እጅ ስጡ ራሳችሁን አትርፉ!!
የዓብይ አህመድን ሴራ አክሽፉ!!
አፋብን በላይ ዕዝ
ጣና ገላውዲዎስ ክፍለ ጦር
[የካቲት 03/2018ዓ.ም ምሽት 1:00]
🔸01 ዲሽቃ
🔸01 ኦባማ ሙሉ የክላሽና ዲሽቃ ተተኳሽ
🔸ከ100+ በላይ ክላሽ የጦር መሳሪያ ተማርኳል።ከባህርዳር 40 ኪ.ሜ ርቀት ተረካክበን ጨርሰናል።
ዮሐንስ ንጉሱ ሙጨ
የዓብይ አህመድን ሴራ አክሽፉ!!
አፋብን በላይ ዕዝ
ጣና ገላውዲዎስ ክፍለ ጦር
[የካቲት 03/2018ዓ.ም ምሽት 1:00]
🔸01 ዲሽቃ
🔸01 ኦባማ ሙሉ የክላሽና ዲሽቃ ተተኳሽ
🔸ከ100+ በላይ ክላሽ የጦር መሳሪያ ተማርኳል።ከባህርዳር 40 ኪ.ሜ ርቀት ተረካክበን ጨርሰናል።
ዮሐንስ ንጉሱ ሙጨ
❤6🙏1
ከትናት የቀጠለው የጣና ገላውዲዎስ ክ/ጦርየድል ጉዞ የካቲት 02/06/2018 ከአንበሳሜ ከተማ ሲወጣ ተቆርጦ የተደባየው የጠላት ሀይል ሐሙሲት ከተማ ከአለው ጠላት ከተቀላቀለ በኋሏ የካቲት03/06/2018 ከሐሙሲት ከተማ 2ኪ/ሜ ወጣ ብሎ ቡራት ወይም ንፋስ ስልክ ከተባ ቦታ ላይ ምሽግ ሲቆፍር የወላው የጠላት ሀይል ክንዱ የማይዝለው የገብርየ የቀኝ እጅ የሆነው ጣና ገላውዲዎስ ክ/ጦር ከቀኑ 11:00 ሰዓት እስከ ምሽቱ 12:30 በጨረሸ እልህ አስጨራሽ ውጊያ ምሽጉ ሲሰበር ጠላት እንትናቱ አስክሬኑን እና ፖሮሎቹን እያጠባጠበ ወደ ሀሙሲት ከተማ ቢገባም ፋኖ እንደ አራስ ነበር እየተከተ ብርቱ ክንዱን ሳሳርፍበት አምሽታል።
በአውደው ጊያው የተገኘ ምርኮ
1ኛ=ድሽቃ 1
2ኛ=ክላሽ 115
3ኛ=የድሽቃ ተተኳሽ አንድ አይሱዙ መኪና
4ኛ=ፖትሮል=1
5ኛ=ኦባማ አይሱዙ 1
ምርኮኛ አድማ ብትን =8
ሙት እና ቁስለኛ ያልተለየ ሲሆን ጠላት ከባድ ኪሳራ ስለደረሰበት ወደ ባህር ዳር ጓዙን ጠቅልሎ ሂዳል
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ሜጀር ጀኔራል ውባንተ አባተ 1ኛ ኮር ጣና ገላውዲዎስ ክ/ጦር ህ/ግ ፋኖ ፍቅሩ ባየ
በአውደው ጊያው የተገኘ ምርኮ
1ኛ=ድሽቃ 1
2ኛ=ክላሽ 115
3ኛ=የድሽቃ ተተኳሽ አንድ አይሱዙ መኪና
4ኛ=ፖትሮል=1
5ኛ=ኦባማ አይሱዙ 1
ምርኮኛ አድማ ብትን =8
ሙት እና ቁስለኛ ያልተለየ ሲሆን ጠላት ከባድ ኪሳራ ስለደረሰበት ወደ ባህር ዳር ጓዙን ጠቅልሎ ሂዳል
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ሜጀር ጀኔራል ውባንተ አባተ 1ኛ ኮር ጣና ገላውዲዎስ ክ/ጦር ህ/ግ ፋኖ ፍቅሩ ባየ
❤4🙏1
ሰበር የድል ዜና !!
6 ቀኑን ያስቆጠረው የጉና ክፍለ ጦር የተጋድሎ አውደ ውጊያ የብልፅግናን አገዛዝ ጥምር ጦር ደብረ ታቦር ላይ አከርካሪው ተመታ !!
ለዝርዝር መረጃ እንመለሳለን።
6 ቀኑን ያስቆጠረው የጉና ክፍለ ጦር የተጋድሎ አውደ ውጊያ የብልፅግናን አገዛዝ ጥምር ጦር ደብረ ታቦር ላይ አከርካሪው ተመታ !!
ለዝርዝር መረጃ እንመለሳለን።
❤2🙏1
ለሰማዕታት ክብር
ለቀጣዩ ግብ ፅናት!
አፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምንሊክ ዕዝ
ምስራቅ አማራ ኮር 1 ሐውጃኖ ክፍለ ጦር ንጉስ ቸኮለ ሻለቃ የተደረገው የመታሰቢያና የቃል ኪዳን ፕሮግራም!
በሐውጃኖ ክፍለ ጦር ስር የሚገኘው ሶስተኛ ሻለቃ (ንጉስ ቸኮለ) ሻለቃ፤ በታላቅ ወታደራዊ ስነ-ስርዓት ላለፉት ሶስት አመታት ለአማራ ህልውና ሲሉ ውድ ህይወታቸውን የገበሩ የጀግኖችን ዝክረ-ሰማዕት አካሂዷል። ይህ ፕሮግራም የሀዘን መግለጫ ሳይሆን፣ "ጀግና ይሰዋል፣ ትግል ይቀጥላል!" የሚለው የጸና እምነት በተግባር የተረጋገጠበት የታሪክ መድረክ ሆኖ ውሏል።
የጀግኖች ገድል እና የከፈሉት ዋጋ ባለፉት ሶስት አመታት በየመድረኩና በየውጊያ አውደ-ግንባሩ ለአማራ ህዝብ ክብርና ማንነት ሲሉ የወደቁ ሰማዕታት፣ በደማቸው የፃፉት ገድል ዛሬም በሻለቃው አባላት ዘንድ በከፍተኛ አክብሮት ተነስቷል።
"ሰማዕታቱ የከፈሉት ዋጋ ለዛሬው ጥንካሬያችን መሰረት ነው" በሚል መንፈስ፣ ሻለቃው የእነሱን አደራ ለመሸከም ያለውን ዝግጁነት አሳይቷል። እያንዳንዱ ሰማዕት የወደቀው ለትልቅ አላማ መሆኑንና ያ አላማ ዛሬ በጓዶቻቸው ትከሻ ላይ በፅናት መቀጠሉ ተገልጿል።
አዲስ መንፈስ እና የቃል ኪዳን መታደስ
የመታሰቢያ ፕሮግራሙ ዋነኛ ኩነት ሻለቃው የገባው አዲስ ቃል ኪዳን ነው። "ጀግና ይሰዋል፣ ትግል ይቀጥላል!" በሚለው የትግል መርህ መሰረት፣ የሰማዕታቱ አላማ ግቡን ሳይመታ እንደማይቀርና የጓዶቻቸው ደም በከንቱ እንዳይቀር ለመስራት መላው የሻለቃው አባላት ተማምለዋል።
ዋነኛ የቃል ኪዳኑ ነጥቦች፦
✅የአላማ ፅናት፦ ሰማዕታቱ የወደቁለትን የአማራነት ግብ ዳር ለማድረስ እስከ መጨረሻው መታገል!
✅አዲስ መንፈስ፦ ካለፈው ትግል ልምድ በመቅሰም፣ በአዲስ ወታደራዊ ወኔና ስነ-ልቦና ወደ ቀጣዩ ምዕራፍ መሸጋገር!
✅መስዋዕትነት፦ ለአማራ ህዝብ ነጻነትና ህልውና ሲባል አስፈላጊውን ዋጋ ሁሉ ለመክፈል ዳግም ራስን ማዘጋጀት!
"የጓዶቻችንን አላማ ግብ እናደርሳለን!"
በዕለቱ የክፍለ ጦር አመራሮች ፣የሻለቃው አመራሮችና አባላት በጋራ በገቡት ቃል፣ የሰማዕታቱን መንፈስ ተላብሰው ለቀጣይ ተልዕኮ ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል። "እነሱ የወደቁት እኛ እንድንቆም ነው፤ እኛ የምንቆመው ደግሞ ህዝባችን እንዲከበር ነው" በሚል መሪ ቃልና በታላቅ የቆራጥነት መንፈስ ፕሮግራሙ ተደምድሟል።
ይህ በንጉስ ቸኮለ ሻለቃ የተካሄደው መርሃ-ግብር፣ የአማራ ህዝብ የህልውና ትግል በፅኑ መሰረት ላይ መቆሙንና ተተኪው ትውልድና ጓዶቻቸው አደራውን ለመረከብ ቆርጠው መነሳታቸውን ለወዳጅም ለጠላትም ያስመሰከሩበት አጋጣሚ ሆኖ አልፏል።
ጀግና ይሰዋል፣ ትግል ይቀጥላል!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብን ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 1 ሐውጃኖ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት ፋኖ አሰፋ መለስ
የካቲት 4/2018 ዓ.ም
ለቀጣዩ ግብ ፅናት!
አፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምንሊክ ዕዝ
ምስራቅ አማራ ኮር 1 ሐውጃኖ ክፍለ ጦር ንጉስ ቸኮለ ሻለቃ የተደረገው የመታሰቢያና የቃል ኪዳን ፕሮግራም!
በሐውጃኖ ክፍለ ጦር ስር የሚገኘው ሶስተኛ ሻለቃ (ንጉስ ቸኮለ) ሻለቃ፤ በታላቅ ወታደራዊ ስነ-ስርዓት ላለፉት ሶስት አመታት ለአማራ ህልውና ሲሉ ውድ ህይወታቸውን የገበሩ የጀግኖችን ዝክረ-ሰማዕት አካሂዷል። ይህ ፕሮግራም የሀዘን መግለጫ ሳይሆን፣ "ጀግና ይሰዋል፣ ትግል ይቀጥላል!" የሚለው የጸና እምነት በተግባር የተረጋገጠበት የታሪክ መድረክ ሆኖ ውሏል።
የጀግኖች ገድል እና የከፈሉት ዋጋ ባለፉት ሶስት አመታት በየመድረኩና በየውጊያ አውደ-ግንባሩ ለአማራ ህዝብ ክብርና ማንነት ሲሉ የወደቁ ሰማዕታት፣ በደማቸው የፃፉት ገድል ዛሬም በሻለቃው አባላት ዘንድ በከፍተኛ አክብሮት ተነስቷል።
"ሰማዕታቱ የከፈሉት ዋጋ ለዛሬው ጥንካሬያችን መሰረት ነው" በሚል መንፈስ፣ ሻለቃው የእነሱን አደራ ለመሸከም ያለውን ዝግጁነት አሳይቷል። እያንዳንዱ ሰማዕት የወደቀው ለትልቅ አላማ መሆኑንና ያ አላማ ዛሬ በጓዶቻቸው ትከሻ ላይ በፅናት መቀጠሉ ተገልጿል።
አዲስ መንፈስ እና የቃል ኪዳን መታደስ
የመታሰቢያ ፕሮግራሙ ዋነኛ ኩነት ሻለቃው የገባው አዲስ ቃል ኪዳን ነው። "ጀግና ይሰዋል፣ ትግል ይቀጥላል!" በሚለው የትግል መርህ መሰረት፣ የሰማዕታቱ አላማ ግቡን ሳይመታ እንደማይቀርና የጓዶቻቸው ደም በከንቱ እንዳይቀር ለመስራት መላው የሻለቃው አባላት ተማምለዋል።
ዋነኛ የቃል ኪዳኑ ነጥቦች፦
✅የአላማ ፅናት፦ ሰማዕታቱ የወደቁለትን የአማራነት ግብ ዳር ለማድረስ እስከ መጨረሻው መታገል!
