ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem
1.8K subscribers
847 photos
55 videos
20 files
397 links
የዘመናችንን ቀለም ያሳያሉ ያልናቸውን የዚህ ትውልድ የስነ ግጥም ውጤቶችን እንጋራ - እናጋራ።
ለማካፈል የፈለጋችሁትን በGitem_Sitem ፣ gitemsitem@gmail.com የጸሃፊ ስም እና ርዕስ አክላችሁ ላኩልን።

We are all about sharing this generation's poetry. Please email us your pieces gitemsitem@gmail.com
Download Telegram
ከመልካም በዓል ምኞት ጋር የወርኃ ታህሳስ የግጥም መጽሔትን ዘግየት ብለንም ቢሆን እንሆ አቅርበናል።
በቀጣይ መጽሔታችን የእናንተኑ ስራ እንጠብቃለን።
https://drive.google.com/file/d/1HushONVS9C8XU_xzalz55cis8Ol2KMK5/view?usp=drivesdk ገብታችሁ እዩልን፣ አውርዳችሁም የራሳችሁ ልታደርጉት ትችላላችሁ፣ አንብባችሁ ስታበቁ ግን አስተያየት አቀብሉን።

ግጥማቸውንና ምስሎቻቸውን እያቀበሉ ወሩን ላደመቁልን ሁሉ ምስጋና ይድረስ!!!

#ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥበብበአደባባይ #የግጥምመጽሔት
#gietmsitem #poeticsaturdays #artinaddis #poetrybooklet

Cover Sketch Credit: Moon'it
ለኑረት ዋስትናው :ለትንሹ ኩራት
ምን እንኳ ቢመረጥ……ትልቁ ቢቀጠር
ለትልቅ እውነት : ለጋን እሱነቱ
ደጋፊ ማንነት………ይፈልጋል ጠጠር !!
……………………………………**
[ #ሰው_ፍቅር_ናፍቆት]
በቅርብ ቀን #ከሔራን

@heranawi
ትኬቶች የሚገኙባቸው ቦታዎች
1 ፒያሳ ሱማሌ ተራ ሕንጻ 3ኛ ፎቅ ዛውያ ቲቪ ቢሮ
2 ቤተል አልመሻን ሕንጻ 3ኛ ፎቅ ኡሚ የየቲም የልማት መረዳጃ ተቋም
3 ቤተል ፋሚሊ ታወር 4ኛ ፎቅ ሚስተር ኮፊ

ለበለጠ መረጃ +251929501670
Forwarded from Jafer Books 📚
የቤዛዊት ዘርይሁን " የመሀል ልጅ " የተሰኘው መጽሐፍ ዛሬ ለንባብ በቃ ::


ጃዕፈር መጻሕፍት

@jafbok
አምላክ ሰውን ሳያውቅ
ሰው አምላክ ሳያመልክ
የነበረው ዓለም
ዳር ይዘት'ና መልክ፣
ጥበብ ጽንስ ነበር
ይዞ አይደርሱት ተምኔት።

©ዲበኩሉ ጌታ
do you wanna know
how it feels to let go
Hold a rose
smell the fragrance
Embrace it
Just cuddle the beauty
dance with the scent
laugh with life
fell in love
Hold it day and night
and day and night
till day passes
And become amonth
did you see her dying
Okay
I think
Now you'e got it
The pain of letting go!

© Mekdes Moges
በዲበኩሉ ጌታ 'ራስ'ነት በምድር ዘላለም ቀዳሚነት ደምቆ እና ጥሞ ተጣጥሞ ያለፈው ግጥም ሲጥም 3 በጨረፍታ ይህን ይመስል ነበር። ከመደበኛ አጣሚዎቻችን በተጨማሪ በታዳሚነትም በአቅራቢነትም በድንገቴ ተገኝተው መሰናዶውን ካጣሙሉን ውስጥ ዮሐንስ ሃብተማርያም ()፣ Kal'sT (The Wordsmith) እና ማሕሌት ማይረጉን እንዲሁም የተገኛችሁትን ሁሉ ምስጋና ልናቀብላችሁ እንወዳለን።
ለተሻለ ከፍታ እየተጋን ነውና አሁንም ብርቱ እገዛችሁ አይለየን!

እስቲ ደሞ ቀጣዩን 'ራስ' ገምቱ. . . ማን ሊሆን ወይም ልትሆን ትችላለች?
በዲበኩሉ ጌታ 'ራስ'ነት በምድር ዘላለም ቀዳሚነት ደምቆ እና ጥሞ ተጣጥሞ ያለፈው ግጥም ሲጥም 3 በጨረፍታ ይህን ይመስል ነበር። ከመደበኛ አጣሚዎቻችን በተጨማሪ በታዳሚነትም በአቅራቢነትም በድንገቴ ተገኝተው መሰናዶውን ካጣሙሉን ውስጥ ዮሐንስ ሃብተማርያም (ጨበሬው)፣ Kal's T (The Wordsmith) እና ማሕሌት ማይረጉን እንዲሁም የተገኛችሁትን ሁሉ ምስጋና ልናቀብላችሁ እንወዳለን።
ለተሻለ ከፍታ እየተጋን ነውና አሁንም ብርቱ እገዛችሁ አይለየን!

እስቲ ደሞ ቀጣዩን 'ራስ' ገምቱ. . . ማን ሊሆን ወይም ልትሆን ትችላለች?

#ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers