የአደረጃጀት / የሪፎርም ዜና
የአፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የኮር አመራሮች ፣ የአራቱም ክ/ጦ አመራሮች/ አድዋ ክ/ጦ ፣ ቋራ ኦሜድላ ክ/ጦ ፣ ፊታውራሪ ክ/ጦ እና ካራማራ ክ/ጦ
ከቀጠናው የተቋም ግብረሀይል አርበኛ ዮሀንስ/ ሰብሳቢ ፣ አርበኛ ባሻ ስጦታው ፣ አርበኛ ታደሰ ወርቁ ፣ አረበኛ የሻንበል አምሳሉ ማዘንጊያ፣ አርበኛ መቶ አለቃ ቢራራ ታሪክ ፣ አርበኛ ኢንጅነር በየነ አለማው ባሉበት ለ5 ቀን ያህል ጥልቅ ውይይቶችንና ግምገማዎችን በማድረግ አቅምንና እውቀትን ባማከለ መልኩ የመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር በተሻለና ግልፅ በሆነ መንገድ ኃላፊነት የሚሰማቸውን በየ መክሊታቸው እና በስራ አፈፃፀማቸው ነባር የኮር አመራርንና የ4ቱን ክ/ጦ አመራር በማወዳደር እንደሚከተለው የኮሩን ሪፎርም መስራት ተችሏል።
1.የኮር ዋና ሰብሳቢ .......አርበኛ ማንዴላ እያዩ
2.የኮር ም/ሰብሳቢ.........አርበኛ ባበይ አንባየ
3.የኮር ወ/አዛዥ.............አርበኛ በሊሁን ጌታቸው
4.የኮር ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ.......አርበኛ በላይሁን ይትባረክ
5.የኮር ጽ/ቤት ኃላፊ.............አርበኛ ኢንጅነር አትርሰው ሙሉቀን
6.የኮር አስተዳደር ኃላፊ.........አርበኛ ሀይሉ ግርማው
7.የኮር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ.........አርበኛ ጌታቸው ነጋ
8.የኮር ዘመቻ ኃላፊ........................አርበኛ ጌታቸው አማረ
9.የኮር ልዩ ኦፕሬሽን ኃላፊ......... አርበኛ አስፋው ባዬ
10.የኮር ስልጠና ክፍል ኃላፊ .......አርበኛ ዮሀንስ አሰፋ
11.የኮር ህዝብ አስተዳደር ኃላፊ .......አርበኛ ሳሙኤል ሙላው
12.የኮር ሎጀስቲክ አቅርቦት ኃላፊ......... አርበኛ ታድዮስ በለጠ
13.የኮር ህግና ስነመግባር ኃላፊ...........አርበኛ ጌትነት ጌጡ
14.የኮር ወታደራዊ እቅድና እስትራቴጂ.......አርበኛ ማንደፍሮ አራጌ
15.የኮር መረጃና ደንነት .................አርበኛ--------------
16.የኮር ቀጠናዊ ትስስር.......................አርበኛ ባበይ ጌታነህ
17.የኮር አደረጃጀት .............................አርበኛ ሙሉጌታ አበበ
18.የኮር የሴቶች ጉዳይ ኃላፊ.................አርበኛ ታድላ ስማቸው
19.የኮር ዋና አማካሪ...........................አርበኛ መላክ ስሜነህ
20.የኮር ም/ወ/አዛዥ...........................አርበኛ አስቻለው ዘመነ
21.የኮር ም/ ዘመቻ...............................አርበኛ ቻሌ ንጉሴ እና አርበኛ አየልኝ ገድፍ
22.የኮር ም/ ልዩ ኦፕሬሽን........................አርበኛ ሀብታሙ ብዙነህ