✅አዲስ መንፈስ፦ ካለፈው ትግል ልምድ በመቅሰም፣ በአዲስ ወታደራዊ ወኔና ስነ-ልቦና ወደ ቀጣዩ ምዕራፍ መሸጋገር!
✅መስዋዕትነት፦ ለአማራ ህዝብ ነጻነትና ህልውና ሲባል አስፈላጊውን ዋጋ ሁሉ ለመክፈል ዳግም ራስን ማዘጋጀት!
"የጓዶቻችንን አላማ ግብ እናደርሳለን!"
በዕለቱ የክፍለ ጦር አመራሮች ፣የሻለቃው አመራሮችና አባላት በጋራ በገቡት ቃል፣ የሰማዕታቱን መንፈስ ተላብሰው ለቀጣይ ተልዕኮ ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል። "እነሱ የወደቁት እኛ እንድንቆም ነው፤ እኛ የምንቆመው ደግሞ ህዝባችን እንዲከበር ነው" በሚል መሪ ቃልና በታላቅ የቆራጥነት መንፈስ ፕሮግራሙ ተደምድሟል።
ይህ በንጉስ ቸኮለ ሻለቃ የተካሄደው መርሃ-ግብር፣ የአማራ ህዝብ የህልውና ትግል በፅኑ መሰረት ላይ መቆሙንና ተተኪው ትውልድና ጓዶቻቸው አደራውን ለመረከብ ቆርጠው መነሳታቸውን ለወዳጅም ለጠላትም ያስመሰከሩበት አጋጣሚ ሆኖ አልፏል።
ጀግና ይሰዋል፣ ትግል ይቀጥላል!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብን ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 1 ሐውጃኖ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት ፋኖ አሰፋ መለስ
የካቲት 4/2018 ዓ.ም
❤5🙏2
"ጎንደር ላይ ምሽጉ እንደ ገል ሲሰበር፡
ባንዳ ሲነፋረቅ ጀግና ይስቅ ነበር"
በደብረታቦር ከተማ መኃል ለመኃል ሰንጥቆ የገባው ጀግናው የአፋብን ሰራዊት፣ በርካታ የጠላት ምሽጎችን ደረማምሶ ብልፅግና የተባለ ጉድፍን ከደብረታቦር አፅድቷል።
ብልፅግና የሚሉት በንፁኋን ደም የጨቀየ፣ በደሃ እምባ የረሰረሰ ሀገር አፍራሽ ቡድን ጎንደር ላይ ግብዓተ መሬቱ እየተፈፀመ ነው።
1፦ደብረታቦር፣
2፦ እብናት
3፦ አለም በር
4፦ስማዳ
5፦ እስቴ/እንዳቤት
6፦ ንፋስ መውጫ-ጋይንት
7፦ አርብ ገበያ
8፦ ሀሙሲት
9፦ ደጎማ
10 ፦አርባያ
11፦ ስላሬ
12፦ ሚካኤል ደብር
13፦ ማሰሮ ደንብ
14፦ ሰዴሙጃ
15፦ ማህደረ-ማሪያም
16፦ ገላውዴዎስ
17፦ ልጫ
እና ሌሎች አከባቢዎች በፋኖ ቁጥጥር ስር መግባታቸው የመረብ ሚዲያ የግንባር ዘጋቢዎች ለማረጋገጥ ችለዋል።
ባንዳ ሲነፋረቅ ጀግና ይስቅ ነበር"
በደብረታቦር ከተማ መኃል ለመኃል ሰንጥቆ የገባው ጀግናው የአፋብን ሰራዊት፣ በርካታ የጠላት ምሽጎችን ደረማምሶ ብልፅግና የተባለ ጉድፍን ከደብረታቦር አፅድቷል።
ብልፅግና የሚሉት በንፁኋን ደም የጨቀየ፣ በደሃ እምባ የረሰረሰ ሀገር አፍራሽ ቡድን ጎንደር ላይ ግብዓተ መሬቱ እየተፈፀመ ነው።
1፦ደብረታቦር፣
2፦ እብናት
3፦ አለም በር
4፦ስማዳ
5፦ እስቴ/እንዳቤት
6፦ ንፋስ መውጫ-ጋይንት
7፦ አርብ ገበያ
8፦ ሀሙሲት
9፦ ደጎማ
10 ፦አርባያ
11፦ ስላሬ
12፦ ሚካኤል ደብር
13፦ ማሰሮ ደንብ
14፦ ሰዴሙጃ
15፦ ማህደረ-ማሪያም
16፦ ገላውዴዎስ
17፦ ልጫ
እና ሌሎች አከባቢዎች በፋኖ ቁጥጥር ስር መግባታቸው የመረብ ሚዲያ የግንባር ዘጋቢዎች ለማረጋገጥ ችለዋል።
❤8👍2🙏1
ሰበር!...ባሕርዳር መኮድ ካምፕ!
