ሰበር የድል ዜና!!!
የመይሳው ካሳ ፪ኛ ኮር በሁለቱም አውደ ውጊያዎች ድልን ተቀናጀ!!!
በአርበኛ ማንዴላ እያዩ ሰብሳቢነትና በአርበኛ በሊሁን ጌታቸው/ ወታደራዊ አዛዥ የሚመራው መይሳው ካሳ ፪ኛ ኮር 4ቱንም ክ/ጦ በማጣመር/ ቋራ ኦሜድላ ክ/ጦ ፣ ካራማራ ክ/ጦ ፣ ፊታውራሪ ክ/ጦ እና አድዋ ክ/ጦ ሪፎርም ሰርተው ባጠናቀቁበት ማግስት የመጀመሪያውን አውደ ውጊያ በዛሬው እለት የአገዛዙ የብልፅግና ወንበር አስጠባቂ ቅጥረኛ ሰራዊት በሰፈረበት አለፋ ወረዳ ወኩ _ገንገን ከተማ ቋራ ኦሜድላ ክ/ጦ ዳግማዊ ቴዎድሮስ ብርጌድ ፣ አድዋ ክ/ጦ እና ፊታውራሪ ክ/ጦ ተጣምረው ከጧቱ 12:00 ጀምሮ እስከ 5:00 ውጊያው የቀጠለ ሲሆን፤ ቋራ ወረዳ በሙር ከተማ ዶቅሚት ከሚባል ቦታ ካራማራ ክ/ጦ አሳምነው ብርጌድ ከቋራ ኦሜድላ ነብሮ ብርጌድ በጋራ በመሆ ከሌሊቱ 9:20 ጀምሮ እስከ ጧቱ 2:00 ትንቅንቁ ተፏፉሞ ከቡድን መሳሪያ እስከ ጨበጣ ውጊያ ተደርጓል። በሁለቱም አቅጣጫ በተደረገ እልህ አስጨራሽ ውጊያ የምርኮኛው የብርሀኑ ጁላ ሰራዊት ያለ የሌለ አቅሙን ተጠቅሞ ወደ ቀጠናው ያስገባው ፤ የሚሞትበትን አላማ በውል ያልተረዳው ሰራዊት ፤ በብልፅግና ስርአት በሰከሩ ጀኔራሎች ተገዶ የገባ ቢሆንም ነበልባሎቹ የመይሳው ካሳ ልጆች ልክ እንደ ትናንቱ ዛሬም ታሪክ ለመድገም ጠላትን ክፉኛ እያበራዩት ይገኛሉ።
የአገዛዙ ስርአት በዘር ዛር ተጠምዶ ለስልጣን ማራዘሚያ የሀገሪቱን ወጣት ህሊናውን በእፅ እያደነዘዘ በአማራ ህዝብ ላይ ሁለንተናዊ ጀኖሳይድ እየፈፀመ ይገኛል። ይህ በእንዲህ እንዳለ በዚህ ወቅት ህዝባችን መረዳት ያለበት አጉል መስዋትነት እየከፈለ በየ ጫካውና ሸንተረሩ እየወደቀ ያለውን ወጣት ህይወት መታደግ ስለሚገባ በመከላከያ ስም ወንጀል እየተፈፀመ ዝም ብሎ ማየቱ አግባብ ስላልሆነ ህዝቡ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ከመከላከያ ሰራዊት ልጆቹን መጠበቅ እንዳለበት የግዴታ ውዴታ ነው።
በሁለቱም የአውደ ውጊያ ውሎዎች የተገኘ ድል:
ሙት = 28
ቁስለኛ = 34
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ ፪ኛ ኮር ም/የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተዉል አምሳሉ
ጥር 25/2018
የመይሳው ካሳ ፪ኛ ኮር በሁለቱም አውደ ውጊያዎች ድልን ተቀናጀ!!!
በአርበኛ ማንዴላ እያዩ ሰብሳቢነትና በአርበኛ በሊሁን ጌታቸው/ ወታደራዊ አዛዥ የሚመራው መይሳው ካሳ ፪ኛ ኮር 4ቱንም ክ/ጦ በማጣመር/ ቋራ ኦሜድላ ክ/ጦ ፣ ካራማራ ክ/ጦ ፣ ፊታውራሪ ክ/ጦ እና አድዋ ክ/ጦ ሪፎርም ሰርተው ባጠናቀቁበት ማግስት የመጀመሪያውን አውደ ውጊያ በዛሬው እለት የአገዛዙ የብልፅግና ወንበር አስጠባቂ ቅጥረኛ ሰራዊት በሰፈረበት አለፋ ወረዳ ወኩ _ገንገን ከተማ ቋራ ኦሜድላ ክ/ጦ ዳግማዊ ቴዎድሮስ ብርጌድ ፣ አድዋ ክ/ጦ እና ፊታውራሪ ክ/ጦ ተጣምረው ከጧቱ 12:00 ጀምሮ እስከ 5:00 ውጊያው የቀጠለ ሲሆን፤ ቋራ ወረዳ በሙር ከተማ ዶቅሚት ከሚባል ቦታ ካራማራ ክ/ጦ አሳምነው ብርጌድ ከቋራ ኦሜድላ ነብሮ ብርጌድ በጋራ በመሆ ከሌሊቱ 9:20 ጀምሮ እስከ ጧቱ 2:00 ትንቅንቁ ተፏፉሞ ከቡድን መሳሪያ እስከ ጨበጣ ውጊያ ተደርጓል። በሁለቱም አቅጣጫ በተደረገ እልህ አስጨራሽ ውጊያ የምርኮኛው የብርሀኑ ጁላ ሰራዊት ያለ የሌለ አቅሙን ተጠቅሞ ወደ ቀጠናው ያስገባው ፤ የሚሞትበትን አላማ በውል ያልተረዳው ሰራዊት ፤ በብልፅግና ስርአት በሰከሩ ጀኔራሎች ተገዶ የገባ ቢሆንም ነበልባሎቹ የመይሳው ካሳ ልጆች ልክ እንደ ትናንቱ ዛሬም ታሪክ ለመድገም ጠላትን ክፉኛ እያበራዩት ይገኛሉ።
የአገዛዙ ስርአት በዘር ዛር ተጠምዶ ለስልጣን ማራዘሚያ የሀገሪቱን ወጣት ህሊናውን በእፅ እያደነዘዘ በአማራ ህዝብ ላይ ሁለንተናዊ ጀኖሳይድ እየፈፀመ ይገኛል። ይህ በእንዲህ እንዳለ በዚህ ወቅት ህዝባችን መረዳት ያለበት አጉል መስዋትነት እየከፈለ በየ ጫካውና ሸንተረሩ እየወደቀ ያለውን ወጣት ህይወት መታደግ ስለሚገባ በመከላከያ ስም ወንጀል እየተፈፀመ ዝም ብሎ ማየቱ አግባብ ስላልሆነ ህዝቡ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ከመከላከያ ሰራዊት ልጆቹን መጠበቅ እንዳለበት የግዴታ ውዴታ ነው።
በሁለቱም የአውደ ውጊያ ውሎዎች የተገኘ ድል:
ሙት = 28
ቁስለኛ = 34
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ ፪ኛ ኮር ም/የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተዉል አምሳሉ
ጥር 25/2018
🙏7
ንጉስ ሚካኤል ኮር መብረቅ ክፍለ ጦር ወግዲ ወረዳ ዙሪያ ከባድ ተጋድሎ በማድረግ ታላቅ ድል አስመዘገቡ::
እንደሚታወቀው ፀረ አማራው ብልፅግና በሰሜን ወሎ እና ደቡብ ወሎ በደረሰበት ሽንፈት ወደ ደቡብ ወሎ ቀጠና እና አጎራባች ሸዋ ለመስፈር አሰቦ መካናይዝዱን ሳይቀር ሙሉ ጦሩን እያሽሽ እና እያንቀሳቀሰ ይገኛል።
ከዚህ ጋር ተያይዞም በዛሬው ዕለት ሙሉ ሀይሉን ሰብሰቦ በወግዲ ወረዳ አድርጎ ወደ ሸዋ ለመውጣት የሞት ሽረት ከባድ ትንቅንቅ ለማድረግ ቢሞክርም መብረቆቹ የሚቀያይረውን ሀይል ሙሉ በሙሉ በሚባል ሁኔታ በመምታት ታላቅ ጀብድ ፈፅመዋል::
ንጉስ ሚካኤል አሊ ኮር መብረቅ ክፍለ ጦር ጠላት ሰብሮ ሊወጣ የነበረበትን ስትራቴጅካዊ ቦታ በወግዲ ወረዳ ጎርንጅ ቀጠና ከሌሊት 11፡00 ሰዓት ጀምሮ በደፈጣና እና በፊት ለፊት ውጊያ ሙትና ቁስለኛ አድርገውታል። በነበረውም ተጋድሎ ጠላትን ምድር ገበያ ላይ የገባው ሀይል በደፈጣ ሙሉ በሙሉ ሲደመሰስ መልሶ ቢደራጀም በድጋሜ ኢላላ እና አጋምሳ ከተባለ ቦታ ላይ በተሰነዘረ የፊት ለፊት ማጥቃት የብልፅግናው ሰራዊት ላይ ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ ካሰበበት ቦታ ሳይደረስ ወደ ኋላ በከባድ ኪሳራ ለመመለስ ተችሏል ። በተደረገውም ተጋድሎ ቁጥሩ በውል የማይታወቅ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ጠላት ሙትና ቁስለኛ ሆኖ ወደመጣበት ተመልሷል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ
ጥር 27/2018 ዓ.ም
እንደሚታወቀው ፀረ አማራው ብልፅግና በሰሜን ወሎ እና ደቡብ ወሎ በደረሰበት ሽንፈት ወደ ደቡብ ወሎ ቀጠና እና አጎራባች ሸዋ ለመስፈር አሰቦ መካናይዝዱን ሳይቀር ሙሉ ጦሩን እያሽሽ እና እያንቀሳቀሰ ይገኛል።
ከዚህ ጋር ተያይዞም በዛሬው ዕለት ሙሉ ሀይሉን ሰብሰቦ በወግዲ ወረዳ አድርጎ ወደ ሸዋ ለመውጣት የሞት ሽረት ከባድ ትንቅንቅ ለማድረግ ቢሞክርም መብረቆቹ የሚቀያይረውን ሀይል ሙሉ በሙሉ በሚባል ሁኔታ በመምታት ታላቅ ጀብድ ፈፅመዋል::
ንጉስ ሚካኤል አሊ ኮር መብረቅ ክፍለ ጦር ጠላት ሰብሮ ሊወጣ የነበረበትን ስትራቴጅካዊ ቦታ በወግዲ ወረዳ ጎርንጅ ቀጠና ከሌሊት 11፡00 ሰዓት ጀምሮ በደፈጣና እና በፊት ለፊት ውጊያ ሙትና ቁስለኛ አድርገውታል። በነበረውም ተጋድሎ ጠላትን ምድር ገበያ ላይ የገባው ሀይል በደፈጣ ሙሉ በሙሉ ሲደመሰስ መልሶ ቢደራጀም በድጋሜ ኢላላ እና አጋምሳ ከተባለ ቦታ ላይ በተሰነዘረ የፊት ለፊት ማጥቃት የብልፅግናው ሰራዊት ላይ ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ ካሰበበት ቦታ ሳይደረስ ወደ ኋላ በከባድ ኪሳራ ለመመለስ ተችሏል ። በተደረገውም ተጋድሎ ቁጥሩ በውል የማይታወቅ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ጠላት ሙትና ቁስለኛ ሆኖ ወደመጣበት ተመልሷል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ
ጥር 27/2018 ዓ.ም
ሰበር ዜና
አርበኞች ክፍለ ጦር የአማራ አንድነት ድርጅት በተመሰረተ ማግስት በጠላት ላይ መብረቃዊ ጥቃት አደረሰ።
እንደሚታወቀዉ ከዚህ ቀደም ፋኖ ተቆጣጥሮ እያስተዳደራቸዉ ከሚገኙ ቦታዎች እንባ ጋላይ ቀበሌ አንዱ ሲሆን ከዳንሻ የተነሳዉ ጥምር ሃይል ወደ አንባ ጋላይ ፋኖን እደመስሳለሁ ብሎ በመንቀሳቀስ ፋኖም ቦታዉን በመልቀቅ ስቦ በማስገባ እርምጃ ወስዷል ።
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ንቅናቄ በላይ ዕዝ 4ኛ ደጃዝማች ኮር አርበኞች ክፍለ ጦር ከብርጌዶች ዉስጥ ፈጣን አጥቂ ሃይል በመመልመልና በማደራጀት በመረጃና ደህንነቶቻችን በተሰጠዉ መረጃ መሰረት የአማራ ደም መጣጩ ተላላኪ ላይ እርምጃ ተወሰደ።
በቀን 25/5/2018 ዓ.ም ከንጋቱ 11 ሰዓት ጀምሮ በሰቲት ሁመራ ዞን በጠገዴ ወረዳ እንባ ጋላይ ቀበሌ ዘር መርጦ ገዳይ እና የአማራ ደም መጣጩ ጥምር ሃይል የብልፅግና ወንበር አስጠባቂ በመሸገበት በተኛበት ተወርዋሪዉ ፋኖ ኮቲዉ የማይሰማ በቦንብ ግማሹ ሲደባይ ግማሹ እጁን ወደ ላይ አንስቶ ወደ ጀግናዉ ፋኖ ገቢ ሁኗል።
በዚህ በነበረዉ ወጊያ :-
# የሞተ ከ25 በላይ
# እስከ ነብሱ እጅ የሰጠ 14
# የቆሰለ 5
የተማረከ የጦር መሳሪያ
* ብሬን 1
* ነብስ ወከፍ (ክላሽ) 20
* ልዩ ልዬ ተተኳሽ ተማርኳል
የአማራ ፋኖ 4ኛ ደጃዝማች ኮር በበላይ አመራሩ የሚሰጡትን ግዳጆች ለመፈፀም ሙሉ ዝግጅቱን አጠናቆ በተጠንቀቅ ላይ ይገኛል።
ጠያይሞቹ አልሞ ተኳሾች አንገት በጣሾች ዝግጁ
##መገናኛችን አዉቀነዋል ዝም ብላችሁ ጠብቁን
# ኩራት ታሪክ አስጠባቂዉ ፋኖ
# ድል ለጭቁኑ የአማራ ህዝብ
# ድል ለአማራዉ ፋኖ
ባንዴራዉ ግርማይ 4ኛ ደጃዝማች ኮር ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ሃላፊ
አርበኞች ክፍለ ጦር የአማራ አንድነት ድርጅት በተመሰረተ ማግስት በጠላት ላይ መብረቃዊ ጥቃት አደረሰ።
እንደሚታወቀዉ ከዚህ ቀደም ፋኖ ተቆጣጥሮ እያስተዳደራቸዉ ከሚገኙ ቦታዎች እንባ ጋላይ ቀበሌ አንዱ ሲሆን ከዳንሻ የተነሳዉ ጥምር ሃይል ወደ አንባ ጋላይ ፋኖን እደመስሳለሁ ብሎ በመንቀሳቀስ ፋኖም ቦታዉን በመልቀቅ ስቦ በማስገባ እርምጃ ወስዷል ።
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ንቅናቄ በላይ ዕዝ 4ኛ ደጃዝማች ኮር አርበኞች ክፍለ ጦር ከብርጌዶች ዉስጥ ፈጣን አጥቂ ሃይል በመመልመልና በማደራጀት በመረጃና ደህንነቶቻችን በተሰጠዉ መረጃ መሰረት የአማራ ደም መጣጩ ተላላኪ ላይ እርምጃ ተወሰደ።
በቀን 25/5/2018 ዓ.ም ከንጋቱ 11 ሰዓት ጀምሮ በሰቲት ሁመራ ዞን በጠገዴ ወረዳ እንባ ጋላይ ቀበሌ ዘር መርጦ ገዳይ እና የአማራ ደም መጣጩ ጥምር ሃይል የብልፅግና ወንበር አስጠባቂ በመሸገበት በተኛበት ተወርዋሪዉ ፋኖ ኮቲዉ የማይሰማ በቦንብ ግማሹ ሲደባይ ግማሹ እጁን ወደ ላይ አንስቶ ወደ ጀግናዉ ፋኖ ገቢ ሁኗል።
በዚህ በነበረዉ ወጊያ :-
# የሞተ ከ25 በላይ
# እስከ ነብሱ እጅ የሰጠ 14
# የቆሰለ 5
የተማረከ የጦር መሳሪያ
* ብሬን 1
* ነብስ ወከፍ (ክላሽ) 20
* ልዩ ልዬ ተተኳሽ ተማርኳል
የአማራ ፋኖ 4ኛ ደጃዝማች ኮር በበላይ አመራሩ የሚሰጡትን ግዳጆች ለመፈፀም ሙሉ ዝግጅቱን አጠናቆ በተጠንቀቅ ላይ ይገኛል።
ጠያይሞቹ አልሞ ተኳሾች አንገት በጣሾች ዝግጁ
##መገናኛችን አዉቀነዋል ዝም ብላችሁ ጠብቁን
# ኩራት ታሪክ አስጠባቂዉ ፋኖ
# ድል ለጭቁኑ የአማራ ህዝብ
# ድል ለአማራዉ ፋኖ
ባንዴራዉ ግርማይ 4ኛ ደጃዝማች ኮር ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ሃላፊ
አፋብን| ቴዎድሮስ ዕዝ
ጥር 27/2018ዓ.ም
የወርቅ-ሜዳ ከተማ የሰላም አየር አግኝታለች !!!
በጃዊ ወረዳ ወርቅ ሜዳ ከተማ አንድ አመት ከ5 ወር ያክል በአረመኔዉ የመንግስት ስርዓት ሰራዊት የከተማዋን ማህበረሰብ ሲያሳቅቅ፣ ሲዘርፍ፣ ሴቶችን ሲደፍር፣ ዘረፈ ብዙ ሰቆቃዎችን ሲያደርስበት ቆይቷል።
ይሁን እንጅ በቀጠናዉ የሚንቀሳቀሰው የአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 66ኛ ክ/ጦር የፋኖ ሰራዊት በአረመኔው የአብይ ገረድ ሰራዊት ላይ በሚያደርገዉ ተደጋጋሚ ጦርነት የጠላትን ሃይል በመምታት፣ ስቦ በማስከዳት፣ የከተማዋን ሙሉ ህዝብ ከፋኖ ጎን እንዲቆም በማድረግ ከፍተኛ የበላይነት ስለተወሰደበት እና ኪሳራ ስላጋጠመዉ በቀን 23/05/2018 ዓ.ም ከተማዋን ለቆ ወጥቷል።
ብልፅግና ሰራዊቱን ወደ ቀጠናዉ
ከአንድ አመት በላይ የተሰቃየዉ የወርቅ ሜዳ ህዝብ በቀን 26/05/2018 ዓ.ም ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ /አፋብን/ ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 66ኛ ክ/ጦር አመራሮች እና ከፓዊ ወረዳ ጊዜያዊ መንግስት አመራሮች ጋር ጥልቅ ዉይይት በማድረግ ለማንኛዉም ልማት እና እድገት መሰረቱ ሰላም ስለሆነ ሰላምን ለማምጣት እና ይህንን አረመኔ የአብይ ስርዓት ለማስወገድ ከመቸውም ጊዜ በበለጠ ቆርጠን እንሰራለን ሲሉ የከተማዋ ነዋሪዎች ተናግረዋል።
እንዲሁም የቀበሌ ጊዜያዊ መንግስት አደረጃጀቶት መዋቅሮችንም መዘርጋት ተችሏል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብን| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ጥር 27/2018 ዓ.ም
ጥር 27/2018ዓ.ም
የወርቅ-ሜዳ ከተማ የሰላም አየር አግኝታለች !!!
በጃዊ ወረዳ ወርቅ ሜዳ ከተማ አንድ አመት ከ5 ወር ያክል በአረመኔዉ የመንግስት ስርዓት ሰራዊት የከተማዋን ማህበረሰብ ሲያሳቅቅ፣ ሲዘርፍ፣ ሴቶችን ሲደፍር፣ ዘረፈ ብዙ ሰቆቃዎችን ሲያደርስበት ቆይቷል።
ይሁን እንጅ በቀጠናዉ የሚንቀሳቀሰው የአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 66ኛ ክ/ጦር የፋኖ ሰራዊት በአረመኔው የአብይ ገረድ ሰራዊት ላይ በሚያደርገዉ ተደጋጋሚ ጦርነት የጠላትን ሃይል በመምታት፣ ስቦ በማስከዳት፣ የከተማዋን ሙሉ ህዝብ ከፋኖ ጎን እንዲቆም በማድረግ ከፍተኛ የበላይነት ስለተወሰደበት እና ኪሳራ ስላጋጠመዉ በቀን 23/05/2018 ዓ.ም ከተማዋን ለቆ ወጥቷል።
ብልፅግና ሰራዊቱን ወደ ቀጠናዉ
ከአንድ አመት በላይ የተሰቃየዉ የወርቅ ሜዳ ህዝብ በቀን 26/05/2018 ዓ.ም ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ /አፋብን/ ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 66ኛ ክ/ጦር አመራሮች እና ከፓዊ ወረዳ ጊዜያዊ መንግስት አመራሮች ጋር ጥልቅ ዉይይት በማድረግ ለማንኛዉም ልማት እና እድገት መሰረቱ ሰላም ስለሆነ ሰላምን ለማምጣት እና ይህንን አረመኔ የአብይ ስርዓት ለማስወገድ ከመቸውም ጊዜ በበለጠ ቆርጠን እንሰራለን ሲሉ የከተማዋ ነዋሪዎች ተናግረዋል።
እንዲሁም የቀበሌ ጊዜያዊ መንግስት አደረጃጀቶት መዋቅሮችንም መዘርጋት ተችሏል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብን| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ጥር 27/2018 ዓ.ም
🙏2
የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ሰራዊት በየ አቅጣጫው ጦርነት መሆኑን ተከትሎ እየፈረሰ ፋኖን እየተቀላቀለ ሲሆን ሁለት የአድማ ብተና አባላት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ልጅ እያሱ ኮር የጎፍ ክፍለ ጦርን ተቀላቅለዋል::
ወገናችንን በድለናል ፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና ህዝባች ላይ ዘር ማጥፋት እየፈፀመ ነው ይሄንን ደግሞ ቦታው ላይ ሆነን አይተናል! ስለዚህ ፋኖን ተቀላቅለናል:: ፋኖን የተቀላቀሉት አድማ ብተናዎችም ከዚህ በኋላ የህዝባችንን መከራ ለማስቆምና ህልውናውን ለማስከበርና ለማስጠበቅ ውድ ህይወታችንን አስይዘን እንታገላለን በማለት ቃል ገብተዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ
ጥር 27/2018 ዓ.ም
ወገናችንን በድለናል ፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና ህዝባች ላይ ዘር ማጥፋት እየፈፀመ ነው ይሄንን ደግሞ ቦታው ላይ ሆነን አይተናል! ስለዚህ ፋኖን ተቀላቅለናል:: ፋኖን የተቀላቀሉት አድማ ብተናዎችም ከዚህ በኋላ የህዝባችንን መከራ ለማስቆምና ህልውናውን ለማስከበርና ለማስጠበቅ ውድ ህይወታችንን አስይዘን እንታገላለን በማለት ቃል ገብተዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ
ጥር 27/2018 ዓ.ም
❤1
ለወልድያ ከተማ እና አካባቢው ማህበረሰብ የጥንቃቄ መልክት!
የሰሜን ወሎ ዞን እና የወልድያ ከተማ አመራሮች ፋኖን ከህዝብ እንነጥላለን በሚል ስሌት ባለፉት ሁለት አመትና ከዛ በላይ ጊዜያት ህዝቡ ላይ በርካታ ግፎች መፈፀማቸውን በማስረጃ ማጋለጣችን ይታወቃል::
ይህ የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ተግባር ዛሬም ተጠናክሮ ቀጥሎ ከዚህ በታች በተዘረዘሩትና በተጠቀሱት ስምና ስልክ ቁጥሮች እየተደወለ በፋኖ ስም ከማህበረሰቡ ገንዘብ አምጡ እያሉ እንደሆነ በማስረጃ ለማረጋገጥ ችለናል:: ይህንን ድርጊትም የሚፈፅሙት በስውር በሚሊሻ እና አድማ ብተና አባላቶች እንደሆነ አረጋግጠናል!
ስለሆነም ጀምበር የጠለቀችበት ፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና ጣረ ሞት ላይ በመሆኑ ስልጣኔን ያቆይልኛል ያለውን ሁሉ ከማድረግ አይቆጠብምና ህዝባችን ይህንን በመገንዘብ መወሰድ ያለባቸውን ጥንቃቄዎች ሁሉ እንዲወስድ ስንል መልክታችንን እናስተላልፋለን!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ
ጥር 27/2018 ዓ.ም
የሰሜን ወሎ ዞን እና የወልድያ ከተማ አመራሮች ፋኖን ከህዝብ እንነጥላለን በሚል ስሌት ባለፉት ሁለት አመትና ከዛ በላይ ጊዜያት ህዝቡ ላይ በርካታ ግፎች መፈፀማቸውን በማስረጃ ማጋለጣችን ይታወቃል::
ይህ የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ተግባር ዛሬም ተጠናክሮ ቀጥሎ ከዚህ በታች በተዘረዘሩትና በተጠቀሱት ስምና ስልክ ቁጥሮች እየተደወለ በፋኖ ስም ከማህበረሰቡ ገንዘብ አምጡ እያሉ እንደሆነ በማስረጃ ለማረጋገጥ ችለናል:: ይህንን ድርጊትም የሚፈፅሙት በስውር በሚሊሻ እና አድማ ብተና አባላቶች እንደሆነ አረጋግጠናል!
ስለሆነም ጀምበር የጠለቀችበት ፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና ጣረ ሞት ላይ በመሆኑ ስልጣኔን ያቆይልኛል ያለውን ሁሉ ከማድረግ አይቆጠብምና ህዝባችን ይህንን በመገንዘብ መወሰድ ያለባቸውን ጥንቃቄዎች ሁሉ እንዲወስድ ስንል መልክታችንን እናስተላልፋለን!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ
ጥር 27/2018 ዓ.ም
ምኒልክ ዕዝ ንጉስ ሚካኤል አሊ ኮር መብረቅ ክፍለ ጦር ጋር የተፋለሙት 11ኛ ዕዝ እና የአየር ወለድ ኮማንዶ ዕዝ አባላት ድባቅ ተመቱ!