23.የኮር ም/ ፖለቲካ............................. አርበኛ እንዳልካቸው አስማማው
24.የኮር ም/ፅ/ቤት ..............................አርበኛ እርስቱ አባይ
25.ም/ኮር አስተዳደር.............................አርበኛ እንግዳው መዝገብ
26.ም/ህዝብ አስተዳደር....................... አርበኛ አስተዋለ አቃናው
27.ም/ መረጃና ደንነት..........................‑------============
28.ም/ አደረጃጀት...............................አርበኛ መ/ር አለምቀን መለሰ
29.ም/ ስልጠና ክፍል.......................አርበኛ ዳዊት ዘመነ
30.ም/ሎጀስቲክ...............................አርበኛ መላክ ሞላ
31.ም/ህግና ስነመግባር.....................አርበኛ ንጋት መዝገቡ
32.ም/ህ/ግንኙነት ............................አርበኛ መ/ር አስተዉል አምሳሉ
33.በኮር አስተዳደር ስር ፋይናንስ ............አርበኛ ክንድየ ፀጋየ
34.በኮር አስተዳደር ስር ግዥ.................አርበኛ ማሩ በሪሁን
35.በኮር አስተዳደር ስር የሰው ኃይል.........አርበኛ ዲ/ን እስጢፋኖስ ሙላት
36.በሎጀስቲክ ስር ኦርዲናስ....................አርበኛ ደምስ ለገሰ
ይህ በእንዲህ እንዳለ በአርበኛ ዮሀንስ ሰብሳቢነት የሚመራው የቀጠናው የተቋም ግብረሀይል ከተመደቡበት ጀምሮ እስከ አሁኗ ስአት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ቀንም ማታም ተደጋጋሚ መድረኮችን በመፍጠር ረገድ ያላሰለሰ ጥረት በማድረግ ቀጠናውን የተሻለ አደረጃጀትና መርህ እንዲኖረው ዘርፈ ብዙ ውጣ ውረዶችን አልፈው ለዚህ ታሪካዊ ዳራ በመድረሳቸው ሁሉም ክ/ጦ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
አርበኛ ሻለቃ ሙላት ሲሳይ በመጨረሻው ቀን በቦታው በመገኘት መልእክታቸውን አስተላልፈዋል መነጋገር ፣ መወያየት ፣ የተሻለን አደረጃጀት በጋራ ማፅደቅ ፣ በብስለት መምራት እና መርህን ትኩረት ማድረግ ፣ ትግሉን የተሻለና ተሻጋሪ ከማድረግ አንፃር ተግቶ መስራት አስፈላጊ መሆኑን ገልፀው ለኮሩ አመራርም ቃለ መሀላ መስጠት ችለዋል።
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር ም/ህ/ግንኙነት ፋኖ መ/ር አስተውል አምሳሉ
ጥር 24/2018
የአፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የኮር አመራሮች ፣ የአራቱም ክ/ጦ አመራሮች/ አድዋ ክ/ጦ ፣ ቋራ ኦሜድላ ክ/ጦ ፣ ፊታውራሪ ክ/ጦ እና ካራማራ ክ/ጦ
ከቀጠናው የተቋም ግብረሀይል አርበኛ ዮሀንስ/ ሰብሳቢ ፣ አርበኛ ባሻ ስጦታው ፣ አርበኛ ታደሰ ወርቁ ፣ አረበኛ የሻንበል አምሳሉ ማዘንጊያ፣ አርበኛ መቶ አለቃ ቢራራ ታሪክ ፣ አርበኛ ኢንጅነር በየነ አለማው ባሉበት ለ5 ቀን ያህል ጥልቅ ውይይቶችንና ግምገማዎችን በማድረግ አቅምንና እውቀትን ባማከለ መልኩ የመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር በተሻለና ግልፅ በሆነ መንገድ ኃላፊነት የሚሰማቸውን በየ መክሊታቸው እና በስራ አፈፃፀማቸው ነባር የኮር አመራርንና የ4ቱን ክ/ጦ አመራር በማወዳደር እንደሚከተለው የኮሩን ሪፎርም መስራት ተችሏል።
1.የኮር ዋና ሰብሳቢ .......አርበኛ ማንዴላ እያዩ
2.የኮር ም/ሰብሳቢ.........አርበኛ ባበይ አንባየ
3.የኮር ወ/አዛዥ.............አርበኛ በሊሁን ጌታቸው
4.የኮር ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ.......አርበኛ በላይሁን ይትባረክ
5.የኮር ጽ/ቤት ኃላፊ.............አርበኛ ኢንጅነር አትርሰው ሙሉቀን
6.የኮር አስተዳደር ኃላፊ.........አርበኛ ሀይሉ ግርማው
7.የኮር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ.........አርበኛ ጌታቸው ነጋ
8.የኮር ዘመቻ ኃላፊ........................አርበኛ ጌታቸው አማረ
9.የኮር ልዩ ኦፕሬሽን ኃላፊ......... አርበኛ አስፋው ባዬ
10.የኮር ስልጠና ክፍል ኃላፊ .......አርበኛ ዮሀንስ አሰፋ
11.የኮር ህዝብ አስተዳደር ኃላፊ .......አርበኛ ሳሙኤል ሙላው
12.የኮር ሎጀስቲክ አቅርቦት ኃላፊ......... አርበኛ ታድዮስ በለጠ
13.የኮር ህግና ስነመግባር ኃላፊ...........አርበኛ ጌትነት ጌጡ
14.የኮር ወታደራዊ እቅድና እስትራቴጂ.......አርበኛ ማንደፍሮ አራጌ
15.የኮር መረጃና ደንነት .................አርበኛ--------------
16.የኮር ቀጠናዊ ትስስር.......................አርበኛ ባበይ ጌታነህ
17.የኮር አደረጃጀት .............................አርበኛ ሙሉጌታ አበበ
18.የኮር የሴቶች ጉዳይ ኃላፊ.................አርበኛ ታድላ ስማቸው
19.የኮር ዋና አማካሪ...........................አርበኛ መላክ ስሜነህ
20.የኮር ም/ወ/አዛዥ...........................አርበኛ አስቻለው ዘመነ
21.የኮር ም/ ዘመቻ...............................አርበኛ ቻሌ ንጉሴ እና አርበኛ አየልኝ ገድፍ
22.የኮር ም/ ልዩ ኦፕሬሽን........................አርበኛ ሀብታሙ ብዙነህ
23.የኮር ም/ ፖለቲካ............................. አርበኛ እንዳልካቸው አስማማው
24.የኮር ም/ፅ/ቤት ..............................አርበኛ እርስቱ አባይ
25.ም/ኮር አስተዳደር.............................አርበኛ እንግዳው መዝገብ
26.ም/ህዝብ አስተዳደር....................... አርበኛ አስተዋለ አቃናው
27.ም/ መረጃና ደንነት..........................‑------============
28.ም/ አደረጃጀት...............................አርበኛ መ/ር አለምቀን መለሰ
29.ም/ ስልጠና ክፍል.......................አርበኛ ዳዊት ዘመነ
30.ም/ሎጀስቲክ...............................አርበኛ መላክ ሞላ
31.ም/ህግና ስነመግባር.....................አርበኛ ንጋት መዝገቡ
32.ም/ህ/ግንኙነት ............................አርበኛ መ/ር አስተዉል አምሳሉ
33.በኮር አስተዳደር ስር ፋይናንስ ............አርበኛ ክንድየ ፀጋየ
34.በኮር አስተዳደር ስር ግዥ.................አርበኛ ማሩ በሪሁን
35.በኮር አስተዳደር ስር የሰው ኃይል.........አርበኛ ዲ/ን እስጢፋኖስ ሙላት
36.በሎጀስቲክ ስር ኦርዲናስ....................አርበኛ ደምስ ለገሰ
ይህ በእንዲህ እንዳለ በአርበኛ ዮሀንስ ሰብሳቢነት የሚመራው የቀጠናው የተቋም ግብረሀይል ከተመደቡበት ጀምሮ እስከ አሁኗ ስአት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ቀንም ማታም ተደጋጋሚ መድረኮችን በመፍጠር ረገድ ያላሰለሰ ጥረት በማድረግ ቀጠናውን የተሻለ አደረጃጀትና መርህ እንዲኖረው ዘርፈ ብዙ ውጣ ውረዶችን አልፈው ለዚህ ታሪካዊ ዳራ በመድረሳቸው ሁሉም ክ/ጦ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
አርበኛ ሻለቃ ሙላት ሲሳይ በመጨረሻው ቀን በቦታው በመገኘት መልእክታቸውን አስተላልፈዋል መነጋገር ፣ መወያየት ፣ የተሻለን አደረጃጀት በጋራ ማፅደቅ ፣ በብስለት መምራት እና መርህን ትኩረት ማድረግ ፣ ትግሉን የተሻለና ተሻጋሪ ከማድረግ አንፃር ተግቶ መስራት አስፈላጊ መሆኑን ገልፀው ለኮሩ አመራርም ቃለ መሀላ መስጠት ችለዋል።
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር ም/ህ/ግንኙነት ፋኖ መ/ር አስተውል አምሳሉ
ጥር 24/2018
🙏4❤1
ሰበር የድል ዜና!!!
ሚኒሻው አከርካሪውን ተመታ!!!
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የአድዋ ክ/ጦ ተወርዋሪ በትናንትናው እለት ጥር 18/2018 የአገዛዙ አሸርጋጅ ሆድ አደር ሚኒሻ ከአፀደማርያም ተነስቶ ወደ ጋራስጌ እየተንቀሳቀሰ ባለበት ስአት ደፈጣ በመያዝ ዘከር ላይ መብረቃዊ ጥቃት ማድረስ ተችሏል። ይሄን መብረቃዊ ጥቃት መቋቋም ያልቻለው የአማራ አስገዳይ ደላላ ሆድ አደር ሚኒሻ የድረሱልኝ ጩኸቱን እየቀባጠረ ሙትና ቁስለኛውን እያዝረከረከ ወደ መጣበት ሊመለስ ችሏል።
በዚህ የደፈጣ ውጊያ የተገኘ ድል:
ሙት=4
ከባድና ቁስለኛ =6
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተውል አምሳሉ
ጥር 19/2018
ሚኒሻው አከርካሪውን ተመታ!!!
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የአድዋ ክ/ጦ ተወርዋሪ በትናንትናው እለት ጥር 18/2018 የአገዛዙ አሸርጋጅ ሆድ አደር ሚኒሻ ከአፀደማርያም ተነስቶ ወደ ጋራስጌ እየተንቀሳቀሰ ባለበት ስአት ደፈጣ በመያዝ ዘከር ላይ መብረቃዊ ጥቃት ማድረስ ተችሏል። ይሄን መብረቃዊ ጥቃት መቋቋም ያልቻለው የአማራ አስገዳይ ደላላ ሆድ አደር ሚኒሻ የድረሱልኝ ጩኸቱን እየቀባጠረ ሙትና ቁስለኛውን እያዝረከረከ ወደ መጣበት ሊመለስ ችሏል።
በዚህ የደፈጣ ውጊያ የተገኘ ድል:
ሙት=4
ከባድና ቁስለኛ =6
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተውል አምሳሉ
ጥር 19/2018
👍2🙏2
የብልፅግና ወንበር ለማስቀጠል አንሞትም ያሉ ሰባት የአገዛዙ ሰራዊት አባላቶች ሐውጃኖ ክፍለ ጦርን ተቀላቀሉ።
በሰሜን ወሎ ራያ ቆቦ ወረዳ በጮቢ በር ዙሪያ መሽጎ የሚገኘው የምርኮኛው የአስር አለቃ የብርሀኑ ጁላ ሰራዊት እየፈረሰ ፋኖን እየተቀላቀለ ይገኛል።
የ802ኛ ክፍለ ጦር 2ኛ ሬጅመንት 2ኛ ሻንበል አባላት እና የ11ኛ ዕዝ 83ኛ ክፍለ ጦር 4ኛ ሬጅመንት የቃኝ አባላት የነበሩ ወታደሮች ከወንድሞቻችን ጋር አንዋጋም ብለው ሰባት የሰራዊቱ አባሎች ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 1 ሐውጃኖ ክፍለ ጦር ጋር በሰላም ተቀላቅለዋል:: የክፍለ ጦሩ አመራሮችም አቀባበል አድርገውላቸዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበር ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ
ምስራቅ አማራ ኮር 1 ሐውጃኖ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት አርበኛ አሰፋ መለሰ
ጥር 25/2018 ዓ.ም
በሰሜን ወሎ ራያ ቆቦ ወረዳ በጮቢ በር ዙሪያ መሽጎ የሚገኘው የምርኮኛው የአስር አለቃ የብርሀኑ ጁላ ሰራዊት እየፈረሰ ፋኖን እየተቀላቀለ ይገኛል።
የ802ኛ ክፍለ ጦር 2ኛ ሬጅመንት 2ኛ ሻንበል አባላት እና የ11ኛ ዕዝ 83ኛ ክፍለ ጦር 4ኛ ሬጅመንት የቃኝ አባላት የነበሩ ወታደሮች ከወንድሞቻችን ጋር አንዋጋም ብለው ሰባት የሰራዊቱ አባሎች ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 1 ሐውጃኖ ክፍለ ጦር ጋር በሰላም ተቀላቅለዋል:: የክፍለ ጦሩ አመራሮችም አቀባበል አድርገውላቸዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበር ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ
ምስራቅ አማራ ኮር 1 ሐውጃኖ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት አርበኛ አሰፋ መለሰ
ጥር 25/2018 ዓ.ም
👍3
ሰበር ዜና
4ኛ ደጃዝማች ኮር በጠላት ላይ መብረቃዊ ጥቃት አደረሰ።
በቀን 11/05/2018 ዓ.ም ከጧቱ 12 ላይ ከማእከላዊ አርማጭሆ ማሰሮ ደንብ ወረዳ ጃንሱማ ቀበሌ ሽመል በር በተባለ ቦታ ላይ የኮሩ ልዩ ዘመቻ እና የተከዜ ክፍለ ጦር በጥምረት በወሰዱት እርምጃ ከፍተኛ በጠላት ላይ ኪሳራ ደርሶበታል።