የሰሜን ምዕራብ ዕዝን ጨምሮ የአገዛዙ ወታደራዊ ኃይል ዋና ማዘዣ ጣቢያ በሆነው መኮድ ካምፕ ውስጥ በተቀሰቀሰ ግጭት በርካታ ወታደሮች ሙትና ቁስለኛ ተደረጉ!
የግጭቱ መነሻ ዛሬ የካቲት 04/2018 ዓ/ም ማርፈጃውን በተካሄደ ወታደራዊ የግምገማ መድረክ "በፋኖ ቁጥጥር ስር እየገቡ በሚገኙ አከባቢዎች ላይ ንፁኋንን ያነጣጠረ የድሮን ጥቃት እንዲፈፀምና በዚህም ሕዝቡ አስመታችሁን በሚል ፋኖን እንዲቃዎም ማስደረግ" የሚል መመሪያ የወረደ ሲሆን፡ "የገጠምነው ከፋኖ ጋር እንጂ ንፁኋኖች ምን አደረጉን?" በሚል መመሪያውን የተቃዎሙ የአማራ ተወላጅ የሆኑ የጦር መኮነኖች ከግምገማ መድረኩ በኋላ መረሸናቸውን የመረብ ሚዲያ ወታደራዊ ምንጮች ተናግረዋል።
ይሄንን ተከትሎ በካምፑ ውስጥ በሚገኘው ሰራዊት መካከል ከባድ የሆነ የእርስ በእርስ ውጊያ ተቀስቅሶ በርካታ ወታደሮች መገደላቸው ተሰምቷል።
በአሁን ሰዓት በካምፑ ውስጥ የአማራ ተወላጅ የሰራዊት አባላትና የጦር መኮነኖች እየተመረጡ ትጥቅ እንዲያወርዱ ተደርገው እየታሰሩ ነው።
ከዚህ በተጨማሪ ፋኖ ወደ ከተማዋ መጠጋቱን ተከትሎ ሊከዱ ይችላሉ በሚል የሚጠረጠሩ የመከላከያ ሰራዊት አባላትን በስውር እያፈነ የሚገድል ስኳድ ቡድን በካምፑ ውስጥ ተዋቅሮ ወደ ስራ ገብቷል።
በካምፑ ውስጥ የተቀሰቀሰቀሰው የእርስ በእርስ ውጊያም ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት 8:20 ሰዓት ድረስ ተባብሶ ቀጥሏል።
"አማራዋ እናቴ ላይ የድሮን እሳት ሲዘንብ ከጠላቴ ጋር ተባባሪ አልሆንም" ያሉ በርካታ ወታደሮችም ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ለሊቱን ከወታደራዊ ካምፑ ወጥተው ጠፍተዋል።
መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች!
የቴሌግራም ገፃችን👉https://t.me/MerebMedia24
የሰሜን ምዕራብ ዕዝን ጨምሮ የአገዛዙ ወታደራዊ ኃይል ዋና ማዘዣ ጣቢያ በሆነው መኮድ ካምፕ ውስጥ በተቀሰቀሰ ግጭት በርካታ ወታደሮች ሙትና ቁስለኛ ተደረጉ!
የግጭቱ መነሻ ዛሬ የካቲት 04/2018 ዓ/ም ማርፈጃውን በተካሄደ ወታደራዊ የግምገማ መድረክ "በፋኖ ቁጥጥር ስር እየገቡ በሚገኙ አከባቢዎች ላይ ንፁኋንን ያነጣጠረ የድሮን ጥቃት እንዲፈፀምና በዚህም ሕዝቡ አስመታችሁን በሚል ፋኖን እንዲቃዎም ማስደረግ" የሚል መመሪያ የወረደ ሲሆን፡ "የገጠምነው ከፋኖ ጋር እንጂ ንፁኋኖች ምን አደረጉን?" በሚል መመሪያውን የተቃዎሙ የአማራ ተወላጅ የሆኑ የጦር መኮነኖች ከግምገማ መድረኩ በኋላ መረሸናቸውን የመረብ ሚዲያ ወታደራዊ ምንጮች ተናግረዋል።
ይሄንን ተከትሎ በካምፑ ውስጥ በሚገኘው ሰራዊት መካከል ከባድ የሆነ የእርስ በእርስ ውጊያ ተቀስቅሶ በርካታ ወታደሮች መገደላቸው ተሰምቷል።
በአሁን ሰዓት በካምፑ ውስጥ የአማራ ተወላጅ የሰራዊት አባላትና የጦር መኮነኖች እየተመረጡ ትጥቅ እንዲያወርዱ ተደርገው እየታሰሩ ነው።
ከዚህ በተጨማሪ ፋኖ ወደ ከተማዋ መጠጋቱን ተከትሎ ሊከዱ ይችላሉ በሚል የሚጠረጠሩ የመከላከያ ሰራዊት አባላትን በስውር እያፈነ የሚገድል ስኳድ ቡድን በካምፑ ውስጥ ተዋቅሮ ወደ ስራ ገብቷል።
በካምፑ ውስጥ የተቀሰቀሰቀሰው የእርስ በእርስ ውጊያም ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት 8:20 ሰዓት ድረስ ተባብሶ ቀጥሏል።
"አማራዋ እናቴ ላይ የድሮን እሳት ሲዘንብ ከጠላቴ ጋር ተባባሪ አልሆንም" ያሉ በርካታ ወታደሮችም ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ለሊቱን ከወታደራዊ ካምፑ ወጥተው ጠፍተዋል።
መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች!