በምዕራብ ወሎ ግንባር ወግድ ወረዳ ውስጥ በ2 ጄኔራሎች የተመራ ለተከታታይ ሁለት ቀናት የዘለቀ ከባድ ውጊያ የተካሄደ ሲሆን በዚህ ውጊያ በርካታ የጠላት ኃይል ተደምስሷል::
2 መድፍ፣ 2 ሞርተር 120፣ 4 ዙ-23 እና ከ60 በላይ በሚሆን ተሽከርካሪ የተጫነ እግረኛ ሰራዊትን በመያዝ የ11ኛ ዕዝ ምክትል አዛዥ ሜ/ጄኔራል ዘውዱ ሰጣርጌ እንድሁም የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ ኮር 2 አዛዥ ብ/ጄኔራል ሞሲሳ ቶሎሳ በምዕራብ ወሎ ግንባር ወግድ ወረዳ ውስጥ በርካታ ቀጠናዎችን የሸፈነ ውጊያ ቢከፍቱም የአፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር መብረቅ ክፍለ ጦር ሰራዊት ባካሄደው የመልሶ ማጥቃት ውጊያ የወገን ኃይል ድል ቀንቶታል::
በማከፍታ ቀጠና ሰኮሩ ታዳጊ ከተማ አቅራቢያ የሚገኘውና ታሪካዊው የበላይ ዘለቀ ምሽግ የሚገኝበት ቦታ ላይ ጭምር ከፍተኛ ተጋድሎ የተደረገ ሲሆን የጠላት ኃይል ላይ መጠነ ሰፊ ሰብአዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ ደርሷል:: ከበላይ ዘለቀ ምሽግ በተጨማሪ በጎረንጅ፣ ጎለሌ፣ ሸመኔ እና ሌሎች አካባቢዎች ውጊያ ሲካሄድ ውሎ አድሯል::
ወግድ ወረዳ ውስጥ እየተካሄደ ባለው ውጊያ መሃል ከባድ ሽንፈት የገጠመው አገዛዙ ለፋኖ መረጃ ሰጥታችኃል የተባሉ ሁለት የብልፅግና አመራሮች እና ንፁሓን መታሰራቸውንም ለማረጋገጥ ችለናል::
በዚህም መሰረት:-
1ኛ. አብይ አያሌው የወረዳው ብልጽግና የፓለቲካ ዘርፍ ኃላፊ
2ኛ. እንዳልካቸው አቢ የወረዳቅ ኦድት ኮሚሽን ኃላፊ
3ኛ. አረቡ ቀዮ የተባለ ባለሀብት
4ኛ. ተሰፋዬ ጀማል የተባለ የቡና ባንክ ጥበቃ እና ሌሎች ንፁሓን በዛሬው ዕለት ታፍነው ታስረዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ
ጥር 27/2018 ዓ.ም
በምዕራብ ወሎ ግንባር ወግድ ወረዳ ውስጥ በ2 ጄኔራሎች የተመራ ለተከታታይ ሁለት ቀናት የዘለቀ ከባድ ውጊያ የተካሄደ ሲሆን በዚህ ውጊያ በርካታ የጠላት ኃይል ተደምስሷል::
2 መድፍ፣ 2 ሞርተር 120፣ 4 ዙ-23 እና ከ60 በላይ በሚሆን ተሽከርካሪ የተጫነ እግረኛ ሰራዊትን በመያዝ የ11ኛ ዕዝ ምክትል አዛዥ ሜ/ጄኔራል ዘውዱ ሰጣርጌ እንድሁም የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ ኮር 2 አዛዥ ብ/ጄኔራል ሞሲሳ ቶሎሳ በምዕራብ ወሎ ግንባር ወግድ ወረዳ ውስጥ በርካታ ቀጠናዎችን የሸፈነ ውጊያ ቢከፍቱም የአፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር መብረቅ ክፍለ ጦር ሰራዊት ባካሄደው የመልሶ ማጥቃት ውጊያ የወገን ኃይል ድል ቀንቶታል::
በማከፍታ ቀጠና ሰኮሩ ታዳጊ ከተማ አቅራቢያ የሚገኘውና ታሪካዊው የበላይ ዘለቀ ምሽግ የሚገኝበት ቦታ ላይ ጭምር ከፍተኛ ተጋድሎ የተደረገ ሲሆን የጠላት ኃይል ላይ መጠነ ሰፊ ሰብአዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ ደርሷል:: ከበላይ ዘለቀ ምሽግ በተጨማሪ በጎረንጅ፣ ጎለሌ፣ ሸመኔ እና ሌሎች አካባቢዎች ውጊያ ሲካሄድ ውሎ አድሯል::
ወግድ ወረዳ ውስጥ እየተካሄደ ባለው ውጊያ መሃል ከባድ ሽንፈት የገጠመው አገዛዙ ለፋኖ መረጃ ሰጥታችኃል የተባሉ ሁለት የብልፅግና አመራሮች እና ንፁሓን መታሰራቸውንም ለማረጋገጥ ችለናል::
በዚህም መሰረት:-
1ኛ. አብይ አያሌው የወረዳው ብልጽግና የፓለቲካ ዘርፍ ኃላፊ
2ኛ. እንዳልካቸው አቢ የወረዳቅ ኦድት ኮሚሽን ኃላፊ
3ኛ. አረቡ ቀዮ የተባለ ባለሀብት
4ኛ. ተሰፋዬ ጀማል የተባለ የቡና ባንክ ጥበቃ እና ሌሎች ንፁሓን በዛሬው ዕለት ታፍነው ታስረዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ
ጥር 27/2018 ዓ.ም
❤3🙏1
በስቦ መምታት የውጊያ ታክቲክ የጠላት ብልፅግና ወታደርን ወሽመጥ በመቁረጥ ውጤታማ ድል ተመዘገበ!
በአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለሽርጡ ክፍለጦር ላይ ጥቅታ ለማድረስ ከጉቢሳ ወደ ኮለቦ፣ ከጭሰ አባሊማ ወደ ሲልኮ፣ከጊራና ወደ ጉባ ፣ከመርሳ ወደ ሀብሩና ፋጂ የተንቀሳቀሰው የጠላትን ሀይል በቀን 26/05/2018 ከኮለቦና ሩጋ ያለውን የጠላት ሀይል ስቦ በማስገባት መነዮ ቀሊና ላይ ምሽት 1:30 ላይ የጠላትን ሀይል ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ታላቅ ድል ተጎናፀፈ።
የባለሽርጡ ክፍለጦርን ሊያጠቃና የክፍለጦሩን ነባር ይዞታዎች ሊወር የመጣው የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት በአምስት አቅጣጫ ለማፈን ቢሞክርም የጠላትን የጥፋት እቅድ ቅዠት በማድረግ 50 ሙትና 78 ቁስለኛ በማድረግ ከትላንት ከጥዋቱ 12:30 እስከ ዛሬ 27/05/2018 ዓ.ም በቆየ አውደ ውጊያ የጠላትን ከበባ ያለምንም መስዋዕትነት በአርበኛ እንድሪስ ጉደሌና በሌሎች በሳል የክፍለጦሩ ወታደራዊ ጠበብቶች በመስበር በጥላት ላይ ከፍተኛ ስብአዊና ቁሳዊ ኪሳራ ማድረስ ተችሏል።
በዚህ አውደ ውጊያ የተበሳጨው የጠላት ሀይል በደቡብ ወሎ ዞን ተወለደሬ ወረዳ ሲልኮ እየተባለ በሚጠራው ቦታ 450 የሚደርሱ ወጣቶችን፣ አርሶ አደሮችን እና የቀን ሰራተኛዎችን በማፈን ስልጠና ሰልጥናችሁ አገራችሁን ትጠብቃላችሁ በሚል ሰበብ ወደ ማጓሪያ ቀጠና አስገብቶ ፋኖን ማረኩ በሚል የሀሰት ዶክመንተሪ ዝግጂት ላይ ይገኛል።
በተያያዘም በሀይል ላፈናቸው ንፁሀን በየቤቱ እየገባ የግል ታጣቂ ግለሰቦችን መሳሪያ ለማስወረድ ድንገተኛ ፍተሻና ድብደባ እያካሄደ ይገኛል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበር ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ
ጥር 28/2018 ዓ.ም
በአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለሽርጡ ክፍለጦር ላይ ጥቅታ ለማድረስ ከጉቢሳ ወደ ኮለቦ፣ ከጭሰ አባሊማ ወደ ሲልኮ፣ከጊራና ወደ ጉባ ፣ከመርሳ ወደ ሀብሩና ፋጂ የተንቀሳቀሰው የጠላትን ሀይል በቀን 26/05/2018 ከኮለቦና ሩጋ ያለውን የጠላት ሀይል ስቦ በማስገባት መነዮ ቀሊና ላይ ምሽት 1:30 ላይ የጠላትን ሀይል ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ታላቅ ድል ተጎናፀፈ።
የባለሽርጡ ክፍለጦርን ሊያጠቃና የክፍለጦሩን ነባር ይዞታዎች ሊወር የመጣው የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት በአምስት አቅጣጫ ለማፈን ቢሞክርም የጠላትን የጥፋት እቅድ ቅዠት በማድረግ 50 ሙትና 78 ቁስለኛ በማድረግ ከትላንት ከጥዋቱ 12:30 እስከ ዛሬ 27/05/2018 ዓ.ም በቆየ አውደ ውጊያ የጠላትን ከበባ ያለምንም መስዋዕትነት በአርበኛ እንድሪስ ጉደሌና በሌሎች በሳል የክፍለጦሩ ወታደራዊ ጠበብቶች በመስበር በጥላት ላይ ከፍተኛ ስብአዊና ቁሳዊ ኪሳራ ማድረስ ተችሏል።
በዚህ አውደ ውጊያ የተበሳጨው የጠላት ሀይል በደቡብ ወሎ ዞን ተወለደሬ ወረዳ ሲልኮ እየተባለ በሚጠራው ቦታ 450 የሚደርሱ ወጣቶችን፣ አርሶ አደሮችን እና የቀን ሰራተኛዎችን በማፈን ስልጠና ሰልጥናችሁ አገራችሁን ትጠብቃላችሁ በሚል ሰበብ ወደ ማጓሪያ ቀጠና አስገብቶ ፋኖን ማረኩ በሚል የሀሰት ዶክመንተሪ ዝግጂት ላይ ይገኛል።
በተያያዘም በሀይል ላፈናቸው ንፁሀን በየቤቱ እየገባ የግል ታጣቂ ግለሰቦችን መሳሪያ ለማስወረድ ድንገተኛ ፍተሻና ድብደባ እያካሄደ ይገኛል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበር ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ
ጥር 28/2018 ዓ.ም
❤3🙏2
አፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ግዙፉ ላስታ አሳምነዉ ኮር እሸት ክፍለ ጦር ከአዉደ ዉጊያ ጎን ለጎን ጥልቅ ተሐድሶ አደረገ!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ በግዙፉ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ስር የሚገኘው እሸት ክፍለ ጦር ለተከታታይ ሶሰት ቀናት በጥልቀት ከገመገመ በኋላ ሁሉን አቀፍ ተሐድሶ ካደረገ በኃላ የአመራር ሪፎርም ስራ ሰርቷል ።
በተሐድሶው ላይ የተገኙት የምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ም/ወታደራዊ አዛዥ እና የላስታ አሳምነዉ ኮር ሰብሳቢ አርበኛ ወንድሙ ማሩ ፣የላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ስትራቴጅክ ጉዳዮች ኃላፊ አርበኛ ተመቸ ቢራራ እና ሌሎች የኮር አመራሮች ተገኝተዉ ለሰራዊቱ አቅም ግንባታና ማበረታቻ የሰጡ ሲሆን ሰራዊቱም የነበሩባቸውን ጥቃቅን ክፍተቶች እንደሞሉበት ታውቋል።
