የመኖር ልክሽ አዙሪት
የታል አምሳያሽ
ምትክ እና ልክ የሚሆንሽ
ምንስ ብለው ሲጠሩሽ
አንቺን
እራስሽን
ነሽ?
በምን ይለካል መኖር በድህነት ከብሮ ከብዶ
በምን ይጸድቃል ካህን በሼኪው ልጅ ፍቅር አብዶ
እንዴት ይመቸው ሴጣን ብርሃንሽ ላይ ጸዳል በዝቶ
እንዴት ይዝለቀው ብርሃን ጽልመትሽ ላይ ሞት በርክቶ
ቢሸፍን ቢከልል አንቺን ችሎ የሚደብቅ
የትኛው ጋራ ነው የትኛው መቀመቅ
ደሞስ ያልታየ ሁሉ እንደሌለ ተቆጥሮ
ስለታየም ደሞ ብቻ የሌለው አለ ተብሎ
መኖርና ማኖር በተምታቱባት ኗሪ ዓለም
ከኖሩስ እንዳንቺ ነው እንዳንቺው ደሞ ካልኖሩም
ሰይፈተማም
#ሰይፈተማም #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ
የታል አምሳያሽ
ምትክ እና ልክ የሚሆንሽ
ምንስ ብለው ሲጠሩሽ
አንቺን
እራስሽን
ነሽ?
በምን ይለካል መኖር በድህነት ከብሮ ከብዶ
በምን ይጸድቃል ካህን በሼኪው ልጅ ፍቅር አብዶ
እንዴት ይመቸው ሴጣን ብርሃንሽ ላይ ጸዳል በዝቶ
እንዴት ይዝለቀው ብርሃን ጽልመትሽ ላይ ሞት በርክቶ
ቢሸፍን ቢከልል አንቺን ችሎ የሚደብቅ
የትኛው ጋራ ነው የትኛው መቀመቅ
ደሞስ ያልታየ ሁሉ እንደሌለ ተቆጥሮ
ስለታየም ደሞ ብቻ የሌለው አለ ተብሎ
መኖርና ማኖር በተምታቱባት ኗሪ ዓለም
ከኖሩስ እንዳንቺ ነው እንዳንቺው ደሞ ካልኖሩም
ሰይፈተማም
#ሰይፈተማም #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ
ከወደድኩኝ ቆየሁ
አብዝቶ ከመታ ልቤ ተደናግጦ ከተደናበረ
ስንቱ ልብ ተስሞ
ስንቱ ተስለምልሞ
ስንቱ ድኖ ታሞ
ስንቱ ተሰበረ
ጊዜ ጥሎኝ መጣ ወዳለሁበት ቀን ባዶ እጁን አንግቦ
ከወደድኩኝ ቆየሁ የሚለውን ልቤን ሊጎበኝ አስቦ
በመኖር ዛላ ውስጥ በቀናት ስንጥር ላይ
ከመንጋጋ መሃል የተሰነቀረች የስጋ ፍንቃይ
ጎርጉሮ እያወጣ ጨጓራዬ እንዲድን ከአንጀቴ እንዳትገባ
ለዓይኖቼ ይልካል ውበትን ዘጋግኖ ለልቤ አበባ
ያማረ በሙሉ የተንቆጠቆጠ እንዴት ይወደዳል
የተወደደ እንጂ ቢዝረከረክ ሁላ ሁል ጊዜ ያምራል
በልጅነት መንገድ ከመንጻት ነጽቼ መጓዝ ከዘነጋሁ
ድፍን ነፍፍፍ ዓመቴ እንደ ልቤ ደጃፍ እኔም ከተዘጋሁ
ከተፍለቀለኩኝ ካማረብኝ በጣም ኮርኩሬ ዘልዬ
ከተሽሞነሞንኩኝ ዓለምን ‘ረስቼ ዕቃ ዕቃ ነው ብዬ
ህጻናት አቅፌ ‘ባፋቸው አውርቼ ከተኮለታተፍኩ
‘አዋቂነት’ ንቄ እልፍ ሳቅ ካደመ’ኩ ቆየሁኝ ከወደድኩ
ብዙ ጊዜ ሆነኝ ከተንተፋተፍኩኝ ሌቱ እስከሚነጋ
መቀነት ፈትቼ ወኔ ከታጠኩኝ አልጋ እስከሚናጋ
ኮረዳ ኮርጄ ውቤ ውዴ ብዬ ለምኜ አባብዬ
ፎግሬ አፏግሬ ከደረቷ መሃል እንባ አቀባብዬ
ያላትን ሰልቤ የኔን አስረክቤ ከተሞዳሞድኩኝ
እንዲሆኑ ሆኜ አይሆኑ ሳልሆነው ቆየሁ ከወደድኩኝ
ሰይፈተማም
#ሰይፈተማም #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ
አብዝቶ ከመታ ልቤ ተደናግጦ ከተደናበረ
ስንቱ ልብ ተስሞ
ስንቱ ተስለምልሞ
ስንቱ ድኖ ታሞ
ስንቱ ተሰበረ
ጊዜ ጥሎኝ መጣ ወዳለሁበት ቀን ባዶ እጁን አንግቦ
ከወደድኩኝ ቆየሁ የሚለውን ልቤን ሊጎበኝ አስቦ
በመኖር ዛላ ውስጥ በቀናት ስንጥር ላይ
ከመንጋጋ መሃል የተሰነቀረች የስጋ ፍንቃይ
ጎርጉሮ እያወጣ ጨጓራዬ እንዲድን ከአንጀቴ እንዳትገባ
ለዓይኖቼ ይልካል ውበትን ዘጋግኖ ለልቤ አበባ
ያማረ በሙሉ የተንቆጠቆጠ እንዴት ይወደዳል
የተወደደ እንጂ ቢዝረከረክ ሁላ ሁል ጊዜ ያምራል
በልጅነት መንገድ ከመንጻት ነጽቼ መጓዝ ከዘነጋሁ
ድፍን ነፍፍፍ ዓመቴ እንደ ልቤ ደጃፍ እኔም ከተዘጋሁ
ከተፍለቀለኩኝ ካማረብኝ በጣም ኮርኩሬ ዘልዬ
ከተሽሞነሞንኩኝ ዓለምን ‘ረስቼ ዕቃ ዕቃ ነው ብዬ
ህጻናት አቅፌ ‘ባፋቸው አውርቼ ከተኮለታተፍኩ
‘አዋቂነት’ ንቄ እልፍ ሳቅ ካደመ’ኩ ቆየሁኝ ከወደድኩ
ብዙ ጊዜ ሆነኝ ከተንተፋተፍኩኝ ሌቱ እስከሚነጋ
መቀነት ፈትቼ ወኔ ከታጠኩኝ አልጋ እስከሚናጋ
ኮረዳ ኮርጄ ውቤ ውዴ ብዬ ለምኜ አባብዬ
ፎግሬ አፏግሬ ከደረቷ መሃል እንባ አቀባብዬ
ያላትን ሰልቤ የኔን አስረክቤ ከተሞዳሞድኩኝ
እንዲሆኑ ሆኜ አይሆኑ ሳልሆነው ቆየሁ ከወደድኩኝ
ሰይፈተማም
#ሰይፈተማም #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ
♡ Home is what you fight for ♡
I have been stuck, a little taken aback
I look around, I feel the pain
I feel the sickness, I feel the shame
What is it to be alive? What does it mean when you're not fine?
•
Let me explain how I feel. . .