የቴሌግራም ገፃችን👉https://t.me/MerebMedia24
Telegram
Mereb Media መረብ ሚዲያ
Welcome to our Channel, Mereb Media - መረብ ሚዲያ We provide daily reliable and trusted information. መረጃ ለማድረስ፦ @MerebMereb
❤4🙏1
ከየካቲት 02/06/2018 እሰከ 04/06/2018 ለተከታታይ 3ቀናት ጣና ገላውዲዎስ ከአንበሳሜ እሰከ ሐሙሲት ከተማ አድማሱን አስፍቶ በተደረገ ተጋድሎ በጠላት ከፍተኛ ኪሳራ ደርሳል የተገኘ ምርኮ
ድሽቃ 02
ብሬን 02
ክላሽ 167
አብራረው 32
አንድ ኦባ አይሱዙ ሙሉ የድሽቃ ተተካሽ
ወታደራዊ ተሽከርካሪ 6 ፖትሮል የተማረከ
የሞተ ሚኒሻ እና አድማ 45
ምርኮኛ 13
ሚኒሻ 4
ሲሆን አሁን ላይም ውጊያው ከመከላከያ ጋር እንደቀጠለ ነው።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ሜጀር ጀኔራል ውባንተ አባተ 1ኛ ኮር ጣና ገላውዲዎስ ክ/ጦር
ህ/ግ ፋኖ ፍቅሩ ባየ
ድሽቃ 02
ብሬን 02
ክላሽ 167
አብራረው 32
አንድ ኦባ አይሱዙ ሙሉ የድሽቃ ተተካሽ
ወታደራዊ ተሽከርካሪ 6 ፖትሮል የተማረከ
የሞተ ሚኒሻ እና አድማ 45
ምርኮኛ 13
ሚኒሻ 4
ሲሆን አሁን ላይም ውጊያው ከመከላከያ ጋር እንደቀጠለ ነው።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ሜጀር ጀኔራል ውባንተ አባተ 1ኛ ኮር ጣና ገላውዲዎስ ክ/ጦር
ህ/ግ ፋኖ ፍቅሩ ባየ
❤5🙏1
አንድነት በተግባር የተገለጠበት የዓምሐራ ፋኖ በደብረ ታቦር ከተማ
[የካቲት 04/2018ዓ.ም]
01 👉👉👉 13:00 ሠዓታትን የፈጀ አውደ ውጊያ በደብረ ታቦር ከተማ
የአገዛዙ አራዊት ሰራዊትን ለማምበርከክ የአፋብን ሰ/አ/ቀ በላይ ዕዝ ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ለየካቲት 04/2018ዓ.ም የተጠና ዕቅድ ሲያዘጋጅ ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለ ጦር እና የጉና ክ/ጦር ገ/መሥቀል ብርጌድ አካል የሆነችው ጣይቱ ሻለቃ በጋራ የውጊያው ዋዜማ ከ04:00 ጀምሮ ሌሊቱን የደብረ ታቦር ከተማ ቁልፍ ቁልፍ ቦታዎችን ተቆጣጥረው ያለ ተኩሥ የአገዛዙ ወታደሮችን ሲያፈራርሥ አድሯል። ውጊያውንም ከማለዳ እሥከ ጠዋቱ 3:20 ደብረ ታቦር የከተመውን የአገዛዙ ታጣቂ በአባታቸው ውባንታዊ ሰይፍ ሲያናፍጡት አርፍደዋል። ከጠዋቱ 03:20 በኋላ የበላይ ዕዙ ግዙፍ ጉና ክፍለ ጦር እና የጠቅላይ ግዛቱ ክፍለ ጦሮች በመናበብና የውጊያ ቀጠናዎችን በመከፋፈል ጠላትን ሲያምበረክኩ ውለዋል። ከቀኑ 6:30 ገደማ ጀምሮ የ5ኛ ኮር ሰራዊት በአርበኛ ሻምበል ሙሉሰውና አርበኛ ግዛቸው አሌ የውጊያው አካል ሆኗል።
በውጊያው ተሳታፊ የሆኑ የአፋብን ሰ/አ/ቀ በላይ ዕዝ እና ጎንደር/ጠ/ግ/ዕዝ ክፍለ ጦሮች፦
👊ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክ/ጦር
👊ግዙፉ ጉና ክፍለ ጦር 05ቱም ብርጌዶች
👊የዕቴጌ ጣይቱ ክፍለ ጦር የተውጣጣ ሰራዊት
👊የጀነራል ፋንታ በላይ ክፍለጦር የተውጣጣ ሰራዊት
👊የተራራው ራሥ ጉና ክፍለ ጦር የተውጣጣ ሰራዊት
👊የአፄ ኢያሱ ክፍለ ጦር የተውጣጣ ሰራዊት
👊የዞዝ አምባ ንጉሱ ክፍለ ጦር የተውጣጣ ሰራዊት እና
👊የጋፋት ክ/ጦር 01 ሻለቃ
👊ታሪኳን በወርቅ የደም ቀለም የጻፈችው የነበልባሉ ፎገራ ክ/ጦር አካል የሆነችው ክርሥትያን ታደለ ብርጌድ እና ከነበልባሉ ክፍለ ጦር የተውጣጡ አካላት ከወረታ እሥከ ዓለም ሣጋ የሸፈኑ
የጠላት አሰላለፍ
የአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ ቅጥረኞች ከ13 ወረዳ የነበረው የአድማ ብተና፣ ሚሊሻ፣ ፖሊሥና ከሁሉም ወረዳ የተሰባሰበው ከሃዲ ወዶ ገብ ነው። ከቀኑ 5:30 ጀምሮ ደግሞ
