመናችንን የስነ ግጥም መልክ በራሳቸው ቀለም የሚጽፉትን 'Headline Poets' ስራዎቻቸውን እያጋራች ለበርካቶችም የትውውቅ መንገድ እየሆነች ትቀጥላለች!
ኑ ተነጠቁ! ኑ ንጠቁ! ኑ ተነሸጡ!
...ንሸጣ ለተነሻጭ ብቻ እንጂ ለሁላችሁም ነው!
#ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
ከመልካም በዓል ምኞት ጋር የወርኃ ታህሳስ የግጥም መጽሔትን ዘግየት ብለንም ቢሆን እንሆ አቅርበናል።
በቀጣይ መጽሔታችን የእናንተኑ ስራ እንጠብቃለን።
በ https://drive.google.com/file/d/1HushONVS9C8XU_xzalz55cis8Ol2KMK5/view?usp=drivesdk ገብታችሁ እዩልን፣ አውርዳችሁም የራሳችሁ ልታደርጉት ትችላላችሁ፣ አንብባችሁ ስታበቁ ግን አስተያየት አቀብሉን።
ግጥማቸውንና ምስሎቻቸውን እያቀበሉ ወሩን ላደመቁልን ሁሉ ምስጋና ይድረስ!!!
#ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥበብበአደባባይ #የግጥምመጽሔት
#gietmsitem #poeticsaturdays #artinaddis #poetrybooklet
Cover Sketch Credit: Moon'it
በቀጣይ መጽሔታችን የእናንተኑ ስራ እንጠብቃለን።
በ https://drive.google.com/file/d/1HushONVS9C8XU_xzalz55cis8Ol2KMK5/view?usp=drivesdk ገብታችሁ እዩልን፣ አውርዳችሁም የራሳችሁ ልታደርጉት ትችላላችሁ፣ አንብባችሁ ስታበቁ ግን አስተያየት አቀብሉን።
ግጥማቸውንና ምስሎቻቸውን እያቀበሉ ወሩን ላደመቁልን ሁሉ ምስጋና ይድረስ!!!
#ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥበብበአደባባይ #የግጥምመጽሔት
#gietmsitem #poeticsaturdays #artinaddis #poetrybooklet
Cover Sketch Credit: Moon'it
ለኑረት ዋስትናው :ለትንሹ ኩራት
ምን እንኳ ቢመረጥ……ትልቁ ቢቀጠር
ለትልቅ እውነት : ለጋን እሱነቱ
ደጋፊ ማንነት………ይፈልጋል ጠጠር !!
……………………………………**
[ #ሰው_ፍቅር_ናፍቆት]
በቅርብ ቀን #ከሔራን
@heranawi
ምን እንኳ ቢመረጥ……ትልቁ ቢቀጠር
ለትልቅ እውነት : ለጋን እሱነቱ
ደጋፊ ማንነት………ይፈልጋል ጠጠር !!
……………………………………**
[ #ሰው_ፍቅር_ናፍቆት]
በቅርብ ቀን #ከሔራን
@heranawi