ግጥማዊ ቅዳሜን የሚያውቁ ሁሉ ማርቆስንና ጥዑም ግጥሞቹን ያውቃሉ። የተማረው ሜካኒካል ኢንጂነሪንግ ቢሆንም የሳይንስም የኪነ ጥበብም ሰው መሆንን ከታደሉ ጥቂት ጸኃፍት አንዱ ነው - ባለ ብዙ ተሰጥዖም ነው። 'እናንንብብ፣ እንወያይ፣ ነጻ እንውጣ' በሚል በንባብ ዙሪያ የማሕበራዊ ሚድያውንና መተግበሪያን በመጠቀም ለጸኃፊዎችን አንባቢዎችም ዘመኑን የዋጀ ስራ ለመከወን የተነሳው የ'ንበብ' ባልደረባ ነው።
ግጥሞቹን በዚህ እዩበት 👉🏾 https://t.me/thegreyspot
#𝖊𝖓𝖙𝖗𝖔𝖕𝖞
#ማርቆስ_ዘመንበረ_ልዑል #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
ግጥሞቹን በዚህ እዩበት 👉🏾 https://t.me/thegreyspot
#𝖊𝖓𝖙𝖗𝖔𝖕𝖞
#ማርቆስ_ዘመንበረ_ልዑል #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
Forwarded from LinkUp Addis
Gitem Sitem will host its third edition on Saturday 16 January 2021 from 4:00pm to 6:00pm. The event will feature Dibekulu Geta. The event, which will include poetic performances, music, food and drinks, will take place at Tigunchie Cafe and Restaurant (Kazanchis, Behind Efoi Pizza). @linkupaddis
ገጽ ቲዩብ በሚዲያ አጋርነት እገዛቸውን ስለለገሱን እናመሰግናለን! በንሸጣችን ከዋናው መሰናዶ ኋላ የተነሸጡ ገጣሚያን ስንኝ የሚማዘዙበት፣ ዜማና እንጉርጉሮዎች የሚፈሱበት የእሳት ዳር ጨዋታችን ላይ ታዳሚው ሁሉ አቅራቢ ይሆናል!
https://youtu.be/0MP7K_cPc24
https://youtu.be/0MP7K_cPc24
our surprise act for the third episode at Gitem Sitem
#ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
#ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
1600 ኪሎሜትር ገደማን ከሐረር አዲስ አበባ ከአዲስ ደሞ አድዋ ድረስ በእግሩ የተጓዘው የዘመናችን አድዋ ዘማች የሆነው ውዱ አጣሚያችን 'የድሬደዋ ልጆች' መድረክን ከማሰናዳት ጀምሮ አምስት ዓመታትን የተሻገረ የመድረክ ልምድ አለው። አሁን ደሞ የሁለተኛ ዓመት የቲያትር ዳይሬክቲንግ ተማሪ ነው - ኪሩቤል ዘርፉ (ያይቆብ ነኝ አታላዩ)።
#ኪሩቤል_ዘርፉ #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
#ኪሩቤል_ዘርፉ #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
ሕይወት እና ሚዛን
አለመመጠን ሁለት ነወ
አንዱ ማነስ ሲሆን
ሌላው መብለጡ ነው።
...
ደማቁ ቀለም ምንግዜም ደማቅ ነው
ኮከቦች አገዙት ጨለማ ጋረደው፤
ነቃፊን ደጋፊን፣
ሁለቱን ወገን
ከቁጥጥር ውጭ በሆነ መጠን
ይቻላል ማሳመን።
...
ያልታየ መልክህን፣ ጥረት ትጋትህን
ከኋላ ተነስቶ፣ ከፊት መውጣትህን
አይተናል፣ ለይተናል፤
ጀንበር ድል ፋናህን፤
አንተ ያልመጠንከው - ልቀህ በመሄድ ነው !!!
©ዲበኩሉ ጌታ
#ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
አለመመጠን ሁለት ነወ
አንዱ ማነስ ሲሆን
ሌላው መብለጡ ነው።
...
ደማቁ ቀለም ምንግዜም ደማቅ ነው
ኮከቦች አገዙት ጨለማ ጋረደው፤
ነቃፊን ደጋፊን፣
ሁለቱን ወገን
ከቁጥጥር ውጭ በሆነ መጠን
ይቻላል ማሳመን።
...
ያልታየ መልክህን፣ ጥረት ትጋትህን
ከኋላ ተነስቶ፣ ከፊት መውጣትህን
አይተናል፣ ለይተናል፤
ጀንበር ድል ፋናህን፤
አንተ ያልመጠንከው - ልቀህ በመሄድ ነው !!!