✅በመጀመሪያው ዙር ከባሕር ዳር የመጣ 250+ መከላከያ፣ 200+ አድማ ብተና እና 60+ ወዶ ገብ ከሐዲ የጸዳሉ አጃቢዎች ከ02 ዙ-23፣ 02 ዲሽቃ፣ 120 ሞርታር ይዞ የመጣውን
✅ በመቀጠል ከባሕር ዳር የመጣው 54 ተሽከርካሪ መከላከያ 03 መድፍ፣ 02 ታንክ፣ ከ17 ዲሽቃዎች
✅3ኛ ዙር ከአርኖ ጋርኖ በ10 ተሺከርካሪ የመጣውን መከላከያ
✅4ኛ ዙር ከአዲሥ ዘመን የመጣውን አድማ ብተና
አፋብን ሰ/አ/ቀ በላይ ዕዝ እና ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ በጋራ በሥፋት የመጣውን የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት መደበኛ ውጊያ ገጥመውት ውለዋል። አገዛዙ የሰራቸው የኮንክሪት ምሽጎች ተሰባብረዋል።
ተሥፋ የቆረጠው የአቢይ አሕመድ ፋሽሥት አገዛዝ ለደብረ ታቦር ከተማ 07 ድሮኖችን መድቦ ውሏል። 14 የድሮን ጥቃቶችን በደብረ ታቦር ከተማና ታቦር ዙሪያ ቦታዎች ጥሏል። ሞርታር ክርሥትያን ታደለ ብርጌድ ላይ ብቻ 23 ጊዜ ጥሏል፤ ነገር ግን የሲቪል መኖሪያ ቤቶችንና የመንግሥት ትምሕርት ቤቶች ነው ያወደመው። ነገር ግን በዚህ የድሮን ጥቃት በጅምላ የተመቱት አገር አማን ብለው የተቀመጡ የማሕበረሰቡ አካላት ናቸው። ማሰቢያውን የተቀማው የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት ከወጂ እሥከ ደብረ ታቦር ከተማ ድረሥ 02 ዙ-23፣ ቁጥሩ ያልታወቀ ሞርታር፣ ከ17 በላይ ዲሽቃ፣ 03 መድፍ፣ 02 ታንክ እና መሰል የቡድን መሳሪያዎችን ቢይዝም ጥበበኛው የአማራ ፋኖ በክንዱ ሲያደቅቀው ውሏል።
ከ11:30 በኋላ የፀዳሉ ደሴን ወደ ዓለም በር መምጣት መረጃው የደረሳቸው የሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለ ጦር በፍጥነት ወደ ቦታው አምርተው ከበባ ፈጽመዋል። ፀዳሉ ደሴን መከላከያው ወደ ባሕርዳር እንዲያመልጥ ሲያደርጉ ራሳቸው ዋጋ ከፍለዋል። ምሽት 01:00 ፀዳሉ ደሴ ከመማረክ ያመለጠበት መዳኛ ሠዓቱ ሆኖ ተመዝግቧል።
ሙሉ ቀናትን በተደረገው አውደ ውጊያ ከሁሉም ሰራዊት የተማረከውን ቅጥረኛ፣ መሣሪያ፣ ተተኳሽና ቁሥ በነገው ዕለት በቪዲዮ እና በማሥረጃ የምናቀርብ ይሆናል።
02.👉👉👉ደራ ሐሙሲት
ከአገዛዙ አራዊት ሰራዊት በትናንትናው ዕለት 01 ዲሽቃ፣ ከ115+ ክላሽና አንድ ኦባማ ሙሉ የክላሽና የዲሽቃ ተተኳሽ መማረካቸው ይታወሳል። በተመሣሣይ ከትናንት የተረፈውን 01 ክላሽ በጠዋቱ ሐሙሲት ከተማ ላይ ማርከውታል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን❗
ዝንተዓለም ዓምሐራ Forever AMHARA👊
አፋብን ሰ/አ/ቀ በላይ ዕዝ
ሜጀር ጀነራል ውባንተ ፩ኛ ኮር ሕ/ግ ክፍል
ፋኖ ኃቅአለው ፀጋ አለባቸው
[የካቲት 04/2018ዓ.ም]
01 👉👉👉 13:00 ሠዓታትን የፈጀ አውደ ውጊያ በደብረ ታቦር ከተማ
የአገዛዙ አራዊት ሰራዊትን ለማምበርከክ የአፋብን ሰ/አ/ቀ በላይ ዕዝ ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ለየካቲት 04/2018ዓ.ም የተጠና ዕቅድ ሲያዘጋጅ ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለ ጦር እና የጉና ክ/ጦር ገ/መሥቀል ብርጌድ አካል የሆነችው ጣይቱ ሻለቃ በጋራ የውጊያው ዋዜማ ከ04:00 ጀምሮ ሌሊቱን የደብረ ታቦር ከተማ ቁልፍ ቁልፍ ቦታዎችን ተቆጣጥረው ያለ ተኩሥ የአገዛዙ ወታደሮችን ሲያፈራርሥ አድሯል። ውጊያውንም ከማለዳ እሥከ ጠዋቱ 3:20 ደብረ ታቦር የከተመውን የአገዛዙ ታጣቂ በአባታቸው ውባንታዊ ሰይፍ ሲያናፍጡት አርፍደዋል። ከጠዋቱ 03:20 በኋላ የበላይ ዕዙ ግዙፍ ጉና ክፍለ ጦር እና የጠቅላይ ግዛቱ ክፍለ ጦሮች በመናበብና የውጊያ ቀጠናዎችን በመከፋፈል ጠላትን ሲያምበረክኩ ውለዋል። ከቀኑ 6:30 ገደማ ጀምሮ የ5ኛ ኮር ሰራዊት በአርበኛ ሻምበል ሙሉሰውና አርበኛ ግዛቸው አሌ የውጊያው አካል ሆኗል።
