Forwarded from Poetic Saturdays
የ ሁለተኛው የአፍሪካ የግጥም ግጥሚያ በሁለተኛ ቀን ምሽቱ በመጀመሪያ ምድብ የሚገኙ ሀገራት ተወካዮች ተፋልመውበት ተጠናቅቋል፡፡
በውጤቱም
Diaw Fall - ከ ሞሪታኒያ 🇲🇷- በ 70.2 ነጥብ 1ኛ ደረጃ
DJ Huba - ከ አንጎላ🇦🇴 - በ 64.5 ነጥብ 2ኛ ደረጃ
Bokon - ከ ቶጎ 🇹🇬 - በ 63 ነጥብ - 3ኛ ደረጃ
Aladin - ከ ጋቦን 🇬🇦- በ61 ነጥብ (ከ80) 4ኛ ደረጃ ን
በማግኘት ቅዳሜ ለሚደረገው ሁለተኛ ዙር ግጥሚያ ያለፉ የመጀመሪያዎቹ 4 ተወዳዳሪዎች መሆናቸውን አረጋግጠዋል፡፡
----------------
ነገ ማክሰኞ ሐምሌ 13 በተመሳሳይ ሰዓት (ማታ 2፡00) በሚቀጥለው ውድድር የመጀመሪያው ዙር ሁለተኛ ምድብ ሀገራት ተወካዮች ይፋለማሉ፡፡
በዚህ ምድብ ናይጄሪያ ፣ ቻድ ፣ ሞሪሺየስ ፣ ኬንያ ፣ ሴኔጋል ፣ ካሜሩን ፣ ጋና እና ጊኒ ቢሳው ይገኛሉ፡፡ እነዚህ ሀገራት ያላቸውን ረጅም የግጥም ግጥሚያ ልምድ እና ባህል (poetry slam culture) ስናይ … ነገ ጠንከር ያለ ውድድር የሚታይበት ምሽት እንደሚሆን እንጠብቃለን!
በፌስቡክ ቀጥታ በመግባት ውድድሩን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን!
#casp2021 #CaspEthiopia #slampoetry #Africa #Ethiopia Coupe d'Afrique de Slam poésie, CASP
በውጤቱም
Diaw Fall - ከ ሞሪታኒያ 🇲🇷- በ 70.2 ነጥብ 1ኛ ደረጃ
DJ Huba - ከ አንጎላ🇦🇴 - በ 64.5 ነጥብ 2ኛ ደረጃ
Bokon - ከ ቶጎ 🇹🇬 - በ 63 ነጥብ - 3ኛ ደረጃ
Aladin - ከ ጋቦን 🇬🇦- በ61 ነጥብ (ከ80) 4ኛ ደረጃ ን
በማግኘት ቅዳሜ ለሚደረገው ሁለተኛ ዙር ግጥሚያ ያለፉ የመጀመሪያዎቹ 4 ተወዳዳሪዎች መሆናቸውን አረጋግጠዋል፡፡
----------------
ነገ ማክሰኞ ሐምሌ 13 በተመሳሳይ ሰዓት (ማታ 2፡00) በሚቀጥለው ውድድር የመጀመሪያው ዙር ሁለተኛ ምድብ ሀገራት ተወካዮች ይፋለማሉ፡፡
በዚህ ምድብ ናይጄሪያ ፣ ቻድ ፣ ሞሪሺየስ ፣ ኬንያ ፣ ሴኔጋል ፣ ካሜሩን ፣ ጋና እና ጊኒ ቢሳው ይገኛሉ፡፡ እነዚህ ሀገራት ያላቸውን ረጅም የግጥም ግጥሚያ ልምድ እና ባህል (poetry slam culture) ስናይ … ነገ ጠንከር ያለ ውድድር የሚታይበት ምሽት እንደሚሆን እንጠብቃለን!
በፌስቡክ ቀጥታ በመግባት ውድድሩን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን!