Told how to act, how to speak perhaps how to surrender
Many define it as a form of good behavior
Sometimes I wonder, when is it ever enough? When is it ever going to end?
First observation then comes manipulation
The other well it's easy, authentication for the better of the situation
I shudder, I stutter looking at their face
I feel like screaming, I feel unsettled, I am unsettled
•
I went outside that day, wanted to be thrown, away,,, far away
A sound from a far tickled my earlobes
It felt right, nothing ever felt right
Want to change, mop the floors
Want to wake up, on the side of a shore
One touch, for a fear
Body warm, eyes full of tears
Felt the noises, heard all the stories
•
Let me adjust my memory,
Collect all the dust, understand their ways
correct all the pieces, Better will come,
Behold! and do as told
Feelings are overrated
To feel, I shallnot
To flee, I can not
To ask, I better not
Forget, oh well! I guess not
•
So what if I pretend?. . .please no pity
Words don't fill me
Not here to please or be pleased
Only dreamed to be free
Chose to wade in the water
How can I renege? I still want to feel the pain
Getting out sounds like a fairytale
Hhmmm,,,,,I'll treat myself and meet my saviour on the other side
Perhaps I'll leave my pain for him to find
Nothing changes either ways
I'm still stuck in this place
The only place I get to see
The only space I get to fill
•
I have done it before
Tried to let go
Tried to feel the light
Not expecting, to end up with such fight
•
Change doesn't come that easily,
it's easier to adapt than heal
You see, I'd rather share than tell
Seek, you'll get attention
Speak, you'll bring destruction
A simple sequence,,,,,, I was put
A simple rule,,,,,,, I thought
A simple order,,,,,, I never fought
•
In the day, I abide
In the night, I fly
The only time I touch the sky
The only space, I carry my pride
The only place, I speak my mind
I am fine,,,,, well, for now
This here is just fine,,,
I still go outside, to seek away
If not for long, a minute is okay
I won't know when,,,, I won't know how
My place is here, I shall use it somehow.
.
Written by: Deborah Dessalegn
Date: December 28th, 2019
Place: HerStories @allianceethio_francaise
Event: A night of performing arts #HERStories #AllianceEthio-Francaise
#Deborah_Dessalegn #gitemsitem #poeticsaturdays
I have been stuck, a little taken aback
I look around, I feel the pain
I feel the sickness, I feel the shame
What is it to be alive? What does it mean when you're not fine?
•
Let me explain how I feel. . .
Told how to act, how to speak perhaps how to surrender
Many define it as a form of good behavior
Sometimes I wonder, when is it ever enough? When is it ever going to end?
First observation then comes manipulation
The other well it's easy, authentication for the better of the situation
I shudder, I stutter looking at their face
I feel like screaming, I feel unsettled, I am unsettled
•
I went outside that day, wanted to be thrown, away,,, far away
A sound from a far tickled my earlobes
It felt right, nothing ever felt right
Want to change, mop the floors
Want to wake up, on the side of a shore
One touch, for a fear
Body warm, eyes full of tears
Felt the noises, heard all the stories
•
Let me adjust my memory,
Collect all the dust, understand their ways
correct all the pieces, Better will come,
Behold! and do as told
Feelings are overrated
To feel, I shallnot
To flee, I can not
To ask, I better not
Forget, oh well! I guess not
•
So what if I pretend?. . .please no pity
Words don't fill me
Not here to please or be pleased
Only dreamed to be free
Chose to wade in the water
How can I renege? I still want to feel the pain
Getting out sounds like a fairytale
Hhmmm,,,,,I'll treat myself and meet my saviour on the other side
Perhaps I'll leave my pain for him to find
Nothing changes either ways
I'm still stuck in this place
The only place I get to see
The only space I get to fill
•
I have done it before
Tried to let go
Tried to feel the light
Not expecting, to end up with such fight
•
Change doesn't come that easily,
it's easier to adapt than heal
You see, I'd rather share than tell
Seek, you'll get attention
Speak, you'll bring destruction
A simple sequence,,,,,, I was put
A simple rule,,,,,,, I thought
A simple order,,,,,, I never fought
•
In the day, I abide
In the night, I fly
The only time I touch the sky
The only space, I carry my pride
The only place, I speak my mind
I am fine,,,,, well, for now
This here is just fine,,,
I still go outside, to seek away
If not for long, a minute is okay
I won't know when,,,, I won't know how
My place is here, I shall use it somehow.
.
Written by: Deborah Dessalegn
Date: December 28th, 2019
Place: HerStories @allianceethio_francaise
Event: A night of performing arts #HERStories #AllianceEthio-Francaise
#Deborah_Dessalegn #gitemsitem #poeticsaturdays
Forwarded from Bruh Club
Less than a week before our virtual meeting!!! To book your place, simply send your full name, email address and the art form you produce to @Mahlet_mairegu!!!
ብርድ አሟሟቅ
ውርጭ ነበር
ቀዝቃዛ ዓየር
ንፋስ ነገር
ብርዳም ዘገር
ቁርፍድ ቆዳዬን ተርትሮ
ስንጥር አካሌን ገፍትሮ
እኔን ከላዬ አባርሮ
ልብ የሚያፍን ምትሃት ሰውነቴን ሲነዝራት
የሚያጀግን ፍርሃት ከንፈሬን ቃል ሲነጥቃት
መድረሻ ያጣ እጄ ጣዕም ሲለቅም ተግቶ
የኦርዮን መቀነት ንጹህ ሰማይ ላይ ጎልቶ
ያገኘኋትን ሜሮፒ ይዣት ልጠፋ ስዳረስ
ክንፌ አልታዘዝ ብሎ ጨረቃ አድርሻት ስመለስ
. . . ውርጭ ነበር
ብርድ ነገር
አገላብጦ እየገረፈ ሙቀቷ ላይ ሲያምሰኝ
ቁሩን ዓየር እየሳበች ግለት ትንፋሿን ሲያምገኝ
አንዴ ተሳምኩኝ ብሎ የእጇ ቀጭ ሲወረዛ
ካይን ገባሁኝ ብሎ ልቧ ምቱን ሲያባዛ
አይኗን በቅጡ ሳላየው ጠረኗ ውስጤ ተደፋ
እሷን ካላየሁበት አይኔም ቢጠፋ ይጥፋ
ብዬ ባቀፍኳት ሰዓት
ቀዝቃዛ ዓየር ያዘለ ውርጫም ንፋስ የበዛበት
ብርዳም ነበረ ቀኑ ጥቅምት የጠቀመበት
እያነቀኝ ሲወጣ ከልቤ ውስጥ ሾላልኮ
ቀልቤ እትት ሲላት ከአቅሏ ጋር ተንሾካሽኮ
የይለፍ ቃሉን ስነግራት ጣቶቿን ቆልፌ ይዤ
ግማሽ አካሏን አንቅቼ ግማሽ አካሌን ደንዝዤ
ስትለምነኝ ስለምናት
‘ተው እንኑር’ ‘ተይ እንሙት’
‘ተው እንኑር’ ‘ተይ እንሙት’
‘ከመኖር ብዙ አለ ካለመኖር እረፍት’
‘ከመኖር ነውር አለ ካለ መኖር እፍረት’
. . . ሁሉን ቋሚ ፍጡር
በቀስት የምቀውር
ተገኘሁኝ ዛሬ አይኔን እስክታወር
ዳስሼ ስሳከር
. . . ብርድ ነበር
ውርጭ ነገር
በራድ ንፋስ ቀዝቃዛ ዓየር . . .
‘አሁን’ ከየት ተከሰተች ይሄ ሙቀት የት ነበረ
ልቦች ተጠራሩ እንጂ የታል አንዳች የደረበ?
ከቁሩ እና ከውርጩ ከስንቱ ጉድ አውጥታኝ
የተሰጠኝን ሳልጠግበው ባልተሰጠኝ ሲከፋኝ
እጄ እንደተሸለመ ለነካበት ተባርኮ
በከንፈሬ የዳበስኩት መውደጃዋን ነበር’ኮ
ምኑ ጋር ፎረሽኩና ዘልቄ ከሷ ያልገባሁ
አንዱን ሳንጨርሰው ስለ ድጋሚው ሰጋሁ
በሆነው፣ በሚሆነው እና ሊሆን ባለው መሃል ተጥጄ
ከነበልባል ነዳድ ትኩሳት ግለቷ በርጄ
እሷን ሸኝቼ ስመለስ ወደ በረዶ ቤቷ
እኔ ቤቴን አጣሁት የት አባቴ የት አባቷ
ምን ሊቆጨኝ ምን ሊቆጫት ታሪክ ጽፈን ነፍሳችን ላይ
ብርዱን ስንሞቅ ቀንቶ ሰማይ
ሰይፈ ተማም 2013
#ሰይፈተማም #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ
ውርጭ ነበር
ቀዝቃዛ ዓየር
ንፋስ ነገር
ብርዳም ዘገር
ቁርፍድ ቆዳዬን ተርትሮ
ስንጥር አካሌን ገፍትሮ
እኔን ከላዬ አባርሮ
ልብ የሚያፍን ምትሃት ሰውነቴን ሲነዝራት
የሚያጀግን ፍርሃት ከንፈሬን ቃል ሲነጥቃት
መድረሻ ያጣ እጄ ጣዕም ሲለቅም ተግቶ
የኦርዮን መቀነት ንጹህ ሰማይ ላይ ጎልቶ
ያገኘኋትን ሜሮፒ ይዣት ልጠፋ ስዳረስ
ክንፌ አልታዘዝ ብሎ ጨረቃ አድርሻት ስመለስ
. . . ውርጭ ነበር
ብርድ ነገር
አገላብጦ እየገረፈ ሙቀቷ ላይ ሲያምሰኝ
ቁሩን ዓየር እየሳበች ግለት ትንፋሿን ሲያምገኝ
አንዴ ተሳምኩኝ ብሎ የእጇ ቀጭ ሲወረዛ
ካይን ገባሁኝ ብሎ ልቧ ምቱን ሲያባዛ
አይኗን በቅጡ ሳላየው ጠረኗ ውስጤ ተደፋ
እሷን ካላየሁበት አይኔም ቢጠፋ ይጥፋ
ብዬ ባቀፍኳት ሰዓት
ቀዝቃዛ ዓየር ያዘለ ውርጫም ንፋስ የበዛበት
ብርዳም ነበረ ቀኑ ጥቅምት የጠቀመበት
እያነቀኝ ሲወጣ ከልቤ ውስጥ ሾላልኮ
ቀልቤ እትት ሲላት ከአቅሏ ጋር ተንሾካሽኮ
የይለፍ ቃሉን ስነግራት ጣቶቿን ቆልፌ ይዤ
ግማሽ አካሏን አንቅቼ ግማሽ አካሌን ደንዝዤ
ስትለምነኝ ስለምናት
‘ተው እንኑር’ ‘ተይ እንሙት’
‘ተው እንኑር’ ‘ተይ እንሙት’
‘ከመኖር ብዙ አለ ካለመኖር እረፍት’
‘ከመኖር ነውር አለ ካለ መኖር እፍረት’
. . . ሁሉን ቋሚ ፍጡር
በቀስት የምቀውር
ተገኘሁኝ ዛሬ አይኔን እስክታወር
ዳስሼ ስሳከር
. . . ብርድ ነበር
ውርጭ ነገር
በራድ ንፋስ ቀዝቃዛ ዓየር . . .
‘አሁን’ ከየት ተከሰተች ይሄ ሙቀት የት ነበረ
ልቦች ተጠራሩ እንጂ የታል አንዳች የደረበ?
ከቁሩ እና ከውርጩ ከስንቱ ጉድ አውጥታኝ
የተሰጠኝን ሳልጠግበው ባልተሰጠኝ ሲከፋኝ
እጄ እንደተሸለመ ለነካበት ተባርኮ
በከንፈሬ የዳበስኩት መውደጃዋን ነበር’ኮ
ምኑ ጋር ፎረሽኩና ዘልቄ ከሷ ያልገባሁ
አንዱን ሳንጨርሰው ስለ ድጋሚው ሰጋሁ
በሆነው፣ በሚሆነው እና ሊሆን ባለው መሃል ተጥጄ
ከነበልባል ነዳድ ትኩሳት ግለቷ በርጄ
እሷን ሸኝቼ ስመለስ ወደ በረዶ ቤቷ
እኔ ቤቴን አጣሁት የት አባቴ የት አባቷ
ምን ሊቆጨኝ ምን ሊቆጫት ታሪክ ጽፈን ነፍሳችን ላይ
ብርዱን ስንሞቅ ቀንቶ ሰማይ
ሰይፈ ተማም 2013
#ሰይፈተማም #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ
Forwarded from Deleted Account
ከመንበሩ ሳልደርስ
ባፍላው ስዝለፈለፍ፣
ከእልፍ ጋር ስሰለፍ፣
እንደ እረመጥ ስር አመድ፣
በእኩይ ስሽመደመድ፣
ሰናዩም ላይቀናኝ
ዳግም ላይመለስ መረን ለቆ ሄዷል፣
ጎኔን ሽባ አድርጎኝ
በእቶን ሞጅሮኝ ብርሃኔ ጠፍቷል።
"ወይ ጉድ ...?
ጥሞና የለኝ
ከንቱነት አዝየ በብኩን አለሜ እድሞነሞናለሁ፣
ለማይሞላ ሙሉ
ስጋየ ተቀፎ ውስጤ ተሰንጎ ደሞ እባዝናለሁ።
እህህህ እላለሁ
ከአድማሱ በታች
አምባው ተሳልቆብኝ ምፀቱን ሲለቀው፣
የራማው ይስቃል
ጉሙን አጣቅሶ እየሰበቀው፣
የልቦናየን ደጃፍ እየወተወተው
እየነረተው።
ጀምበር ስታዘግም
ማየት ያልታደለ ቅዋ አልባ ገደኛ፣
ይበለኝ እኔንስ
ጥበብ ያለበስኩኝ አልፎ መንገደኛ።
ይበለኛ
ሀሰትን አቅልሜ
በሀጥያት ስሸመን በወበቁ ንዝረት፣
ጨለማ እንዲወርሰው
የእውነትን አድባር ለሸንጎ ሰጠሁት።
ለግዝት ዳረኩት
"ወይ ጉድ....?
ክብሬ እድፍ ሆኖ
ቃለ ነበልባሉን እያኮላሸሁ፣
ኪዳኑን ሳልጨርስ ከቅዳሴው ሸሸሁ።
ከመድህን ወልድ
ከአባ መሀሪ እልፍኙን ሳልወርስ፣
ከመንበሩ ሳልደርስ
ፀዳሌም እረግፏል
ከምድር ስላጋ ከምድር ስተሻሽ፣
እንከላወሳለሁ
በድን ተሸክሜ በእድሜየ አመሻሽ።
እንጃልኝ ዘንድሮ
ፍርሀት ሲውጠኝ፣
ፍርሀት ሲንጠኝ፣
አምድ አልባ ሆኛለሁ መንፈስ ሲለውጠኝ፣
ብቻ
መዳኔንም እንጃ ?
ሆዴን ባር ባር አለው እንደ እህል አመሰው፣
ነፍሴ ለዝየራ
ወታ ከንፋለች ዳግም ላትመለስ ሲኦልን ልትቀምሰው፣
አወይ ሰው፣
ሰው መሆን እዳ ነው፣
ፀፀትን አርግዞ ባክኖ መስለምለም ነው።
አወይ ሰው
ሀብታሙ ፍቃዴ
ባፍላው ስዝለፈለፍ፣
ከእልፍ ጋር ስሰለፍ፣
እንደ እረመጥ ስር አመድ፣
በእኩይ ስሽመደመድ፣
ሰናዩም ላይቀናኝ
ዳግም ላይመለስ መረን ለቆ ሄዷል፣
ጎኔን ሽባ አድርጎኝ
በእቶን ሞጅሮኝ ብርሃኔ ጠፍቷል።
"ወይ ጉድ ...?
ጥሞና የለኝ
ከንቱነት አዝየ በብኩን አለሜ እድሞነሞናለሁ፣
ለማይሞላ ሙሉ
ስጋየ ተቀፎ ውስጤ ተሰንጎ ደሞ እባዝናለሁ።
እህህህ እላለሁ
ከአድማሱ በታች
አምባው ተሳልቆብኝ ምፀቱን ሲለቀው፣
የራማው ይስቃል
ጉሙን አጣቅሶ እየሰበቀው፣
የልቦናየን ደጃፍ እየወተወተው
እየነረተው።
ጀምበር ስታዘግም
ማየት ያልታደለ ቅዋ አልባ ገደኛ፣
ይበለኝ እኔንስ
ጥበብ ያለበስኩኝ አልፎ መንገደኛ።
ይበለኛ
ሀሰትን አቅልሜ
በሀጥያት ስሸመን በወበቁ ንዝረት፣
ጨለማ እንዲወርሰው
የእውነትን አድባር ለሸንጎ ሰጠሁት።
ለግዝት ዳረኩት
"ወይ ጉድ....?