©ዲበኩሉ ጌታ
#ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
''ስለ ስልጣን አቀራረቡ በተመለከተ:- ገጣሚው ግጥምን የመወረብ፣ የመደነስ ችሎታዎቹ ድንቅ ያሰኙታል። ዝማሜውን ተከትሎ ቃል እያነሳ ሲያሻው እየደፋ ከፍ ሲል ቸብቸቦውን እያስቸበቸበ መረግዱን እያስመረገደ የግጥሙን ቆሌ ይካድማል ...''
ይህን ያለው የመጀመሪያው ኩነታችን 'ራስ' የዘንባባ መጽሐፍ ደራሲና ገጣሚ ምግባር ሲራጅ ነው። ይህ የተባለለት ደሞ የአሁኑን 'ራስ' ዲበኩሉ ጌታን አጅቦ እንደ አጋፋሪ የሚያጋፍርልን ተስፋ የተሰኘች የስነ ግጥም ስብስብ መጽሐፍ አሳትሞ ያስነበበን አስቱ ነው።
#አስቱ #አስታወሰኝ_ረጋሳ #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
ይህን ያለው የመጀመሪያው ኩነታችን 'ራስ' የዘንባባ መጽሐፍ ደራሲና ገጣሚ ምግባር ሲራጅ ነው። ይህ የተባለለት ደሞ የአሁኑን 'ራስ' ዲበኩሉ ጌታን አጅቦ እንደ አጋፋሪ የሚያጋፍርልን ተስፋ የተሰኘች የስነ ግጥም ስብስብ መጽሐፍ አሳትሞ ያስነበበን አስቱ ነው።
#አስቱ #አስታወሰኝ_ረጋሳ #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
ግጥም ሲጥም ሲቀጣጠል ነደን ነበር ጨሰን ነበር ከግጥም ታዛ ባንጠለል
ለተገኛችሁ ተገኝታችሁም ላጣማችሁ ሁሉ ምስግና ይሁን! #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ለጊዜው በሰጠነው በርካታ ስሙ ነጠቃ፣ after poetry፣ የእሳት ዳር ጨዋታ በተለይም ደግሞ ከ'እሁድ ሰዎች' በተወሰደ ቃል 'ንሸጣ' ካልነው ውስጥ ጨረፍታ ዜማ በ መንቢ. . .
ይህ የዝግጅታችን ክፍል በሚገባው መጠን ተሰንዶ ያልተገኙ ሰዎች ጋር እንዲደርስ የበለጠ እንሰራለን ዋናውን ዝግጅትም 'እራሶቻችንን' በሚመጥን ከፍታ ለመዘገብ ይበልጥ እንተጋለን።
እስከአሁን የተገኛችሁ ከልባችሁ ለሰጣችሁን ሃሳብ ሁሉ ተመስገኑልን!!!
መሰናዶዋ በሚገባ ከመነሻቸው የሚዘከሩ ገጣሚዎችን እያወደሰች ወይም በ'ዚህ ዘመን' ቋንቋ እንድናሽቃብጥላቸው የሚያስገድዱንን፣ የዘመናችንን የስነ ግጥም መልክ በራሳቸው ቀለም የሚጽፉትን 'Headline Poets' ስራዎቻቸውን እያጋራች ለበርካቶችም የትውውቅ መንገድ እየሆነች ትቀጥላለች!
ኑ ተነጠቁ! ኑ ንጠቁ! ኑ ተነሸጡ!
...ንሸጣ ለተነሻጭ ብቻ እንጂ ለሁላችሁም ነው!
#ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
ይህ የዝግጅታችን ክፍል በሚገባው መጠን ተሰንዶ ያልተገኙ ሰዎች ጋር እንዲደርስ የበለጠ እንሰራለን ዋናውን ዝግጅትም 'እራሶቻችንን' በሚመጥን ከፍታ ለመዘገብ ይበልጥ እንተጋለን።
እስከአሁን የተገኛችሁ ከልባችሁ ለሰጣችሁን ሃሳብ ሁሉ ተመስገኑልን!!!
መሰናዶዋ በሚገባ ከመነሻቸው የሚዘከሩ ገጣሚዎችን እያወደሰች ወይም በ'ዚህ ዘመን' ቋንቋ እንድናሽቃብጥላቸው የሚያስገድዱንን፣ የዘመናችንን የስነ ግጥም መልክ በራሳቸው ቀለም የሚጽፉትን 'Headline Poets' ስራዎቻቸውን እያጋራች ለበርካቶችም የትውውቅ መንገድ እየሆነች ትቀጥላለች!
ኑ ተነጠቁ! ኑ ንጠቁ! ኑ ተነሸጡ!
...ንሸጣ ለተነሻጭ ብቻ እንጂ ለሁላችሁም ነው!
#ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers