ወቅታዊ መግለጫ ከሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር
[የካቲት 01/2018ዓ.ም]
ጥበበኛው የዓምሐራ ፋኖ ሰልፉን ትቶ ሰይፉን ያነሳበት፣ ጠላቶቹን በነፍጡ ያምበረከከበት፣ የተደራጁ ጥቂቶች ያልተደራጁ ብዙዎችን ማሸነፍ እንደሚችል የተረዳበት፣ የዓምሐራን ሕዝብ የዘመናት ተጠየቆች ለመመለሥ እሣት ለብሶ እሳት ጎርሶ ሕዝባዊ አለኹነትን በተግባር የገለጠበትና ግዙፍ ዓምሐራዊ አደረጃጀትን ፈጥሮ ክቡር የሕይወት መሥዋዕትነትን እየከፈለ ለነጻነት አለኹ ያለ የዓምሐራ ሕዝብ ልጅ ነው። የአገዛዙ መዋቅር በዓምሐራ ልጆች የተባበረ ክንድ ፍርክሥክሡ ቢወጣም ጥቂት የማይባሉ ከአምሐራው አብራክ የወጡና ሌሎችም የዓምሐራን የባርነት ጊዜ የሚያራዝሙ ጉግማንጉጎች መኖራቸው የአደባባይ ምሥጢር ነው።
👉 ለአገዛዙ ዕድሜ አርዛሚ ታጣቂዎች የመጨረሻ ጥሪ
የዓምሐራን ሕዝብ ከምድረ ገጽ ለማጥፋት 24:00 እየደከመ ላለው ለአቢይ መራሹ ፋሽሥት ኦሕዴድ ብልጽግና ዕድሜ ማራዘሚያ የሆናችኹ የአገዛዙ እሥትንፋሥ ተሸካሚ አካላት፦
✅የመከላከያ ሠራዊት አባል የሆናችኹ
✅የአድማ ብተና(አማራ በታኝ) አባል የሆናችኹ
✅የሕዝባዊ ፖሊሥ አባል የሆናችኹ
✅ሚሊሺያ የሆናችኹና በጥቅሉ ዓምሐራን እያጠፋ ላለው የምድሪቱ ጨካኝና አራጅ ለሆነው አገዛዝ ቀኝ እጅ የሆናችኹ ሁሉ ይህ ጥሪ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ ለተከታታይ 07 ቀናት በአካባቢው ለሚገኘው የዓምሐራ ፋኖ እጃችኹን በመሥጠት የተሐድሶ ዓምሐራዊ ትምሕርት በመውሰድ አብረን እንደ አንድ ዓምሐራ እንታገል ሥንል የመጨረሻው መጨረሻ ማሣሠቢያችንን እናቀርብላችኋለን።
አኹናዊው የዓምሐራ ፋኖ ቁመና ከየትኛውም ጊዜ በተሻለ ዓምሐራ ራሱን ከፈጽሞ ጥቃት መከላከል ብቻ ሳይሆን ወደ ማጥቃት የተሸጋገረበት ጊዜ ነው። ማንም አልፎ ሂያጅ ጉልበት በተሰማው ቁጥር እንደ እሸት የሚቀነጥሰው እንዳልሆነ በተጨባጭ እያሥመሠከረ እንደሆነ ራሳችሁ ምሥክር ናችኹ። ሥለሆነም የዓምሐራ ፋኖ መሰረቱ ሕዝባዊ እንደሆነ ተረድታችኹ፣ ሕዝብን ያሸነፈ አገዛዝ እንደሌለ አውቃችኹ፣ ማሸነፍ የማትችሉትን ሕዝባዊ ኃይል እንደገጠማችኹ አውቃችኹ፣ አገዛዙ እንደ ቁሥ ተጠቅሞ እየወረወራችኹ እንደሆነ ተረድታችኹ፣ በዓምሐራ ሕዝብ ላይ የሚደረገውን ከምድረ ገጽ የማጥፋት ፋሽሥታዊ ግብር ቆም ብላችኹ ዓይታችኹ፣ እየገደላችኹት ያለው የታጠቀውን ዓምሐራ ፋኖ ሳይሆን ሲቪሉን የዓምሐራ ሕዝብ እንደሆነ ተመልክታችኹና በጥቅሉ በዓምሐራ ሕዝብ ላይ የሚደረገውን ጅምላ ግድያ፣ ነባር ዕምነቶችን ማውደም፣ በኢኮኖሚ ማድቀቅ፣ ርሥትና ማንነት ነጠቃ፣ የተዛባ ታሪክ ፈጠራ፣ በሕገ መንግሥታቸው ሰንዶ ሕዝብን ማረድና ማፈናቀል እንዲኹም በጠቅላላው በዓምሐራ ሕዝብ ላይ የሚደረገውን መዋቅራዊ ጥቃት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለመቀልበሥ፣ ሐለወቱን ለማረጋገጥ፣ ርሥትና ማንነቱን በደሙ ለማሥከበርና ከሌሎች ኢትዮጵያዊ ወገኖቹ ጋር ሕብረት ፈጥሮ መንግሥት ለመሆን ተጋድሎ እዬፈጸመ ያለውን የዓምሐራ ፋኖ ጊዜ ሳታባክኑ በተሰጣችኹ ውሥን 07 ቀናት በአካባቢያችኹ ለሚገኝ ፋኖ እጃችኹን እንድትሰጡና የዓምሐራ ቤታችንን እንድትቀላቀሉ እናሳስባለን። በመጨረሻም የመከላከያ፣ አድማ ብተና፣ ፖሊሥና ሚሊሻ ቤተሰብ የሆናችኹ አምሐሮች ልጆቻችሁን ከአገዛዙ ጉያ እንዲወጡ አድርጋችኹ የዓምሐራ ፋኖን ተቀላቅለው የሁላችንም ጠላት የሆነው የኦሕዴድ አገዛዝ በጋራ ለዓምሐራዊ ነጻነት ከሕዝባቸው ጎን እንዲቆሙ አድርጉ።
👉ለመላው የዓምሐራ ሕዝብ አኹናዊ የትግል ጥሪ
ባርነትን ወይንም ጭቆናን ለመታገል ፖለቲከኛ ወይንም ወታደር መሆን አይጠይቅም። ጭቆናን የሚታገለው የተጨቆነ ሁሉ ነው። ግፍን ለመታገል የግድ ጥቃት ከተፈጸመባቸው ወገን መገኘትም የግድ አይደለም። ግፍን የምትታገለው አንድም ኢ-ሰብአዊ በመሆኑ ነው። ሁለትም ጥቃቱ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ሥለሚመለከትህ እንጅ። የወጣህበት የዓምሐራ ሕዝብ ሲሆንና በፈጽሞ ጥቃት ውሥጥ ሲገኝ ደግሞ ሌላ ነው። ነገሩ ክብርም ዓምሐራዊ ሕልውናም ነው። ድንገተኛና የአንድ ወቅት አጋጣሚ ሳይሆን ተከታታይ አሰራር የተጠና ፖለቲካዊ ጥቃት ሲሆን ዝም ማለት ግን ክህደት ነው። ጭቆናን መለማመድ ውድቀት ነው። ጭቆናን ማሥታመም እና መለማመድ የባርነት ልምምድ ብቻ አይደለም፤ የመጥፋት ምርጫም እንጅ።
የዓምሐራ ሕዝብ የሕልውና አደጋ ተጋርጦብሃል። በዓቢይ አሕመድ 08 ዓመታት ቆይታ በጅምላ ተገድለሃል፣ በጅምላ ተቀብረሃል፣ ተዘቅዝቀህ ተሰቅለሃል፣ ቤተዕምነትህ ፈርሷል፣ታሪክ አልባ ተደርገሃል፣ መርጠህ ባልተፈጠርክበት ነገደ ዓምሐራነትህ ተመርጠህ እየታረድህና በጅምላ ሙሉ ጦርነት ተከፍቶብህ ትገኛለህ። ይህንን ነውረኛና አውሬ አገዛዝ መላው ዓምሐራ በአንድነት ተነሥቶ ማፈራረሥና በትረ ሐገረ መንግሥትነቱን ማንበር አለበት። ይህ ትግል የዓምሐራ ፋኖ ብቻ ሳይሆን የመላው ዓምሐራ ሕዝብ ትግል ነው። ከዓምሐራ ጋር ያልቆመ ዓምሐራነቱ ምን ያለ ነው? እሥራኤላዊያን እንዲህ አደረጉ። ''ከፅዮናዊነት ጋር የቆመ እና የሚታገል የእኛ ነው፤ ከዚህ ውጭ የቆመ ጠላት ነው''። አዎ❗ አይሁዳዊያን ያን ሁሉ መከራ ሲቀበሉ ዳር የቆመ፣ ያፈገፈገ፣ ዝም ያለ ሁሉ ከጠላት ወገን ነው የተባለበት ነው።
ዛሬ ዓምሐራ በጅምላ እየተጨፈጨፈ በይፋና በአገዛዛዊ መዋቅር የጥፋት አዋጅ ታውጆበታል። ከሰው በታች ተደርጎ ለማኝ ሲደረግ አያገባኝም የሚል የዓማራ ባለሐብት፣ ታዛቢ የሚሆን የዓማራ ምሑር፣ ዳር የቆመ የዓማራ ፖለቲከኛ፣ ጎጠኝነትን የሚሰራ ውሉደ ብአዴን አረም፣ ዝም ያለ የዓማራ ወታደር፣ አልተነካሁም ባይ የአማራ ነጋዴ ወ.ዘ.ተረፈ ከጠላት እንጅ ከእኛ ከዓምሐሮች ወገን አይደለም።
ምርጫው ወይ ከዓምሐራነት ወይንም ደግሞ ከጠላት ጋር የመቆም ነው።
ከአገዛዙ ጋር የቆማችሁ የደም አማሮች የግብር ፀረ አማሮች ቢያንሥ አማራ ሁናችሁ ሙቱ። ካልቻላችኹ ደግሞ ከፋሽሥት አቢይ አሕመድ ተላላኪነት ተቆጠቡ። ዓምሐራ መሆን፣ ለዓምሐራ መቆርቆር፤ ለዓምሐራ መታገል ጽንፈኝነት ከተባለ ማናችንም ከዚህ ፍረጃ አናመልጥም። በራሱ በብልጽግና ውሥጥ ያሉትም ከሌሎቻችን የተለዬ ዕጣ ፈንታ የላቸውም። ምክንያቱም ክሱ ከመሰረቱ ዓምሐራነትን ወንጀል የሚያደርግ በመሆኑ የትኛውም ዓይነት ተባባሪነትም ሆነ ተነጣይነት ከጥቃት አያድንም።
✅መዳኛችን የዋዋ(ጎቤ መልኬ)ን ቋሚ ምሥል(ፎቶ) በመያዝ እንጅ የገዳያችን፣ የአራጃችን፣ የሐገር አፍራሹንና የፋሽሥቱ ዓቢይ አሕመድን ፎቶ በመያዝ አይደለም❗
✅ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን✊
✅ዝንተዓለም ዓምሐራ Forever AMHARA✊
አፋብን
ሰሜን ዓምሐራ ቀጠና
በላይ ዕዝ
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ሕ/ግ/ክፍል
ፋኖ ኃቅ-ዓለው ፀጋ አለባቸው
ጎንደር/ዓምሐራ/ኢትዮጵያ
[የካቲት 01/2018ዓ.ም]
ጥበበኛው የዓምሐራ ፋኖ ሰልፉን ትቶ ሰይፉን ያነሳበት፣ ጠላቶቹን በነፍጡ ያምበረከከበት፣ የተደራጁ ጥቂቶች ያልተደራጁ ብዙዎችን ማሸነፍ እንደሚችል የተረዳበት፣ የዓምሐራን ሕዝብ የዘመናት ተጠየቆች ለመመለሥ እሣት ለብሶ እሳት ጎርሶ ሕዝባዊ አለኹነትን በተግባር የገለጠበትና ግዙፍ ዓምሐራዊ አደረጃጀትን ፈጥሮ ክቡር የሕይወት መሥዋዕትነትን እየከፈለ ለነጻነት አለኹ ያለ የዓምሐራ ሕዝብ ልጅ ነው። የአገዛዙ መዋቅር በዓምሐራ ልጆች የተባበረ ክንድ ፍርክሥክሡ ቢወጣም ጥቂት የማይባሉ ከአምሐራው አብራክ የወጡና ሌሎችም የዓምሐራን የባርነት ጊዜ የሚያራዝሙ ጉግማንጉጎች መኖራቸው የአደባባይ ምሥጢር ነው።
👉 ለአገዛዙ ዕድሜ አርዛሚ ታጣቂዎች የመጨረሻ ጥሪ
የዓምሐራን ሕዝብ ከምድረ ገጽ ለማጥፋት 24:00 እየደከመ ላለው ለአቢይ መራሹ ፋሽሥት ኦሕዴድ ብልጽግና ዕድሜ ማራዘሚያ የሆናችኹ የአገዛዙ እሥትንፋሥ ተሸካሚ አካላት፦
✅የመከላከያ ሠራዊት አባል የሆናችኹ
✅የአድማ ብተና(አማራ በታኝ) አባል የሆናችኹ
✅የሕዝባዊ ፖሊሥ አባል የሆናችኹ
✅ሚሊሺያ የሆናችኹና በጥቅሉ ዓምሐራን እያጠፋ ላለው የምድሪቱ ጨካኝና አራጅ ለሆነው አገዛዝ ቀኝ እጅ የሆናችኹ ሁሉ ይህ ጥሪ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ ለተከታታይ 07 ቀናት በአካባቢው ለሚገኘው የዓምሐራ ፋኖ እጃችኹን በመሥጠት የተሐድሶ ዓምሐራዊ ትምሕርት በመውሰድ አብረን እንደ አንድ ዓምሐራ እንታገል ሥንል የመጨረሻው መጨረሻ ማሣሠቢያችንን እናቀርብላችኋለን።
አኹናዊው የዓምሐራ ፋኖ ቁመና ከየትኛውም ጊዜ በተሻለ ዓምሐራ ራሱን ከፈጽሞ ጥቃት መከላከል ብቻ ሳይሆን ወደ ማጥቃት የተሸጋገረበት ጊዜ ነው። ማንም አልፎ ሂያጅ ጉልበት በተሰማው ቁጥር እንደ እሸት የሚቀነጥሰው እንዳልሆነ በተጨባጭ እያሥመሠከረ እንደሆነ ራሳችሁ ምሥክር ናችኹ። ሥለሆነም የዓምሐራ ፋኖ መሰረቱ ሕዝባዊ እንደሆነ ተረድታችኹ፣ ሕዝብን ያሸነፈ አገዛዝ እንደሌለ አውቃችኹ፣ ማሸነፍ የማትችሉትን ሕዝባዊ ኃይል እንደገጠማችኹ አውቃችኹ፣ አገዛዙ እንደ ቁሥ ተጠቅሞ እየወረወራችኹ እንደሆነ ተረድታችኹ፣ በዓምሐራ ሕዝብ ላይ የሚደረገውን ከምድረ ገጽ የማጥፋት ፋሽሥታዊ ግብር ቆም ብላችኹ ዓይታችኹ፣ እየገደላችኹት ያለው የታጠቀውን ዓምሐራ ፋኖ ሳይሆን ሲቪሉን የዓምሐራ ሕዝብ እንደሆነ ተመልክታችኹና በጥቅሉ በዓምሐራ ሕዝብ ላይ የሚደረገውን ጅምላ ግድያ፣ ነባር ዕምነቶችን ማውደም፣ በኢኮኖሚ ማድቀቅ፣ ርሥትና ማንነት ነጠቃ፣ የተዛባ ታሪክ ፈጠራ፣ በሕገ መንግሥታቸው ሰንዶ ሕዝብን ማረድና ማፈናቀል እንዲኹም በጠቅላላው በዓምሐራ ሕዝብ ላይ የሚደረገውን መዋቅራዊ ጥቃት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለመቀልበሥ፣ ሐለወቱን ለማረጋገጥ፣ ርሥትና ማንነቱን በደሙ ለማሥከበርና ከሌሎች ኢትዮጵያዊ ወገኖቹ ጋር ሕብረት ፈጥሮ መንግሥት ለመሆን ተጋድሎ እዬፈጸመ ያለውን የዓምሐራ ፋኖ ጊዜ ሳታባክኑ በተሰጣችኹ ውሥን 07 ቀናት በአካባቢያችኹ ለሚገኝ ፋኖ እጃችኹን እንድትሰጡና የዓምሐራ ቤታችንን እንድትቀላቀሉ እናሳስባለን። በመጨረሻም የመከላከያ፣ አድማ ብተና፣ ፖሊሥና ሚሊሻ ቤተሰብ የሆናችኹ አምሐሮች ልጆቻችሁን ከአገዛዙ ጉያ እንዲወጡ አድርጋችኹ የዓምሐራ ፋኖን ተቀላቅለው የሁላችንም ጠላት የሆነው የኦሕዴድ አገዛዝ በጋራ ለዓምሐራዊ ነጻነት ከሕዝባቸው ጎን እንዲቆሙ አድርጉ።
👉ለመላው የዓምሐራ ሕዝብ አኹናዊ የትግል ጥሪ
ባርነትን ወይንም ጭቆናን ለመታገል ፖለቲከኛ ወይንም ወታደር መሆን አይጠይቅም። ጭቆናን የሚታገለው የተጨቆነ ሁሉ ነው። ግፍን ለመታገል የግድ ጥቃት ከተፈጸመባቸው ወገን መገኘትም የግድ አይደለም። ግፍን የምትታገለው አንድም ኢ-ሰብአዊ በመሆኑ ነው። ሁለትም ጥቃቱ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ሥለሚመለከትህ እንጅ። የወጣህበት የዓምሐራ ሕዝብ ሲሆንና በፈጽሞ ጥቃት ውሥጥ ሲገኝ ደግሞ ሌላ ነው። ነገሩ ክብርም ዓምሐራዊ ሕልውናም ነው። ድንገተኛና የአንድ ወቅት አጋጣሚ ሳይሆን ተከታታይ አሰራር የተጠና ፖለቲካዊ ጥቃት ሲሆን ዝም ማለት ግን ክህደት ነው። ጭቆናን መለማመድ ውድቀት ነው። ጭቆናን ማሥታመም እና መለማመድ የባርነት ልምምድ ብቻ አይደለም፤ የመጥፋት ምርጫም እንጅ።
የዓምሐራ ሕዝብ የሕልውና አደጋ ተጋርጦብሃል። በዓቢይ አሕመድ 08 ዓመታት ቆይታ በጅምላ ተገድለሃል፣ በጅምላ ተቀብረሃል፣ ተዘቅዝቀህ ተሰቅለሃል፣ ቤተዕምነትህ ፈርሷል፣ታሪክ አልባ ተደርገሃል፣ መርጠህ ባልተፈጠርክበት ነገደ ዓምሐራነትህ ተመርጠህ እየታረድህና በጅምላ ሙሉ ጦርነት ተከፍቶብህ ትገኛለህ። ይህንን ነውረኛና አውሬ አገዛዝ መላው ዓምሐራ በአንድነት ተነሥቶ ማፈራረሥና በትረ ሐገረ መንግሥትነቱን ማንበር አለበት። ይህ ትግል የዓምሐራ ፋኖ ብቻ ሳይሆን የመላው ዓምሐራ ሕዝብ ትግል ነው። ከዓምሐራ ጋር ያልቆመ ዓምሐራነቱ ምን ያለ ነው? እሥራኤላዊያን እንዲህ አደረጉ። ''ከፅዮናዊነት ጋር የቆመ እና የሚታገል የእኛ ነው፤ ከዚህ ውጭ የቆመ ጠላት ነው''። አዎ❗ አይሁዳዊያን ያን ሁሉ መከራ ሲቀበሉ ዳር የቆመ፣ ያፈገፈገ፣ ዝም ያለ ሁሉ ከጠላት ወገን ነው የተባለበት ነው።
ዛሬ ዓምሐራ በጅምላ እየተጨፈጨፈ በይፋና በአገዛዛዊ መዋቅር የጥፋት አዋጅ ታውጆበታል። ከሰው በታች ተደርጎ ለማኝ ሲደረግ አያገባኝም የሚል የዓማራ ባለሐብት፣ ታዛቢ የሚሆን የዓማራ ምሑር፣ ዳር የቆመ የዓማራ ፖለቲከኛ፣ ጎጠኝነትን የሚሰራ ውሉደ ብአዴን አረም፣ ዝም ያለ የዓማራ ወታደር፣ አልተነካሁም ባይ የአማራ ነጋዴ ወ.ዘ.ተረፈ ከጠላት እንጅ ከእኛ ከዓምሐሮች ወገን አይደለም።
ምርጫው ወይ ከዓምሐራነት ወይንም ደግሞ ከጠላት ጋር የመቆም ነው።
ከአገዛዙ ጋር የቆማችሁ የደም አማሮች የግብር ፀረ አማሮች ቢያንሥ አማራ ሁናችሁ ሙቱ። ካልቻላችኹ ደግሞ ከፋሽሥት አቢይ አሕመድ ተላላኪነት ተቆጠቡ። ዓምሐራ መሆን፣ ለዓምሐራ መቆርቆር፤ ለዓምሐራ መታገል ጽንፈኝነት ከተባለ ማናችንም ከዚህ ፍረጃ አናመልጥም። በራሱ በብልጽግና ውሥጥ ያሉትም ከሌሎቻችን የተለዬ ዕጣ ፈንታ የላቸውም። ምክንያቱም ክሱ ከመሰረቱ ዓምሐራነትን ወንጀል የሚያደርግ በመሆኑ የትኛውም ዓይነት ተባባሪነትም ሆነ ተነጣይነት ከጥቃት አያድንም።
✅መዳኛችን የዋዋ(ጎቤ መልኬ)ን ቋሚ ምሥል(ፎቶ) በመያዝ እንጅ የገዳያችን፣ የአራጃችን፣ የሐገር አፍራሹንና የፋሽሥቱ ዓቢይ አሕመድን ፎቶ በመያዝ አይደለም❗
✅ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን✊