ክብሬ እድፍ ሆኖ
ቃለ ነበልባሉን እያኮላሸሁ፣
ኪዳኑን ሳልጨርስ ከቅዳሴው ሸሸሁ።
ከመድህን ወልድ
ከአባ መሀሪ እልፍኙን ሳልወርስ፣
ከመንበሩ ሳልደርስ
ፀዳሌም እረግፏል
ከምድር ስላጋ ከምድር ስተሻሽ፣
እንከላወሳለሁ
በድን ተሸክሜ በእድሜየ አመሻሽ።
እንጃልኝ ዘንድሮ
ፍርሀት ሲውጠኝ፣
ፍርሀት ሲንጠኝ፣
አምድ አልባ ሆኛለሁ መንፈስ ሲለውጠኝ፣
ብቻ
መዳኔንም እንጃ ?
ሆዴን ባር ባር አለው እንደ እህል አመሰው፣
ነፍሴ ለዝየራ
ወታ ከንፋለች ዳግም ላትመለስ ሲኦልን ልትቀምሰው፣
አወይ ሰው፣
ሰው መሆን እዳ ነው፣
ፀፀትን አርግዞ ባክኖ መስለምለም ነው።
አወይ ሰው
ሀብታሙ ፍቃዴ
Forwarded from Deleted Account
YouTube
ጉድፉን አውጣልኝ!
ታዳጊዋ ገጣሚ ሊያ አበበ"ጉድፉን አውጣልኝ" ትላለች.
የምን ጉድፍ ይሆን?
የምን ጉድፍ ይሆን?
Forwarded from Ghion Events
ልዩ የቁርጥና ክትፎ ድግስ
ቅዳሜ ጥቅምት 28
ከ10:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽቱ 5:00 ሰዓት jalud,didi gaga,aman kiyamo,aseged eshetu ይቀውጡታል በቀነኒሳ ሆቴል
🙏 @GIONEVENTT
መግብያ :- ቀድሞ ለሚገዙ
ለአንድ ሰዉ 600 ብር እራትን አካቶ
ለጥንዶች 1000 ብር እራትን አካቶ
በሩ ላይ ለሚገዙ
ለአንድ ሰው 800 እራትን አካቶ
ለጥንዶች 1200 እራትን አካቶ
ቲኬት :-
*ቀነኒሳ ሆቴል
*ሮሚ በርገር
* ቦስ ሬስቶራንት
ቅዳሜ ጥቅምት 28
ከ10:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽቱ 5:00 ሰዓት jalud,didi gaga,aman kiyamo,aseged eshetu ይቀውጡታል በቀነኒሳ ሆቴል
🙏 @GIONEVENTT
መግብያ :- ቀድሞ ለሚገዙ
ለአንድ ሰዉ 600 ብር እራትን አካቶ
ለጥንዶች 1000 ብር እራትን አካቶ
በሩ ላይ ለሚገዙ
ለአንድ ሰው 800 እራትን አካቶ
ለጥንዶች 1200 እራትን አካቶ
ቲኬት :-
*ቀነኒሳ ሆቴል
*ሮሚ በርገር
* ቦስ ሬስቶራንት
#HerStories is an evening of poetry and prose that promotes augmenting the voices and perspectives of Ethiopian women through the written word. An annual event, #HerStories features multigenerational women writers of various backgrounds and experiences. This year, the program will take place on November 6th at the Alliance Ethio Francaise under the theme #Herresillience.
@Earuyan solutions is a social justice and impact-driven feminist social enterprise supporting organizations and individuals to promote gender equality and transformative feminist leadership.
Warming: the event will be held indoors. For sanitary reasons, audience will be limited to more or less 30 people, on a first-come first-served basis. The event will be streamed live as well. Link will be shared on the Facebook event page.
Please bring your ID to get in Alliance.
The event was made possible thanks to the support of Yefikir Design, Creations by Dina and Mems Studio.
@Earuyan solutions is a social justice and impact-driven feminist social enterprise supporting organizations and individuals to promote gender equality and transformative feminist leadership.
Warming: the event will be held indoors. For sanitary reasons, audience will be limited to more or less 30 people, on a first-come first-served basis. The event will be streamed live as well. Link will be shared on the Facebook event page.
Please bring your ID to get in Alliance.
The event was made possible thanks to the support of Yefikir Design, Creations by Dina and Mems Studio.
Forwarded from Poetic Saturdays
ሠላም ሠላም ጤና ይስጥልን ፣ ቅዳሜ ጥቅምት 28 ቀን 2013 (ከቀኑ 10:00 ጀምሮ) የመስመር ላይ (ኦንላይን) ግጥማዊ ቅዳሜ እናስተናግዳለን! ይህ ምናባዊ የጥበብ መድረክ ለሁሉም ሰው ክፍት ነው።
"ዙም" ላይ ይቀላቀሉ ወይም በፌስቡክ ቀጥታ ይመልከቱን! ለማንበብ ፍላጎት ካለዎት አስቀድመው በውስጥ መስመር መልዕክት በመላክ ያሳውቁን፡፡ እንደ ሁልጊዜው ሁሉ ያለ ቋንቋ፣እድሜ እና ርዕስ ገደብ አምስት ደቂቃ ይኖርዎታል። እዚያው እንገናኝ!
https://us02web.zoom.us/j/71147805916
Hey everyone, this Saturday, November 7th at 4pm, we will host online Poetic Saturdays! Virtual Poetry is open to everyone. Call in and join by Zoom or watch live on Facebook! If you're interested in reading, let us know beforehand or, if you join in on Zoom, send us a private message. As always, you'll have five minutes and we encourage all languages, all ages, and all topics. See you there!
https://us02web.zoom.us/j/71147805916
"ዙም" ላይ ይቀላቀሉ ወይም በፌስቡክ ቀጥታ ይመልከቱን! ለማንበብ ፍላጎት ካለዎት አስቀድመው በውስጥ መስመር መልዕክት በመላክ ያሳውቁን፡፡ እንደ ሁልጊዜው ሁሉ ያለ ቋንቋ፣እድሜ እና ርዕስ ገደብ አምስት ደቂቃ ይኖርዎታል። እዚያው እንገናኝ!
https://us02web.zoom.us/j/71147805916
Hey everyone, this Saturday, November 7th at 4pm, we will host online Poetic Saturdays! Virtual Poetry is open to everyone. Call in and join by Zoom or watch live on Facebook! If you're interested in reading, let us know beforehand or, if you join in on Zoom, send us a private message. As always, you'll have five minutes and we encourage all languages, all ages, and all topics. See you there!
https://us02web.zoom.us/j/71147805916
Zoom Video
Join our Cloud HD Video Meeting
Zoom is the leader in modern enterprise video communications, with an easy, reliable cloud platform for video and audio conferencing, chat, and webinars across mobile, desktop, and room systems. Zoom Rooms is the original software-based conference room solution…
Forwarded from Free talk🤓🙃
cracks between you and me(in my side)
In my side, there is naked bars and parking lot's
There is also air so tin, that could be breath in softly but yet it falt heavy in the inside
There is sky to dark,that will make you wonder if you love the darkness more than your loved once
My side on Sunday
On Sunday, we have a ceremony of visiting the grave yard of dead relationships
Shattered hearts holding black flowers
I think it's because most came to tragic conclusion that love is not enough or good reason to stay together
Or most have been torn apart to many times that the lines do not fit anymore
Or most become to fragile to believe in love or second chance
Or, or you had to kiss a fool and some how you let the kiss to fool you
Or you meet people that are the most successful lier's
My side on Saturday,
Every Saturday there is an event held at the East side, with the title of "the art of slipping away from loved once"
You would walk-in, but your pride will be the Rob that tie's you up and you will fall on your self seem
Every Saturday, you would buy more hate, more disgrace with cheeper price and if you lucky even for free
Every Saturday, you would buy dead flowers to represent your soul
Every Saturday, you would buy sleeping pills, to avoid the day light
And from Friday to Monday after midnight,
There is a game where your memories play tag with your soul
Sometimes they play during the day and anxiety tie's you to bed
Your body and your mind become a broken Maze
There will be no way out so you slip in to the darkness slowly then you become the darkness itself.
My side, there is only grave yard of broken heart and dark souls.
@freetalkk
In my side, there is naked bars and parking lot's
There is also air so tin, that could be breath in softly but yet it falt heavy in the inside
There is sky to dark,that will make you wonder if you love the darkness more than your loved once
My side on Sunday
On Sunday, we have a ceremony of visiting the grave yard of dead relationships
Shattered hearts holding black flowers
I think it's because most came to tragic conclusion that love is not enough or good reason to stay together
Or most have been torn apart to many times that the lines do not fit anymore
Or most become to fragile to believe in love or second chance
Or, or you had to kiss a fool and some how you let the kiss to fool you
Or you meet people that are the most successful lier's
My side on Saturday,
Every Saturday there is an event held at the East side, with the title of "the art of slipping away from loved once"
You would walk-in, but your pride will be the Rob that tie's you up and you will fall on your self seem
Every Saturday, you would buy more hate, more disgrace with cheeper price and if you lucky even for free
Every Saturday, you would buy dead flowers to represent your soul
Every Saturday, you would buy sleeping pills, to avoid the day light
And from Friday to Monday after midnight,
There is a game where your memories play tag with your soul
Sometimes they play during the day and anxiety tie's you to bed
Your body and your mind become a broken Maze
There will be no way out so you slip in to the darkness slowly then you become the darkness itself.
My side, there is only grave yard of broken heart and dark souls.
