ዓለም አቀፍ ፋኖ ሚዲያ/ዓፋሚ/Global Fano Media/GFM
1.38K subscribers
4.12K photos
329 videos
17 files
2.15K links
የፋኖ ድምፅ
Download Telegram
አራት የአድማ ብተና አባላት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው የፋኖን ትግል ተቀላቀሉ!

አራት የአድማ ብተና አባላት ከፋሽስቱ አገዛዝ ጋር ሆነን ህዝባችንን አንወጋም አገራችንን አናፈርስም በማለት አፋብን ምኒልክ ዕዝ 105ኛ ኮር 29ኛ ክፍለ ጦርን ተቀላቅለዋል:: የኮሩና የክፍለ ጦሩ አመራሮችም አቀባበል አድርገውላቸዋል::

መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!!

ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብን ወሎ ቤተ-አማራ ምኒልክ ዕዝ
ሚያዚያ 10/2018 ዓ.ም
👍1
ሰበር ዜና
ሚያዝያ 09/08/2018 ዓ.ም ከጧቱ 12 ሰዓት አርማጭሆ ደለሳ የእንሰሳት ጥርቅም ጠላት ተደሰሰ።

አፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዕዝ 305 ኮር በማከላዊ አርማጭሆ ወረዳ ደለሳ ቀበሌ እባዳይት ጎጥ ሰፋሮ የሚገኘዉ 54 ክፋለ ጦር 1 ሬጅመንት የብልፅግና የእንሰሳት ጥርቅም በጀግናዉ የአማራ ፋኖ ተደመሰሰ።

ኮሩ በመረጃና ደህንነት ክፍሉ በተደረገ ጥናት የጠላትን የሃይል አሰላለፋ የያዘዉን የጦር መሳሪያ እና ቦታዉን በማንበብ ይህን ፋሽሽት የእንሰሳት ጥርቅም ተኝቶ ሲያንኮራፋ ንጋት አካባቢ የተመረጡ ሬጅመንቶችና የኮሩ ልዩ ተልኮዉ በሌሊት ተጉዞ ዶግ አመድ አድርገዉታል።

በነበረዉ ዉጊያ በብልፅግና መንግስት ነኝ ባዩ ላይ የደረሰ ጉዳት

## መከላከያ የሞተ = 87
##አድማ በትን የነበሩ 5 ሲሆን የሞተ 4 ተሸኝቷል
## ሰላም አስከባሪ 2 ተሸኝቷል
#@ 2 የሬጅመንቱ ዘመቻ አመራር 2 ሸንበል መሪዎች ተሸኝተዋል
## የቆሰለ 35 በሁለት ኦራል እና 2 ፒካፕ መኪና ተጭኖ ወደ ሶረቃ እና ሁመራ ተልኳል።

##የተማረከ 10 ክላሽ
##እጅ የሰጠ 3
## 1ብሬን እና 1 ስናይፐር በከባድ መሳሪያ ተጥቅም ዉጭ ተደርጓል



ደለሳ ቀበሌ እንባ ዳይት ጎጥ ሰፍሮ የሚገኘዉን ጥርቅም በአናብስቶች ሲለበለብ አትርፉን እያሉ ሲያለቃቅሱ በ3 አቅጣጭ በበደዊ በጃንሱ እና በክሻ በኩል እንቅስቃሴ ያደረገ ሲሆን በጃንሱማ በኩል 53 ክፋለ ጦር 2 ሬጅመንቶች ያሰለፈ ሲሆን ሽመል በር ላይ ተመቶ ወደ ኃላ ተመልሷል ።

የፋኖን ጀግንነት በቦታዉ የነበረ የብልፅግና የሬጅመንት አመራር በደለሳ ከተማ የሰጠዉ ምስክርነት

አመራሮቹ እና አባሉ ያለቀበት ከትንሾች ጋር የተረፈ የብልፅግና እድሜ አራዛሚ አንድ የሬጅመንት አመራር በዚህ ትግል 31 ዓመት አገልግያለሁ እንዲህ አይነት ዉጊያ ገጥሞኝ አያዉቅም ልጆቸን አማራ ጨረሳቸዉ በማለት በሻይ ቡና ደላሳ ላይ በስሜት ገለፀ እንዲሁም ፊት ለፊት ዘለዉ ምሽግ ላይ የሚገቡ የማይፈሩ ሁለተኛ ነብስ ያላቸዉ የሚመስሉ እነዚህ ሰዉ አይመስሉኝም ሌላ አለም የመጡ የሚመስሉ ከምሽግ ዉስጥ ያለን መንጥቆ የሚጥል በማለትም መስክሯል።