✅ዝንተዓለም ዓምሐራ Forever AMHARA✊
አፋብን
ሰሜን ዓምሐራ ቀጠና
በላይ ዕዝ
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ሕ/ግ/ክፍል
ፋኖ ኃቅ-ዓለው ፀጋ አለባቸው
ጎንደር/ዓምሐራ/ኢትዮጵያ
❤5🙏1
ቅርቃር ውስጥ የገባው የብልፅግና ወታደርን ማዥንጡን በመቁረጥ ታላቅ ድል ተመዘገበ!! ========================
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ሜ/ጀ/ር ውባንተ አባተ አንደኛ ኮር ጉና ክፍለ ጦር መንትዮቹ እስቴ ደንሳ እና ስማዳ ሃገረ ቢዘን ብርጌድ እንዲሁም የጉና ክፍለ ጦር ስራ አስፃሜዎች ታላቅ ድል ሲጎናፀፉ ውለዋል።
የአማራ ፋኖ አንድነት ብስራት ያስጨነቀው የብልፅግናው አገዛዝ ዙፋን ጠባቂ በአምስት አቅጣጫዎች በመክበብ ስማዳ ወረዳ ወገዳ ከተማ ሙሉ በሙሉ በመቆጣጠር ሸርፍ ጎዳ ተራራ፣ አቦ ቤተክርስቲያን የኮንክሪት ምሽግ የጥፋት ዕቅዱን ቅዠት በማድረግ በጉና ክፍለ ጦር ሰብሳቢ አርበኛ ወንዱአንተ አሰፋ እና ወታደራዊ መሪ አርበኛ አዛዥ ደሳለኝ የጦር ጠብብቶች እየተመራ በጠላት ሃይል ላይ ከማለደው 2:20 ጀምሮ እስከ ቀኑ 10:00 በቀጠለው አውደ ውጊያ በጠላት ሃይል ላይ ከፍተኛ ሰብአዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ መድረስ ተችሏል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ አንዳቤት ወረዳ እና " ግንዳ ጠመም" በክንደ ነበልባሎች ጉና ክፍለ ጦር ተደጋጋሜ በደረሰበት ጥቃት ተከትሎ ከዘራፊው ብልፅግና አገዛዝ ሙሉ በሙሉ ነፃ መሆን ችለዋል።
በቀጣይ የመረጃ ሰዓታችን የድል ውጤቱን ሙሉ ዝርዝር መረጃዎችን እናደርሳለን።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የካቲት 01/2018 ዓ.ም
ፋኖ መ/ር ያሬድ ገደፍው የጉና ክፍለ ጦር ህ/ግ ሃላፊ
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ሜ/ጀ/ር ውባንተ አባተ አንደኛ ኮር ጉና ክፍለ ጦር መንትዮቹ እስቴ ደንሳ እና ስማዳ ሃገረ ቢዘን ብርጌድ እንዲሁም የጉና ክፍለ ጦር ስራ አስፃሜዎች ታላቅ ድል ሲጎናፀፉ ውለዋል።
የአማራ ፋኖ አንድነት ብስራት ያስጨነቀው የብልፅግናው አገዛዝ ዙፋን ጠባቂ በአምስት አቅጣጫዎች በመክበብ ስማዳ ወረዳ ወገዳ ከተማ ሙሉ በሙሉ በመቆጣጠር ሸርፍ ጎዳ ተራራ፣ አቦ ቤተክርስቲያን የኮንክሪት ምሽግ የጥፋት ዕቅዱን ቅዠት በማድረግ በጉና ክፍለ ጦር ሰብሳቢ አርበኛ ወንዱአንተ አሰፋ እና ወታደራዊ መሪ አርበኛ አዛዥ ደሳለኝ የጦር ጠብብቶች እየተመራ በጠላት ሃይል ላይ ከማለደው 2:20 ጀምሮ እስከ ቀኑ 10:00 በቀጠለው አውደ ውጊያ በጠላት ሃይል ላይ ከፍተኛ ሰብአዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ መድረስ ተችሏል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ አንዳቤት ወረዳ እና " ግንዳ ጠመም" በክንደ ነበልባሎች ጉና ክፍለ ጦር ተደጋጋሜ በደረሰበት ጥቃት ተከትሎ ከዘራፊው ብልፅግና አገዛዝ ሙሉ በሙሉ ነፃ መሆን ችለዋል።
በቀጣይ የመረጃ ሰዓታችን የድል ውጤቱን ሙሉ ዝርዝር መረጃዎችን እናደርሳለን።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የካቲት 01/2018 ዓ.ም
ፋኖ መ/ር ያሬድ ገደፍው የጉና ክፍለ ጦር ህ/ግ ሃላፊ
👍2🙏1
ጉና ክፍለ ጦር
የዓምሐራ ፋኖ በሥማዳ መዳረሻ ወገዳ ከተማና ዙሪያ ገባው ድልን ተቀዳጅቷል❗
[የካቲት 01/2018ዓ.ም]
ዓምሐራን የነካ
የለውም በረካ
እንዲል የቤተ ዓምሐራው ዓምሐራ በዓምሐራ ሕዝብ ላይ ዘርፈ ብዙ ጥፋትን ሲፈጽም የነበረው የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት ጠርንፎ ለመውጣት በተዘጋጀበት ሰዓት የጉና ክፍለ ጦር ሥራ አሥፈጻሚዎች፣ የባዬው መልካሙ፣ የፍቃዴ አለባቸው፣ የአበበ፣ የሸጋው (ገብርዬ)ና ጥንቅሹ የግብር ልጅ የሆነችው ጠንካራዋና አይበገሬዋ እሥቴ ዴንሳ ብርጌድ እና የሢሣይነው ራዕይ አሥቀጣይ የሆነችው ሥማዳ ሐገረ ቢዘን ብርጌድ በጋራ የተቀናጀ አውደ ውጊያን ሲያደርጉ ውለዋል። የዓምሐራ ፋኖ የአገዛዙን የተለያዩ ምሽጎችን በክንዱ ሰባብሯል፤ ተቆጣጥሯል። ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ እሥከ ቀኑ 11:00 በዋለው እልህ አሥጨራሽ ትንቅንቅ የዓምሐራ ፋኖ ድልን ተቀዳጅቷል። ዓምሐራ ፋኖ በጠላት ላይ ከፍተኛ የሆነ የአካል፣ የቁሥና የሥነልቦና ኪሳራ አድርሷል። የአገዛዙ ታጣቂዎችና የአገዛዙ የቡድን መሣሪያ እሥከነፍሥ ወከፍ መሣሪያ ምርኮ ሆኗል። የወገዳ ከተማ ሙሉ በሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ሥር የሚገኝ ሲሆን ጠላት የምጽአት ቀን ይደርሥለት ዘንድ ''ሸረፍ ጎዴ'' ተራራን እየተማጸነ ይገኛል።
በኮንክሪት የተሰራው የአቦ ምሽግ በዓምሐራ ልጆች ተጋድሎ ተሰብሯል። የጠላት ብዙዎቹ ምሽጎች ሲሰባበሩ ጠላት የመጨረሻ መዳኛዬ ወዳለውና የቁም ምሽግ ወደሰራበት ''ሸረፍ ጎዴ'' 360° ተራራ ሩጦ ገብቷል። ጠላት ሸረፍ ጎዴ ተራራን አድነኝ ሲል በተማጽኖ ይገኛል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን❗
ዝንተዓለም ዓምሐራ Forever AMHARA🔑✊
አፋብን
ሰሜን ዓምሐራ ቀጠና
በላይ ዕዝ
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ሕ/ግ ክፍል
ፋኖ ኃቅአለው ፀጋ አለባቸው
ጎንደር/ዓምሐራ/ኢትዮጵያ
የካቲት 01/20178ዓ.ም
የዓምሐራ ፋኖ በሥማዳ መዳረሻ ወገዳ ከተማና ዙሪያ ገባው ድልን ተቀዳጅቷል❗
[የካቲት 01/2018ዓ.ም]
ዓምሐራን የነካ
የለውም በረካ
እንዲል የቤተ ዓምሐራው ዓምሐራ በዓምሐራ ሕዝብ ላይ ዘርፈ ብዙ ጥፋትን ሲፈጽም የነበረው የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት ጠርንፎ ለመውጣት በተዘጋጀበት ሰዓት የጉና ክፍለ ጦር ሥራ አሥፈጻሚዎች፣ የባዬው መልካሙ፣ የፍቃዴ አለባቸው፣ የአበበ፣ የሸጋው (ገብርዬ)ና ጥንቅሹ የግብር ልጅ የሆነችው ጠንካራዋና አይበገሬዋ እሥቴ ዴንሳ ብርጌድ እና የሢሣይነው ራዕይ አሥቀጣይ የሆነችው ሥማዳ ሐገረ ቢዘን ብርጌድ በጋራ የተቀናጀ አውደ ውጊያን ሲያደርጉ ውለዋል። የዓምሐራ ፋኖ የአገዛዙን የተለያዩ ምሽጎችን በክንዱ ሰባብሯል፤ ተቆጣጥሯል። ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ እሥከ ቀኑ 11:00 በዋለው እልህ አሥጨራሽ ትንቅንቅ የዓምሐራ ፋኖ ድልን ተቀዳጅቷል። ዓምሐራ ፋኖ በጠላት ላይ ከፍተኛ የሆነ የአካል፣ የቁሥና የሥነልቦና ኪሳራ አድርሷል። የአገዛዙ ታጣቂዎችና የአገዛዙ የቡድን መሣሪያ እሥከነፍሥ ወከፍ መሣሪያ ምርኮ ሆኗል። የወገዳ ከተማ ሙሉ በሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ሥር የሚገኝ ሲሆን ጠላት የምጽአት ቀን ይደርሥለት ዘንድ ''ሸረፍ ጎዴ'' ተራራን እየተማጸነ ይገኛል።