#casp2021 #CaspEthiopia #slampoetry #Africa #Ethiopia Coupe d'Afrique de Slam poésie, CASP
Forwarded from Poetic Saturdays
በሁለተኛው የአፍሪካ የግጥም ግጥሚያ ኢትዮጵያ የምትገኝበት የመጀመሪያው ዙር የመጨረሻ ምድብ ግጥሚያ ዓርብ ሐምሌ 16 ቀን 2013 ከምሽቱ 130 ጀምሮ መተላለፍ ይጀምራል፡፡
በሽፍታ ሬስቶራንት ሰብሰብ ብለን ሻምፒዮናችን ሰይፈ ተማምን በመጀመሪያ የውድድር ተሳትፎው እንደግፈው!
The final group of the first round matches of the second edition of the African Cup of slam poetry happens on Friday, July 23, 2013 at 1:30pm.
Join us at Shifta Restaurant for a watch party, as our champion Seife Temam performs his first performance of the competition.
#CASP2021 #CASPEthiopia #SlamPoetry #Africa #Ethiopia
በሽፍታ ሬስቶራንት ሰብሰብ ብለን ሻምፒዮናችን ሰይፈ ተማምን በመጀመሪያ የውድድር ተሳትፎው እንደግፈው!
The final group of the first round matches of the second edition of the African Cup of slam poetry happens on Friday, July 23, 2013 at 1:30pm.
Join us at Shifta Restaurant for a watch party, as our champion Seife Temam performs his first performance of the competition.
#CASP2021 #CASPEthiopia #SlamPoetry #Africa #Ethiopia
Forwarded from Poetic Saturdays
የሁለተኛው የአፍሪካ የግጥም ግጥሚያ ሁለተኛ ዙር ውድድር ቅዳሜ ሐምሌ 17 ቀን 2013 ዓ.ም ከ 9፡00 ጀምሮ በኦንላይን ይካሄዳል፡፡
በመጀመሪያው ዙር ከየምድቦቻቸው ያሸነፉ አራት ሀገራት … በአጠቃላይ 16 ሀገራት በዚህ ዙር ይፋለማሉ!
እስታሁን 12 ሀገራትን ለይተን አውቀናል፡፡ ቀሪዎቹን አራት ሀገራት (ኢትዮጵያ ከምትወዳደርበት ምድብ) ዓርብ ላይ እናውቃለን፡፡
በ GUAC-ON ሬስቶራንት ደመቅ አድርገን እንጠብቃችኋለን! ብቅ ብቅ በሉና አበረን እንከታተል፡
The second round of the African Cup of Slam Poetry Competition will be held online on Saturday, July 24, 2013 starting at 3፡00 pm.
Four countries from each group on the first round, 16 countries will battle in this second round!
So far, we have 12 countries secured their spot on this round. The remaining four will be identified on Friday at the final group of the first rounds.
Join us at GUAC-ON for a viewing party and closing celebration of the virtual rounds of the second edition of the African Cup of Slam Poetry!
#CASP2021 #CASPEthiopia #SlamPoetry #Africa #Ethiopia
በመጀመሪያው ዙር ከየምድቦቻቸው ያሸነፉ አራት ሀገራት … በአጠቃላይ 16 ሀገራት በዚህ ዙር ይፋለማሉ!
እስታሁን 12 ሀገራትን ለይተን አውቀናል፡፡ ቀሪዎቹን አራት ሀገራት (ኢትዮጵያ ከምትወዳደርበት ምድብ) ዓርብ ላይ እናውቃለን፡፡
በ GUAC-ON ሬስቶራንት ደመቅ አድርገን እንጠብቃችኋለን! ብቅ ብቅ በሉና አበረን እንከታተል፡
The second round of the African Cup of Slam Poetry Competition will be held online on Saturday, July 24, 2013 starting at 3፡00 pm.
Four countries from each group on the first round, 16 countries will battle in this second round!
So far, we have 12 countries secured their spot on this round. The remaining four will be identified on Friday at the final group of the first rounds.
Join us at GUAC-ON for a viewing party and closing celebration of the virtual rounds of the second edition of the African Cup of Slam Poetry!
#CASP2021 #CASPEthiopia #SlamPoetry #Africa #Ethiopia
Follow me on Instagram! Username: gitemsitem
https://www.instagram.com/gitemsitem?r=nametag
https://www.instagram.com/gitemsitem?r=nametag
Forwarded from Events Ethiopia (Events Ethiopia Bot 🤖)
ክረምት እና ንባብ
📅 ሐምሌ 15 እስከ ነሐሴ 10 2013
📍 4ኪሎ ቱሪስት ሆቴል ጀርባ ኢክላስ ህንፃ
🙏 Siti
አዘጋጁ ዋልያ ኢቨንት ሲሆን የዝግጅቱ መሪ ቃል "ንባብና ክረምት" ነው።
የመጻህፍት አውደርእዩ ከሐምሌ 15 እስከ ነሐሴ 10 በሚቆይበት ጊዜ የተለያዩ መሪ ቃሉን የሚያጎሉ ዝግጅቶች በእያንዳንዱ ምሽቶች ሲካሄዱ ዋና ዋናዎቹም የሚከተሉት ናቸው
_ቁጥራቸው ከአስር በላይ የሆኑ ነባርና አዳዲስ ደራስያን መጽሐፎቻቸውን ያስመርቃሉ።
እንደ ደራሲ ሐይለመለኮት መዋእል ያሉ አንጋፋ ጀራስያን ልምዶቻቸውን ያካፍላሉ።
ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ ከአንባብያን የተለገሰውን መጻሕፍት ለተለያዩ ገጠርና ከተማ ለሚገኙ አስር መጻሕፍት ቤቶች ያስረክባል።
ግጥሞች ለአባይ በሚል ርእስ ልዩ የስነጽሑፍ ምሽት ይደረጋል። በዚህ ዝግጅት ከነባር ገጣምያን መካከል የባለቅኔ ጸጋዬ ገብረመድሕንና ነሰይፉ መታፈርያ ፍሬው ግጥሞች አሁን ካሉት ደግሞ ዶክተር በድሉ ዋቅጅራና አንዱአለም አባተ (ያጸደ ልጅ) ይሳተፉበታል።
ከቀናት መሃከል በአንዱ ወጣቱ ደራሲና የፍልስፍና ሰው መሐመድ ቡርሐን ዲስ
@eventsethiopia
📅 ሐምሌ 15 እስከ ነሐሴ 10 2013
📍 4ኪሎ ቱሪስት ሆቴል ጀርባ ኢክላስ ህንፃ
🙏 Siti
አዘጋጁ ዋልያ ኢቨንት ሲሆን የዝግጅቱ መሪ ቃል "ንባብና ክረምት" ነው።
የመጻህፍት አውደርእዩ ከሐምሌ 15 እስከ ነሐሴ 10 በሚቆይበት ጊዜ የተለያዩ መሪ ቃሉን የሚያጎሉ ዝግጅቶች በእያንዳንዱ ምሽቶች ሲካሄዱ ዋና ዋናዎቹም የሚከተሉት ናቸው
_ቁጥራቸው ከአስር በላይ የሆኑ ነባርና አዳዲስ ደራስያን መጽሐፎቻቸውን ያስመርቃሉ።
እንደ ደራሲ ሐይለመለኮት መዋእል ያሉ አንጋፋ ጀራስያን ልምዶቻቸውን ያካፍላሉ።
ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ ከአንባብያን የተለገሰውን መጻሕፍት ለተለያዩ ገጠርና ከተማ ለሚገኙ አስር መጻሕፍት ቤቶች ያስረክባል።
ግጥሞች ለአባይ በሚል ርእስ ልዩ የስነጽሑፍ ምሽት ይደረጋል። በዚህ ዝግጅት ከነባር ገጣምያን መካከል የባለቅኔ ጸጋዬ ገብረመድሕንና ነሰይፉ መታፈርያ ፍሬው ግጥሞች አሁን ካሉት ደግሞ ዶክተር በድሉ ዋቅጅራና አንዱአለም አባተ (ያጸደ ልጅ) ይሳተፉበታል።
ከቀናት መሃከል በአንዱ ወጣቱ ደራሲና የፍልስፍና ሰው መሐመድ ቡርሐን ዲስ
@eventsethiopia
Forwarded from Everted (Kalkidan Everted)
Yes, that.
Those days
You know,
Where your lungs feels like a solitary confinement with four people in it breathing over your shoulder
You know,
Where your eyes are sensitive to light,
Any light
Light coming from your phone, the window, fluorescent tubes, smiles and kind hearts
You know,
Where you can taste the rust against the weathering gears in your brain
Where you hear others calling out your name but you have to blink hard a couple of times
To make sure whether you’re falling asleep or if it’s really coming from across your table
You know,
Where you don’t want to get out of the taxi
In fact, you didn’t want to get in, in the first place
In fact, you wanted to stay in
In your room
your bed
your mind
your dream
your skin
You know,
.
.
.
Don’t you?
Those days
You know,
Where your lungs feels like a solitary confinement with four people in it breathing over your shoulder
You know,
Where your eyes are sensitive to light,
Any light
Light coming from your phone, the window, fluorescent tubes, smiles and kind hearts
You know,
Where you can taste the rust against the weathering gears in your brain
Where you hear others calling out your name but you have to blink hard a couple of times
To make sure whether you’re falling asleep or if it’s really coming from across your table
You know,
Where you don’t want to get out of the taxi
In fact, you didn’t want to get in, in the first place
In fact, you wanted to stay in
In your room
your bed
your mind
your dream
your skin
You know,
.
.
.
Don’t you?
Forwarded from ኩነት - Kunet
ነፍስ ቦታ
ዐስር የዚህ ትውልድ ዕጹብ ገጣሚያን የተሳተፉበት የ'ነፍስ ቦታ' የመጽሐፍ ማስተዋወቂያ (ቅድመ-ምረቃ) ዝግጅት ሀሙስ፣ ሐምሌ 21 ከቀኑ 11 ሰዓት ላይ በዋልያ የመጽሐፍት መደብር፣ አራት ኪሎ ከቱሪስት ሆቴል ጀርባ በሚገኘው ኢኽላስ ህንጻ
#July_29_21 https://t.me/Kunet_Sitem
#ነፍስ_ቦታ #ግጥም_ሲጥም #ሮማናት #ዋልያ_መጽሐፍት
ዐስር የዚህ ትውልድ ዕጹብ ገጣሚያን የተሳተፉበት የ'ነፍስ ቦታ' የመጽሐፍ ማስተዋወቂያ (ቅድመ-ምረቃ) ዝግጅት ሀሙስ፣ ሐምሌ 21 ከቀኑ 11 ሰዓት ላይ በዋልያ የመጽሐፍት መደብር፣ አራት ኪሎ ከቱሪስት ሆቴል ጀርባ በሚገኘው ኢኽላስ ህንጻ
#July_29_21 https://t.me/Kunet_Sitem
#ነፍስ_ቦታ #ግጥም_ሲጥም #ሮማናት #ዋልያ_መጽሐፍት
ግጥም ሲጥም ፭ - Gitem Sitem 5
የክፍት መድረክ ክበብ
መግቢያው ላይ በመመዝገብ በቻ የፈለጋችሁትን፣ ልባችሁ ያላችሁንና ነፍሳችሁ የወደደችውን የምታቀርቡበት።
የመጀመሪያ ጊዜያችሁ ከሆነ በታላቅ ደስታ እንቀባላችኋለን። የመድረክ ልምድ ያላችሁ ከሆነ ደግሞ በታላቅ ደስታ እንቀበላችኋለን!