እሸት ክፍለ ጦር ወቅቱን የዋጄ በግዳጅ አፈፃፀም የላቀ ሰራዊት እየገነባ ያለ ክፍለ ጦር ሲሆን ከተራ ተዋጊ አባል እስከ ክፍለ ጦር መሪ ቅልቅልና አዲስ አደረጃጀት በመስራት ለቀጣይ ግዳጅ በወትሮ ዝግጁነታቸው እንደሚገኙ አስታውቀዋል።
በመጨረሻም የተመደቡት አመራሮች ይህን የተጣለብነን አደራ በአግባቡ ተወጥተን የአማራን ህዝብ የተደቀነበትን የህልዉና አደጋና ዘርፈ ቡዙ ችግሮች አላቀን አማራ በማንነቱ እማይሸማቀቅበት እና ሁሉን አካታች ይምትሆን ሀገረ መንግስት እንደምንገነባ ቃል እንገነባለን ሲሉ ቃለ መሃላ ፈፅመዋል።
በዚህ ጥልቅ ተሐድሶ የክፍለ ጦሩ አመራሮች እንደሚከተለዉ ተዘርዝረዋል።
1.የክ/ጦር አዛዥ..... መቶ አለቃ በሪሁን ደምሌ
2. የክ/ም/አዛዥ ..... አርበኛ ፍቃድ አበባዉ
3. የክ/ጦር ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ.......አርበኛ ደሰላ ወንዴ
4. የክ/ጦር ወታደራዊ አስተዳደር ኃላፊ.........10 አለቃ አንደበት ወንድምነዉ
5. ዘመቻ ኃላፊ.............አርበኛ ኮስትር አሸነፍ
6 . ሕ/ግንኙነት ኃላፊ......... መቶ አለቃ ደስታዉ አንባዉ
7. ፋይናስ አርበኛ ዮሐንስ አዱኛዉ (ጆን)
8. የሰዉ ሃይል አርበኛ ቡግሳ ተስፋ
9. ስልጠና ክፍል ኃላፊ ......አርበኛ ጌትነት አለምነዉ
10. ሎጀስቲክ ኃላፊ.......አርበኛ እያያዉ ደረሰ
11. ህግ ክፍል ኃላፊ.........አርበኛ ጌታሁን ወዳይ
12. ጤና መምሪያ ኃላፊ......አርበኛ አበበ ሞላ
13. መረጃና ደህንነት .............. አርበኛ XXXX
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ(አፋብን) ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ ሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አርበኛ ደረበ መኮንን!!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥር 29/2018 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ በግዙፉ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ስር የሚገኘው እሸት ክፍለ ጦር ለተከታታይ ሶሰት ቀናት በጥልቀት ከገመገመ በኋላ ሁሉን አቀፍ ተሐድሶ ካደረገ በኃላ የአመራር ሪፎርም ስራ ሰርቷል ።
በተሐድሶው ላይ የተገኙት የምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ም/ወታደራዊ አዛዥ እና የላስታ አሳምነዉ ኮር ሰብሳቢ አርበኛ ወንድሙ ማሩ ፣የላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ስትራቴጅክ ጉዳዮች ኃላፊ አርበኛ ተመቸ ቢራራ እና ሌሎች የኮር አመራሮች ተገኝተዉ ለሰራዊቱ አቅም ግንባታና ማበረታቻ የሰጡ ሲሆን ሰራዊቱም የነበሩባቸውን ጥቃቅን ክፍተቶች እንደሞሉበት ታውቋል።
እሸት ክፍለ ጦር ወቅቱን የዋጄ በግዳጅ አፈፃፀም የላቀ ሰራዊት እየገነባ ያለ ክፍለ ጦር ሲሆን ከተራ ተዋጊ አባል እስከ ክፍለ ጦር መሪ ቅልቅልና አዲስ አደረጃጀት በመስራት ለቀጣይ ግዳጅ በወትሮ ዝግጁነታቸው እንደሚገኙ አስታውቀዋል።
በመጨረሻም የተመደቡት አመራሮች ይህን የተጣለብነን አደራ በአግባቡ ተወጥተን የአማራን ህዝብ የተደቀነበትን የህልዉና አደጋና ዘርፈ ቡዙ ችግሮች አላቀን አማራ በማንነቱ እማይሸማቀቅበት እና ሁሉን አካታች ይምትሆን ሀገረ መንግስት እንደምንገነባ ቃል እንገነባለን ሲሉ ቃለ መሃላ ፈፅመዋል።
በዚህ ጥልቅ ተሐድሶ የክፍለ ጦሩ አመራሮች እንደሚከተለዉ ተዘርዝረዋል።
1.የክ/ጦር አዛዥ..... መቶ አለቃ በሪሁን ደምሌ
2. የክ/ም/አዛዥ ..... አርበኛ ፍቃድ አበባዉ
3. የክ/ጦር ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ.......አርበኛ ደሰላ ወንዴ
4. የክ/ጦር ወታደራዊ አስተዳደር ኃላፊ.........10 አለቃ አንደበት ወንድምነዉ
5. ዘመቻ ኃላፊ.............አርበኛ ኮስትር አሸነፍ
6 . ሕ/ግንኙነት ኃላፊ......... መቶ አለቃ ደስታዉ አንባዉ
7. ፋይናስ አርበኛ ዮሐንስ አዱኛዉ (ጆን)
8. የሰዉ ሃይል አርበኛ ቡግሳ ተስፋ
9. ስልጠና ክፍል ኃላፊ ......አርበኛ ጌትነት አለምነዉ
10. ሎጀስቲክ ኃላፊ.......አርበኛ እያያዉ ደረሰ
11. ህግ ክፍል ኃላፊ.........አርበኛ ጌታሁን ወዳይ
12. ጤና መምሪያ ኃላፊ......አርበኛ አበበ ሞላ
13. መረጃና ደህንነት .............. አርበኛ XXXX
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ(አፋብን) ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ ሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አርበኛ ደረበ መኮንን!!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥር 29/2018 ዓ.ም
👍4