ሰበር የድል ዜና!!!
ሚኒሻው አከርካሪውን ተመታ!!!
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የአድዋ ክ/ጦ ተወርዋሪ በትናንትናው እለት ጥር 18/2018 የአገዛዙ አሸርጋጅ ሆድ አደር ሚኒሻ ከአፀደማርያም ተነስቶ ወደ ጋራስጌ እየተንቀሳቀሰ ባለበት ስአት ደፈጣ በመያዝ ዘከር ላይ መብረቃዊ ጥቃት ማድረስ ተችሏል። ይሄን መብረቃዊ ጥቃት መቋቋም ያልቻለው የአማራ አስገዳይ ደላላ ሆድ አደር ሚኒሻ የድረሱልኝ ጩኸቱን እየቀባጠረ ሙትና ቁስለኛውን እያዝረከረከ ወደ መጣበት ሊመለስ ችሏል።
በዚህ የደፈጣ ውጊያ የተገኘ ድል:
ሙት=4
ከባድና ቁስለኛ =6
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተውል አምሳሉ
ጥር 19/2018
ሚኒሻው አከርካሪውን ተመታ!!!
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የአድዋ ክ/ጦ ተወርዋሪ በትናንትናው እለት ጥር 18/2018 የአገዛዙ አሸርጋጅ ሆድ አደር ሚኒሻ ከአፀደማርያም ተነስቶ ወደ ጋራስጌ እየተንቀሳቀሰ ባለበት ስአት ደፈጣ በመያዝ ዘከር ላይ መብረቃዊ ጥቃት ማድረስ ተችሏል። ይሄን መብረቃዊ ጥቃት መቋቋም ያልቻለው የአማራ አስገዳይ ደላላ ሆድ አደር ሚኒሻ የድረሱልኝ ጩኸቱን እየቀባጠረ ሙትና ቁስለኛውን እያዝረከረከ ወደ መጣበት ሊመለስ ችሏል።
በዚህ የደፈጣ ውጊያ የተገኘ ድል:
ሙት=4
ከባድና ቁስለኛ =6
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተውል አምሳሉ
ጥር 19/2018
👍2🙏2
የብልፅግና ወንበር ለማስቀጠል አንሞትም ያሉ ሰባት የአገዛዙ ሰራዊት አባላቶች ሐውጃኖ ክፍለ ጦርን ተቀላቀሉ።
በሰሜን ወሎ ራያ ቆቦ ወረዳ በጮቢ በር ዙሪያ መሽጎ የሚገኘው የምርኮኛው የአስር አለቃ የብርሀኑ ጁላ ሰራዊት እየፈረሰ ፋኖን እየተቀላቀለ ይገኛል።
የ802ኛ ክፍለ ጦር 2ኛ ሬጅመንት 2ኛ ሻንበል አባላት እና የ11ኛ ዕዝ 83ኛ ክፍለ ጦር 4ኛ ሬጅመንት የቃኝ አባላት የነበሩ ወታደሮች ከወንድሞቻችን ጋር አንዋጋም ብለው ሰባት የሰራዊቱ አባሎች ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 1 ሐውጃኖ ክፍለ ጦር ጋር በሰላም ተቀላቅለዋል:: የክፍለ ጦሩ አመራሮችም አቀባበል አድርገውላቸዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበር ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ
ምስራቅ አማራ ኮር 1 ሐውጃኖ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት አርበኛ አሰፋ መለሰ
ጥር 25/2018 ዓ.ም
በሰሜን ወሎ ራያ ቆቦ ወረዳ በጮቢ በር ዙሪያ መሽጎ የሚገኘው የምርኮኛው የአስር አለቃ የብርሀኑ ጁላ ሰራዊት እየፈረሰ ፋኖን እየተቀላቀለ ይገኛል።
የ802ኛ ክፍለ ጦር 2ኛ ሬጅመንት 2ኛ ሻንበል አባላት እና የ11ኛ ዕዝ 83ኛ ክፍለ ጦር 4ኛ ሬጅመንት የቃኝ አባላት የነበሩ ወታደሮች ከወንድሞቻችን ጋር አንዋጋም ብለው ሰባት የሰራዊቱ አባሎች ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 1 ሐውጃኖ ክፍለ ጦር ጋር በሰላም ተቀላቅለዋል:: የክፍለ ጦሩ አመራሮችም አቀባበል አድርገውላቸዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበር ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ
ምስራቅ አማራ ኮር 1 ሐውጃኖ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት አርበኛ አሰፋ መለሰ
ጥር 25/2018 ዓ.ም
👍3
ሰበር ዜና
4ኛ ደጃዝማች ኮር በጠላት ላይ መብረቃዊ ጥቃት አደረሰ።
በቀን 11/05/2018 ዓ.ም ከጧቱ 12 ላይ ከማእከላዊ አርማጭሆ ማሰሮ ደንብ ወረዳ ጃንሱማ ቀበሌ ሽመል በር በተባለ ቦታ ላይ የኮሩ ልዩ ዘመቻ እና የተከዜ ክፍለ ጦር በጥምረት በወሰዱት እርምጃ ከፍተኛ በጠላት ላይ ኪሳራ ደርሶበታል።
የፋሽሽቱ ወንበር አስጠባቂ የሆነዉ የ92ኛ እና 78ኛ ክፍለ ጦር 2ሬጅመንት እና አንድ የሻለቃ አድማ በተን ወደ 70 የሚሆን ሰላም አስከባሪ በጥምረት ያሰማራዉን ሃይል ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ በአሳረኛዉ ፋኖ ተደምስሷል በዚህም መሰረት በሽመል በር (ጎጥ) በጠላት በኩል ከ70 በላይ ሙት ሲሆን 40 ቁስለኛዉ ታቅፎ ይገኛ ።
ለጊዜዉ ስማቸዉ ያለታወቀ ከፍተኛ አመራሮችም ተመተዋል።
በፋኖ ምት የተበሳጨዉ አገልጋዩ ሰራዊት ነኝ ባዩ በአካቢዉ ባሉ አርሶ አደሮች ላይ የተለመደዉን የበቀል እርምጃ ወስዷል ።
አርሶ አደሮች አገር ሰላም ብለዉ በተቀመጡበት ቤታቸዉ በመግባት 2 አርሶ አደሮችን የገደለ ሲሆን ቤት አቃጥሏለ እህል አቃጥሏል እንሰሳት ገሏለኝ ።
የዚህ ሁሉ የበቀል እርምጃ ዋናዉ አላማ አማራን በኢኮኖሚ ማሽመድመድ የስነ ልቦና ስብራት ለመፋጠር መሆኑን የአማራዉ ፋኖ በመረዳቱ በአማራ ህዝብ እና በፋኖ የአርበኝነት ጀብድ እቅዱ ከሽፏል ።
ሰራዊታችንም በሙሉ ጤንነትና ቅፅበታዊ እርምጃ ለመዉሰድ በተጠንቀቅ ላይ ይገኛል
በአጠቃላይ የአማራ ፋኖ አንድነት መመስረቱን ተከትሎ ጠላት እሚይዘዉ ሚጨብጠዉ አቷል ።
€ በመስዋትነታችን ድላችን እናረጋግጣለን
ባንዴራዉ ግርማይ የ4ኛ ደጃዝማች ኮር ህዝብ ግንኙነት
4ኛ ደጃዝማች ኮር በጠላት ላይ መብረቃዊ ጥቃት አደረሰ።
በቀን 11/05/2018 ዓ.ም ከጧቱ 12 ላይ ከማእከላዊ አርማጭሆ ማሰሮ ደንብ ወረዳ ጃንሱማ ቀበሌ ሽመል በር በተባለ ቦታ ላይ የኮሩ ልዩ ዘመቻ እና የተከዜ ክፍለ ጦር በጥምረት በወሰዱት እርምጃ ከፍተኛ በጠላት ላይ ኪሳራ ደርሶበታል።
የፋሽሽቱ ወንበር አስጠባቂ የሆነዉ የ92ኛ እና 78ኛ ክፍለ ጦር 2ሬጅመንት እና አንድ የሻለቃ አድማ በተን ወደ 70 የሚሆን ሰላም አስከባሪ በጥምረት ያሰማራዉን ሃይል ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ በአሳረኛዉ ፋኖ ተደምስሷል በዚህም መሰረት በሽመል በር (ጎጥ) በጠላት በኩል ከ70 በላይ ሙት ሲሆን 40 ቁስለኛዉ ታቅፎ ይገኛ ።
ለጊዜዉ ስማቸዉ ያለታወቀ ከፍተኛ አመራሮችም ተመተዋል።
በፋኖ ምት የተበሳጨዉ አገልጋዩ ሰራዊት ነኝ ባዩ በአካቢዉ ባሉ አርሶ አደሮች ላይ የተለመደዉን የበቀል እርምጃ ወስዷል ።
አርሶ አደሮች አገር ሰላም ብለዉ በተቀመጡበት ቤታቸዉ በመግባት 2 አርሶ አደሮችን የገደለ ሲሆን ቤት አቃጥሏለ እህል አቃጥሏል እንሰሳት ገሏለኝ ።
የዚህ ሁሉ የበቀል እርምጃ ዋናዉ አላማ አማራን በኢኮኖሚ ማሽመድመድ የስነ ልቦና ስብራት ለመፋጠር መሆኑን የአማራዉ ፋኖ በመረዳቱ በአማራ ህዝብ እና በፋኖ የአርበኝነት ጀብድ እቅዱ ከሽፏል ።
ሰራዊታችንም በሙሉ ጤንነትና ቅፅበታዊ እርምጃ ለመዉሰድ በተጠንቀቅ ላይ ይገኛል
በአጠቃላይ የአማራ ፋኖ አንድነት መመስረቱን ተከትሎ ጠላት እሚይዘዉ ሚጨብጠዉ አቷል ።
€ በመስዋትነታችን ድላችን እናረጋግጣለን
ባንዴራዉ ግርማይ የ4ኛ ደጃዝማች ኮር ህዝብ ግንኙነት
🙏3❤1
ሰበር የድል ዜና!!!
የመይሳው ካሳ ፪ኛ ኮር በሁለቱም አውደ ውጊያዎች ድልን ተቀናጀ!!!
በአርበኛ ማንዴላ እያዩ ሰብሳቢነትና በአርበኛ በሊሁን ጌታቸው/ ወታደራዊ አዛዥ የሚመራው መይሳው ካሳ ፪ኛ ኮር 4ቱንም ክ/ጦ በማጣመር/ ቋራ ኦሜድላ ክ/ጦ ፣ ካራማራ ክ/ጦ ፣ ፊታውራሪ ክ/ጦ እና አድዋ ክ/ጦ ሪፎርም ሰርተው ባጠናቀቁበት ማግስት የመጀመሪያውን አውደ ውጊያ በዛሬው እለት የአገዛዙ የብልፅግና ወንበር አስጠባቂ ቅጥረኛ ሰራዊት በሰፈረበት አለፋ ወረዳ ወኩ _ገንገን ከተማ ቋራ ኦሜድላ ክ/ጦ ዳግማዊ ቴዎድሮስ ብርጌድ ፣ አድዋ ክ/ጦ እና ፊታውራሪ ክ/ጦ ተጣምረው ከጧቱ 12:00 ጀምሮ እስከ 5:00 ውጊያው የቀጠለ ሲሆን፤ ቋራ ወረዳ በሙር ከተማ ዶቅሚት ከሚባል ቦታ ካራማራ ክ/ጦ አሳምነው ብርጌድ ከቋራ ኦሜድላ ነብሮ ብርጌድ በጋራ በመሆ ከሌሊቱ 9:20 ጀምሮ እስከ ጧቱ 2:00 ትንቅንቁ ተፏፉሞ ከቡድን መሳሪያ እስከ ጨበጣ ውጊያ ተደርጓል። በሁለቱም አቅጣጫ በተደረገ እልህ አስጨራሽ ውጊያ የምርኮኛው የብርሀኑ ጁላ ሰራዊት ያለ የሌለ አቅሙን ተጠቅሞ ወደ ቀጠናው ያስገባው ፤ የሚሞትበትን አላማ በውል ያልተረዳው ሰራዊት ፤ በብልፅግና ስርአት በሰከሩ ጀኔራሎች ተገዶ የገባ ቢሆንም ነበልባሎቹ የመይሳው ካሳ ልጆች ልክ እንደ ትናንቱ ዛሬም ታሪክ ለመድገም ጠላትን ክፉኛ እያበራዩት ይገኛሉ።
የአገዛዙ ስርአት በዘር ዛር ተጠምዶ ለስልጣን ማራዘሚያ የሀገሪቱን ወጣት ህሊናውን በእፅ እያደነዘዘ በአማራ ህዝብ ላይ ሁለንተናዊ ጀኖሳይድ እየፈፀመ ይገኛል። ይህ በእንዲህ እንዳለ በዚህ ወቅት ህዝባችን መረዳት ያለበት አጉል መስዋትነት እየከፈለ በየ ጫካውና ሸንተረሩ እየወደቀ ያለውን ወጣት ህይወት መታደግ ስለሚገባ በመከላከያ ስም ወንጀል እየተፈፀመ ዝም ብሎ ማየቱ አግባብ ስላልሆነ ህዝቡ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ከመከላከያ ሰራዊት ልጆቹን መጠበቅ እንዳለበት የግዴታ ውዴታ ነው።
በሁለቱም የአውደ ውጊያ ውሎዎች የተገኘ ድል:
ሙት = 28
ቁስለኛ = 34
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ ፪ኛ ኮር ም/የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተዉል አምሳሉ
ጥር 25/2018
የመይሳው ካሳ ፪ኛ ኮር በሁለቱም አውደ ውጊያዎች ድልን ተቀናጀ!!!
በአርበኛ ማንዴላ እያዩ ሰብሳቢነትና በአርበኛ በሊሁን ጌታቸው/ ወታደራዊ አዛዥ የሚመራው መይሳው ካሳ ፪ኛ ኮር 4ቱንም ክ/ጦ በማጣመር/ ቋራ ኦሜድላ ክ/ጦ ፣ ካራማራ ክ/ጦ ፣ ፊታውራሪ ክ/ጦ እና አድዋ ክ/ጦ ሪፎርም ሰርተው ባጠናቀቁበት ማግስት የመጀመሪያውን አውደ ውጊያ በዛሬው እለት የአገዛዙ የብልፅግና ወንበር አስጠባቂ ቅጥረኛ ሰራዊት በሰፈረበት አለፋ ወረዳ ወኩ _ገንገን ከተማ ቋራ ኦሜድላ ክ/ጦ ዳግማዊ ቴዎድሮስ ብርጌድ ፣ አድዋ ክ/ጦ እና ፊታውራሪ ክ/ጦ ተጣምረው ከጧቱ 12:00 ጀምሮ እስከ 5:00 ውጊያው የቀጠለ ሲሆን፤ ቋራ ወረዳ በሙር ከተማ ዶቅሚት ከሚባል ቦታ ካራማራ ክ/ጦ አሳምነው ብርጌድ ከቋራ ኦሜድላ ነብሮ ብርጌድ በጋራ በመሆ ከሌሊቱ 9:20 ጀምሮ እስከ ጧቱ 2:00 ትንቅንቁ ተፏፉሞ ከቡድን መሳሪያ እስከ ጨበጣ ውጊያ ተደርጓል። በሁለቱም አቅጣጫ በተደረገ እልህ አስጨራሽ ውጊያ የምርኮኛው የብርሀኑ ጁላ ሰራዊት ያለ የሌለ አቅሙን ተጠቅሞ ወደ ቀጠናው ያስገባው ፤ የሚሞትበትን አላማ በውል ያልተረዳው ሰራዊት ፤ በብልፅግና ስርአት በሰከሩ ጀኔራሎች ተገዶ የገባ ቢሆንም ነበልባሎቹ የመይሳው ካሳ ልጆች ልክ እንደ ትናንቱ ዛሬም ታሪክ ለመድገም ጠላትን ክፉኛ እያበራዩት ይገኛሉ።
የአገዛዙ ስርአት በዘር ዛር ተጠምዶ ለስልጣን ማራዘሚያ የሀገሪቱን ወጣት ህሊናውን በእፅ እያደነዘዘ በአማራ ህዝብ ላይ ሁለንተናዊ ጀኖሳይድ እየፈፀመ ይገኛል። ይህ በእንዲህ እንዳለ በዚህ ወቅት ህዝባችን መረዳት ያለበት አጉል መስዋትነት እየከፈለ በየ ጫካውና ሸንተረሩ እየወደቀ ያለውን ወጣት ህይወት መታደግ ስለሚገባ በመከላከያ ስም ወንጀል እየተፈፀመ ዝም ብሎ ማየቱ አግባብ ስላልሆነ ህዝቡ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ከመከላከያ ሰራዊት ልጆቹን መጠበቅ እንዳለበት የግዴታ ውዴታ ነው።
በሁለቱም የአውደ ውጊያ ውሎዎች የተገኘ ድል:
ሙት = 28
ቁስለኛ = 34
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ ፪ኛ ኮር ም/የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተዉል አምሳሉ
ጥር 25/2018
🙏7