ተመዝግቡ - አቅርቡ!
An Open Mic Circle of Poetry and Fun
Sign up and perform whatever is in your heart!
If you are a first timer for stage, that's a win for us! If you are well experienced, that's still our win!
Share the stage with one of the amazing poets in town.
Sign up and perform
#gitemsitem #heransyoga #seifetemam #shifta
የክፍት መድረክ ክበብ
መግቢያው ላይ በመመዝገብ በቻ የፈለጋችሁትን፣ ልባችሁ ያላችሁንና ነፍሳችሁ የወደደችውን የምታቀርቡበት።
የመጀመሪያ ጊዜያችሁ ከሆነ በታላቅ ደስታ እንቀባላችኋለን። የመድረክ ልምድ ያላችሁ ከሆነ ደግሞ በታላቅ ደስታ እንቀበላችኋለን!
ተመዝግቡ - አቅርቡ!
An Open Mic Circle of Poetry and Fun
Sign up and perform whatever is in your heart!
If you are a first timer for stage, that's a win for us! If you are well experienced, that's still our win!
Share the stage with one of the amazing poets in town.
Sign up and perform
#gitemsitem #heransyoga #seifetemam #shifta
#ትሁት_ካልሆንክ_ጠቢብ_አይደለህም!
• እውነት እውነት እልሃለሁ፤ ትሁት ካልሆንክ #ጥበብን_አታውቃትም__ጥበብም_አንተን_አታውቅህም።
...
ጠቢብ የብርሐን ተምሳሌት ነው። ብርሐን ተፈጥሮው መብራት ነው። ፀሐይ የምትለየው በብርሐኗ ለሌሎች መትረፍ ነው። በመስጠት። ፅልመትን በመግፈፍ። የጠቢብ ባህርዩ የሌሎችን መልካምነትና ውበት ገላልጦና አጋልጦ ማሳየት ነው።
ፀሐይ ፅልመትን ስትገፍ፣ 'ጀብድ ሰራሁ' ብላ አትዘግብም። ጮሃም አትናገርም። ቅንነት ተፈጥሮዋ ነውና። ጠቢብም የልቦና ብርሐን ነውና፤ የሌሎችም ፅልመት በቅንነት ብርሐኑ፣ በፍቅር ፀሐዩ ገልጦ ውበታቸውን ያጎላል እንጂ ስለ ፅልመታቸው እየተረከ ገናናነቱን አይዘግብም።
መጀመሪያ ሰው ሆኖ መቅረብ ይቀድማል። ከዚያም ፍቅርና ብርሐናችንን መግለጥ። በፍቅርና በብርሐናችን ሁሉን ማቀፍ መቻል። ለሁሉ ማብራት፤ ሁሉን ማክበር። እኛ ብርሐን ነን አንልም። ሌሎች በብርሐናችን ያውቁናል እንጂ። እኛ ስለሰዎች ፅልመት አናወራም። ሰዎች ስለብርሐናችን ኃይል ይናገራሉ እንጂ።
ጠቢብነት በትህትና ይመዘናል። ሌሎችን አክብሮ በመውደድ ኃይል። ሁሉን መቀበል፣ ሁሉን መውደድ በመቻል ኃይል።
ጠቢብ ድክመት ነቃሽ አይደለም። ደካማውን አበርቺ፣ የተሰወረውን ጥንካሬ ነቅሶ አውጪ እንጂ። በትችት አይጠመድም። በማሳነስ ገዝፎ ለመታየትም አይሞክርም። ማግዘፍ እንጂ ማኮሰስ የባህርይ ገንዘቡ አይደለም።
ጠቡብ ቡድን የለውም። ፀሐይ መንደር መርጣ፣ ያ ክፉ ያኛው ደግ ብላ አዳልታ እንደማታበራ ሁሉ። ለበዳይም ለተበዳይ፣ ለገፊም ለተገፊም በእኩል ብርሐኗን ትለግሳለች። ተፈጥሮዋ መስጠት ብቻ ስለሆነ። #ትህትና።
እውነት እውነት እልሃለሁ። ሰዎችን የምትጠላ፣ የምታበላልጥና ስህተታቸውም ነቅሰህ በጎአቸውን የምትጋርድ ከሆንክ፣ ጥበብን አታውቃትም፤ ጥበብም አንተን አታውቅህም።
#ትህትና__ትህትና
#የግዝፈቶች_አክሊል_የቅንነት_ካባ
#ባክህ__ልቤ_ግባ!