የአርማጭሆ ጀግና አናብስቶች ባደረሱበት ጉዳት ማመን ያቃተዉ ይህ የተጨነቀ ቅዥት ዉስጥ የገባ መሪ ሀሸሸ ሳይጠቀሙ አልቀሩም በማለት ጀግንነታቸዉን ለመሸፈን በሾክ ዉስጥ በመሆን ጭንቀቱን በከተማዉ እየተዟዟረ ሲያለቃቅስ ዉሏል

አሁንም ፋኖ አስፈላጊዉን እርምጃ ለመዉሰድ በዝግጅት ላይ ይገኛል ከፋኖ መብረቃዊ ምትሃት ለማምለጥ አማራጩ በየ አካባቢዉ ላሉ ፋኖዎች እጅ በመስጠት ህይወታችሁን አትርፋችሁ በጉጉት ለሚጠብቋችሁ ቤተሰቦቻችሁ እንድትበቁ ጥሪ እናስተላልፋለን።

ይህን ስምሪት በብቃት የመሩት የኮሩ ከፋተኛ አመራሮች ሊመሰገኑ ይገባል
1/ ወታደራዊ አዛዥ
2/ ዘመቻ መምሪያ
3/ መገናኛ መምሪያ እና የልዩ ተልኮ ምምሪያ ኃላፊ
4/ ሌሎች የኮሩ ከፋተኛ አመራሮች ስትታገሉ እና ስታስተባብሩ የዋላችሁ
5/ ይህን ግዳጅ የፈፀሙ አመራሮችና አባላት ትልቁን ሚና ተጫዉተዋል
6/ በማስተባባበር በቀጠናዉ ያላችሁ ያንድነትና የዕዝ አመራሮች ትልቁን ሚና ተጫዉታችኃል

### ግርማ እና ሞገስ ለነገይቱ የአማራ የነፃነት ቀን ስትሉ ዛሬ ላይ በዱር በገደሉ እየዋደቃችሁ ላላችሁ ጀግኖቻችን
## በተባበረ ክንዳችን ነፃነታችን እናረጋግጣለን
## ፋኖ ፍኖ ይሰማል አዎ

አርበኛ ባንዴራዉ ግርማይ __ የኮሩ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ

ሚያዝያ 10/2018 ዓ .ም
ከ305 ጎቤ ኮር
🙏31
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የአርበኛ ማንዴላ እያዩ የ2ኛ ወር መታሰቢያ Global Fano Media
2
የአገዛዙ ኃይሎች ፋኖን መቀላቀላቸውን ቀጥለዋል

​ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ፣ መሐመድ ቢሆነኝ ኮር እንደገለጸው፤ በአልዩ አምባ ከተማ እና በሸዋሮቢት አካባቢ የነበሩ የአገዛዙ ሀይል አባላት ትጥቃቸውን ይዘው በሰላም ኮሩን ተቀላቅለዋል።

​የተቀላቀሉ ግለሰቦች ዝርዝር፦
እቴጌ ጣይቱ ክፍለ ጦርን (ከአልዩ አምባ ከተማ)
-ጌትነት ጨቅሌ፦ ከ29ኛ ሻለቃ፣ 2ኛ ሻንበል፣ የጋንታ 1 የቲም 3 ዋና አዛዥ።

-ዘመኑ ሙላቱ፦ ከ29ኛ ሻለቃ፣ 1ኛ ሻንበል (አድማ ብተና)።

• ​እነዚህ ግለሰቦች ሁለት የነፍስ ወከፍ መሣሪያ (ክላሽንኮቭ) ከነሙሉ ትጥቃቸው ይዘው የተቀላቀሉ ሲሆን፤ "የአማራ ህዝብ ትግል የህልውና ጉዳይ መሆኑ ገብቶናል፤ ከህዝባችን ጎን ለመቆም ወስነናል" የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል።

• ​ከሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር፦

• ​መሐመድ መብሬ ይመር፦ የሚሊሻ አባል የነበረ በአገዛዙ በኩል በአስገዳጅ ሁኔታ (በአፈሳ) ወደ ግዳጅ ቢሰማራም፣ የተሰጠውን መሣሪያ ይዞ የደጃዝማች ተሰማ እርገጤ ክፍለ ጦርን በሰላም ተቀላቅሏል።


ወደ ፋኖ የተቀላቀሉት አባላት ለተደረገላቸው አቀባበል ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን፣ አሁንም በአገዛዙ መዋቅር ውስጥ የሚገኙ የሚሊሻ እና አድማ ብተና ጓዶቻቸው የወገን ጥሪን ሰምተው ከህዝባቸው ጎን እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል።

​"ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!" > "ክብር ለትግሉ ሰማዕታት!"


​የመረጃ ምንጭ፦ አፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት፣ አሳምነው ዕዝ፣ መሐመድ ቢሆነኝ ኮር ሚዲያና ኮሙኒኬሽን።

አፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ
👍3