የፋሽሽቱ ወንበር አስጠባቂ የሆነዉ የ92ኛ እና 78ኛ ክፍለ ጦር 2ሬጅመንት እና አንድ የሻለቃ አድማ በተን ወደ 70 የሚሆን ሰላም አስከባሪ በጥምረት ያሰማራዉን ሃይል ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ በአሳረኛዉ ፋኖ ተደምስሷል በዚህም መሰረት በሽመል በር (ጎጥ) በጠላት በኩል ከ70 በላይ ሙት ሲሆን 40 ቁስለኛዉ ታቅፎ ይገኛ ።
ለጊዜዉ ስማቸዉ ያለታወቀ ከፍተኛ አመራሮችም ተመተዋል።
በፋኖ ምት የተበሳጨዉ አገልጋዩ ሰራዊት ነኝ ባዩ በአካቢዉ ባሉ አርሶ አደሮች ላይ የተለመደዉን የበቀል እርምጃ ወስዷል ።
አርሶ አደሮች አገር ሰላም ብለዉ በተቀመጡበት ቤታቸዉ በመግባት 2 አርሶ አደሮችን የገደለ ሲሆን ቤት አቃጥሏለ እህል አቃጥሏል እንሰሳት ገሏለኝ ።
የዚህ ሁሉ የበቀል እርምጃ ዋናዉ አላማ አማራን በኢኮኖሚ ማሽመድመድ የስነ ልቦና ስብራት ለመፋጠር መሆኑን የአማራዉ ፋኖ በመረዳቱ በአማራ ህዝብ እና በፋኖ የአርበኝነት ጀብድ እቅዱ ከሽፏል ።
ሰራዊታችንም በሙሉ ጤንነትና ቅፅበታዊ እርምጃ ለመዉሰድ በተጠንቀቅ ላይ ይገኛል
በአጠቃላይ የአማራ ፋኖ አንድነት መመስረቱን ተከትሎ ጠላት እሚይዘዉ ሚጨብጠዉ አቷል ።
€ በመስዋትነታችን ድላችን እናረጋግጣለን
ባንዴራዉ ግርማይ የ4ኛ ደጃዝማች ኮር ህዝብ ግንኙነት
4ኛ ደጃዝማች ኮር በጠላት ላይ መብረቃዊ ጥቃት አደረሰ።
በቀን 11/05/2018 ዓ.ም ከጧቱ 12 ላይ ከማእከላዊ አርማጭሆ ማሰሮ ደንብ ወረዳ ጃንሱማ ቀበሌ ሽመል በር በተባለ ቦታ ላይ የኮሩ ልዩ ዘመቻ እና የተከዜ ክፍለ ጦር በጥምረት በወሰዱት እርምጃ ከፍተኛ በጠላት ላይ ኪሳራ ደርሶበታል።
የፋሽሽቱ ወንበር አስጠባቂ የሆነዉ የ92ኛ እና 78ኛ ክፍለ ጦር 2ሬጅመንት እና አንድ የሻለቃ አድማ በተን ወደ 70 የሚሆን ሰላም አስከባሪ በጥምረት ያሰማራዉን ሃይል ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ በአሳረኛዉ ፋኖ ተደምስሷል በዚህም መሰረት በሽመል በር (ጎጥ) በጠላት በኩል ከ70 በላይ ሙት ሲሆን 40 ቁስለኛዉ ታቅፎ ይገኛ ።
ለጊዜዉ ስማቸዉ ያለታወቀ ከፍተኛ አመራሮችም ተመተዋል።
በፋኖ ምት የተበሳጨዉ አገልጋዩ ሰራዊት ነኝ ባዩ በአካቢዉ ባሉ አርሶ አደሮች ላይ የተለመደዉን የበቀል እርምጃ ወስዷል ።
አርሶ አደሮች አገር ሰላም ብለዉ በተቀመጡበት ቤታቸዉ በመግባት 2 አርሶ አደሮችን የገደለ ሲሆን ቤት አቃጥሏለ እህል አቃጥሏል እንሰሳት ገሏለኝ ።
የዚህ ሁሉ የበቀል እርምጃ ዋናዉ አላማ አማራን በኢኮኖሚ ማሽመድመድ የስነ ልቦና ስብራት ለመፋጠር መሆኑን የአማራዉ ፋኖ በመረዳቱ በአማራ ህዝብ እና በፋኖ የአርበኝነት ጀብድ እቅዱ ከሽፏል ።
ሰራዊታችንም በሙሉ ጤንነትና ቅፅበታዊ እርምጃ ለመዉሰድ በተጠንቀቅ ላይ ይገኛል
በአጠቃላይ የአማራ ፋኖ አንድነት መመስረቱን ተከትሎ ጠላት እሚይዘዉ ሚጨብጠዉ አቷል ።
€ በመስዋትነታችን ድላችን እናረጋግጣለን
ባንዴራዉ ግርማይ የ4ኛ ደጃዝማች ኮር ህዝብ ግንኙነት
🙏3❤1