#ፍቅር_በሌለበት_ጥበብ፣
#ጥበብ_በሌለበትም_ፍቅር_የለም።
ጠቢብ መጀመሪያ ሰው ነው። መጀመሪያ የሁሉ ወዳጅ። ሁሉን አክባሪ። ሁሉን አበርቺ። ሁሉን አግዛፊ። ሚዛኑ ለሐሜት የማይታዘዝ። ልቡ ለአድልዎ የማይታጠፍ። የእነእገሌ አደግዳጊ፣ የእነእገሌ ጠላት አይደለም። የጠቢብ ነፍስ ጥላቻን ትጠየፋለች። የጠቢብ ልብ ከፍቅር በቀር አይዘምርም። የጠቢብ ዐይኖች ከፅልመት ውስጥ ብርሐንን፣ ከድክመት ውስጥ ብርታትን፣ ከጥመት ውስጥ ቅንነትን፣ ከፀያፍ ውስጥ ውበትን መንጥረው ያያሉ።
ጠቢብ ሁሉን ያለ ጥቅም ይወዳል። ተሥፋን፣ ፍቅርን፣ ክብርን፣ ነፃነትን ይለግሣል። ለማቅናት አያፈርስም፤ የፈረሰውን ያቀናል እንጂ። ለመወደድ አይወድም። ለመቀበል አይሰጥም፤ መውደድ ሰጥቶ መውደድ ይበዛለታል እንጂ።
ጠቢብ ውዳሤ ከንቱን ይፀየፋል። በማዕረግ አይታሰርም። በስምና በክብር ኬላ ከሰዎች መነጠል አይፈልግም። የትም፣ እንዴትም፣ ከማንም፣ ከምንም፣ ሁሌም ሰው አክሎ መገኘት ይችልበታል። ጎዝጉዙልኝ፣ አንጥፉልኝም አይልም። በተገኘበት ድባቡ ይነግሣል እንጂ። ፍቅሩ፣ ትህትናውና አክብሮቱ በመገኛው አድባር ያደርጉታል እንጂ።
ጠቢብ ዋርካ አይደል? ሁሉን ሰብሳቢ። በግዝፈቱ የሚያስመካ። በቅርንጫፎቹ የሚያስጠልል። ጥላ የሚሆን፣ የሚያሳርፍ፣ ተራማጁንም፣ በራሪውንም፣ ተሳቢውንም፣ አመንዣጊውንም፣ ሁሉን የሚያስጠጋ - ዋርካ ጠቢብ አይደል? ጠቢብም ዋርካ። ነፋስ የማይጥለው ሥሩ ጥልቅ፤ ዝናብ የማይጥለው ግንዱ ጥብቅ።
ትሁት ካልሆንክ ጥበብ ትጠየፍሃለች። ፍቅርም፣ ፍትህም ብርሐንም አይበቅሉብህም።
#ትህትና_ትህትና
#የግዝፈቶች_አክሊል__የቅንነት_ካባ
#ባክህ_ልቤ_ግባ!