በውጊያው ተሳታፊ የሆኑ የአፋብን ሰ/አ/ቀ በላይ ዕዝ እና ጎንደር/ጠ/ግ/ዕዝ ክፍለ ጦሮች፦
👊ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክ/ጦር
👊ግዙፉ ጉና ክፍለ ጦር 05ቱም ብርጌዶች
👊የዕቴጌ ጣይቱ ክፍለ ጦር የተውጣጣ ሰራዊት
👊የጀነራል ፋንታ በላይ ክፍለጦር የተውጣጣ ሰራዊት
👊የተራራው ራሥ ጉና ክፍለ ጦር የተውጣጣ ሰራዊት
👊የአፄ ኢያሱ ክፍለ ጦር የተውጣጣ ሰራዊት
👊የዞዝ አምባ ንጉሱ ክፍለ ጦር የተውጣጣ ሰራዊት እና
👊የጋፋት ክ/ጦር 01 ሻለቃ
👊ታሪኳን በወርቅ የደም ቀለም የጻፈችው የነበልባሉ ፎገራ ክ/ጦር አካል የሆነችው ክርሥትያን ታደለ ብርጌድ እና ከነበልባሉ ክፍለ ጦር የተውጣጡ አካላት ከወረታ እሥከ ዓለም ሣጋ የሸፈኑ
የጠላት አሰላለፍ
የአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ ቅጥረኞች ከ13 ወረዳ የነበረው የአድማ ብተና፣ ሚሊሻ፣ ፖሊሥና ከሁሉም ወረዳ የተሰባሰበው ከሃዲ ወዶ ገብ ነው። ከቀኑ 5:30 ጀምሮ ደግሞ
✅በመጀመሪያው ዙር ከባሕር ዳር የመጣ 250+ መከላከያ፣ 200+ አድማ ብተና እና 60+ ወዶ ገብ ከሐዲ የጸዳሉ አጃቢዎች ከ02 ዙ-23፣ 02 ዲሽቃ፣ 120 ሞርታር ይዞ የመጣውን
✅ በመቀጠል ከባሕር ዳር የመጣው 54 ተሽከርካሪ መከላከያ 03 መድፍ፣ 02 ታንክ፣ ከ17 ዲሽቃዎች
✅3ኛ ዙር ከአርኖ ጋርኖ በ10 ተሺከርካሪ የመጣውን መከላከያ
✅4ኛ ዙር ከአዲሥ ዘመን የመጣውን አድማ ብተና
አፋብን ሰ/አ/ቀ በላይ ዕዝ እና ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ በጋራ በሥፋት የመጣውን የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት መደበኛ ውጊያ ገጥመውት ውለዋል። አገዛዙ የሰራቸው የኮንክሪት ምሽጎች ተሰባብረዋል።
ተሥፋ የቆረጠው የአቢይ አሕመድ ፋሽሥት አገዛዝ ለደብረ ታቦር ከተማ 07 ድሮኖችን መድቦ ውሏል። 14 የድሮን ጥቃቶችን በደብረ ታቦር ከተማና ታቦር ዙሪያ ቦታዎች ጥሏል። ሞርታር ክርሥትያን ታደለ ብርጌድ ላይ ብቻ 23 ጊዜ ጥሏል፤ ነገር ግን የሲቪል መኖሪያ ቤቶችንና የመንግሥት ትምሕርት ቤቶች ነው ያወደመው። ነገር ግን በዚህ የድሮን ጥቃት በጅምላ የተመቱት አገር አማን ብለው የተቀመጡ የማሕበረሰቡ አካላት ናቸው። ማሰቢያውን የተቀማው የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት ከወጂ እሥከ ደብረ ታቦር ከተማ ድረሥ 02 ዙ-23፣ ቁጥሩ ያልታወቀ ሞርታር፣ ከ17 በላይ ዲሽቃ፣ 03 መድፍ፣ 02 ታንክ እና መሰል የቡድን መሳሪያዎችን ቢይዝም ጥበበኛው የአማራ ፋኖ በክንዱ ሲያደቅቀው ውሏል።
ከ11:30 በኋላ የፀዳሉ ደሴን ወደ ዓለም በር መምጣት መረጃው የደረሳቸው የሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለ ጦር በፍጥነት ወደ ቦታው አምርተው ከበባ ፈጽመዋል። ፀዳሉ ደሴን መከላከያው ወደ ባሕርዳር እንዲያመልጥ ሲያደርጉ ራሳቸው ዋጋ ከፍለዋል። ምሽት 01:00 ፀዳሉ ደሴ ከመማረክ ያመለጠበት መዳኛ ሠዓቱ ሆኖ ተመዝግቧል።
ሙሉ ቀናትን በተደረገው አውደ ውጊያ ከሁሉም ሰራዊት የተማረከውን ቅጥረኛ፣ መሣሪያ፣ ተተኳሽና ቁሥ በነገው ዕለት በቪዲዮ እና በማሥረጃ የምናቀርብ ይሆናል።
02.👉👉👉ደራ ሐሙሲት