በኮንክሪት የተሰራው የአቦ ምሽግ በዓምሐራ ልጆች ተጋድሎ ተሰብሯል። የጠላት ብዙዎቹ ምሽጎች ሲሰባበሩ ጠላት የመጨረሻ መዳኛዬ ወዳለውና የቁም ምሽግ ወደሰራበት ''ሸረፍ ጎዴ'' 360° ተራራ ሩጦ ገብቷል። ጠላት ሸረፍ ጎዴ ተራራን አድነኝ ሲል በተማጽኖ ይገኛል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን❗
ዝንተዓለም ዓምሐራ Forever AMHARA🔑✊
አፋብን
ሰሜን ዓምሐራ ቀጠና
በላይ ዕዝ
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ሕ/ግ ክፍል
ፋኖ ኃቅአለው ፀጋ አለባቸው
ጎንደር/ዓምሐራ/ኢትዮጵያ
የካቲት 01/20178ዓ.ም
👍2🙏1
የአፓርታይዱ የአብይ አህመድ አገዛዝ በንፁሃን ላይ የድሮን ጥቃት ፈፀመ።
ጥር 30/2018 በሰሜን ወሎ ዞን መቄት ወረዳ 011 ቀበሌ ሰርኮ አማራ ጠሉ የአብይ አህመድ ስርዓት ንፁሃንን በድሮን በመጨፍጨፍ ጠላቻውን በአደባባይ ገልጿል።
በድሮን ጥቃቱ አንድ ወጣት ህይዎቱ ሲያልፍ ከ 6 ቱ ከባድ እና ቀላል ጉዳት ደርሶባቸዋል። በጥቃቱ በርካታ እንስሳቶች መገደላቸውንም ማረጋገጥ ተችሏል። የአማራ የሆነን ሁሉ ማጥፋት የሚያስደስተው ጨፍጫፊ ስርዓት ስድስት የንፁሃንን ቤት ማውደሙም ተረጋግጧል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ትግላችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
የካቲት 1/2018 ዓ.ም
ጥር 30/2018 በሰሜን ወሎ ዞን መቄት ወረዳ 011 ቀበሌ ሰርኮ አማራ ጠሉ የአብይ አህመድ ስርዓት ንፁሃንን በድሮን በመጨፍጨፍ ጠላቻውን በአደባባይ ገልጿል።
በድሮን ጥቃቱ አንድ ወጣት ህይዎቱ ሲያልፍ ከ 6 ቱ ከባድ እና ቀላል ጉዳት ደርሶባቸዋል። በጥቃቱ በርካታ እንስሳቶች መገደላቸውንም ማረጋገጥ ተችሏል። የአማራ የሆነን ሁሉ ማጥፋት የሚያስደስተው ጨፍጫፊ ስርዓት ስድስት የንፁሃንን ቤት ማውደሙም ተረጋግጧል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ትግላችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
የካቲት 1/2018 ዓ.ም
💔2
ልዩ ጥንቅር - ሸዋ
አፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ከጥር 26/2018 ዓ.ም እስከ የካቲት 01 ቀን 2018 ዓ.ም፣ እየተደረገ ያለ እልክ አስጨራሽ ትንቅንቅ
ሸዋ ላይ ለከበባ የመጣው የአገዛዙ አየር ወለድ ኮማንዶ ሰራዊት በስቦ መምታት የውጊያ ስልት ተመታ። በአገዛዙ ሰራዊት ንፁሀኖች በግፍ ተረሽነዋል!!
አሳዛኙ ክስተት፦
በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ከፋኖ የሚወሰድበትን ጠንካራ ምት መቋቋም ያቃተው የኦህዴድ ብልፅግና ስርዓት ወንበር አስጠባቂ ሰራዊት የበቀል በትሩን መሣሪያ ባልታጠቁ ንፁኋኖች ላይ ፈፅሟል። በዚህም የአገዛዙ ጥቃት በርካታ ንፁሀኖች የተረሸኑ ሲሆን በርካቶች ደግሞ ታግተው በአገዛዙ ሰራዊት ተወስደዋል። እንዲሁም የንፁኋን መኖሪያ ቤቶች በድሮን፣ በተዋጊ ሄሊኮፍተሮችና በመድፍ ተደብድበው እየወደሙ፣ እየተቃጠሉ ይገኛሉ።
በአማራ ምድር ላይ ልዩ ዞን ኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ተብሎ ከተዋቀረው (ከኬሚሴ) የተነሱ የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ከስርዓቱ መከላከያ ሰራዊት ጋር ተቀናጅተው በከባድ መሣሪያ ሽፋን በመታገዝ በንፁኋን ላይ ከባድ እልቂት ፈፅመዋል። በይፋትና ጥሙጋ አውራጃ በኤፍራታና ግድም ማኛ ቀበሌ፣ ዘምቦ ቀበሌ ልዩ ቦታው ግምብ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ 14 አርሶ አደሮች በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል።
የ14ቱ አርሶአደሮች አስከሬን ጥር 29/2018 ዓ.ም በአንድ ቤተክርስቲያን ውስጥ ስርዓተ ቀብራቸው ተፈፅሟል።
ከፋኖ በሚወሰድበት እርምጃ ከባድ ኪሳራን የተከናነበው አገዛዙ በሸዋ የኔትዎርክና የመብራት አገልግሎች በማቋረጥ ከኬሚሲ የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎችን በማስገባት ከመከላከያ ሰራዊቱ ጋር አቀናጅቶ በንፁኋን ላይ የበቀል ጭፍጨፋ ፈፅሟል።
አገዛዙ ንጹሀንን ከመረሸን በተጨማሪም ወጣቶች እና ህጻናትን እያፈሰ ይገኛል። ሸዋ ላይ ኔቶርክ አጥፍቶ ለከበባ የመጣውና ህዝቡን ሲጨፈጭፍ የነበረ የብልፅግናው ወንበር ጠባቂ የአገዛዙ አየር ወለድ ኮማንዶ ሰራዊት በስቦ መምታት የውጊያ ስልት ዛሬም ተጠናክሮ በቀጠለበት በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አናብስቶች እየተለበለበ ይገኛል።
በተቀናጀ ጥቃት ኪሳራ ያስተናገደው ጠላት መቋቋም ሲያቅተው ቀወት፣ ወክፈሌ፣ አርሷምባ እና ሌሎችንም ቦታዎችን ለቆ ለመፈርጠጥ ተገዷል።
በጥር 30/2018 ዓ.ም በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ከሸዋሮቢት ከተማ እና ከሞላሌ ስፍር ቁጥር የሌለው የአገዛዙ ጦር ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝን ለማፈን በ 3 አቅጣጫ፣ ወደ ቆቦ፣ ወደ ተሬ፣ ወክፈሌ ወደተባሉ ቀበሌዎች አዳሩን ከበባ ለማድረግ ቢሞክርም፣ የሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ፣ መሀመድ ቢሆነኝ ኮር፣ ከደጃዝማች ተሰማ እርገጤ ክፍለጦር፣ ከወንዱ አስቻለው ደሴ ክፍለ ጦር፣ ከበራራ ክፍለጦር የተውጣጡ ሻለቆች እና የዕዙ ቃኝ ንስር ሻለቃ ጋር በመጣመር "መንግስት" ወደ ሚባል ቦታ ስቦ በማስገባት በጠላት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ አድርሰውበታል። ከሌሊቱ 11፡00 ሰዓት የጀመረው አውደውጊያ ሙሉ ቀን የቀጠለ ሲሆን አገዛዙ በሄሊኮፍተር ጭምር ሙት እና ቁስለኛውን እየለቀመ ይገኛል።
ዛሬም ስድስተኛ ቀኑን እያስቆጠረ ባለው አውደ ውጊያ በተመሳሳይ ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ በቆቦ(መንግስት)፣ በውስቴንቧይ ትንቅንቁ እንደቀጠለ ነው። ዝርዝሩን ከውጊያው መጠናቀቅ በኋላ የምንመለስበት ይሆናል።
የካቲት 1/2018 ዓ.ም
ክብር ለትግሉ ሰማዕታት!!