#ሠይፈ__ወርቅ♥
• እውነት እውነት እልሃለሁ፤ ትሁት ካልሆንክ #ጥበብን_አታውቃትም__ጥበብም_አንተን_አታውቅህም።
...
ጠቢብ የብርሐን ተምሳሌት ነው። ብርሐን ተፈጥሮው መብራት ነው። ፀሐይ የምትለየው በብርሐኗ ለሌሎች መትረፍ ነው። በመስጠት። ፅልመትን በመግፈፍ። የጠቢብ ባህርዩ የሌሎችን መልካምነትና ውበት ገላልጦና አጋልጦ ማሳየት ነው።
ፀሐይ ፅልመትን ስትገፍ፣ 'ጀብድ ሰራሁ' ብላ አትዘግብም። ጮሃም አትናገርም። ቅንነት ተፈጥሮዋ ነውና። ጠቢብም የልቦና ብርሐን ነውና፤ የሌሎችም ፅልመት በቅንነት ብርሐኑ፣ በፍቅር ፀሐዩ ገልጦ ውበታቸውን ያጎላል እንጂ ስለ ፅልመታቸው እየተረከ ገናናነቱን አይዘግብም።
መጀመሪያ ሰው ሆኖ መቅረብ ይቀድማል። ከዚያም ፍቅርና ብርሐናችንን መግለጥ። በፍቅርና በብርሐናችን ሁሉን ማቀፍ መቻል። ለሁሉ ማብራት፤ ሁሉን ማክበር። እኛ ብርሐን ነን አንልም። ሌሎች በብርሐናችን ያውቁናል እንጂ። እኛ ስለሰዎች ፅልመት አናወራም። ሰዎች ስለብርሐናችን ኃይል ይናገራሉ እንጂ።
ጠቢብነት በትህትና ይመዘናል። ሌሎችን አክብሮ በመውደድ ኃይል። ሁሉን መቀበል፣ ሁሉን መውደድ በመቻል ኃይል።
ጠቢብ ድክመት ነቃሽ አይደለም። ደካማውን አበርቺ፣ የተሰወረውን ጥንካሬ ነቅሶ አውጪ እንጂ። በትችት አይጠመድም። በማሳነስ ገዝፎ ለመታየትም አይሞክርም። ማግዘፍ እንጂ ማኮሰስ የባህርይ ገንዘቡ አይደለም።
ጠቡብ ቡድን የለውም። ፀሐይ መንደር መርጣ፣ ያ ክፉ ያኛው ደግ ብላ አዳልታ እንደማታበራ ሁሉ። ለበዳይም ለተበዳይ፣ ለገፊም ለተገፊም በእኩል ብርሐኗን ትለግሳለች። ተፈጥሮዋ መስጠት ብቻ ስለሆነ። #ትህትና።
እውነት እውነት እልሃለሁ። ሰዎችን የምትጠላ፣ የምታበላልጥና ስህተታቸውም ነቅሰህ በጎአቸውን የምትጋርድ ከሆንክ፣ ጥበብን አታውቃትም፤ ጥበብም አንተን አታውቅህም።
#ትህትና__ትህትና
#የግዝፈቶች_አክሊል_የቅንነት_ካባ
#ባክህ__ልቤ_ግባ!