@freetalkk
❤1
እነማንን ይዘንላችሁ እንደምንቅርብ ለማወቅ ገጾቻችንን በቴሌግራም፣ ፌስቡክ እና ኢንስታግራም ተከታተሉን።
https://www.facebook.com/gitemsitem
https://www.instagram.com/gitem_sitem
https://t.me/seifetemam
ዝግጅቱን ልዩ ጥሪ የተደረገላቸው እና ቀድመው ቦታ ያስያዙ ሰዎች ብቻ በአካል ይታደሙታል። በዙም እና ፌስቡክ ደግሞ ያላችሁበት ድረስ እንመጣለን።
በገለጥነው የኛው ቀለም
ጥዑም ግጥም እናጣጥም
#ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም
https://goo.gl/maps/EiCpLt2RCoYHLXoK7
https://www.facebook.com/gitemsitem
https://www.instagram.com/gitem_sitem
https://t.me/seifetemam
ዝግጅቱን ልዩ ጥሪ የተደረገላቸው እና ቀድመው ቦታ ያስያዙ ሰዎች ብቻ በአካል ይታደሙታል። በዙም እና ፌስቡክ ደግሞ ያላችሁበት ድረስ እንመጣለን።
በገለጥነው የኛው ቀለም
ጥዑም ግጥም እናጣጥም
#ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም
https://goo.gl/maps/EiCpLt2RCoYHLXoK7
Forwarded from LinkUp Addis
Here is a calendar of the major events you might want to attend for the next 15 days. You can just save the image or download the pdf file here: https://bit.ly/369fGZJ. @linkupaddis
Forwarded from Solitaire
I kill the poet in me
,
,
I kill the poet in me,
In a way catastrophic
But not sudden or uncalled for
No,
I don't mean the entropic darkness of being a poet,
Which arises from a nature of sensetivity to feel every life,
like absorbing an ocean in a single breath,
Somehow a rather delicate state of the heart
Because at the end,
No matter what, the sigh is about finding an antidote to celebrate the ordeal of being alive.
But mine is indifferent.
I kill the poet In me rather in the process
In the process
Where the heart suffers from too much reason
While the mind from reminiscent of the heart
In a quest either to settle or to conquer
And many attempts in between,
None festive.
In the process to accustom,
of feeling less and thinking more
In an ambition to evolve
to learn
to tame
to detach from memory,
to detach from emotion,
to detach from time,
All consequences of the mind
Kill the poet in me.
But what is a poet without a profound attachment or vulnerability to feel anyway?
And what good does a poet's mind,if not the heart anyway?
,
,
I kill the poet in me,
In a way catastrophic
But not sudden or uncalled for
No,
I don't mean the entropic darkness of being a poet,
Which arises from a nature of sensetivity to feel every life,
like absorbing an ocean in a single breath,
Somehow a rather delicate state of the heart
Because at the end,
No matter what, the sigh is about finding an antidote to celebrate the ordeal of being alive.
But mine is indifferent.
I kill the poet In me rather in the process
In the process
Where the heart suffers from too much reason
While the mind from reminiscent of the heart
In a quest either to settle or to conquer
And many attempts in between,
None festive.
In the process to accustom,
of feeling less and thinking more
In an ambition to evolve
to learn
to tame
to detach from memory,
to detach from emotion,
to detach from time,
All consequences of the mind
Kill the poet in me.
But what is a poet without a profound attachment or vulnerability to feel anyway?
And what good does a poet's mind,if not the heart anyway?
Forwarded from Poetry ሲጥም
ሰማይ ሆይ!
( #በድጋሚ_የተገረበ )
ተስፋችን አረግንህ
የእግዜር መቀመጫ
አንጋጠን አየንህ
እየጠፋን መውጫ
ይኸው ለዘመናት
ስርህ ተኮልኩለን
ስንባዝን ስንማስን
ስንከስም ስንባክን
ይኸው ለዘመናት
ይዘኸው የላዩን
ስታየን ስታየን
ስታየን ስታየን
ዘመኖች አለፉ
ባንተ እንደተከፉ
የተነኑ እንባዎች እንዳርከፈከፉ
ባትሰማም ታያለህ
አምናለሁ ታያለህ-ይህ ግጥም ከታየህ
ሰማይ ሆይ . . . ከንቱ ነህ!
ቱ!
ሰይፈ ተማም 2003
( #በድጋሚ_የተገረበ )
ተስፋችን አረግንህ
የእግዜር መቀመጫ
አንጋጠን አየንህ
እየጠፋን መውጫ
ይኸው ለዘመናት
ስርህ ተኮልኩለን
ስንባዝን ስንማስን
ስንከስም ስንባክን
ይኸው ለዘመናት
ይዘኸው የላዩን
ስታየን ስታየን
ስታየን ስታየን
ዘመኖች አለፉ
ባንተ እንደተከፉ
የተነኑ እንባዎች እንዳርከፈከፉ
ባትሰማም ታያለህ
አምናለሁ ታያለህ-ይህ ግጥም ከታየህ
ሰማይ ሆይ . . . ከንቱ ነህ!
ቱ!
ሰይፈ ተማም 2003