ድል ለተገፋው አማራ ህዝብ!!
@አፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ!
አፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ከጥር 26/2018 ዓ.ም እስከ የካቲት 01 ቀን 2018 ዓ.ም፣ እየተደረገ ያለ እልክ አስጨራሽ ትንቅንቅ
ሸዋ ላይ ለከበባ የመጣው የአገዛዙ አየር ወለድ ኮማንዶ ሰራዊት በስቦ መምታት የውጊያ ስልት ተመታ። በአገዛዙ ሰራዊት ንፁሀኖች በግፍ ተረሽነዋል!!
አሳዛኙ ክስተት፦
በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ከፋኖ የሚወሰድበትን ጠንካራ ምት መቋቋም ያቃተው የኦህዴድ ብልፅግና ስርዓት ወንበር አስጠባቂ ሰራዊት የበቀል በትሩን መሣሪያ ባልታጠቁ ንፁኋኖች ላይ ፈፅሟል። በዚህም የአገዛዙ ጥቃት በርካታ ንፁሀኖች የተረሸኑ ሲሆን በርካቶች ደግሞ ታግተው በአገዛዙ ሰራዊት ተወስደዋል። እንዲሁም የንፁኋን መኖሪያ ቤቶች በድሮን፣ በተዋጊ ሄሊኮፍተሮችና በመድፍ ተደብድበው እየወደሙ፣ እየተቃጠሉ ይገኛሉ።
በአማራ ምድር ላይ ልዩ ዞን ኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ተብሎ ከተዋቀረው (ከኬሚሴ) የተነሱ የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ከስርዓቱ መከላከያ ሰራዊት ጋር ተቀናጅተው በከባድ መሣሪያ ሽፋን በመታገዝ በንፁኋን ላይ ከባድ እልቂት ፈፅመዋል። በይፋትና ጥሙጋ አውራጃ በኤፍራታና ግድም ማኛ ቀበሌ፣ ዘምቦ ቀበሌ ልዩ ቦታው ግምብ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ 14 አርሶ አደሮች በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል።
የ14ቱ አርሶአደሮች አስከሬን ጥር 29/2018 ዓ.ም በአንድ ቤተክርስቲያን ውስጥ ስርዓተ ቀብራቸው ተፈፅሟል።
ከፋኖ በሚወሰድበት እርምጃ ከባድ ኪሳራን የተከናነበው አገዛዙ በሸዋ የኔትዎርክና የመብራት አገልግሎች በማቋረጥ ከኬሚሲ የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎችን በማስገባት ከመከላከያ ሰራዊቱ ጋር አቀናጅቶ በንፁኋን ላይ የበቀል ጭፍጨፋ ፈፅሟል።
አገዛዙ ንጹሀንን ከመረሸን በተጨማሪም ወጣቶች እና ህጻናትን እያፈሰ ይገኛል። ሸዋ ላይ ኔቶርክ አጥፍቶ ለከበባ የመጣውና ህዝቡን ሲጨፈጭፍ የነበረ የብልፅግናው ወንበር ጠባቂ የአገዛዙ አየር ወለድ ኮማንዶ ሰራዊት በስቦ መምታት የውጊያ ስልት ዛሬም ተጠናክሮ በቀጠለበት በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አናብስቶች እየተለበለበ ይገኛል።
በተቀናጀ ጥቃት ኪሳራ ያስተናገደው ጠላት መቋቋም ሲያቅተው ቀወት፣ ወክፈሌ፣ አርሷምባ እና ሌሎችንም ቦታዎችን ለቆ ለመፈርጠጥ ተገዷል።
በጥር 30/2018 ዓ.ም በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ከሸዋሮቢት ከተማ እና ከሞላሌ ስፍር ቁጥር የሌለው የአገዛዙ ጦር ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝን ለማፈን በ 3 አቅጣጫ፣ ወደ ቆቦ፣ ወደ ተሬ፣ ወክፈሌ ወደተባሉ ቀበሌዎች አዳሩን ከበባ ለማድረግ ቢሞክርም፣ የሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ፣ መሀመድ ቢሆነኝ ኮር፣ ከደጃዝማች ተሰማ እርገጤ ክፍለጦር፣ ከወንዱ አስቻለው ደሴ ክፍለ ጦር፣ ከበራራ ክፍለጦር የተውጣጡ ሻለቆች እና የዕዙ ቃኝ ንስር ሻለቃ ጋር በመጣመር "መንግስት" ወደ ሚባል ቦታ ስቦ በማስገባት በጠላት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ አድርሰውበታል። ከሌሊቱ 11፡00 ሰዓት የጀመረው አውደውጊያ ሙሉ ቀን የቀጠለ ሲሆን አገዛዙ በሄሊኮፍተር ጭምር ሙት እና ቁስለኛውን እየለቀመ ይገኛል።
ዛሬም ስድስተኛ ቀኑን እያስቆጠረ ባለው አውደ ውጊያ በተመሳሳይ ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ በቆቦ(መንግስት)፣ በውስቴንቧይ ትንቅንቁ እንደቀጠለ ነው። ዝርዝሩን ከውጊያው መጠናቀቅ በኋላ የምንመለስበት ይሆናል።
የካቲት 1/2018 ዓ.ም
ክብር ለትግሉ ሰማዕታት!!
ድል ለተገፋው አማራ ህዝብ!!
@አፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ!
❤1🙏1
የአደረጃጀት ዜና!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ የኮር 2 ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ለበርካታ ቀናት ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ የኮርና የክ/ጦር ስያሜ በመቀየር እንዲሁም የአመራር መተካካትና አጠቃላይ ግምገማ አድርጓል።
በመሆኑም የበፊት ስሙ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 2 የነበረውን የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ 102ኛ ኮር በማለት ቀይሯል።
ምኒልክ ዕዝ 102ኛ ኮር እንዲሁም በስሩ የሚገኙትን ሁሉንም ክፍለ ጦሮች በሰሩት ጀብዱ መሰረት የስም ስያሜ ሰጥቷል::
1ኛ.ዞብል አምባ ክፍለ ጦርን 12ኛ ክፍለጦር
2ኛ.ካላኮርማ ክፍለ ጦርን 49ኛ ክፍለጦር
3ኛ.ታጠቅ ክፍለ ጦር ዲቢና ወርቄ ባለሸርጡ ብርጌድ እና የኮር መካናይዝድ በአንድ ላይ በመበወዝ 65ኛ
ክፍለጦር በሚል ተሰይመዋል::
በመጨረሻም አማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅንቄ
(አፋብን) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ የ102ኛ ኮር በዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) የነበሩ ጠንካራና ደካማ ጎን በመለየት ለወደፊት ለሚሰራቸው ተግባራት ጥልቅ ሂስ ግለ-ሂስ (ግምገማ) በማድረግ በቀን 28/05/2018 ዓ.ም አዳዲስ የስራ ሃላፊነትና የአመራር ሽግሽግ በአዲሱ የአደረጃጀት ሪፎርም በሚከተለው መልኩ ሰርቷል።
1.ዋና ሰብሳቢ...............አርበኛ ረዳ ውበቱ
2.ወታደራዊ አዛዥ............አርበኛ ጌታቸው መልኩ
3.ም/ወታደራዊ አዛዥ.........አርበኛ ዘውዱ ዳርጌ
4.ወታደራዊ አማካሪ.........አርበኛ ሻ/ል እንድሪያስ ሽፈራው
5. ዘመቻ መምሪያ ............አርበኛ ዋሴ ጫኔ.
6.ም/ዘመቻ መምሪያ........ አርበኛ በላይ መንግስቱ
7.ወታደራዊ አሰተዳር.......አረበኛ ፈለቀ ደጉ
8.የሰው ሀይል አስተዳደር.....አርበኛ መ/ር ሞላ ዝናቤ
9.ጤና መምሪያ..............አርበኛ ተፋየ ታደሰ
10.ፋይናንስ ሃላፊ................አርበኛ አለሙ ፈንቴ
11.ም/ፋይናንስ ...................አርበኛ ምስጋን ታደሰ
12.የፖለቲካ መምሪያ..............አርበኛ ሻምበል አሌ
13.የህዝብ አስተዳደር.........አርበኛ ሳሙኤል ሞገስ
14.የህዝብ ግንኙነት.........አርበኛ መ/ር አታሎ ሙሉጌታ
15.ሀብት አፈላላጊ...............አርበኛ ሀበቴ ዘውዱ
16.መረጃና ደህንነት.............########
17.ስልጠና መምሪያ......አርበኛ መ/አለቃ ሲሳይ መንግስቴ
18.አማካሪና ፀሀፊ...............አርበኛ ባየ ዝናቤ
19.የህግ መምሪያ................አርበኛ መስፍን አያሌው
20.ሎጅስቲክ መምሪያ..........አርበኛ ዝናቤ በሪሁን
21.ኦርድናንስ...................አርበኛ ፈንታቢል ደርሶ
22.ም/ኦርዲናስ................አርበኛ አንዱአለም አዲሴ
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ የ102ኛ ኮር የህዝብ ግንኙነት አርበኛ መ/ር አታሎ ሙሉጌታ
የካቲት 2/2018 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ የኮር 2 ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ለበርካታ ቀናት ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ የኮርና የክ/ጦር ስያሜ በመቀየር እንዲሁም የአመራር መተካካትና አጠቃላይ ግምገማ አድርጓል።
በመሆኑም የበፊት ስሙ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 2 የነበረውን የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ 102ኛ ኮር በማለት ቀይሯል።
ምኒልክ ዕዝ 102ኛ ኮር እንዲሁም በስሩ የሚገኙትን ሁሉንም ክፍለ ጦሮች በሰሩት ጀብዱ መሰረት የስም ስያሜ ሰጥቷል::
1ኛ.ዞብል አምባ ክፍለ ጦርን 12ኛ ክፍለጦር
2ኛ.ካላኮርማ ክፍለ ጦርን 49ኛ ክፍለጦር
3ኛ.ታጠቅ ክፍለ ጦር ዲቢና ወርቄ ባለሸርጡ ብርጌድ እና የኮር መካናይዝድ በአንድ ላይ በመበወዝ 65ኛ
ክፍለጦር በሚል ተሰይመዋል::
በመጨረሻም አማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅንቄ
(አፋብን) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ የ102ኛ ኮር በዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) የነበሩ ጠንካራና ደካማ ጎን በመለየት ለወደፊት ለሚሰራቸው ተግባራት ጥልቅ ሂስ ግለ-ሂስ (ግምገማ) በማድረግ በቀን 28/05/2018 ዓ.ም አዳዲስ የስራ ሃላፊነትና የአመራር ሽግሽግ በአዲሱ የአደረጃጀት ሪፎርም በሚከተለው መልኩ ሰርቷል።
1.ዋና ሰብሳቢ...............አርበኛ ረዳ ውበቱ
2.ወታደራዊ አዛዥ............አርበኛ ጌታቸው መልኩ
3.ም/ወታደራዊ አዛዥ.........አርበኛ ዘውዱ ዳርጌ
4.ወታደራዊ አማካሪ.........አርበኛ ሻ/ል እንድሪያስ ሽፈራው
5. ዘመቻ መምሪያ ............አርበኛ ዋሴ ጫኔ.
6.ም/ዘመቻ መምሪያ........ አርበኛ በላይ መንግስቱ
7.ወታደራዊ አሰተዳር.......አረበኛ ፈለቀ ደጉ
8.የሰው ሀይል አስተዳደር.....አርበኛ መ/ር ሞላ ዝናቤ
9.ጤና መምሪያ..............አርበኛ ተፋየ ታደሰ
10.ፋይናንስ ሃላፊ................አርበኛ አለሙ ፈንቴ
11.ም/ፋይናንስ ...................አርበኛ ምስጋን ታደሰ
12.የፖለቲካ መምሪያ..............አርበኛ ሻምበል አሌ
13.የህዝብ አስተዳደር.........አርበኛ ሳሙኤል ሞገስ
14.የህዝብ ግንኙነት.........አርበኛ መ/ር አታሎ ሙሉጌታ
15.ሀብት አፈላላጊ...............አርበኛ ሀበቴ ዘውዱ
16.መረጃና ደህንነት.............########
17.ስልጠና መምሪያ......አርበኛ መ/አለቃ ሲሳይ መንግስቴ
18.አማካሪና ፀሀፊ...............አርበኛ ባየ ዝናቤ
19.የህግ መምሪያ................አርበኛ መስፍን አያሌው
20.ሎጅስቲክ መምሪያ..........አርበኛ ዝናቤ በሪሁን
21.ኦርድናንስ...................አርበኛ ፈንታቢል ደርሶ
22.ም/ኦርዲናስ................አርበኛ አንዱአለም አዲሴ
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ የ102ኛ ኮር የህዝብ ግንኙነት አርበኛ መ/ር አታሎ ሙሉጌታ
የካቲት 2/2018 ዓ.ም
❤5🙏1
ሰበር ዜና!!
መካነ ኢየሱስ ከተማ በድጋሜ ተሞሸረች!
ሶስተኛ ቀኑን ያስቆጨረው ተጋድሎ የድል ዜና ዛሬም ቀጥሎ ውሏል።
========================
የፋሽስቱ አብይ አህመድ ሜካናይዝድ መሳሪያዎች ከወደቁ ቆራሌዮ ብረታ ብረት የዘለሉ አይደሉም !!
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ንቅናቂ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ የግዙፉ ሜጀር ጀኔራል ውባንተ አባተ አንደኛ ኮር መንትዮዎቹ ጉና ክፍለ ጦር እና ዘረ ውባንተ ተወርዋሪ ክፍለ ጦር በጋራ የብልፅግናን ጠላት ሃይልን በመደምሰስ ታሪክ ስርተዋል ።
የበሰበሰው የብልፅግና አገዛዝ ምላስ ብቻ የቀረው ሰርዓዊቱን በየ ቀኑ እየቀበረ ስልጣኑን ለማቆየት እየተፍጨረጨረ ቢገኝም ከሽንፍቱ ግን አልዳነም።
ከማለደው 3:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ቀኑ 9:35 ሰዓት በፈፀሙት ጥቃት ልዩ ስማቸው መካነ ኢየሱስ ከተማ፣ እስቴ ዴንሳ ተራራ፣ ለዋዬ፣ ማይነት ኢየሱስ፣ ሚድርቋ እና ጋሳይ ከተማ ራሱን ጥምር ጦር ብሎ የሚጠረው ስብስብ በክንደ ረመጦች የፋኖ አባላት ከፍተኛ ሰብአዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ ሲያስተናግድ ውሏል።
ይህ በእንዳህ እንዳለ በተመሳሳይ ዜና ስማዳ ወረዳ 265 በላይ የአብይ አህመድ ወንበር ጠባቂ ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል። ወረዳዋም በጀግኖች ፋኖ ተሞሽራ ትገኛለች።
በቀጣይ ዝርዝር መረጃ ይዘን እንመለሳለን።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
ጥር 02/2018 ዓ.ም
ፋኖ መ/ር ያሬድ ገደፍው የጉና ክፍለ ጦር ህ/ ግ ሃላፊ
መካነ ኢየሱስ ከተማ በድጋሜ ተሞሸረች!
ሶስተኛ ቀኑን ያስቆጨረው ተጋድሎ የድል ዜና ዛሬም ቀጥሎ ውሏል።
========================
የፋሽስቱ አብይ አህመድ ሜካናይዝድ መሳሪያዎች ከወደቁ ቆራሌዮ ብረታ ብረት የዘለሉ አይደሉም !!
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ንቅናቂ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ የግዙፉ ሜጀር ጀኔራል ውባንተ አባተ አንደኛ ኮር መንትዮዎቹ ጉና ክፍለ ጦር እና ዘረ ውባንተ ተወርዋሪ ክፍለ ጦር በጋራ የብልፅግናን ጠላት ሃይልን በመደምሰስ ታሪክ ስርተዋል ።
የበሰበሰው የብልፅግና አገዛዝ ምላስ ብቻ የቀረው ሰርዓዊቱን በየ ቀኑ እየቀበረ ስልጣኑን ለማቆየት እየተፍጨረጨረ ቢገኝም ከሽንፍቱ ግን አልዳነም።
ከማለደው 3:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ቀኑ 9:35 ሰዓት በፈፀሙት ጥቃት ልዩ ስማቸው መካነ ኢየሱስ ከተማ፣ እስቴ ዴንሳ ተራራ፣ ለዋዬ፣ ማይነት ኢየሱስ፣ ሚድርቋ እና ጋሳይ ከተማ ራሱን ጥምር ጦር ብሎ የሚጠረው ስብስብ በክንደ ረመጦች የፋኖ አባላት ከፍተኛ ሰብአዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ ሲያስተናግድ ውሏል።
ይህ በእንዳህ እንዳለ በተመሳሳይ ዜና ስማዳ ወረዳ 265 በላይ የአብይ አህመድ ወንበር ጠባቂ ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል። ወረዳዋም በጀግኖች ፋኖ ተሞሽራ ትገኛለች።
በቀጣይ ዝርዝር መረጃ ይዘን እንመለሳለን።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
ጥር 02/2018 ዓ.ም
ፋኖ መ/ር ያሬድ ገደፍው የጉና ክፍለ ጦር ህ/ ግ ሃላፊ
🙏3❤1
ትግሉ ፅናት ይጠይቃል!!
የካቲት 02/2018 ዓ.ም
በአማራ ህዝብ ላይ እየተካሄደ ያለውን ዘግናኝ የዘር ጭፍጨፋ በመቃወም ለአማራ ህዝብ ነፃነት የህልውና ትግል ለማሻገር የተንኮታኮተውን የአገዛዙ ኃይል ለመቅበር እና ትግሉን ቀጥ ባለ ቁመና በመምራት ጫፍ ለማድርስ በ64ኛ ክፍለ ጦር የሚገኙ አመራር እና አባላት
ድርጅቱ እና ህዝባችን የሰጣቸውን የስራ ኃላፊነት በአግባቡ እየተወጡ እየታገሉ ይገኛል።
የጀግኖች ስብስብ የኮስትር ግርፎች የሽፈራው ልጆች ከውስጥም ከውጭም ያለውን ጫና ተቆቁመው ክፍለ ጦር የተሻለ ቁመና ይዞ እንዲሄድ ሌት ተቀን ድምፃቸውን አጥፍተው እየሰሩ ይገኛል።
የአማራ ህዝብ የትጥቅ ትግል መሪዎቹን መርጦ ወደ አንድ መምጣቱ እና ቀጥ ያለ ቁመና እየያዘ መምጣቱን ተከትሎ በክፍለ ጦሩ እየታዩ የሚገኙት አንዳን የጠላት ተልኮ ተሸካሚ ቅርብ ወራጆች ድርጅቱ በፋይናስ እና ኦዲት ኢንስፔክሽን ወደ መሬት ወርዶ መስራት ሲጀምር አገዛዙ አስርጎ ያስገባቸው ተለላኪዎች ታጋይ መሳይ የሌባ ስብስቦች ተልዕኮቸውን ፈፅመው ከህዝብ እና ከድርጅቱ የዘርፍት ገንዘብ በኦዲት እንደሚጠየቁ እርግጠኛ ሲሆኑ እጅ እየሰጡ ይገኛሉ።
ትግሉ እየጠራ ነው!!
64ኛ ክፍለ ጦር የትግሉን መነሻ እና መድርሻ፣ ዓላማ ያለው፣ ጠላት በስሙ ሲጠራ የሚያስፈራ ጠላትን መመከት እና መደምሰስ የሚችል የሰለጠነ ሰራዊት እየገነባ ይገኛል።
በክፍለ ጦራችን የአማራን ህዝብ ተዋርሰው በሆዳቸው ያደሩ ተራ ግለሰቦች ከአማራ ህዝብ ጠላት ጋር በማበር በባንዳነት በመሳተፍ የራሳቸውን ወገን አሳልፈው ክብራቸውን አዋርደው በተራ ጥቅማ ጥቅም አማራነታቸው በመሸጥ #እንቁ_ጀግኖችን በሸበል በረንታ በየኮሬ የኩበት አካባቢው ቀበሌ ከአንዴ ሁለቴ በከበባ አስበልተው የክ/ጦር አመራሮችን በጠላት ጥይት ለማስመታት ሲሰሩ ቆይተዋል።
እነዚህ የአማራ ህዝብ የደም ግብሮች ከአገዛዙ ጋር በመሰለፍ የአማራ ህዝብ ታሪክ ያጠፉ ባንዳዎች መሆናቸውን ለታሪክ መዝግበን ይዘናል።
የአማራ ህዝብ ዘብ የጀግኖች የአርበኞች ስብስብ ብዙ ጀግኖች የወደቁበት የአማራ ፋኖ ህዝባችንን ነፃ ለማውጣት እየሰራን እንገኛለን።
የፋኖን ዩኒፎርም በመልበስ በትግላችን ተመሳስለው የአገዛዙን ስረዓት የሚደግፉ፣ የፋኖን ስም የሚያጥላሹ፣ በትግሉ ስም ህዝባችንን እና ተዋጊው ወታደሩን በእንግልት ሲያሰቃዩ የቆዩ ግለሰቦች መሆናቸው ክፍለ ጦሩ ከህዝብ እና ከፋኖ አባላቱ የተሰጠው ጥቆማ ተቀብሎ የኦዲት ስራ እየሰራ መሆኑን እና እርምጃ እንደሚወሰድባቸው በማወቃቸው ወደ ጠላት መግባታቸውን ማሳወቅ እንወዳለን።
አዲስ ተስፋ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!!
የካቲት 02/2018 ዓ.ም
የአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር ሕዝብ ግንኙነት
የካቲት 02/2018 ዓ.ም
በአማራ ህዝብ ላይ እየተካሄደ ያለውን ዘግናኝ የዘር ጭፍጨፋ በመቃወም ለአማራ ህዝብ ነፃነት የህልውና ትግል ለማሻገር የተንኮታኮተውን የአገዛዙ ኃይል ለመቅበር እና ትግሉን ቀጥ ባለ ቁመና በመምራት ጫፍ ለማድርስ በ64ኛ ክፍለ ጦር የሚገኙ አመራር እና አባላት
ድርጅቱ እና ህዝባችን የሰጣቸውን የስራ ኃላፊነት በአግባቡ እየተወጡ እየታገሉ ይገኛል።
የጀግኖች ስብስብ የኮስትር ግርፎች የሽፈራው ልጆች ከውስጥም ከውጭም ያለውን ጫና ተቆቁመው ክፍለ ጦር የተሻለ ቁመና ይዞ እንዲሄድ ሌት ተቀን ድምፃቸውን አጥፍተው እየሰሩ ይገኛል።
የአማራ ህዝብ የትጥቅ ትግል መሪዎቹን መርጦ ወደ አንድ መምጣቱ እና ቀጥ ያለ ቁመና እየያዘ መምጣቱን ተከትሎ በክፍለ ጦሩ እየታዩ የሚገኙት አንዳን የጠላት ተልኮ ተሸካሚ ቅርብ ወራጆች ድርጅቱ በፋይናስ እና ኦዲት ኢንስፔክሽን ወደ መሬት ወርዶ መስራት ሲጀምር አገዛዙ አስርጎ ያስገባቸው ተለላኪዎች ታጋይ መሳይ የሌባ ስብስቦች ተልዕኮቸውን ፈፅመው ከህዝብ እና ከድርጅቱ የዘርፍት ገንዘብ በኦዲት እንደሚጠየቁ እርግጠኛ ሲሆኑ እጅ እየሰጡ ይገኛሉ።
ትግሉ እየጠራ ነው!!
64ኛ ክፍለ ጦር የትግሉን መነሻ እና መድርሻ፣ ዓላማ ያለው፣ ጠላት በስሙ ሲጠራ የሚያስፈራ ጠላትን መመከት እና መደምሰስ የሚችል የሰለጠነ ሰራዊት እየገነባ ይገኛል።
በክፍለ ጦራችን የአማራን ህዝብ ተዋርሰው በሆዳቸው ያደሩ ተራ ግለሰቦች ከአማራ ህዝብ ጠላት ጋር በማበር በባንዳነት በመሳተፍ የራሳቸውን ወገን አሳልፈው ክብራቸውን አዋርደው በተራ ጥቅማ ጥቅም አማራነታቸው በመሸጥ #እንቁ_ጀግኖችን በሸበል በረንታ በየኮሬ የኩበት አካባቢው ቀበሌ ከአንዴ ሁለቴ በከበባ አስበልተው የክ/ጦር አመራሮችን በጠላት ጥይት ለማስመታት ሲሰሩ ቆይተዋል።
እነዚህ የአማራ ህዝብ የደም ግብሮች ከአገዛዙ ጋር በመሰለፍ የአማራ ህዝብ ታሪክ ያጠፉ ባንዳዎች መሆናቸውን ለታሪክ መዝግበን ይዘናል።
የአማራ ህዝብ ዘብ የጀግኖች የአርበኞች ስብስብ ብዙ ጀግኖች የወደቁበት የአማራ ፋኖ ህዝባችንን ነፃ ለማውጣት እየሰራን እንገኛለን።
የፋኖን ዩኒፎርም በመልበስ በትግላችን ተመሳስለው የአገዛዙን ስረዓት የሚደግፉ፣ የፋኖን ስም የሚያጥላሹ፣ በትግሉ ስም ህዝባችንን እና ተዋጊው ወታደሩን በእንግልት ሲያሰቃዩ የቆዩ ግለሰቦች መሆናቸው ክፍለ ጦሩ ከህዝብ እና ከፋኖ አባላቱ የተሰጠው ጥቆማ ተቀብሎ የኦዲት ስራ እየሰራ መሆኑን እና እርምጃ እንደሚወሰድባቸው በማወቃቸው ወደ ጠላት መግባታቸውን ማሳወቅ እንወዳለን።
አዲስ ተስፋ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!!
የካቲት 02/2018 ዓ.ም
የአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር ሕዝብ ግንኙነት
❤6
ሰበር
ማሰሮ ከተማ ከባድ ዉጊያ እየተደረገ ነዉ
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ንቅናቁ በላይ ዐዝ 4ኛ ደጃዝማች ኮር በቀን 02/06/2818 ዓ.ም ጧት ከባድ ዉጊያ በማሰሮ ከተማ ተካሄደ ። የኮሩ ልዩ ተልኮ እና የጎቤ ክፍለ ጦር አዉራንባ ብርጌድ እና ሰሜን ብርጌድ የሳተፉ ሲሆን አርበኞች ክፋለ ጦር ከብርጌዶች የተዉጣጣ ሃይል ተሳትፋል
በዚህ በነበረዉ ዉጊያ በፋሽሽቱ የብልፅግና ጥምር ሃይል ላይ ከፍተኛ
ጉዳት ደርሶበታል
# የሞተ ከ 13 በላይ ሲሆን
# 2 አንቡላስ ቁስለኛ ወደ ጎንደር ተልኳል
# የምንሻ ፅ/ቤት ኃላፊዉ ሻለቃ ናቃቸዉም አቸነፍ ቆስሏል ወደ ጎንደር ሪፈር እንደተባለ እንደማይተርፍ እየተገለፀ ነዉ።
ፋኖ ከተማዉን የተቀጣጣረ ሲሆን ገዳዩ ስርዓት ወደ ህዝቡ ሞርተር መጠቀም ሲጀምር ወደ ኃላ በማፈግፈግ ፋኖ ከተማዉን ከቦ ይገኛል ።
ድል ለአማራ ፋኖ
ባንዴራዉ ግርማይ
ማሰሮ ከተማ ከባድ ዉጊያ እየተደረገ ነዉ
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ንቅናቁ በላይ ዐዝ 4ኛ ደጃዝማች ኮር በቀን 02/06/2818 ዓ.ም ጧት ከባድ ዉጊያ በማሰሮ ከተማ ተካሄደ ። የኮሩ ልዩ ተልኮ እና የጎቤ ክፍለ ጦር አዉራንባ ብርጌድ እና ሰሜን ብርጌድ የሳተፉ ሲሆን አርበኞች ክፋለ ጦር ከብርጌዶች የተዉጣጣ ሃይል ተሳትፋል
በዚህ በነበረዉ ዉጊያ በፋሽሽቱ የብልፅግና ጥምር ሃይል ላይ ከፍተኛ
ጉዳት ደርሶበታል
# የሞተ ከ 13 በላይ ሲሆን
# 2 አንቡላስ ቁስለኛ ወደ ጎንደር ተልኳል
# የምንሻ ፅ/ቤት ኃላፊዉ ሻለቃ ናቃቸዉም አቸነፍ ቆስሏል ወደ ጎንደር ሪፈር እንደተባለ እንደማይተርፍ እየተገለፀ ነዉ።
ፋኖ ከተማዉን የተቀጣጣረ ሲሆን ገዳዩ ስርዓት ወደ ህዝቡ ሞርተር መጠቀም ሲጀምር ወደ ኃላ በማፈግፈግ ፋኖ ከተማዉን ከቦ ይገኛል ።
ድል ለአማራ ፋኖ
ባንዴራዉ ግርማይ
❤3🙏2
ከሜጀር ጀኔራል ውባንተ አባተ አንደኛ ኮር ጉና ክፍለ ጦር የተላለፈ ጥልቅ የሃዘን መግለጫ
ታጋይ ይሰዋል፤ትግል ይቀጥላል!!
=========================
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በስማዳ ወረዳ ልዩ ስሙ ሸረፍ ጎዴ በተባለ የኮንክሪት ምሽግ የአንድ ብርቱ ጀግና ታሪክ በደም ብዕር ቀለም ተከተበ። ሻለቃ መንግስት ጥጋቡ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቂ ፣ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ሜ/ጀ/ ውባንተ አባተ አንደኛ ኮር ጉና ክፍለ ጦር ቃኘ እና ማሃኒድስ ሃላፊ እንደሱ ብዙ ሺህ ጀግኖችን የመራ አዋጊና ተዋጊ 18 ዓመት በላይ በአርበኝነት ነፍጥ አንግቶ የሞቀ ቤቱን እና ንብረቱን ትቶ በድር በገደሉ በመንከራተት ደቡብ ጎንደርን በተለይ ደግሞ እስቴ ወረዳ የኦዴድ ብልፅግናን አከርካሪ የሰበረ ጀግና ነበር።
የአረመኔውን አብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ የጠላት ሃይል ጉርንቦ ለጉርንቦ ገጥሞ የጀግንነት መንገድ ምን እንደሆነ ለአማራ ህዝብ አሳይቶ በትናንትነው ዕለት በክብር ተሰውቷል።
ለወጣለት አላማው በታማኝነት እና በጀግንነት ሰማዕትነትን የተቀበለው ይህ ብርቱ ጀግና ለአላማ ታምኖ መፅናትን የሚለው ቃል በአዕምሮ ሰንቆ እንደ ወርቅ በሳት ተፈትኖ ህዝቡና ለሐይማኖቱ በልበ ሙሉ ጀግንነት 8 ሰዓት ያህል ከአላማ ጓዶቹ ጋር ሁኖ እሳት በሚተፈው አፈሙዝ ጠላትን አርበድብዷል፣ደምስሷል።
በጠላት ሃይል ላይ የሸረፍ ጎዴ የኮንክሪት ምሽግን በመደምሰስ አንበሰው ጀግና የዘላለም ታሪኩን በወርቅ የደም ቀለም ብዕር ፃፈ።
በመጨረሻም ሻለቃ መንግስት ጥጋቡ መሰዕዋትነት እስከ ከፈለበት ቀን ድረስ ስለቼኝ ደከመኝ ሳይል በቅንነት፣ በታማኝነት እና በጀግንነት የተሰጠውን የህዝብ ሃላፊነት አደራ ሁሉ ሲፈፅም ቆይቷል። ነገር ግን በስማዳ ወረዳ በሸረፍ ጎዴ ቦታ የሰማዕትነትን የወርቅ አክሊል ደፍቷል።
ታሪክ እሱንና መሰል የክፉ ቀን ልጆችን መቼም አይረሳም፤ በትውልድ ዘንድ ስማቸው እየተወሳ ለዘላለም ይኖራል።
ክብር ለህዝብ ነፃነት ሲሉ ለተሰው ሰማዕታት!!
ድል ለአማራ ፋኖ!
ፋኖ መ/ር ያሬድ ገደፍው
የጉና ክፍለጦር ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ
የካቲት 2/2018 ዓ.ም
ታጋይ ይሰዋል፤ትግል ይቀጥላል!!
=========================
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በስማዳ ወረዳ ልዩ ስሙ ሸረፍ ጎዴ በተባለ የኮንክሪት ምሽግ የአንድ ብርቱ ጀግና ታሪክ በደም ብዕር ቀለም ተከተበ። ሻለቃ መንግስት ጥጋቡ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቂ ፣ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ሜ/ጀ/ ውባንተ አባተ አንደኛ ኮር ጉና ክፍለ ጦር ቃኘ እና ማሃኒድስ ሃላፊ እንደሱ ብዙ ሺህ ጀግኖችን የመራ አዋጊና ተዋጊ 18 ዓመት በላይ በአርበኝነት ነፍጥ አንግቶ የሞቀ ቤቱን እና ንብረቱን ትቶ በድር በገደሉ በመንከራተት ደቡብ ጎንደርን በተለይ ደግሞ እስቴ ወረዳ የኦዴድ ብልፅግናን አከርካሪ የሰበረ ጀግና ነበር።
የአረመኔውን አብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ የጠላት ሃይል ጉርንቦ ለጉርንቦ ገጥሞ የጀግንነት መንገድ ምን እንደሆነ ለአማራ ህዝብ አሳይቶ በትናንትነው ዕለት በክብር ተሰውቷል።
ለወጣለት አላማው በታማኝነት እና በጀግንነት ሰማዕትነትን የተቀበለው ይህ ብርቱ ጀግና ለአላማ ታምኖ መፅናትን የሚለው ቃል በአዕምሮ ሰንቆ እንደ ወርቅ በሳት ተፈትኖ ህዝቡና ለሐይማኖቱ በልበ ሙሉ ጀግንነት 8 ሰዓት ያህል ከአላማ ጓዶቹ ጋር ሁኖ እሳት በሚተፈው አፈሙዝ ጠላትን አርበድብዷል፣ደምስሷል።
በጠላት ሃይል ላይ የሸረፍ ጎዴ የኮንክሪት ምሽግን በመደምሰስ አንበሰው ጀግና የዘላለም ታሪኩን በወርቅ የደም ቀለም ብዕር ፃፈ።
በመጨረሻም ሻለቃ መንግስት ጥጋቡ መሰዕዋትነት እስከ ከፈለበት ቀን ድረስ ስለቼኝ ደከመኝ ሳይል በቅንነት፣ በታማኝነት እና በጀግንነት የተሰጠውን የህዝብ ሃላፊነት አደራ ሁሉ ሲፈፅም ቆይቷል። ነገር ግን በስማዳ ወረዳ በሸረፍ ጎዴ ቦታ የሰማዕትነትን የወርቅ አክሊል ደፍቷል።
ታሪክ እሱንና መሰል የክፉ ቀን ልጆችን መቼም አይረሳም፤ በትውልድ ዘንድ ስማቸው እየተወሳ ለዘላለም ይኖራል።
ክብር ለህዝብ ነፃነት ሲሉ ለተሰው ሰማዕታት!!
ድል ለአማራ ፋኖ!
ፋኖ መ/ር ያሬድ ገደፍው
የጉና ክፍለጦር ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ
የካቲት 2/2018 ዓ.ም
❤5💔3