#ፍቅር_በሌለበት_ጥበብ፣
#ጥበብ_በሌለበትም_ፍቅር_የለም።
ጠቢብ መጀመሪያ ሰው ነው። መጀመሪያ የሁሉ ወዳጅ። ሁሉን አክባሪ። ሁሉን አበርቺ። ሁሉን አግዛፊ። ሚዛኑ ለሐሜት የማይታዘዝ። ልቡ ለአድልዎ የማይታጠፍ። የእነእገሌ አደግዳጊ፣ የእነእገሌ ጠላት አይደለም። የጠቢብ ነፍስ ጥላቻን ትጠየፋለች። የጠቢብ ልብ ከፍቅር በቀር አይዘምርም። የጠቢብ ዐይኖች ከፅልመት ውስጥ ብርሐንን፣ ከድክመት ውስጥ ብርታትን፣ ከጥመት ውስጥ ቅንነትን፣ ከፀያፍ ውስጥ ውበትን መንጥረው ያያሉ።
ጠቢብ ሁሉን ያለ ጥቅም ይወዳል። ተሥፋን፣ ፍቅርን፣ ክብርን፣ ነፃነትን ይለግሣል። ለማቅናት አያፈርስም፤ የፈረሰውን ያቀናል እንጂ። ለመወደድ አይወድም። ለመቀበል አይሰጥም፤ መውደድ ሰጥቶ መውደድ ይበዛለታል እንጂ።
ጠቢብ ውዳሤ ከንቱን ይፀየፋል። በማዕረግ አይታሰርም። በስምና በክብር ኬላ ከሰዎች መነጠል አይፈልግም። የትም፣ እንዴትም፣ ከማንም፣ ከምንም፣ ሁሌም ሰው አክሎ መገኘት ይችልበታል። ጎዝጉዙልኝ፣ አንጥፉልኝም አይልም። በተገኘበት ድባቡ ይነግሣል እንጂ። ፍቅሩ፣ ትህትናውና አክብሮቱ በመገኛው አድባር ያደርጉታል እንጂ።
ጠቢብ ዋርካ አይደል? ሁሉን ሰብሳቢ። በግዝፈቱ የሚያስመካ። በቅርንጫፎቹ የሚያስጠልል። ጥላ የሚሆን፣ የሚያሳርፍ፣ ተራማጁንም፣ በራሪውንም፣ ተሳቢውንም፣ አመንዣጊውንም፣ ሁሉን የሚያስጠጋ - ዋርካ ጠቢብ አይደል? ጠቢብም ዋርካ። ነፋስ የማይጥለው ሥሩ ጥልቅ፤ ዝናብ የማይጥለው ግንዱ ጥብቅ።
ትሁት ካልሆንክ ጥበብ ትጠየፍሃለች። ፍቅርም፣ ፍትህም ብርሐንም አይበቅሉብህም።
#ትህትና_ትህትና
#የግዝፈቶች_አክሊል__የቅንነት_ካባ
#ባክህ_ልቤ_ግባ!
#ሠይፈ__ወርቅ♥
Forwarded from Poetic Saturdays
Come join Poetic Saturdays at GUAC-ON in Hayahulet this coming Saturday, August 7th 2021!
Please note that this event is 21 and over only.
As usual, we will start registration at 2: 00 pm.
Only perform YOUR ORIGINAL work. The audience is there to listen to your truth!
Each performer gets 5 minutes total. You can perform as many times but respect the time limit.
All languages welcome.
All performance art forms welcome!
We are excited our audiences and honored our performing family is growing. So come by and witness the amazing talents brewing in our city.
Tell a friend!
.
.
.
#poetry #performanceart #openmic #artspace #poeticsaturday #saturday #words #open @gitemsitem @guac_on_addis @arada.et @linkupaddis @artsmailinglist @contemporary_nights @seifetemam @cttotheg @christooz @ye_getaneh_lij
Please note that this event is 21 and over only.
As usual, we will start registration at 2: 00 pm.
Only perform YOUR ORIGINAL work. The audience is there to listen to your truth!
Each performer gets 5 minutes total. You can perform as many times but respect the time limit.
All languages welcome.
All performance art forms welcome!
We are excited our audiences and honored our performing family is growing. So come by and witness the amazing talents brewing in our city.
Tell a friend!
.
.
.
#poetry #performanceart #openmic #artspace #poeticsaturday #saturday #words #open @gitemsitem @guac_on_addis @arada.et @linkupaddis @artsmailinglist @contemporary_nights @seifetemam @cttotheg @christooz @ye_getaneh_lij