ከአገዛዙ አራዊት ሰራዊት በትናንትናው ዕለት 01 ዲሽቃ፣ ከ115+ ክላሽና አንድ ኦባማ ሙሉ የክላሽና የዲሽቃ ተተኳሽ መማረካቸው ይታወሳል። በተመሣሣይ ከትናንት የተረፈውን 01 ክላሽ በጠዋቱ ሐሙሲት ከተማ ላይ ማርከውታል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን❗
ዝንተዓለም ዓምሐራ Forever AMHARA👊
አፋብን ሰ/አ/ቀ በላይ ዕዝ
ሜጀር ጀነራል ውባንተ ፩ኛ ኮር ሕ/ግ ክፍል
ፋኖ ኃቅአለው ፀጋ አለባቸው
❤2🙏1
ጀምበር የጠለቀችበትና ጣዕረ ሞት ላይ ያለው ብልፅግና የመጨረሻ ያለውን እርምጃ እየወሰደ ንፁሃንን እየጨፈጨፈ ንብረትም እያወደመ ነው።
ሽንፈቱን በተግባር የተረዳው ተረኛ ስብስብ እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል ነውና የቻልኩትንና ያገኘሁትን የአማራ እና አማራ አጥፍቸ ነው በማለት ሲጠፋ አመታቶች አስቆጥሯል።ዛሬ ግብዓተ መሬቱ ሲቃረብ ደግሞ በክፋትላይ ክፋት በጭካኔ ላይ አረመኔዊነቱን በንፁሀን ላይ እያሳየን ይገኛል።በዛሬው እለት ደቡብ ወሎ ወረኢሉ ወረዳ ላይ የሶስት አርሶ አደሮች ቤት ከነሙሉ ንብረቱ ቤንዚን አርከፍክፎ ያቃጠለ ሲሆን ቤት ንብረታቸው የተቃጠለባቸው አርሶደሮች ፦
1. አቶ አያሌው አህመድ ሁለት ቆርቆሮ ቤት
2. አቶ አሊ ይማም ሶስት ቆርቆሮ ቤት
3. አቶ ከበደ ማህሙድ ሁለት ቆርቆሮ ቤት
የሶስቱም አርሶደሮች ከነሙሉ ንብረቱ በሀገር አፍራሹ የብልፅግና ራሱን ጥምር ጦር ብሎ የሰየመ የአብይና ሽመልስ አማራን የማጥፋት፣የማቆርቆዝና የማዳከም ልዩ ተልኮ የተሰጠው ተላላኪ ቡድን አማራ መቸም የማይረሳውና ይቅር የማይለው ነውር እየፈፀመ ይገኛል።
በመጨረሻም ከፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ጋር ሆናችሁ ወገናችሁ የአማራ ህዝብ ላይ ዘር ማጥፋት እየፈፀማችሁና ቤት ንብረት እያወደማች ያላችሁ ሃይሎች ያለውን ነባራዊ ሁኔታ በመረዳት ከድርጊታችሁ እንድትቆጠቡና ከህዝብ ጎን እንድትቆሙ ስንል መልክታችንን እናስተላልፋለን!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብን ምኒልክ ዕዝ ልጅ እያሱ ኮር የጎፍ ክፍለ ጦር
የካቲት 4/2018 ዓ.ም
ሽንፈቱን በተግባር የተረዳው ተረኛ ስብስብ እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል ነውና የቻልኩትንና ያገኘሁትን የአማራ እና አማራ አጥፍቸ ነው በማለት ሲጠፋ አመታቶች አስቆጥሯል።ዛሬ ግብዓተ መሬቱ ሲቃረብ ደግሞ በክፋትላይ ክፋት በጭካኔ ላይ አረመኔዊነቱን በንፁሀን ላይ እያሳየን ይገኛል።በዛሬው እለት ደቡብ ወሎ ወረኢሉ ወረዳ ላይ የሶስት አርሶ አደሮች ቤት ከነሙሉ ንብረቱ ቤንዚን አርከፍክፎ ያቃጠለ ሲሆን ቤት ንብረታቸው የተቃጠለባቸው አርሶደሮች ፦
1. አቶ አያሌው አህመድ ሁለት ቆርቆሮ ቤት
2. አቶ አሊ ይማም ሶስት ቆርቆሮ ቤት
3. አቶ ከበደ ማህሙድ ሁለት ቆርቆሮ ቤት
የሶስቱም አርሶደሮች ከነሙሉ ንብረቱ በሀገር አፍራሹ የብልፅግና ራሱን ጥምር ጦር ብሎ የሰየመ የአብይና ሽመልስ አማራን የማጥፋት፣የማቆርቆዝና የማዳከም ልዩ ተልኮ የተሰጠው ተላላኪ ቡድን አማራ መቸም የማይረሳውና ይቅር የማይለው ነውር እየፈፀመ ይገኛል።
በመጨረሻም ከፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ጋር ሆናችሁ ወገናችሁ የአማራ ህዝብ ላይ ዘር ማጥፋት እየፈፀማችሁና ቤት ንብረት እያወደማች ያላችሁ ሃይሎች ያለውን ነባራዊ ሁኔታ በመረዳት ከድርጊታችሁ እንድትቆጠቡና ከህዝብ ጎን እንድትቆሙ ስንል መልክታችንን እናስተላልፋለን!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብን ምኒልክ ዕዝ ልጅ እያሱ ኮር የጎፍ ክፍለ ጦር
የካቲት 4/2018 ዓ.ም
❤3💔1